📌የ12ተኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የ2015 ENTRANCE ውጤት ዛሬ( ማለትም ሰኞ) ይለቀቃል‼
🔍ውጤት ሲለቀቅ የሚታይባቸው አማራጮች
1. eaes.edu.et
2. eaes.gov.et
3. eaes.et
4. result.neaea.gov.et
5. Telegram 👉 @EAESbot
6. SMS 8046
ለተጨማሪ መረጃ join and share
✨✨✨@prep34✨✨
✨✨✨@prep34✨✨
🔍ውጤት ሲለቀቅ የሚታይባቸው አማራጮች
1. eaes.edu.et
2. eaes.gov.et
3. eaes.et
4. result.neaea.gov.et
5. Telegram 👉 @EAESbot
6. SMS 8046
ለተጨማሪ መረጃ join and share
✨✨✨@prep34✨✨
✨✨✨@prep34✨✨
👍1
🌼Buee prep academy🌼
📌የ12ተኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የ2015 ENTRANCE ውጤት ዛሬ( ማለትም ሰኞ) ይለቀቃል‼ 🔍ውጤት ሲለቀቅ የሚታይባቸው አማራጮች 1. eaes.edu.et 2. eaes.gov.et 3. eaes.et 4. result.neaea.gov.et 5. Telegram 👉 @EAESbot 6. SMS 8046 ለተጨማሪ መረጃ join and share ✨✨✨@prep34✨✨ ✨✨✨@prep34✨✨
#በጣም ያሳዝናል ያምና ሀዘን ዘንድሮም ተደገመ
ያለፉት 26%ቱ 27,000 ተማሪ ብቻ
በተፈጥሮ ሳይንስ መስክ 200 ተማሪዎች ከ600 በላይ ውጤት አምጥተዋል፡፡
በማህበራዊ ሳይንስ መስክ 15 ተማሪዎች ብቻ ከ500 በላይ ውጤት አምጥተዋል፡፡
በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛው ውጤት 649 ሲሆን በአዲስ አበባ የልደታ ክሩዝ ትምህርት ቤት ተማሪ ናት፡፡
በማህበራዊ ሳይንስ ከፍተኛው ውጤት 533 ሲሆን የደብረ ማርቆስ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪ ነው፡፡
በከተማ ደረጃ አዲስ አበባ፣ ሀረሪ እና ድሬዳዋ የተሻለ አፈጻጸም ያሳዩ ከተሞች ናቸው፡፡
ያለፉት 26%ቱ 27,000 ተማሪ ብቻ
በተፈጥሮ ሳይንስ መስክ 200 ተማሪዎች ከ600 በላይ ውጤት አምጥተዋል፡፡
በማህበራዊ ሳይንስ መስክ 15 ተማሪዎች ብቻ ከ500 በላይ ውጤት አምጥተዋል፡፡
በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛው ውጤት 649 ሲሆን በአዲስ አበባ የልደታ ክሩዝ ትምህርት ቤት ተማሪ ናት፡፡
በማህበራዊ ሳይንስ ከፍተኛው ውጤት 533 ሲሆን የደብረ ማርቆስ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪ ነው፡፡
በከተማ ደረጃ አዲስ አበባ፣ ሀረሪ እና ድሬዳዋ የተሻለ አፈጻጸም ያሳዩ ከተሞች ናቸው፡፡
🌼Buee prep academy🌼
#በጣም ያሳዝናል ያምና ሀዘን ዘንድሮም ተደገመ ያለፉት 26%ቱ 27,000 ተማሪ ብቻ በተፈጥሮ ሳይንስ መስክ 200 ተማሪዎች ከ600 በላይ ውጤት አምጥተዋል፡፡ በማህበራዊ ሳይንስ መስክ 15 ተማሪዎች ብቻ ከ500 በላይ ውጤት አምጥተዋል፡፡ በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛው ውጤት 649 ሲሆን በአዲስ አበባ የልደታ ክሩዝ ትምህርት ቤት ተማሪ ናት፡፡ በማህበራዊ ሳይንስ ከፍተኛው ውጤት 533 ሲሆን…
#Update
ትምህርት ሚኒስቴር ዘንድሮም የሬሜዲያል ፕሮግራም እንደሚኖር አስታወቀ።
በቀጥታ ያለፉ ተማሪዎች ውስን ስለሆኑ ዘንድሮም የሬሜዲያል ፕሮግራም ይኖራል ተብሏል።
ፕ/ር ብርሃኑ አምና የገባሁትን ቃሌን በማጠፌ ይቅርታ ብለዋል።
ሚኒስትሩ አምና የሬሜዲያል ፕሮግራም ለአንድ ጊዜ የተሰጠ እድል ብቻ እንደሆነ መግለቸው ይታወሳል።
ትምህርት ሚኒስቴር ዘንድሮም የሬሜዲያል ፕሮግራም እንደሚኖር አስታወቀ።
በቀጥታ ያለፉ ተማሪዎች ውስን ስለሆኑ ዘንድሮም የሬሜዲያል ፕሮግራም ይኖራል ተብሏል።
ፕ/ር ብርሃኑ አምና የገባሁትን ቃሌን በማጠፌ ይቅርታ ብለዋል።
ሚኒስትሩ አምና የሬሜዲያል ፕሮግራም ለአንድ ጊዜ የተሰጠ እድል ብቻ እንደሆነ መግለቸው ይታወሳል።
🌼Buee prep academy🌼 pinned «📌breaking news‼ ተማሪዎች ውጤታቸውን ማወቅ የሚችሉት ነገ ጥዋት እንደሆነ ታውቋል።»
ቁጥራዊ አሀዝ
845188 ተማሪ ለፈተና ተቀምጧል 3.2 % ተማሪ ብቻ አልፋል
ከአምናው የተሻለ የፈተና ህግ የማክበር ነገር ዘንድሮ ተስተውሎል
አምና 13600 ተማሪዎች ፈተና አቋርጠው የውጡ ሲሆን ዘንድሮ ምንም ተማሪ አላቋርጠም
በአማካኝ 28.65 ከ መቶ በአንድ ተማሪ
በተፈጥሮ ሳይንስ 29.8 %
በማህበራዊ ሳይንስ 27%
በግል ፈተና የወሰዱ 160ሺህ በላይ ተፈታኞች 14ሺህ
በኢትዮጵያ ከፍተኛው 649 በተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ከክሩዝ ትምህርት ቤት
ከማህበራዊ ሳይንስ 533 ከደብረ ማርቆስ አዳሪ ትምህርት ቤት
ከ600 በላይ ያመጡ 205 ተማሪዎች ከተፈጥሮ ሳይንስ
ከማህበራዊ ሳይንስ 15 ተማሪዎች ከ500በላይ ከ600
ከ50% በላይ ተማሪዎች ከ 26% በታች አምጥቷል በጣም አስድጋጭ ነው
1328 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሰለፉም
ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
845188 ተማሪ ለፈተና ተቀምጧል 3.2 % ተማሪ ብቻ አልፋል
ከአምናው የተሻለ የፈተና ህግ የማክበር ነገር ዘንድሮ ተስተውሎል
አምና 13600 ተማሪዎች ፈተና አቋርጠው የውጡ ሲሆን ዘንድሮ ምንም ተማሪ አላቋርጠም
በአማካኝ 28.65 ከ መቶ በአንድ ተማሪ
በተፈጥሮ ሳይንስ 29.8 %
በማህበራዊ ሳይንስ 27%
በግል ፈተና የወሰዱ 160ሺህ በላይ ተፈታኞች 14ሺህ
በኢትዮጵያ ከፍተኛው 649 በተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ከክሩዝ ትምህርት ቤት
ከማህበራዊ ሳይንስ 533 ከደብረ ማርቆስ አዳሪ ትምህርት ቤት
ከ600 በላይ ያመጡ 205 ተማሪዎች ከተፈጥሮ ሳይንስ
ከማህበራዊ ሳይንስ 15 ተማሪዎች ከ500በላይ ከ600
ከ50% በላይ ተማሪዎች ከ 26% በታች አምጥቷል በጣም አስድጋጭ ነው
1328 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሰለፉም
ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
🔥2
🌼Buee prep academy🌼
ቁጥራዊ አሀዝ 845188 ተማሪ ለፈተና ተቀምጧል 3.2 % ተማሪ ብቻ አልፋል ከአምናው የተሻለ የፈተና ህግ የማክበር ነገር ዘንድሮ ተስተውሎል አምና 13600 ተማሪዎች ፈተና አቋርጠው የውጡ ሲሆን ዘንድሮ ምንም ተማሪ አላቋርጠም በአማካኝ 28.65 ከ መቶ በአንድ ተማሪ በተፈጥሮ ሳይንስ 29.8 % በማህበራዊ ሳይንስ 27% በግል ፈተና የወሰዱ 160ሺህ በላይ ተፈታኞች 14ሺህ…
ጋሽ ብሬ ማንንም አይሰማም
university ኮርጆ መግባት ቀልዶ መግባት ቀረ የሰራ እና ያነበበ የሚያልፈው
university ኮርጆ መግባት ቀልዶ መግባት ቀረ የሰራ እና ያነበበ የሚያልፈው
😁3
#ሙሉ_መግለጫ
የትምህርት ሚኒስቴር የ2015 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በተመለከተ የሰጠው ሙሉ መግለጫ ከላይ ተያይዟል።
ተማሪዎች ውጤታቸውን ከነገ ጥዋት 12 ሰዓት ጀምሮ ማየት ይችላሉ።
የትምህርት ሚኒስቴር የ2015 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በተመለከተ የሰጠው ሙሉ መግለጫ ከላይ ተያይዟል።
ተማሪዎች ውጤታቸውን ከነገ ጥዋት 12 ሰዓት ጀምሮ ማየት ይችላሉ።
🌼Buee prep academy🌼
Photo
📌ነገ ጠዋት ውጤት ሲለቀቅ 🌐 internet መጨናነቅ📈 ስለሚኖር በ group ውስጥ registration number📤 ላኩልን እኛ 🔎እናይላችኋለን እንልክላችኋለን ውጤቱን‼
groupu 🔗 @buee_prep
መልካም ዕድል
groupu 🔗 @buee_prep
መልካም ዕድል
የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች ነገ መስከረም 29 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በሚከተሉት አማራጮች ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ።
በዌብ ሳይት 👉 https://eaes.edu.et/
በአጭር የጽሑፍ መልዕክት 👉 6284
በቴሌግራም 👉 https://t.me/eaesbot
ውጤት ተለቀቀ ተብሎ ሚወራው ከእውነት የራቀ ነው፨
for more join @prep34
በዌብ ሳይት 👉 https://eaes.edu.et/
በአጭር የጽሑፍ መልዕክት 👉 6284
በቴሌግራም 👉 https://t.me/eaesbot
ውጤት ተለቀቀ ተብሎ ሚወራው ከእውነት የራቀ ነው፨
for more join @prep34
🤯3
#ለመዝናኛ ይህን ግጥም ተጋበዙልኝ
‛‛ብርዬ ብርዬ ብርሃኑ ነጋ
የዘመኑ ትውልድ ለካምፓስ አንጉአጉአ
ከፈለክ አርባበት የፍየሎች መንጋ
ብርዬ ብርዬ የኔ ብርሃን
ኩረጃ ለምደው ነው ብለህ ወቀስከን
ደግመው ይፈተኑ ስትል አሳከን
እስኪ ልብ ካለህ አብረህ ተፈተን
አንተ ያለፍክ እንደው እኛ አያቅተን😏😏
ብርዬ ብርዬ ወይ ብራኑ ነጋ
የአሁኑን አይቶ የቀጣዩም ሰጋ
እንደው ባሳብ ብቻ የስንቱን ተማሪ ቀንሰሀል ስጋ
እንደው ልመርቅህ አሜን ብለህ ስማኝ
ካንተ የተወለደው ይሁንብህ ለማኝ
ትንሽ ይቀረኛል እሱ ብቻ አይደለም
የመጀመሪያ ልጅህ ይሁንብህ ሚቅም
ጉበቱን አቃጥሎ ይበልብህ ፍግም
ብርዬ ብርዬ ብርዬ ብርሻ
ያዬ ሠው ይፍረደኝ ያንተን መጨረሻ
ከንድህ ካልቀረ ሁሉን ማደናገር
ከንደገና ይታይ ያንተም ፕሮፌሠር’’
ከፖለቲካ ንጹህ ነኝ ‼ 😂😂
‛‛ብርዬ ብርዬ ብርሃኑ ነጋ
የዘመኑ ትውልድ ለካምፓስ አንጉአጉአ
ከፈለክ አርባበት የፍየሎች መንጋ
ብርዬ ብርዬ የኔ ብርሃን
ኩረጃ ለምደው ነው ብለህ ወቀስከን
ደግመው ይፈተኑ ስትል አሳከን
እስኪ ልብ ካለህ አብረህ ተፈተን
አንተ ያለፍክ እንደው እኛ አያቅተን😏😏
ብርዬ ብርዬ ወይ ብራኑ ነጋ
የአሁኑን አይቶ የቀጣዩም ሰጋ
እንደው ባሳብ ብቻ የስንቱን ተማሪ ቀንሰሀል ስጋ
እንደው ልመርቅህ አሜን ብለህ ስማኝ
ካንተ የተወለደው ይሁንብህ ለማኝ
ትንሽ ይቀረኛል እሱ ብቻ አይደለም
የመጀመሪያ ልጅህ ይሁንብህ ሚቅም
ጉበቱን አቃጥሎ ይበልብህ ፍግም
ብርዬ ብርዬ ብርዬ ብርሻ
ያዬ ሠው ይፍረደኝ ያንተን መጨረሻ
ከንድህ ካልቀረ ሁሉን ማደናገር
ከንደገና ይታይ ያንተም ፕሮፌሠር’’
ከፖለቲካ ንጹህ ነኝ ‼ 😂😂
😁3👍2
ዌብሳይቱ ላይ Registration number ና School Code የነበረው አሁን ወደ Registration number ና First Name ተቀይሯል ፤ ለውጦች እየተደረጉ እንደሆነ ግልፅ ነው። ነገር ግን ቅድሚያ ተሰርቶ መጠናቀቅ ነበረበት። Registration number ና First name በማስገባት ነው ውጤታችሁን የምታዩት።
የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ናቸው ውጤት ያሳያችኋል (private) registration number እና first name ላኩለቸው
ādos24:
@ados24
Alazar Yonas:
@atlast11747
Hope:
@Hopes09
Bini J Godoliyas:
@binigodoliyas
➻:
@Efrem1624
"Bëkî"+"bë+³":
@BEK3148
ꊰᕱᏒ-Ծꊰꊰ ✌:
@Richmindset1
NhattyZ:
@NY_TOPUP
𝔸𝕞𝕒𝕟 𝕍𝕀ℙ:
@amanasiratz
From...:
@Fira691
Yared:
@Yada_Orion
Biruk Ab:
@Brookabr
ታኦዶኮስ:
@mela_negn
Na oomI:
@aga_na
Yoo b:
@Emenetawi
Alex:
@Alex16Nuri
R:
@Redu1416
ādos24:
@ados24
Alazar Yonas:
@atlast11747
Hope:
@Hopes09
Bini J Godoliyas:
@binigodoliyas
➻:
@Efrem1624
"Bëkî"+"bë+³":
@BEK3148
ꊰᕱᏒ-Ծꊰꊰ ✌:
@Richmindset1
NhattyZ:
@NY_TOPUP
𝔸𝕞𝕒𝕟 𝕍𝕀ℙ:
@amanasiratz
From...:
@Fira691
Yared:
@Yada_Orion
Biruk Ab:
@Brookabr
ታኦዶኮስ:
@mela_negn
Na oomI:
@aga_na
Yoo b:
@Emenetawi
Alex:
@Alex16Nuri
R:
@Redu1416