#የሥነ_ዜጋ እና #ሥነ_ምግባር ትምህርት ከ12ተኛ ክፍል #ፈተና እንዲወጣ ተደረገ‼️
ትምህርት ሚኒስቴር የ12ተኛ ክፍል ፈተና ላይ ከሚሰጡ የትምህርት ዓይነቶች ውስጥ የሥነ ዜጋ እና ሥነ ምግባር ትምህርትን ሲያስወጣ፣ በአንጻሩ የኢኮኖሚክስ ትምህርት በማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ውስጥ ተካተተ።
በዚህ ዓመት በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ላይ አዲስ ሥርዓተ ትምህርት መተግበር የጀመረው ትምህርት ሚኒስቴር፤ የ12ተኛ ክፍል የፈተና ዝርዝር ላይ ለውጥ ማድረጉን ያሳወቀው ሐሙስ ጥር 9/2016 በጻፈው ደብዳቤ ነው። በዚህም በሁለቱም የትምህርት መስኮች እያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት ዓይነቶች ፈተናው እንዲሰጥ ተወስኗል፡፡
#የተፈጥሮ_ሣይንስ፦ እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ፊዚክስ፣ ኬሚስትሪ፣ ባዮሎጂ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት
#የማኅበራዊ_ሣይንስ፦ እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ታሪክ፣ ጂኦግራፊ፣ ኢኮኖሚክስ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት ለሁሉም ክልሎች እና ለሁለቱ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች የተፃፈው ሰርኩላር፤ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዝግጅትንም ያብራራል።
የ12ተኛ ክፍል ፈተና ከዘጠነኛ ክፍል ጀምሮ የሚሰጠውን ትምህርት የሚያካትት ሲሆን፣ ዘንድሮ ግን የኢኮኖሚክስ ትምህርት ፈተና የሚወጣው ከ12ተኛ ክፍል ብቻ እንደሆነ ትምህርት ሚኒስቴር በጻፈው ደብዳቤ ላይ ጠቅሷል።
ኩረጃን እና የፈተና ስርቆትን ለመከላከል በጥብቅ ቁጥጥር ውስጥ ከ2014 ዓ.ል. ጀምሮ በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ መሰጠት የተጀመረው የ12ተኛ ክፍል ፈተና፤ ባለፉት ዓመታት እጅጉን ዝቅተኛ ቁጥር ያላቸው ተማሪዎች የሚያልፉበት ሆኗል።
የዘንድሮው የ12ተኛ ክፍል ፈተና መቼ ሊሰጥ እንደታሰበ ጥያቄ የቀረበላቸው የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር እሸቱ፤ “አሁን ከክልሎች ጋር ምክክር እያደረግን ነው። በቅርቡ እናሳውቃለን” የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር የ12ተኛ ክፍል ፈተና ላይ ከሚሰጡ የትምህርት ዓይነቶች ውስጥ የሥነ ዜጋ እና ሥነ ምግባር ትምህርትን ሲያስወጣ፣ በአንጻሩ የኢኮኖሚክስ ትምህርት በማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ውስጥ ተካተተ።
በዚህ ዓመት በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ላይ አዲስ ሥርዓተ ትምህርት መተግበር የጀመረው ትምህርት ሚኒስቴር፤ የ12ተኛ ክፍል የፈተና ዝርዝር ላይ ለውጥ ማድረጉን ያሳወቀው ሐሙስ ጥር 9/2016 በጻፈው ደብዳቤ ነው። በዚህም በሁለቱም የትምህርት መስኮች እያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት ዓይነቶች ፈተናው እንዲሰጥ ተወስኗል፡፡
#የተፈጥሮ_ሣይንስ፦ እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ፊዚክስ፣ ኬሚስትሪ፣ ባዮሎጂ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት
#የማኅበራዊ_ሣይንስ፦ እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ታሪክ፣ ጂኦግራፊ፣ ኢኮኖሚክስ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት ለሁሉም ክልሎች እና ለሁለቱ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች የተፃፈው ሰርኩላር፤ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዝግጅትንም ያብራራል።
የ12ተኛ ክፍል ፈተና ከዘጠነኛ ክፍል ጀምሮ የሚሰጠውን ትምህርት የሚያካትት ሲሆን፣ ዘንድሮ ግን የኢኮኖሚክስ ትምህርት ፈተና የሚወጣው ከ12ተኛ ክፍል ብቻ እንደሆነ ትምህርት ሚኒስቴር በጻፈው ደብዳቤ ላይ ጠቅሷል።
ኩረጃን እና የፈተና ስርቆትን ለመከላከል በጥብቅ ቁጥጥር ውስጥ ከ2014 ዓ.ል. ጀምሮ በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ መሰጠት የተጀመረው የ12ተኛ ክፍል ፈተና፤ ባለፉት ዓመታት እጅጉን ዝቅተኛ ቁጥር ያላቸው ተማሪዎች የሚያልፉበት ሆኗል።
የዘንድሮው የ12ተኛ ክፍል ፈተና መቼ ሊሰጥ እንደታሰበ ጥያቄ የቀረበላቸው የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር እሸቱ፤ “አሁን ከክልሎች ጋር ምክክር እያደረግን ነው። በቅርቡ እናሳውቃለን” የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።
#ሰበር
#ፋኖ
ፋኖ ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ የተመደቡ ተማሪዎችን ማስጠንቀቂያ ሰቷል ። ባህር ዳር ዘንዘልማ ካምፓስ ግቢ ውስጥ ድረስ በመግባት ዩኒቨርሲቲውን የሚጠብቁ ፌደራል ፖሊሶችን ተኩስ ከፍቶ በማባረር በጊዜው አግኝቷቸው የነበሩ ተማሪዎችን ማንም እናንተን የሚጠብቅም ሆነ የሚከላከል ሀይል የለም ስለዚህ ግቢውን ለቃችሁ ውጡ ይህ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ነው በማለት መልእክት እንዳስተላለፈ ከግቢው የደረሰን መረጃ ያመለክታል ። ይህንንም መሰረት በማድረግ ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎችን መግቢያ ቀን ላልተወሰነ ጊዜ አራዝሞታል ።
የኢትዮጵያ ተማሪ ግን😭😭
#ፋኖ
ፋኖ ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ የተመደቡ ተማሪዎችን ማስጠንቀቂያ ሰቷል ። ባህር ዳር ዘንዘልማ ካምፓስ ግቢ ውስጥ ድረስ በመግባት ዩኒቨርሲቲውን የሚጠብቁ ፌደራል ፖሊሶችን ተኩስ ከፍቶ በማባረር በጊዜው አግኝቷቸው የነበሩ ተማሪዎችን ማንም እናንተን የሚጠብቅም ሆነ የሚከላከል ሀይል የለም ስለዚህ ግቢውን ለቃችሁ ውጡ ይህ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ነው በማለት መልእክት እንዳስተላለፈ ከግቢው የደረሰን መረጃ ያመለክታል ። ይህንንም መሰረት በማድረግ ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎችን መግቢያ ቀን ላልተወሰነ ጊዜ አራዝሞታል ።
የኢትዮጵያ ተማሪ ግን😭😭
👍2
🌼Buee prep academy🌼
#ሰበር #ፋኖ ፋኖ ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ የተመደቡ ተማሪዎችን ማስጠንቀቂያ ሰቷል ። ባህር ዳር ዘንዘልማ ካምፓስ ግቢ ውስጥ ድረስ በመግባት ዩኒቨርሲቲውን የሚጠብቁ ፌደራል ፖሊሶችን ተኩስ ከፍቶ በማባረር በጊዜው አግኝቷቸው የነበሩ ተማሪዎችን ማንም እናንተን የሚጠብቅም ሆነ የሚከላከል ሀይል የለም ስለዚህ ግቢውን ለቃችሁ ውጡ ይህ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ነው በማለት መልእክት እንዳስተላለፈ…
ባህርዳር ዩኒቨርስቲ
#አዲስ
ትናንት ማታ(ማክሰኞ) በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ሳባታሚት ካምፓስ(ጤና ካምፓስ )በተማሪዎች መኖሪያ አካባቢ ቦንብ ተጥሎና ተኩስ ተከፍቶ ተማሪዎቹ ላይ የአካል ጉዳት ባይደርስም የዶርማቸዉ መስኮት ጉዳት ደርሶበታል!!
😢2
#የኢትዮጵያ_ባንኮች_ሀክ_ተደረጉ‼
በዚ ሁለት ቀናት ጀምሮ ኤትም ባንኮች ያለ ገደብ ብር ሲያወጡ እንደነበር በተለያዩ ዜና ምንጮች መዘገባቸው ይታወሳል፨ እስከ አሁን ከ 1.2 billion ብር በላይ በATM እና በኦንላይን ትራንስፈረ አጥታለች በተለይ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በየ Atm ባንኮች እየሄዱ ከመጠን ያለፈ ገንዘብ ከ ለሊቱ 8 ሰአት ጀምሮ ሲያወጡ ነበር ቢሆንም ግን 10 ሰአት ለሊት ቢዘጋም ተማሪው ግን የ ዜርፎር ቀን የመሰለ ሰልፍ ተሰልፎ የሀገርን ገንዘብ መዝረፍ ምን ይሉታል ይባስ ብሎማ አንዳንድ ተማሪዎች ባወጡት ገንዘብ ስልክ ሲገዙበት እንደነበር አንዳንዱ ደሞ ገንዘቡን ይዘው ወደ ቤተሰብ ጋ ላጥ ቆይ ጊቢ ተማሪ መሆንክ ምኑ ላይ ነው ፋይዳው ላገርክ ካላሰብክ እስከ አሁን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፤ የአቢሲኒያ ባንክ፤የአዋሽ ባንክ ገንዘብ ተዘርፈዋል ጥያቄው ግን ማን ሀክ አደረገ ነው እስከ አሁን በ ምርምራ ላይ ነው ጉዳዩ ግን ቢሆንም የመጀመሪያው transaction የተፈጸመው በ ASTU(አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ጊቢ ) ነው በተጨማሪ በኢትዮጵያ በ ሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ እና ኮምፒውተር ሳይንስ እውቀት የመጠቁ ተማሪዎች በASTU ስለመኖራቸው ጥርጠራውን ያገዝፈዋል፨
በአሁን ሰአት ASTU ከ ጊቢ መውጣትም መግባትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፨ የየጊቢውም ያወጣችሁ ተማሪዎች ገንዘቡን መልሱ እየተባለ ነው😂😂 ግን የተበላ እንዴት ይተፋል🙉
ግን ሌብነት ነውር ነው‼
By the way በዩኒቨርስቲ ብቻ አይደለም በሁሉም ከተማ ATM ያለበት ሁሉ 🤔🤑😳
በዚ ሁለት ቀናት ጀምሮ ኤትም ባንኮች ያለ ገደብ ብር ሲያወጡ እንደነበር በተለያዩ ዜና ምንጮች መዘገባቸው ይታወሳል፨ እስከ አሁን ከ 1.2 billion ብር በላይ በATM እና በኦንላይን ትራንስፈረ አጥታለች በተለይ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በየ Atm ባንኮች እየሄዱ ከመጠን ያለፈ ገንዘብ ከ ለሊቱ 8 ሰአት ጀምሮ ሲያወጡ ነበር ቢሆንም ግን 10 ሰአት ለሊት ቢዘጋም ተማሪው ግን የ ዜርፎር ቀን የመሰለ ሰልፍ ተሰልፎ የሀገርን ገንዘብ መዝረፍ ምን ይሉታል ይባስ ብሎማ አንዳንድ ተማሪዎች ባወጡት ገንዘብ ስልክ ሲገዙበት እንደነበር አንዳንዱ ደሞ ገንዘቡን ይዘው ወደ ቤተሰብ ጋ ላጥ ቆይ ጊቢ ተማሪ መሆንክ ምኑ ላይ ነው ፋይዳው ላገርክ ካላሰብክ እስከ አሁን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፤ የአቢሲኒያ ባንክ፤የአዋሽ ባንክ ገንዘብ ተዘርፈዋል ጥያቄው ግን ማን ሀክ አደረገ ነው እስከ አሁን በ ምርምራ ላይ ነው ጉዳዩ ግን ቢሆንም የመጀመሪያው transaction የተፈጸመው በ ASTU(አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ጊቢ ) ነው በተጨማሪ በኢትዮጵያ በ ሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ እና ኮምፒውተር ሳይንስ እውቀት የመጠቁ ተማሪዎች በASTU ስለመኖራቸው ጥርጠራውን ያገዝፈዋል፨
በአሁን ሰአት ASTU ከ ጊቢ መውጣትም መግባትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፨ የየጊቢውም ያወጣችሁ ተማሪዎች ገንዘቡን መልሱ እየተባለ ነው😂😂 ግን የተበላ እንዴት ይተፋል🙉
ግን ሌብነት ነውር ነው‼
By the way በዩኒቨርስቲ ብቻ አይደለም በሁሉም ከተማ ATM ያለበት ሁሉ 🤔🤑😳
🫡2👍1
በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በአንድ አካል ሁለት ጭንቅላት ያላቸው ልጆች ተወለዱ
በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በንግሥት እሌኒ መሀመድ መታሰቢያ ኮንፕረሲቪ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በአንድ አካል ጭንቅላታቸው የተያያዙ መንታ ልጆች አንዲት እናት መገላገሏን የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር አዳነ ደስታ ለብስራት ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ተናግረዋል፡፡
በትላንትናው እለት ከምሽቱ 3፡30 ገደማ የወለደችው እናት እድሜዋ 40 ዓመት ሲሆን የአምስት ልጆች እናት መሆኗ ተገልፆል፡፡
ጭንቅላታቸው ተጣብቆ የተወለዱት ህፃናቶቹ እና እናትየው በጥሩ የጤና ሁኔታ ላይ ይገኛሉ ተብሏል
በሆስፒታሉ ቀዶ ጥገና ለማድረግ ከባድ እንደሆነ እና ወደ አዲስ አበባ ሪፈር እንደሚደረጉ ነገር ግን ቀዶ ጥገና ለማድረግ ከባድ መሆኑን በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በንግሥት እሌኒ መሀመድ መታሰቢያ ኮንፕረሲቨ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር አዳነ ደስታ ለብስራት ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ተናግረዋል፡፡
በሆስፒታሉ ከዚህ ቀደም ሁለት እና ሦስት መንትያ ልጆች ተወልደው ቢታወቅም ይህ ክስተት የመጀመሪያ ነው ሲሉ ዶክተሩ ተናግረዋል፡፡
ከዚህ ቀደም በደምቢ ዶሎ ዩንቨርስቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ሁለት ጭንቅላት ያለላቸው ልጆች መወለዳቸው ይታወሳል፡፡
በሳምራዊት ስዩም
#ዳጉ_ጆርናል
በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በንግሥት እሌኒ መሀመድ መታሰቢያ ኮንፕረሲቪ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በአንድ አካል ጭንቅላታቸው የተያያዙ መንታ ልጆች አንዲት እናት መገላገሏን የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር አዳነ ደስታ ለብስራት ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ተናግረዋል፡፡
በትላንትናው እለት ከምሽቱ 3፡30 ገደማ የወለደችው እናት እድሜዋ 40 ዓመት ሲሆን የአምስት ልጆች እናት መሆኗ ተገልፆል፡፡
ጭንቅላታቸው ተጣብቆ የተወለዱት ህፃናቶቹ እና እናትየው በጥሩ የጤና ሁኔታ ላይ ይገኛሉ ተብሏል
በሆስፒታሉ ቀዶ ጥገና ለማድረግ ከባድ እንደሆነ እና ወደ አዲስ አበባ ሪፈር እንደሚደረጉ ነገር ግን ቀዶ ጥገና ለማድረግ ከባድ መሆኑን በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በንግሥት እሌኒ መሀመድ መታሰቢያ ኮንፕረሲቨ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር አዳነ ደስታ ለብስራት ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ተናግረዋል፡፡
በሆስፒታሉ ከዚህ ቀደም ሁለት እና ሦስት መንትያ ልጆች ተወልደው ቢታወቅም ይህ ክስተት የመጀመሪያ ነው ሲሉ ዶክተሩ ተናግረዋል፡፡
ከዚህ ቀደም በደምቢ ዶሎ ዩንቨርስቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ሁለት ጭንቅላት ያለላቸው ልጆች መወለዳቸው ይታወሳል፡፡
በሳምራዊት ስዩም
#ዳጉ_ጆርናል
👉👉 Add እና DROP 👈👈
📌so,ጊቢ ላይ ሲባሉ ልትሰሙአቸው ከምትችሏቸው ነገሮች ዋነኞቹን ጀባ ልበላችሁ፨
📕ADD ማለት በጣልነው ኮርስ ምትክ ሌላ ተመጣጣኝ credit hour ያላትን ኮርስ ከኛ በላይ ወይም ከኛ በታች ከሚገኙት batch ተማሪዎች ጋር የምንማረው ኮርስ ነው።
📒DROP ማለት ደግሞ F በመምጣቱ ምክንያት ቀጣይ የምንወስደውን ኮርስ ወይም ፍላግ 🏴☠የሰቀልንበት ኮርስ እንዳንማር በሚያደርገን ጊዜ ያንን ኮርስ መጣል(drop)😭ማድረግ ይሆናል ማለት ነው።
ስለዚህ ታሪካዊ ዳራቸውን ካየን በኋላ🤔 እንዴት ይሄንን ማድረግ ይቻላል የሚለውን ለማየት እንሞክር😉
እሺ ምን ይደረጋል መሰላችሁ መጀመሪያ ምን ኮርስ ናቸው የመጣባችሁ የሚለውን መለየት እና ማወቅ ያስፈልጋል😎
ለምሳሌ በምህንድስና ትምህርት👷♂️ ደግሞ Mathematics👺 እና physics
☠ ወሳኝ ትምሮዎች ናቸው።
እናም ከሁለት አንዱ ወይም ሁለቱም ይሁን ፍላግ ብትሰቅሉ😥 በትንሹ እንኳን ከአመት በላይ ትዝጋላችሁ😵💫 ከመዛግም ደግሞ አልፎ እናንተ የምንተፈልጉት ዲፓርትመንት የብዙ ሰው ምርጫ ከሆነ😬 ለምሳሌ አብዛኛው ህዝብ ጊቢ የገባው ሜድስን 👨⚕️፤ፋርማሲ ፤agro-economics ፤management 👨💼፤ሶፍትዌር 👨💻 ለመማር ነው🤐 እናም ሌሎቹ ተማሪዎች እነዚህ ኮርሶቻቸው ካልተበላሹባቸው እነዚህ ዲፓርትመንት የመግባት እድላችሁ የጠበበ ነው የሚሆነው😧🤒 ስለዚህም ይሄንን አውቃችሁ እንድትዘጋጁ እላለሁ። (ላልመረጣችሁ fresh/remedials)
እነ ሎጂክ👽 እነ ሳይኮ👻 ሌሎችም ትምሮዎች ፍላግ ብትሰቅሉ ሌሎች ተመጣጣኝ የሆኑ ኮርሶችን ከcredit hourቻው አንጻር አይታችሁ ADD እና DROP ተብሎ በተቀመጠላችሁ ቀናት መሰረት እየሄዳችሁ ማስተካከል ትችላላችሁ።
ስለዚህም መግባት የምትፈልጉትን ዲፓርትመንት ቀድማችሁ በማጣራት ፍላግ🏴☠ ከሰቀላችሁበት ኮርስ ጋር ያለውን ቁርኝነት ወይም መስተጋብር ጠንቅቃችሁ ማወቅ ይኖርባችኋል።
🧰እናም ከእዚህም ጋር አያይዤ ላነሳ የምፈልገው ነገር🙄 ADD እና DROP አድርጋችሁ ከነበራችሁበት ግቢ ልትወጡ ያሰባችሁ ካላችሁ ልትገቡበት ያሰባችሁበት ግቢ መረጃ ከባሌም ከቦሌም ብላችሁ መሰብሰብ አለባችሁ ካልሆነ ግን በጣም እንደምትዝጉ ላይፋችሁ ራሱ ተስፋ መቁረጥ ሊሞላው ስለሚችል አስቡበት❗️
🔱 ይሄንን ስላችሁ ደግሞ አትፍሩ። ያው እኛም ፍሬሽ ተማሪ ሆነን ያየነው ነው😉 እናም F ያመጣንበት ኮርስ ሊኖር ይችላል ይሄ ብርቅ አይደለም በሕይወት ውስጥ መነሳት መውደቅ ያለ ነውና። ስለዚህም ይሄ አንዱ ግቢ እስካለን የሕይወታችን አካል እንደሆነ በመቁጠር ሳትበሳጩ😡 ይሄንን process በመጠቀም ሕይወታችሁን ማሻሻል ነጥባችሁንም ከፍ ማድረግ ትችላላችሁ💪☺️
📌 በመጨረሻም ይሄ ነገር የተናከርኩት በሙሉ ላይገባችሁም(ለ fieldu fresh የሆናችሁ😭😂) ይችላል ስለዚህ ግቢ ስንገባ ሲኒየር ተማሪ ጀለሶቻችሁ ካሉ🤷♂ ወይም ደግሞ የግቢ እናት እና አባት ተብለው የተሰጧችሁ እነሱም ካሉ💁♂ ከእነሱ በበለጠ መልኩ ለመረዳት ሞክሩ🚶♂። በዚህ ዙሪያ የተሻለ መረጃ ካገኘሁ በአጭር ጊዜ ውስጥ ጽፌ ለማቅረብ እሞክራለሁ💆♂
Join @prep34
🗯The time is now not today🗯
📌so,ጊቢ ላይ ሲባሉ ልትሰሙአቸው ከምትችሏቸው ነገሮች ዋነኞቹን ጀባ ልበላችሁ፨
📕ADD ማለት በጣልነው ኮርስ ምትክ ሌላ ተመጣጣኝ credit hour ያላትን ኮርስ ከኛ በላይ ወይም ከኛ በታች ከሚገኙት batch ተማሪዎች ጋር የምንማረው ኮርስ ነው።
📒DROP ማለት ደግሞ F በመምጣቱ ምክንያት ቀጣይ የምንወስደውን ኮርስ ወይም ፍላግ 🏴☠የሰቀልንበት ኮርስ እንዳንማር በሚያደርገን ጊዜ ያንን ኮርስ መጣል(drop)😭ማድረግ ይሆናል ማለት ነው።
ስለዚህ ታሪካዊ ዳራቸውን ካየን በኋላ🤔 እንዴት ይሄንን ማድረግ ይቻላል የሚለውን ለማየት እንሞክር😉
እሺ ምን ይደረጋል መሰላችሁ መጀመሪያ ምን ኮርስ ናቸው የመጣባችሁ የሚለውን መለየት እና ማወቅ ያስፈልጋል😎
ለምሳሌ በምህንድስና ትምህርት👷♂️ ደግሞ Mathematics👺 እና physics
☠ ወሳኝ ትምሮዎች ናቸው።
እናም ከሁለት አንዱ ወይም ሁለቱም ይሁን ፍላግ ብትሰቅሉ😥 በትንሹ እንኳን ከአመት በላይ ትዝጋላችሁ😵💫 ከመዛግም ደግሞ አልፎ እናንተ የምንተፈልጉት ዲፓርትመንት የብዙ ሰው ምርጫ ከሆነ😬 ለምሳሌ አብዛኛው ህዝብ ጊቢ የገባው ሜድስን 👨⚕️፤ፋርማሲ ፤agro-economics ፤management 👨💼፤ሶፍትዌር 👨💻 ለመማር ነው🤐 እናም ሌሎቹ ተማሪዎች እነዚህ ኮርሶቻቸው ካልተበላሹባቸው እነዚህ ዲፓርትመንት የመግባት እድላችሁ የጠበበ ነው የሚሆነው😧🤒 ስለዚህም ይሄንን አውቃችሁ እንድትዘጋጁ እላለሁ። (ላልመረጣችሁ fresh/remedials)
እነ ሎጂክ👽 እነ ሳይኮ👻 ሌሎችም ትምሮዎች ፍላግ ብትሰቅሉ ሌሎች ተመጣጣኝ የሆኑ ኮርሶችን ከcredit hourቻው አንጻር አይታችሁ ADD እና DROP ተብሎ በተቀመጠላችሁ ቀናት መሰረት እየሄዳችሁ ማስተካከል ትችላላችሁ።
ስለዚህም መግባት የምትፈልጉትን ዲፓርትመንት ቀድማችሁ በማጣራት ፍላግ🏴☠ ከሰቀላችሁበት ኮርስ ጋር ያለውን ቁርኝነት ወይም መስተጋብር ጠንቅቃችሁ ማወቅ ይኖርባችኋል።
🧰እናም ከእዚህም ጋር አያይዤ ላነሳ የምፈልገው ነገር🙄 ADD እና DROP አድርጋችሁ ከነበራችሁበት ግቢ ልትወጡ ያሰባችሁ ካላችሁ ልትገቡበት ያሰባችሁበት ግቢ መረጃ ከባሌም ከቦሌም ብላችሁ መሰብሰብ አለባችሁ ካልሆነ ግን በጣም እንደምትዝጉ ላይፋችሁ ራሱ ተስፋ መቁረጥ ሊሞላው ስለሚችል አስቡበት❗️
🔱 ይሄንን ስላችሁ ደግሞ አትፍሩ። ያው እኛም ፍሬሽ ተማሪ ሆነን ያየነው ነው😉 እናም F ያመጣንበት ኮርስ ሊኖር ይችላል ይሄ ብርቅ አይደለም በሕይወት ውስጥ መነሳት መውደቅ ያለ ነውና። ስለዚህም ይሄ አንዱ ግቢ እስካለን የሕይወታችን አካል እንደሆነ በመቁጠር ሳትበሳጩ😡 ይሄንን process በመጠቀም ሕይወታችሁን ማሻሻል ነጥባችሁንም ከፍ ማድረግ ትችላላችሁ💪☺️
📌 በመጨረሻም ይሄ ነገር የተናከርኩት በሙሉ ላይገባችሁም(ለ fieldu fresh የሆናችሁ😭😂) ይችላል ስለዚህ ግቢ ስንገባ ሲኒየር ተማሪ ጀለሶቻችሁ ካሉ🤷♂ ወይም ደግሞ የግቢ እናት እና አባት ተብለው የተሰጧችሁ እነሱም ካሉ💁♂ ከእነሱ በበለጠ መልኩ ለመረዳት ሞክሩ🚶♂። በዚህ ዙሪያ የተሻለ መረጃ ካገኘሁ በአጭር ጊዜ ውስጥ ጽፌ ለማቅረብ እሞክራለሁ💆♂
Join @prep34
🗯The time is now not today🗯
Module schedule.docx
842 KB
#health_feilds
🔥Competency-Based, Integrated, Modular Medical Curriculum
MOH ✔️
Every medical School's Day today activities are based on this .
1⃣ Pre-clerk ship ስንት አመት ያቆያል ?
2⃣ አጠቃላይ ሜዲሲን ለመማር ስንት ዓመት ያስፈልጋል ?
➾ ምን ምን ትምህርቶችን እንደምትማሩ ፤ ምን ፈተና መፈተን እንዳለባችሁ እንኳን ሳይቀር ሁሉም ነገር በዚህ መሰረት ብቻ ነው
For medicine ተማሪዎች ምንም ከመጀመራችሁ በፊት ይህንን አየት አየት አድርጉት ✔️
Join:@prep34
join:@prep34
Credit:coc tutorial
🔥Competency-Based, Integrated, Modular Medical Curriculum
MOH ✔️
Every medical School's Day today activities are based on this .
1⃣ Pre-clerk ship ስንት አመት ያቆያል ?
2⃣ አጠቃላይ ሜዲሲን ለመማር ስንት ዓመት ያስፈልጋል ?
➾ ምን ምን ትምህርቶችን እንደምትማሩ ፤ ምን ፈተና መፈተን እንዳለባችሁ እንኳን ሳይቀር ሁሉም ነገር በዚህ መሰረት ብቻ ነው
For medicine ተማሪዎች ምንም ከመጀመራችሁ በፊት ይህንን አየት አየት አድርጉት ✔️
Join:@prep34
join:@prep34
Credit:coc tutorial
Forwarded from Code Space
#telegram_crypto
በአሁኑ ሰአት በጣት ብቻ ክሊክ በማድረግ ብር የሚታፈስበት telegram bot ልጦቅማችሁ i guess የ notcoin ነገር ሰምታችኋል
Just like notcoin tap tap 😉
this is the link #share #share ሌላውም ይጠቀም👇👇👇👇
https://t.me/tapswap_mirror_1_bot?start=r_1189801869
በአሁኑ ሰአት በጣት ብቻ ክሊክ በማድረግ ብር የሚታፈስበት telegram bot ልጦቅማችሁ i guess የ notcoin ነገር ሰምታችኋል
Just like notcoin tap tap 😉
this is the link #share #share ሌላውም ይጠቀም👇👇👇👇
https://t.me/tapswap_mirror_1_bot?start=r_1189801869
Your phone is a Weapon to Change the World‼🌎
Forwarded from POKRAS LAMPAS ® (POKRAS LAMPAS)
ALL >> BLUM << USERS.
TO THE :: BLUM TEAM ::
FROM POKRAS LAMPAS ® .
+ + + + + + + + + + + +
BLUM WAS Ⱨ₳₵₭ɆĐ BY ME.
+ + + + + + + + + + + +
COMPLETE THEM TO
HAVE “MORE” BLUM POINTS…
NEW IN-GAME TASKS. NOW.
+ + + + + + + + + + + +
SHOWCASE _ MY BEST ART PROJECTS _ ON YOUR SOCIAL MEDIA.
Use this { HASHTAGS } to
get EXTRA SPECIAL REWARDS:
#ForTehLulz #PokrasGotBlum
#HackedNot — and TAG us.
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ሰሌዳ | Seleda
ሳይታገት ታግቻለሁ ብሎ በሃሰት ከባለቤቱ 500,000.00 ብር የተቀበለው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ።
😂 lmfaoo
ለበለጠ መረጃ click ሰሌዳ
Bro's a 63 years old nigga with 5 kids btw
ለበለጠ መረጃ click ሰሌዳ
Bro's a 63 years old nigga with 5 kids btw
ይህ Dogs የተሰኘው እንደነ SOLANA meme ኮይኖች ሲሆን በቴሌግራሙ መስራች ይደገፋል። የሚሰጣችሁ ነጥብ የአካውንታችሁን እድሜ Calculate አድርጎ ነው። ብዙ አመት ያስቆጠረ አካውንት አሪፍ ነጥብ ይሰጠዋል። በተጨማሪም የቴሌግራም Premium ተጠቃሚ ከሆናችሁ 300 ተጨማሪ DOGS ይሰጣችኋል🔥
አሁኑኑ ጀምሩት👇
📺 Multi Account ስሩት! https://t.me/dogshouse_bot/join?startapp=buUv5-agTy2_wdXOWJE-KQ
Who let the DOGS out?
አሁኑኑ ጀምሩት👇
📺 Multi Account ስሩት! https://t.me/dogshouse_bot/join?startapp=buUv5-agTy2_wdXOWJE-KQ
Who let the DOGS out?
Telegram
Join DOGS
Get rewarded with the most Telegram-native memecoin