🌼Buee prep academy🌼
216 subscribers
335 photos
11 videos
78 files
71 links
One of The Best Ethiopian Educational And Informational Channel in Telegram


Share this channel to your friends
❤️The time is now not today❤️

https://telegra.ph/BUEE-PREP-ACADEMY-11-01


መረጃና ጥያቄዎች በ comment ላይ ጻፉልን
Download Telegram
0.5 TRX አንድ ሰው ስትጋብዙ ይሰጣቹሀል 🔥
ቤታችሁ ውስጥ
No Investment 🔥
100% Legit ነው ይከፍላሉ
Minimum Withdrawal 0.05 TRX

⚠️ 3ቱንም Telegram ቻናላቸውን እና Youtube አካውንታቸው Join እና Subscrbe ማድረግ አለባቹ ስራውን ለመጀመር(youtube subscribe batilum chigir yelewim) ከዛ bonus ነክታችሁ getbonus ነኩና active አርጉ

ስራውን ለመጀመር Link👇👇👇 https://t.me/SonicTrxBot?start=1189801869 ke tech channel የተወሰደ
የጥሪ ማስታወቂያ

#SalaleUniversity

ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ለመጀመሪያ ዲግሪ የሁለተኛ ዓመት ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል፡፡

የመጀመሪያ ዲግሪ የሁለተኛ ዓመት ተማሪዎች የሁለተኛ ሴሚስተር ትምህርት ምዝገባ መስከረም 07/2016 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

ትምህርት መስከረም 08/2016 ዓ.ም ይጀመራል ተብሏል፡፡

(ዩኒቨርሲቲው ያወጣው መልዕክት ከላይ ተያይዟል።)
" ከመስከረም 7 እስከ 10/ 2016  የማካካሻ (Remedial) ትምህርት ፈተና ይሰጣል " - ትምህርት ሚኒስቴር
 
ትምህርት ሚኒስቴር የማካካሻ (ሬሜዲያል) ፈተና ከመስከረም 7 እስከ 10/ 2016 እንደሚሰጥ ለሁሉም የመንግሥት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፃፈው ደብዳቤ አሳውቋል።

ፈተናው በ30 የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚከናወን ይሆናል።

የሚሰጠው ፈተና የማካካሻ ትምህርታቸውን አጠናቀው ከሰኔ 26 እስከ 30/2015 ዓ.ም የተሰጠውን የማዕከል ፈተና ላልወሰዱ  ተማሪዎች መሆኑ ተገልጿል።

ሚኒስቴሩ ፤ ከመስከረም 7- 10/2016 ዓ.ም ከማዕከል የሚሰጠው ፈተና #በወረቀት የሚሰጥ መሆኑን አሳውቋል።

በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስደው ውጤታቸው ከ50 % በታች ሆኖ ወደከፍተኛ ትምህርት መግባት ያልቻሉ እና በአንጻራዊነት የተሻለ ውጤት የነበራቸው ወደ 200ሺ የሚጠጉ ተማሪዎች በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአንድ ሴሚስተር የማካካሻ ትምህርት መውሰዳቸው ይታወቃል።

የማካካሻ  (ሬሜዲያል) ፈተና የሚሰጠው ተማሪዎቹ በተቋማት እና በማዕከል የሚሰጠውን ምዘና ወስደው በሚያስመዘግቡት ውጤት መሠረት ከ2016 ዓ.ም ፍሬሽማን ተማሪዎች ጋር የከፍተኛ ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት ነው።

#Moe
#WolloUniversity

ወሎ ዩኒቨርሲቲ ለሁሉም መደበኛ ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል።

የዩኒቨርሲቲው የ2016 ትምህርት ዘመን የመደበኛ መርሐግብር ነባር ተማሪዎች ምዝገባ 👉

• 3ኛ ዓመት እና ከዚያ በላይ፦ መስከረም 10 እና 11/2016 ዓ.ም

• 1ኛ ዓመት የግብርና ኮሌጅ ሚድ ካሪየር ተማሪዎች፦ ጥቅምት 5 እና 6/2016 ዓ.ም

• የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች፦ ጥቅምት 05 እና 06/2016 ዓ.ም

Note: ማስታወቂያው የሬሜዲያል ተማሪዎችን እንደማይመለከት ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
🌼🌼🌼   🌼🌼🌼   🌼   🌼🌼🌼
         🌼   🌼     🌼   🌼   🌼
🌼🌼🌼   🌼    🌼    🌼   🌼🌼🌼
🌼     🥀  🌼     🌼   🌼   🌼        🌼
🌼🌼🌼   🌼🌼🌼   🌼    🌼🌼🌼 📌መልካም አዲስ አመት HAPPY NEW YEAR 2016🌼 ETHIOPIAN CALANDER🌼 @PREP34 🌼🌼
👍3
በጸጥታ ችግርና በሌሎች ምክንያቶች ፈተና ያልወሰዱ የ12 ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለመፈተን የተዘጋጁ 15,310 ተማሪዎች ከመስከረም 8-11 ለመፈተን ዝግጅት ተጠናቋል

የፈተና ውጤታቸውም ከአንደኛ ዙር ተፈታኞች ጋር በመስከረም ወር መጨረሻ አልያም በጥቅምት ወር መጀመሪያ ውጤት ለመልቀቅ እቅድ ተይዟል
ትምህርት ሚኒስቴር ከብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጋር በመተባበር የዲጂታል መታወቂያ ስርዓትን በትምህርት ተቋማት መደበኛ የተማሪዎች መለያ አድርጎ ለመተግበር መወሰኑን ገልጿል።

የተማሪዎች ዲጂታል መታወቂያ ጥቅም ላይ መዋሉ የተማሪዎችን ማንነት በወጥነት መለየት የሚያስችል ስርዓት እንዲኖር ያደርጋል ብሏል።

ይህም ዲጂታል መታወቂያ በሁሉም የትምህርት ተቋማት አበይት የማንነት ማረጋገጫ ስርዓት ሆኖ እንዲያገለግል የሚያስችል እንዲሁም የአሰራር ድግግሞሽን በመቀነስ እና በተማሪዎች የትምህርት ሰነዶች መካከል አንድነት እና ቅንጅትን የሚያጠናክር ነው ሲል ገልጿል።

ከዚህም ባለፈ  የግል መረጃን የማስቀመጥ እና የመጠቀም ደህንነትን በእጅጉ እንዲጨምር  የውሂብ ጥበቃን እንዲረጋገጥ  ፣ ማንኛውም አይነት ጥሰቶችን ለመቀነስን ያግዛል ብሏል።

የብሔራዊ መታወቂያ መርሃ ግብር ከትምህርት ሚኒስቴር ጋራ ባደረገው ስምምነት እስከ አሁን 640 ሺህ ተማሪዎች ብሔራዊ መለያ ቁጥር ማግኘታቸው ይፋ ተደርጓል።
👍4
Grade 12 😁😁
👍1
📌የ12ተኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የ2015 ENTRANCE ውጤት ዛሬ( ማለትም ሰኞ) ይለቀቃል

🔍ውጤት ሲለቀቅ የሚታይባቸው አማራጮች

1. eaes.edu.et
2. eaes.gov.et
3. eaes.et
4. result.neaea.gov.et
5. Telegram 👉 @EAESbot
6. SMS 8046

ለተጨማሪ መረጃ join and share

@prep34
@prep34
👍1
🌼Buee prep academy🌼
📌የ12ተኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የ2015 ENTRANCE ውጤት ዛሬ( ማለትም ሰኞ) ይለቀቃል 🔍ውጤት ሲለቀቅ የሚታይባቸው አማራጮች 1. eaes.edu.et 2. eaes.gov.et 3. eaes.et 4. result.neaea.gov.et 5. Telegram 👉 @EAESbot 6. SMS 8046 ለተጨማሪ መረጃ join and share @prep34 @prep34
#በጣም ያሳዝናል ያምና ሀዘን ዘንድሮም ተደገመ


ያለፉት 26%ቱ 27,000 ተማሪ ብቻ


በተፈጥሮ ሳይንስ መስክ 200 ተማሪዎች ከ600 በላይ ውጤት አምጥተዋል፡፡

በማህበራዊ ሳይንስ መስክ 15 ተማሪዎች ብቻ ከ500 በላይ ውጤት አምጥተዋል፡፡

በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛው ውጤት 649 ሲሆን በአዲስ አበባ የልደታ ክሩዝ ትምህርት ቤት ተማሪ ናት፡፡

በማህበራዊ ሳይንስ ከፍተኛው ውጤት 533 ሲሆን የደብረ ማርቆስ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪ ነው፡፡

በከተማ ደረጃ አዲስ አበባ፣ ሀረሪ እና ድሬዳዋ የተሻለ አፈጻጸም ያሳዩ ከተሞች ናቸው፡፡
📌breaking news
ተማሪዎች ውጤታቸውን ማወቅ የሚችሉት ነገ ጥዋት እንደሆነ ታውቋል።
🌼Buee prep academy🌼
#በጣም ያሳዝናል ያምና ሀዘን ዘንድሮም ተደገመ ያለፉት 26%ቱ 27,000 ተማሪ ብቻ በተፈጥሮ ሳይንስ መስክ 200 ተማሪዎች ከ600 በላይ ውጤት አምጥተዋል፡፡ በማህበራዊ ሳይንስ መስክ 15 ተማሪዎች ብቻ ከ500 በላይ ውጤት አምጥተዋል፡፡ በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛው ውጤት 649 ሲሆን በአዲስ አበባ የልደታ ክሩዝ ትምህርት ቤት ተማሪ ናት፡፡ በማህበራዊ ሳይንስ ከፍተኛው ውጤት 533 ሲሆን…
#Update

ትምህርት ሚኒስቴር ዘንድሮም የሬሜዲያል ፕሮግራም እንደሚኖር አስታወቀ።

በቀጥታ ያለፉ ተማሪዎች ውስን ስለሆኑ ዘንድሮም የሬሜዲያል ፕሮግራም ይኖራል ተብሏል።

ፕ/ር ብርሃኑ አምና የገባሁትን ቃሌን በማጠፌ ይቅርታ ብለዋል።

ሚኒስትሩ አምና የሬሜዲያል ፕሮግራም ለአንድ ጊዜ የተሰጠ እድል ብቻ እንደሆነ መግለቸው ይታወሳል።
🌼Buee prep academy🌼 pinned «📌breaking news ተማሪዎች ውጤታቸውን ማወቅ የሚችሉት ነገ ጥዋት እንደሆነ ታውቋል።»
ቁጥራዊ አሀዝ

845188 ተማሪ ለፈተና ተቀምጧል  3.2 % ተማሪ  ብቻ አልፋል

ከአምናው የተሻለ የፈተና ህግ የማክበር ነገር ዘንድሮ ተስተውሎል

አምና 13600 ተማሪዎች  ፈተና አቋርጠው  የውጡ ሲሆን ዘንድሮ  ምንም  ተማሪ  አላቋርጠም


በአማካኝ 28.65 ከ መቶ  በአንድ ተማሪ


በተፈጥሮ  ሳይንስ 29.8 %
በማህበራዊ  ሳይንስ  27%

በግል ፈተና የወሰዱ  160ሺህ በላይ ተፈታኞች  14ሺህ

በኢትዮጵያ  ከፍተኛው  649 በተፈጥሮ  ሳይንስ   ሴት ከክሩዝ ትምህርት  ቤት

ከማህበራዊ  ሳይንስ  533    ከደብረ ማርቆስ አዳሪ ትምህርት  ቤት

ከ600 በላይ ያመጡ  205   ተማሪዎች ከተፈጥሮ  ሳይንስ 

ከማህበራዊ  ሳይንስ  15 ተማሪዎች  ከ500በላይ ከ600



ከ50% በላይ ተማሪዎች  ከ 26% በታች አምጥቷል  በጣም  አስድጋጭ ነው


1328 ትምህርት  ቤቶች ምንም  ተማሪ አላሰለፉም


ፕሮፌሰር  ብርሃኑ ነጋ
🔥2
#ሙሉ_መግለጫ

የትምህርት ሚኒስቴር የ2015 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በተመለከተ የሰጠው ሙሉ መግለጫ ከላይ ተያይዟል።

ተማሪዎች ውጤታቸውን ከነገ ጥዋት 12 ሰዓት ጀምሮ ማየት ይችላሉ።