🔺ፎቶው ላይ ያለችው ሴት ሕሊና ተፈራ ትባላለች
📲 ስልክ ስንደውል "ያለዎት ቀሪ ሒሳብ አነስተኛ ነው" "የደወሉላቸውን ደንበኛ አሁን ማግኘት አይችሉም" የምትለን እሷ ነች።
#General_Knowledge
📲 ስልክ ስንደውል "ያለዎት ቀሪ ሒሳብ አነስተኛ ነው" "የደወሉላቸውን ደንበኛ አሁን ማግኘት አይችሉም" የምትለን እሷ ነች።
#General_Knowledge
😁10
#MoE
ትምህርት ሚኒስቴር የ2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ለመማር ያለፉ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫቸውን ማስተካከል ይችላሉ ብሏል።
ሚኒስቴሩ ፤ ያልፉ ተማሪዎች ምርጫቸውን ማስተካከል የሚችሉት በየትምህርት ቤታቸው በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አስገንዝቧል።
በልዩ ሁኔታ በአዳማ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲዎች መማር የሚፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና የማይሰጥ መሆኑን አውቀው ምርጫቸው ውስጥ በማካተት መመደብ እንደሚችሉም የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። #MoE
ትምህርት ሚኒስቴር የ2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ለመማር ያለፉ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫቸውን ማስተካከል ይችላሉ ብሏል።
ሚኒስቴሩ ፤ ያልፉ ተማሪዎች ምርጫቸውን ማስተካከል የሚችሉት በየትምህርት ቤታቸው በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አስገንዝቧል።
በልዩ ሁኔታ በአዳማ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲዎች መማር የሚፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና የማይሰጥ መሆኑን አውቀው ምርጫቸው ውስጥ በማካተት መመደብ እንደሚችሉም የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። #MoE
👍4
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የተግባር ልምምድ ላይ በወጪ መጋራት ውስጥ እንዲካተት ጥናት ተጀመረ‼
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የተግባር ላይ ልምምድ በወጪ መጋራት ውስጥ እንዲካተት ጥናት መጀመሩ ተገለጸ ። የመንግስት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በክፍል ውስጥ ከሚማሩት ትምህርት ውጪ ወደ ተለያዩ ኢንዱስትሪዎች ሄደው ለሚያደጉቸው የተግባር ላይ ልምምዶች የሚደረግ ወጪ ከምርቃት በኋላ በሚከፈሉት የወጪ መጋራት ውስጥ እንዲካተት ጥናት መጀመሩ ተሰምቷል ።
ሃሳቡ በጥናት ላይ መሆኑን እና አላማው ወደፊት ተማሪዎች የተግባር ላይ ልምምድን ትኩረት ሰጥተው እንዲማሩ ለማድረግ ታስቦ ነው ተብሏል ።
🔎 ከዚህ በፊት የቀን የተማሪ ወጪ ከ 15 ወደ 22 መጨመሩ ይታወሳል
የዩኒቨርስቲ ተማሪ መሆን በአሁን ሰአት it just means go to hell
ሪፖርተር ጋዜጣ
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የተግባር ላይ ልምምድ በወጪ መጋራት ውስጥ እንዲካተት ጥናት መጀመሩ ተገለጸ ። የመንግስት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በክፍል ውስጥ ከሚማሩት ትምህርት ውጪ ወደ ተለያዩ ኢንዱስትሪዎች ሄደው ለሚያደጉቸው የተግባር ላይ ልምምዶች የሚደረግ ወጪ ከምርቃት በኋላ በሚከፈሉት የወጪ መጋራት ውስጥ እንዲካተት ጥናት መጀመሩ ተሰምቷል ።
ሃሳቡ በጥናት ላይ መሆኑን እና አላማው ወደፊት ተማሪዎች የተግባር ላይ ልምምድን ትኩረት ሰጥተው እንዲማሩ ለማድረግ ታስቦ ነው ተብሏል ።
🔎 ከዚህ በፊት የቀን የተማሪ ወጪ ከ 15 ወደ 22 መጨመሩ ይታወሳል
የዩኒቨርስቲ ተማሪ መሆን በአሁን ሰአት it just means go to hell
ሪፖርተር ጋዜጣ
😁4👍2
#የዩኒቨርስቲ ምደባ
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሄራዊ ፈተና ወስደው ያለፉ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ አሰራርን አስመልክቶ የተሰጠ ማብራሪያ
የተማሪ ምደባ መስፈርቶች፡-
1. 1000 ለሚሆኑ ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች፡- የምደባ ስርዓቱ በተፈጥሮም ሆነ በማህበራዊ ሳይንስ መስኮች 1000 ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችን በመጀመሪያ የዩኒቨርስቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫቸው ምደባ የሚካሄድ ይሆናል።
2. ውጤት፡- የምደባ ስርዓቱ እያንዳንዱ ተማሪ ያስመዘገበውን አጠቃላይ ውጤት በምደባ ስርዓት ሂደት ውስጥ መለያ አድርጎ ይጠቀማል፡፡የተሻለ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ሌሎች ተፈጻሚ የሚሆኑ ህግና ደንቦችን ባልጣሰ መልኩ ምርጫቸውን በመጠበቅ ረገድ ቅድሚያ ይሰጣቸዋል፡፡
3. የዩኒቨርሲቲ ምርጫ፡- የምደባ ስርዓቱ በተማሪዎች የተመረጡ ዩኒቨርሲቲዎች ያላቸውን የቅበላ አቅም ታሳቢ ያደረገ ነው፡፡ ተማሪዎች 46 ዩኒቨርሲቲዎች ለምርጫ ቀርበውላቸዋል፡፡ መረጃው የተሰበሰበው https://portal.etherenet.edu.et ላይ ነው፡፡
4. በተማሪዎች የተመረጡ ተቋማት ያላቸው የትምህርት ፕሮግራሞች ፡- የምደባ ስርዓቱ በተማሪዎች የተመረጡ የትምህርት ፕሮግራሞች እና የተመረጡት ዩኒቨርሲቲዎች ያላቸውን የትምህርት ፕሮግራም መሰረት ያደረገ እንዲሆን ተደርጓል፡፡
5. ጾታ ፡- በተቋማት የጾታ ተዋጽኦን ለመጠበቅ በሚኖረው የምደባ ስርዓት የጾታ ተዋጽኦና ሚዛን እንዲጠበቅ ተደርጓል፣
6. የትምህርት ቤት ተዋጽኦ ፡- የምደባ ስርዓቱ ከተለያዩ ትምህርት ቤቶች የሚመደቡ ተማሪዎችን ተዋጽኦ በጠበቀ መልኩ እንዲሆን ያግዛል፡፡ይህም ከአንድ ት/ቤት የወጡ ተማሪዎች በአንድ ዩኒቨርሲቲ ወይም ፕሮግራም ውስጥ እንዳይታጨቁ ይደርጋል፡፡
7. የውጤት ተዋጽኦ ፡-የምደባ ስርዓቱ ተማሪዎች ያስመዘገቡትን ውጤት ታሳቢ ያረገ ሲሆን ይህም ተመሳሳይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች አንድ ላይ እንዳይመደቡ በማድረግ የተለያየ ችሎታና ተሰጥኦ ያላቸው ተማሪዎችን ቀላቅሎ ለማስተማር ያግዛል፡፡
8. ወሊድን በተመለከተ፡- የምደባ ስርዓቱ እንደ ወሊድ ያሉ ልዩ ሁኔታዎችን ያማከለ ነው፡፡ በመሆኑም በመሰል ሁኔታ ውስጥ ያሉ ተማሪዎች በተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ለመቀጠል የሚቸገሩ ከሆነ ትክክለኛ ለውጥና ድጋፍ የሚደረግ ይሆናል፡፡ መረጃዎቹ የተሰበሰቡት https//student.ethernet.edu.et ላይ ነው፡፡
•አስፈላጊ ማስረጃዎች: - ከትምህርት ቤታቸው የድጋፍ ደብዳቤ እና የህጻናት የክትባት ካርድ
9. ትክክለኛ የሕክምና ቦርድ ማስረጃዎች፡- በምደባ ወቅት የጤና ችግር ኖሮባቸው ትክክለኛ የሕክምና ማስረጃ ላላቸው ተማሪዎች ምደባው በተለየ መልኩ ሊታይ ይችላል፡፡
• አስፈላጊ ማስረጃዎች፡ ከትምህርት ቤታቸው የድጋፍ ደብዳቤ እና ከህዝብ ጤና ተቋማት የህክምና ምስክር ወረቀት በሶስት ዶክተሮች እና በህክምና ዳይሬክተሩ የጸደቀ።
• የዚህ አይነት መረጃ የተሰበሰበው https://student.ethernet.edu.et በመጠቀም ነው።
10. ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትዮች (identical twins) ፡- በተማሪዎቹ መካከል ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትዮች ካሉ የምደባ ስርዓቱ ከፍተኛ ነጥብ ያገኘው/ችው ተማሪ ከተመደበበት/ችበት የትምህርት ተቋም ቀሪው መንትያ ደግሞ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በቀጥታ ይመድባል። የዚህ አይነት መረጃ የተሰበሰበው https://student.ethernet.edu.et ላይ ነው።
• አስፈላጊ ማስረጃዎች፡- ከትምህርት ቤታቸው የድጋፍ ደብዳቤ እና የልደት የምስክር ወረቀት፣
11. የአካል ጉዳት ያለባቸው ተማሪዎች:- የምደባ ሲስተሙ የአካል ችግር ላለባቸው ተማሪዎች እኩል እድሎችን የሚሰጥ ሲሆን ልዩ ፍላጎቶቻቸውን እና ለምደባ መስፈርቶቻቸውን ግምትውስጥ በማስገባት የሚሰራ ይሆናል። የዚህ አይነት መረጃ የተሰበሰበው https://student.ethernet.edu.et በመጠቀም ነው።
• አስፈላጊ ማስረጃዎች፡ ከትምህርት ቤታቸው የድጋፍ ደብዳቤ እና የአካል ችግር ያለበትን የሰውነት ክፍል የሚያሳይ ፎቶግራፍ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣
ማሳሰቢያ፣ ሀሰተኛ የህክምና ማስረጃ የሚያቀርብ ተማሪ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ከምደባ ውጭ የሚሆን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር!
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሄራዊ ፈተና ወስደው ያለፉ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ አሰራርን አስመልክቶ የተሰጠ ማብራሪያ
የተማሪ ምደባ መስፈርቶች፡-
1. 1000 ለሚሆኑ ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች፡- የምደባ ስርዓቱ በተፈጥሮም ሆነ በማህበራዊ ሳይንስ መስኮች 1000 ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችን በመጀመሪያ የዩኒቨርስቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫቸው ምደባ የሚካሄድ ይሆናል።
2. ውጤት፡- የምደባ ስርዓቱ እያንዳንዱ ተማሪ ያስመዘገበውን አጠቃላይ ውጤት በምደባ ስርዓት ሂደት ውስጥ መለያ አድርጎ ይጠቀማል፡፡የተሻለ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ሌሎች ተፈጻሚ የሚሆኑ ህግና ደንቦችን ባልጣሰ መልኩ ምርጫቸውን በመጠበቅ ረገድ ቅድሚያ ይሰጣቸዋል፡፡
3. የዩኒቨርሲቲ ምርጫ፡- የምደባ ስርዓቱ በተማሪዎች የተመረጡ ዩኒቨርሲቲዎች ያላቸውን የቅበላ አቅም ታሳቢ ያደረገ ነው፡፡ ተማሪዎች 46 ዩኒቨርሲቲዎች ለምርጫ ቀርበውላቸዋል፡፡ መረጃው የተሰበሰበው https://portal.etherenet.edu.et ላይ ነው፡፡
4. በተማሪዎች የተመረጡ ተቋማት ያላቸው የትምህርት ፕሮግራሞች ፡- የምደባ ስርዓቱ በተማሪዎች የተመረጡ የትምህርት ፕሮግራሞች እና የተመረጡት ዩኒቨርሲቲዎች ያላቸውን የትምህርት ፕሮግራም መሰረት ያደረገ እንዲሆን ተደርጓል፡፡
5. ጾታ ፡- በተቋማት የጾታ ተዋጽኦን ለመጠበቅ በሚኖረው የምደባ ስርዓት የጾታ ተዋጽኦና ሚዛን እንዲጠበቅ ተደርጓል፣
6. የትምህርት ቤት ተዋጽኦ ፡- የምደባ ስርዓቱ ከተለያዩ ትምህርት ቤቶች የሚመደቡ ተማሪዎችን ተዋጽኦ በጠበቀ መልኩ እንዲሆን ያግዛል፡፡ይህም ከአንድ ት/ቤት የወጡ ተማሪዎች በአንድ ዩኒቨርሲቲ ወይም ፕሮግራም ውስጥ እንዳይታጨቁ ይደርጋል፡፡
7. የውጤት ተዋጽኦ ፡-የምደባ ስርዓቱ ተማሪዎች ያስመዘገቡትን ውጤት ታሳቢ ያረገ ሲሆን ይህም ተመሳሳይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች አንድ ላይ እንዳይመደቡ በማድረግ የተለያየ ችሎታና ተሰጥኦ ያላቸው ተማሪዎችን ቀላቅሎ ለማስተማር ያግዛል፡፡
8. ወሊድን በተመለከተ፡- የምደባ ስርዓቱ እንደ ወሊድ ያሉ ልዩ ሁኔታዎችን ያማከለ ነው፡፡ በመሆኑም በመሰል ሁኔታ ውስጥ ያሉ ተማሪዎች በተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ለመቀጠል የሚቸገሩ ከሆነ ትክክለኛ ለውጥና ድጋፍ የሚደረግ ይሆናል፡፡ መረጃዎቹ የተሰበሰቡት https//student.ethernet.edu.et ላይ ነው፡፡
•አስፈላጊ ማስረጃዎች: - ከትምህርት ቤታቸው የድጋፍ ደብዳቤ እና የህጻናት የክትባት ካርድ
9. ትክክለኛ የሕክምና ቦርድ ማስረጃዎች፡- በምደባ ወቅት የጤና ችግር ኖሮባቸው ትክክለኛ የሕክምና ማስረጃ ላላቸው ተማሪዎች ምደባው በተለየ መልኩ ሊታይ ይችላል፡፡
• አስፈላጊ ማስረጃዎች፡ ከትምህርት ቤታቸው የድጋፍ ደብዳቤ እና ከህዝብ ጤና ተቋማት የህክምና ምስክር ወረቀት በሶስት ዶክተሮች እና በህክምና ዳይሬክተሩ የጸደቀ።
• የዚህ አይነት መረጃ የተሰበሰበው https://student.ethernet.edu.et በመጠቀም ነው።
10. ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትዮች (identical twins) ፡- በተማሪዎቹ መካከል ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትዮች ካሉ የምደባ ስርዓቱ ከፍተኛ ነጥብ ያገኘው/ችው ተማሪ ከተመደበበት/ችበት የትምህርት ተቋም ቀሪው መንትያ ደግሞ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በቀጥታ ይመድባል። የዚህ አይነት መረጃ የተሰበሰበው https://student.ethernet.edu.et ላይ ነው።
• አስፈላጊ ማስረጃዎች፡- ከትምህርት ቤታቸው የድጋፍ ደብዳቤ እና የልደት የምስክር ወረቀት፣
11. የአካል ጉዳት ያለባቸው ተማሪዎች:- የምደባ ሲስተሙ የአካል ችግር ላለባቸው ተማሪዎች እኩል እድሎችን የሚሰጥ ሲሆን ልዩ ፍላጎቶቻቸውን እና ለምደባ መስፈርቶቻቸውን ግምትውስጥ በማስገባት የሚሰራ ይሆናል። የዚህ አይነት መረጃ የተሰበሰበው https://student.ethernet.edu.et በመጠቀም ነው።
• አስፈላጊ ማስረጃዎች፡ ከትምህርት ቤታቸው የድጋፍ ደብዳቤ እና የአካል ችግር ያለበትን የሰውነት ክፍል የሚያሳይ ፎቶግራፍ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣
ማሳሰቢያ፣ ሀሰተኛ የህክምና ማስረጃ የሚያቀርብ ተማሪ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ከምደባ ውጭ የሚሆን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር!
👍3🤔2🍌1
‼️‼️ BREAKING NEWS
የዩኒቨርስቲ ምደባ ይፋ ሆነ።
በ2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ እና ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ትምህርታቸውን ለሚከታተሉ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
Website: https://result.ethernet.edu.et/
Telegram bot: @moestudentbot
የዩኒቨርስቲ ምደባ ይፋ ሆነ።
በ2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ እና ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ትምህርታቸውን ለሚከታተሉ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
Website: https://result.ethernet.edu.et/
Telegram bot: @moestudentbot
👍4
የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ‼‼
የተፈጥሮ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ወንድ ተማሪዎች ከ700- 255 ያመጡ
የተፈጥሮ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ሴት ተማሪዎች ከ700 -234 ያመጡ
የማህበራዊ ሳይንስ መደበኛና የማታ ወንድ ተማሪዎች ከ600- 218 ያመጡ
የማህበራዊ ሳይንስ መደበኛና የማታ ሴት ተማሪዎች ከ600 - 200 ያመጡ
ታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ700- 224 ያመጡ
ታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ700- 210 ያመጡ
ታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ600 - 192 ያመጡ
ታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ600 - 180 ያመጡ
አርብቶ አደር አካባቢ የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ700- 210 ያመጡ
አርብቶ አደር አካባቢ የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ700- 210 ያመጡ
አርብቶ አደር አካባቢ የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ600 - 180 ያመጡ
አርብቶ አደር አካባቢ የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ600 - 180 ያመጡ
ዓይነ ስውራን ማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ500 -150 ያመጡ
ዓይነ ስውራን ማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ500 -150 ያመጡ መሆን አለባቸው ተብሏል።
የተፈጥሮ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ወንድ ተማሪዎች ከ700- 255 ያመጡ
የተፈጥሮ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ሴት ተማሪዎች ከ700 -234 ያመጡ
የማህበራዊ ሳይንስ መደበኛና የማታ ወንድ ተማሪዎች ከ600- 218 ያመጡ
የማህበራዊ ሳይንስ መደበኛና የማታ ሴት ተማሪዎች ከ600 - 200 ያመጡ
ታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ700- 224 ያመጡ
ታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ700- 210 ያመጡ
ታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ600 - 192 ያመጡ
ታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ600 - 180 ያመጡ
አርብቶ አደር አካባቢ የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ700- 210 ያመጡ
አርብቶ አደር አካባቢ የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ700- 210 ያመጡ
አርብቶ አደር አካባቢ የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ600 - 180 ያመጡ
አርብቶ አደር አካባቢ የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ600 - 180 ያመጡ
ዓይነ ስውራን ማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ500 -150 ያመጡ
ዓይነ ስውራን ማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ500 -150 ያመጡ መሆን አለባቸው ተብሏል።
👏2👍1
2016 freshmans students discussions group
Addis ababa university
https://t.me/AAUfreshman2016
Arba Minch University
https://t.me/AMUFreshman2016
Bahirdar University.
https://t.me/BDUFreshman2016
University of Gondar
https://t.me/UOGFreshman2016
Hawassa University
https://t.me/HawasaFreshman2016
Haramaya University
https://t.me/HAUFreshman2016
Jimma University
https://t.me/JUFreshman2016
Dire dawa University
https://t.me/DDUFreshman2016
Debra Markos University
https://t.me/DMUFreshman2016
Debreberhan University
https://t.me/DBUFreshman2016
Wollo University
https://t.me/WoUFreshman2016
Ambo University
https://t.me/AmboFreshman2016
Woldia University
https://t.me/WoldiaFreshman2016
Wolkite University
https://t.me/WUFreshman2016
Wolayita sodo University
https://t.me/WSUFreshman2016
Wachamo University
https://t.me/WachuFreshman2016
Arsi University
https://t.me/AUFreshman2016
bulehora University
https://t.me/BulehuraFreshman2015
Injibara University
https://t.me/IUFreshman2016
🔎አምና remidial ያለፋችሁም ጭምር ነው
Addis ababa university
https://t.me/AAUfreshman2016
Arba Minch University
https://t.me/AMUFreshman2016
Bahirdar University.
https://t.me/BDUFreshman2016
University of Gondar
https://t.me/UOGFreshman2016
Hawassa University
https://t.me/HawasaFreshman2016
Haramaya University
https://t.me/HAUFreshman2016
Jimma University
https://t.me/JUFreshman2016
Dire dawa University
https://t.me/DDUFreshman2016
Debra Markos University
https://t.me/DMUFreshman2016
Debreberhan University
https://t.me/DBUFreshman2016
Wollo University
https://t.me/WoUFreshman2016
Ambo University
https://t.me/AmboFreshman2016
Woldia University
https://t.me/WoldiaFreshman2016
Wolkite University
https://t.me/WUFreshman2016
Wolayita sodo University
https://t.me/WSUFreshman2016
Wachamo University
https://t.me/WachuFreshman2016
Arsi University
https://t.me/AUFreshman2016
bulehora University
https://t.me/BulehuraFreshman2015
Injibara University
https://t.me/IUFreshman2016
🔎አምና remidial ያለፋችሁም ጭምር ነው
👍2❤1
በዐማራ ክልል የሚገኙ 10 ዩኒቨርስቲዎች አሁን ላይ ተማሪዎችን እንደማይቀበሉ አስታወቁ❗❗
በአማራ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም ዋና ጸሐፊ ዶ/ር አስማረ ደጀን እንዳሉት የክልሉ ጸጥታ እስኪሻሻል ድረስ ተማሪዎቻቸውን እንደማይጠሩ፣ የጋራ መግባባት ላይ እንደደረሱ ገልጸዋል፡፡
ተለዋዋጭነት ባለው የክልሉ ጸጥታ ምክንያት መንገድ እየተዘጋ ነው። ተማሪዎች ወደ ግቢ ከገቡ በኋላ ግጭት ቢነሣ ዩኒቨርሲቲዎቹ ሓላፊነት መውሰድ አይችሉም።ከምግብ ጀምሮ ለዩኒቨርሲቲዎች ልዩ ልዩ ግብዓቶችን ያቀርቡ የነበሩ አካላት፣ ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ እንደተቸገሩ ነግረውናል።በዚህ መነሻ ፎረሙ ውሳኔ አሳልፏል ብለዋል።የፎረሙን ውሳኔ ተማሪዎችም ሆኑ ወላጆች እንደሚጋሩት ጠቅሶ ቪኦኤ ዘግቧል።
በአማራ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም ዋና ጸሐፊ ዶ/ር አስማረ ደጀን እንዳሉት የክልሉ ጸጥታ እስኪሻሻል ድረስ ተማሪዎቻቸውን እንደማይጠሩ፣ የጋራ መግባባት ላይ እንደደረሱ ገልጸዋል፡፡
ተለዋዋጭነት ባለው የክልሉ ጸጥታ ምክንያት መንገድ እየተዘጋ ነው። ተማሪዎች ወደ ግቢ ከገቡ በኋላ ግጭት ቢነሣ ዩኒቨርሲቲዎቹ ሓላፊነት መውሰድ አይችሉም።ከምግብ ጀምሮ ለዩኒቨርሲቲዎች ልዩ ልዩ ግብዓቶችን ያቀርቡ የነበሩ አካላት፣ ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ እንደተቸገሩ ነግረውናል።በዚህ መነሻ ፎረሙ ውሳኔ አሳልፏል ብለዋል።የፎረሙን ውሳኔ ተማሪዎችም ሆኑ ወላጆች እንደሚጋሩት ጠቅሶ ቪኦኤ ዘግቧል።
👍2🔥1
ትግራይ❗❗
በትግራይ ክልል በተሰጠው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ብሄራዊ ፈተና 69.96 በመቶ ተማሪዎች 50 በመቶና በላይ ውጤት በማምጣት የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ አግኝተዋል።
ከተፈተኑ ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት 657 መሆኑ ለማወቅ ተችሏል።
ከትግራይ ክልል ውጪ ያሉ ተፈታኞች 3% ብቻ ከ50 በመቶ በላይ ማምጣታቸውን ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል።
ከትግራይ ክልል 657 የ2015 12ተኛ ክፍል ከፍተኛ ውጤት ሆኗል‼
በትግራይ ክልል በተሰጠው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ብሄራዊ ፈተና 69.96 በመቶ ተማሪዎች 50 በመቶና በላይ ውጤት በማምጣት የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ አግኝተዋል።
ከተፈተኑ ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት 657 መሆኑ ለማወቅ ተችሏል።
ከትግራይ ክልል ውጪ ያሉ ተፈታኞች 3% ብቻ ከ50 በመቶ በላይ ማምጣታቸውን ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል።
ከትግራይ ክልል 657 የ2015 12ተኛ ክፍል ከፍተኛ ውጤት ሆኗል‼
👍6😁1
ሰው ሰራሽ ፀሀይ❗️❗️
ቻይና የሰራችውን ሰው ሰራሽ ጸሀይ ወደ ትግበራ ልታስገባ መሆኗን ገለጸች❗️❗️
ከፈረንጆቹ 2018 ዓመት ጀምሮ ሰው ሰራሽ ጸሀይ ለመስራት ሙከራ ላይ የነበሩት የቻይና ተመራማሪዎች የመጨረሻ ሙከራቸውን እንዳካሄዱ ሽንዋ ዘግቧል።
እንደዘገባው ከሆነ ይህች ሰው ሰራሽ ጸሀይ ለመጀመሪያ ጊዜ ሙቀት ማመንጨት መቻሏ የተረጋገጠ ሲሆን ይህብሙቀትም ከካርበን በካይ ጋዝ ነጻ እንደሆነም ተገልጿል።
ቻይና ሰታሿ ጸሀይም በደቡብ ምዕራብ ብሔራዊ የኑክሌር ተቋም ተመራማሪዎች ተሰርታለች የተባለ ሲሆን ብርሀን እና ሙቀትን ማመንጨት ጀምራለች ተብሏል።
ቻይና የሰራችውን ሰው ሰራሽ ጸሀይ ወደ ትግበራ ልታስገባ መሆኗን ገለጸች❗️❗️
ከፈረንጆቹ 2018 ዓመት ጀምሮ ሰው ሰራሽ ጸሀይ ለመስራት ሙከራ ላይ የነበሩት የቻይና ተመራማሪዎች የመጨረሻ ሙከራቸውን እንዳካሄዱ ሽንዋ ዘግቧል።
እንደዘገባው ከሆነ ይህች ሰው ሰራሽ ጸሀይ ለመጀመሪያ ጊዜ ሙቀት ማመንጨት መቻሏ የተረጋገጠ ሲሆን ይህብሙቀትም ከካርበን በካይ ጋዝ ነጻ እንደሆነም ተገልጿል።
ቻይና ሰታሿ ጸሀይም በደቡብ ምዕራብ ብሔራዊ የኑክሌር ተቋም ተመራማሪዎች ተሰርታለች የተባለ ሲሆን ብርሀን እና ሙቀትን ማመንጨት ጀምራለች ተብሏል።
👍2
🌼Buee prep academy🌼
Photo
🎂🎂 2nd years of Anniversary to channel 🎉🎈🎉🥳
📌410+ members 🙏 another years with u all we admins & owner
📌410+ members 🙏 another years with u all we admins & owner
🎉4
🌼Buee prep academy🌼
በዐማራ ክልል የሚገኙ 10 ዩኒቨርስቲዎች አሁን ላይ ተማሪዎችን እንደማይቀበሉ አስታወቁ❗❗ በአማራ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም ዋና ጸሐፊ ዶ/ር አስማረ ደጀን እንዳሉት የክልሉ ጸጥታ እስኪሻሻል ድረስ ተማሪዎቻቸውን እንደማይጠሩ፣ የጋራ መግባባት ላይ እንደደረሱ ገልጸዋል፡፡ ተለዋዋጭነት ባለው የክልሉ ጸጥታ ምክንያት መንገድ እየተዘጋ ነው። ተማሪዎች ወደ ግቢ ከገቡ በኋላ ግጭት ቢነሣ…
#Kebridehriuniversity
በ2016 ዓ.ም የተብሪደሃር ዩኒቨርሲቲ አንደኛ አመት የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ፡፡
በ 2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በቀብሪደሃር ዩኒቨርሲቲ: : በሪሚዳል (Remedial Program) ትምህርታችሁ ስትከታተሉ ቆይታችሁ የማለፊያ ዉጤት ያመጣችሁ እና በ 2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አንደኛ ሴሚስተርን ጀምራችሁ በጤና እና በቤተሰብ እንዲሁም በተያያዥ ችግሮች ምክንያት ዊዝድረዋል ((withdrawal) በመሙላት ያቋረጣችሁ ተማሪዎች በሙሉ ወደ ቀብሪደሃር ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ቀን ህዳር 13 እና 14፣ 2016 ዓ.ም (November 23 and 24፧2023) መሆኑን በአክብሮት እየገለፅን ፤በተጠቀሱት ቀናት በዩኒቨርሲቲዉ ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት ቢሮ በአካል በመቅረብ ሪፖርት እንድታደርጉ እናስታዉቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡
☞ ከላይ ከተጠቀሱት ቀናት ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣን ተማሪ ዩኒቨርሲቲዉ የማያስተናግድ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡
በዩኒቨርሲቲዉ የሪሚዳል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ የሞላችሁትን የወጪ መጋራት እና ክሊራንስ ፎርም ቀሪ ይዛችሁ እንድትመጡ ልናስታዉሳችሁ
እንወዳለን፡፡
በ 2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አንደኛ ሴሚስተር ጀምራችሁ በጤና እና በቤተሰብ እንዲሁም በተያያዥ ችግሮች ምክንያት ዊዝድረዋል ((withdrawal) በመሙላት ያቋረጣችሁ ተማሪዎች የሞላችሁትን የዊዝድረዋል ቀሪ ፎርም ይዛችሁ እንድትመጡ በጥብቅ እናሳስባለን።
በ2016 ዓ.ም የተብሪደሃር ዩኒቨርሲቲ አንደኛ አመት የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ፡፡
በ 2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በቀብሪደሃር ዩኒቨርሲቲ: : በሪሚዳል (Remedial Program) ትምህርታችሁ ስትከታተሉ ቆይታችሁ የማለፊያ ዉጤት ያመጣችሁ እና በ 2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አንደኛ ሴሚስተርን ጀምራችሁ በጤና እና በቤተሰብ እንዲሁም በተያያዥ ችግሮች ምክንያት ዊዝድረዋል ((withdrawal) በመሙላት ያቋረጣችሁ ተማሪዎች በሙሉ ወደ ቀብሪደሃር ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ቀን ህዳር 13 እና 14፣ 2016 ዓ.ም (November 23 and 24፧2023) መሆኑን በአክብሮት እየገለፅን ፤በተጠቀሱት ቀናት በዩኒቨርሲቲዉ ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት ቢሮ በአካል በመቅረብ ሪፖርት እንድታደርጉ እናስታዉቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡
☞ ከላይ ከተጠቀሱት ቀናት ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣን ተማሪ ዩኒቨርሲቲዉ የማያስተናግድ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡
በዩኒቨርሲቲዉ የሪሚዳል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ የሞላችሁትን የወጪ መጋራት እና ክሊራንስ ፎርም ቀሪ ይዛችሁ እንድትመጡ ልናስታዉሳችሁ
እንወዳለን፡፡
በ 2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አንደኛ ሴሚስተር ጀምራችሁ በጤና እና በቤተሰብ እንዲሁም በተያያዥ ችግሮች ምክንያት ዊዝድረዋል ((withdrawal) በመሙላት ያቋረጣችሁ ተማሪዎች የሞላችሁትን የዊዝድረዋል ቀሪ ፎርም ይዛችሁ እንድትመጡ በጥብቅ እናሳስባለን።
👍1
#MoE
ትምህርት ሚኒስቴር 6 የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሬሜዲያል ተማሪዎችን እንደማያስተናግዱ አሳወቀ‼️
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሚዲያል ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምርጫቸውን በየትምህርት ቤታቸው በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ ህዳር 12/2016 ዓ.ም ድረስ እንዲያስተካክሉ ተብሏል።
ሚኒስቴሩ፦
1. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
2. አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
3. አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
4. ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
5. አርሲ ዩኒቨርሲቲ
6. ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ፕሮግራም የማያስተናግዱ መሆኑን አሳውቋል።
remidial ሊጠፋ የተቃረበ ሀብታችን😏😲
ትምህርት ሚኒስቴር 6 የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሬሜዲያል ተማሪዎችን እንደማያስተናግዱ አሳወቀ‼️
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሚዲያል ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምርጫቸውን በየትምህርት ቤታቸው በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ ህዳር 12/2016 ዓ.ም ድረስ እንዲያስተካክሉ ተብሏል።
ሚኒስቴሩ፦
1. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
2. አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
3. አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
4. ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
5. አርሲ ዩኒቨርሲቲ
6. ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ፕሮግራም የማያስተናግዱ መሆኑን አሳውቋል።
remidial ሊጠፋ የተቃረበ ሀብታችን😏😲
👍3🔥2
ከወደ ሶማሌ ፈገግ የሚያስብል ዜና😁
"የኢትዮጵያን ጠ/ሚ አብይ አህመድን በመምሰሌ የደህንነት ስጋት ስላለብኝ ጥበቃ ይደረግልኝ"
"የኢትዮጵያውን ጠ/ሚ አብይ አህመድን በመምሰሌ የደህንነት ስጋት ስላለብኝ ጥበቃ ይደረግልኝ" ያሉት በፑንትላንድ ግዛት የዋኢዮ ወረዳ አስተዳዳሪ ኢሳቅ አህመድ ሀሰን በሶማሊያ ሶሻል ሚዲያዎች የእለቱ ሳቅ የሚጭር መነጋገሪያ ሆኗል ሲል ሶማሊ ፈጣን መረጃ ዘገባ ያሳያል።
ሰውዬው በሶሻል ሚዲያ ብቅ ብለው በአፍ ሶማሊ ቋንቋ "አብይን ትመስላለህ እያሉ ህይወቴን አደጋ ውስጥ የከተቱብኝ ሰዎች አሉ። እኔ ሳልሆን አብይ ነው እኔን የሚመሰለው። በዚህ ምክንያት ለህይወቴ ሰለሰጋሁ ያለጠባቂ መንቀሳቀስ አቁሜለሁ። በዛ ላይ የአባቱ እና አባቴ ስም አንድ ነው። ወደ ኢትዮጵያ የሄድኩት በመለስ ዘመን ነው አሁን መሄድ ብፈልግም ለደህንነቴ ስጋት ስላለብኝ ጠባቂ ያስፈልገኛል።" ብለዋል።
በፑንትላንድ ግዛት የዋኢዮ ወረዳ አስተዳዳሪ ይህን መልእክት ያስተላለፉት ለቀልድ ይሁን የምራቸውን ግን የታወቀ ነገር የለም ሲል ከሶማሌ ክልል የወጣው መረጃ ያመላክታል።
"የኢትዮጵያን ጠ/ሚ አብይ አህመድን በመምሰሌ የደህንነት ስጋት ስላለብኝ ጥበቃ ይደረግልኝ"
"የኢትዮጵያውን ጠ/ሚ አብይ አህመድን በመምሰሌ የደህንነት ስጋት ስላለብኝ ጥበቃ ይደረግልኝ" ያሉት በፑንትላንድ ግዛት የዋኢዮ ወረዳ አስተዳዳሪ ኢሳቅ አህመድ ሀሰን በሶማሊያ ሶሻል ሚዲያዎች የእለቱ ሳቅ የሚጭር መነጋገሪያ ሆኗል ሲል ሶማሊ ፈጣን መረጃ ዘገባ ያሳያል።
ሰውዬው በሶሻል ሚዲያ ብቅ ብለው በአፍ ሶማሊ ቋንቋ "አብይን ትመስላለህ እያሉ ህይወቴን አደጋ ውስጥ የከተቱብኝ ሰዎች አሉ። እኔ ሳልሆን አብይ ነው እኔን የሚመሰለው። በዚህ ምክንያት ለህይወቴ ሰለሰጋሁ ያለጠባቂ መንቀሳቀስ አቁሜለሁ። በዛ ላይ የአባቱ እና አባቴ ስም አንድ ነው። ወደ ኢትዮጵያ የሄድኩት በመለስ ዘመን ነው አሁን መሄድ ብፈልግም ለደህንነቴ ስጋት ስላለብኝ ጠባቂ ያስፈልገኛል።" ብለዋል።
በፑንትላንድ ግዛት የዋኢዮ ወረዳ አስተዳዳሪ ይህን መልእክት ያስተላለፉት ለቀልድ ይሁን የምራቸውን ግን የታወቀ ነገር የለም ሲል ከሶማሌ ክልል የወጣው መረጃ ያመላክታል።
👍3
breaking news‼️ 1/100 ያመጣው ተማሪ አስተማሪውን በመደብደቡ የተነሳ ነስምንት ወር እስራት ተፈረደበት።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በምስራቅ ጉራጌ ዞን በቡኢ ከተማ አስተዳደር የዕውቀት መምህሩን የመምታት ወንጀል የፈጸመው ግለሰብ በ8 ወር ቀላል እስራት እንዲቀጣ መወሰኑን የቡኢ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አስታውቋል ።
ተከሳሽ ተማሪ ሳሙኤል ሰምረ ትምህርቱን ችላ በማለት ያመጣው ውጤት ዝቅተኛ በመሆኑ ሃምሌ 12 / 2015 ዓ/ም የማስታወቂያ ቦርድ ላይ ውጤት እየለጠፈ የነበረው መምህር ሰለሞን ገ/ወልድን ከኃላ በኩል ቀኝ እጁን እና የጆሮ ግንድን ይመታል ፣ በወቅቱ በትምህርት ቤቱ ግቢ ውስጥ የነበሩ መምህራኖች ገላግለው ጉዳዩን ለቡኢ ከተማ ፓሊስ ጽ/ቤት አቤቱታ አሰምተዋል ።
አቤቱታውን ቀርቦ ሲያጣራ ቆይቶ ጥቅምት 23 /2016 ዓ/ም ወደ ከተማው ፍትህ ጽ/ቤት ልኳል ፣ ጉዳዩ የተመራለት ዓቃቤ ህግ በተከሳሽ ላይ ተገቢውን የወንጀል ህግ ቁጥር 441(1)(ለ) በመጥቀስ ተከሳሽ የዕውቀት አባቱ ላይ የሃይል ድርጊት ተፈጽሟል ሲል የወንጀል ክስ መስርቶ ለፍርድ ቤት አቅርቧል ።
ተከሳሽ በችሎት ቀርቦ የወንጀል ድርጊቱን መፈጸሙን ያመነ ሲሆን ውጤት ሲሰጠኝ 1/100 ተሰቶኝ ተናድጄ መትቼዋለሁ በማለት የእምነት ቃሉን ሰጥቷል ። ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኙን የቀረበውን የቅጣት ማክበጃ እና ማቅለያ ከመረመረ በኋላ ተከሳሹን የሚያርም እና መላው ማህበረሰብን ያስተምራል በሚል የተከሳሽ እጅ ከተያዘበት ቀን ጀምሮ የሚታሰብ በ8ወር ቀላል እስራት ይቀጣ ሲል ህዳር 10 / 2016 ዓ/ም በዋለው ችሎት የቅጣት ውሳኔ ሰጥቷል የቡኢ ከተማ ፍትህ ጽ/ቤት መረጃ ያመለክታል።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በምስራቅ ጉራጌ ዞን በቡኢ ከተማ አስተዳደር የዕውቀት መምህሩን የመምታት ወንጀል የፈጸመው ግለሰብ በ8 ወር ቀላል እስራት እንዲቀጣ መወሰኑን የቡኢ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አስታውቋል ።
ተከሳሽ ተማሪ ሳሙኤል ሰምረ ትምህርቱን ችላ በማለት ያመጣው ውጤት ዝቅተኛ በመሆኑ ሃምሌ 12 / 2015 ዓ/ም የማስታወቂያ ቦርድ ላይ ውጤት እየለጠፈ የነበረው መምህር ሰለሞን ገ/ወልድን ከኃላ በኩል ቀኝ እጁን እና የጆሮ ግንድን ይመታል ፣ በወቅቱ በትምህርት ቤቱ ግቢ ውስጥ የነበሩ መምህራኖች ገላግለው ጉዳዩን ለቡኢ ከተማ ፓሊስ ጽ/ቤት አቤቱታ አሰምተዋል ።
አቤቱታውን ቀርቦ ሲያጣራ ቆይቶ ጥቅምት 23 /2016 ዓ/ም ወደ ከተማው ፍትህ ጽ/ቤት ልኳል ፣ ጉዳዩ የተመራለት ዓቃቤ ህግ በተከሳሽ ላይ ተገቢውን የወንጀል ህግ ቁጥር 441(1)(ለ) በመጥቀስ ተከሳሽ የዕውቀት አባቱ ላይ የሃይል ድርጊት ተፈጽሟል ሲል የወንጀል ክስ መስርቶ ለፍርድ ቤት አቅርቧል ።
ተከሳሽ በችሎት ቀርቦ የወንጀል ድርጊቱን መፈጸሙን ያመነ ሲሆን ውጤት ሲሰጠኝ 1/100 ተሰቶኝ ተናድጄ መትቼዋለሁ በማለት የእምነት ቃሉን ሰጥቷል ። ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኙን የቀረበውን የቅጣት ማክበጃ እና ማቅለያ ከመረመረ በኋላ ተከሳሹን የሚያርም እና መላው ማህበረሰብን ያስተምራል በሚል የተከሳሽ እጅ ከተያዘበት ቀን ጀምሮ የሚታሰብ በ8ወር ቀላል እስራት ይቀጣ ሲል ህዳር 10 / 2016 ዓ/ም በዋለው ችሎት የቅጣት ውሳኔ ሰጥቷል የቡኢ ከተማ ፍትህ ጽ/ቤት መረጃ ያመለክታል።
👍1
የሪሚዲያል ፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆኗል‼️
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሚዲያል ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባችሁን ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ምደባችሁን ለማየት የቀረቡ አማራጮች፦
በድረ-ገፅ፦
https://placement.ethernet.edu.et
በቴሌግራም ቦት፦
https://t.me/moestudentbot
የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ #የማያስተናግድ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል። የተመደባችሁበት የትምህርት ተቋማት ጥሪ በመጠበቅ ትምህርታችሁ መከታተል ትችላላችሁ ተብሏል።
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሚዲያል ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባችሁን ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ምደባችሁን ለማየት የቀረቡ አማራጮች፦
በድረ-ገፅ፦
https://placement.ethernet.edu.et
በቴሌግራም ቦት፦
https://t.me/moestudentbot
የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ #የማያስተናግድ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል። የተመደባችሁበት የትምህርት ተቋማት ጥሪ በመጠበቅ ትምህርታችሁ መከታተል ትችላላችሁ ተብሏል።
Schaum's Programming with C++ -- 434.pdf
8.3 MB
engineering and technology ተማሪዎች ምርጥ c++ አጋዥ book
📌Only c++ language‼
📌Only c++ language‼