🌼Buee prep academy🌼
216 subscribers
335 photos
11 videos
78 files
71 links
One of The Best Ethiopian Educational And Informational Channel in Telegram


Share this channel to your friends
❤️The time is now not today❤️

https://telegra.ph/BUEE-PREP-ACADEMY-11-01


መረጃና ጥያቄዎች በ comment ላይ ጻፉልን
Download Telegram
🎬 የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የመጀመሪያ አመት የመጀመሪያው ሴሚስተር ላይ የምትወስዷቸው ኮርሶች👇

📌 Communicative English Skill I

📌 Economics

📌 Geography

📌 Maths(Social)

📌 Civics and Moral Education

📌 Global Trends

📌 Physical Fitness

🙌 አሁን ደግሞ ስለ እያንዳንዱ ኮርስ መጠነኛ የሆነ ገለፃ ወይም ጅንጀና እናድርግ።

🎯 Communicative English Skill I

ይህ ኮርስ የብዙ ተማሪዎችን ውጤት የሚያነሳ ነው እንግሊዝኛ ሞካሪ ከሆናችሁ። ነገር ግን የአምና ተማሪዎች ውጤታቸውን ዝቅ አድርጎባቸዋል። በዚህ ኮርስ በዋናነት የምትማሩት

🗞 Reading skill ( ልክ Entrance እንደተፈተናችሁ አይነት የ passage ጥያቄ ትፈተናላችሁ።)

🗞 Grammar( Tense , conditional sentence, Modal Verbs etc ትማራላችሁ።) mid exam, final exam እና CoC exam ላይ passive and active voice እና conditional sentence ብዙ ጥያቄ ስለሚወጡ ትኩረት ሰጥታችሁ በማንበብ ተረዱት።)

🗞 Vocabulary - ከ አውዱ ተነስታችሁ የቃላቶችን ተመሳሳይ ና ተቃራኒ ትርጉም መፈለግ ነው። ብዙ ተማሪዎች ለመስራት ይቸገራሉ። ነገር ግን ወደ 5 የሚሆኑ ዘዴዎች አሉ በእነሱ መሰረት መስራት ነው። ፈተና ላይ በብዛት ይወጣል። ኮርሱ A+ tutorial class ላይ ግልፅ በሆነ መንገድ ስለሚሰጥ ተመዝግባችሁ ተማሩ።

🎯 Economics

📚 ግቢ ላይ ብዙ ሰቃይ ተማሪዎች Economics ን አይሰሩትም🙇‍♂️። 3.7 or 3.8 ያላቸው ልጆች Economics ን B- ምናምን ነው የሚያመጡት። ምን ልላችሁ ፈልጌ ነው ግቢ ላይ የ Economics ትምህርት ፈተናዎች ወይም ጥያቄዎች conceptual ናቸው። ስለዚህ Economics ን ስታነቡ አትሸምድዱ። በቻላችሁት መጠን ሳይንሱን ለመረዳት ሞክሩ ፡ ተግባራዊ እውነታውን ተረዱ። ለዚህ ኮርስ እጅግ በጣም ጠቃሚ የሆነ ቲቶርያል ልጠቁማችሁ። በርግጠኝነት A+ ነው የምታመጡት። Fortino Academy ይባላል። በ አማርኛ እያብራራ ያስረዳል። እጅግ በጣም ሲበዛ ግልፅ ና ለፈተና የሚያዘጋጁ ትምህርቶች ይቀርቡበታል። You tube ላይ ገብታችሁ ተከታተሉት። ማየት ምስክር ነው።

🎯 Geography

📚 ግቢ ላይ የምትማሩት የ Geography ትምህርትም አዲስ አይደለም። በዋናነት የኢትዮጵያን እና የምስራቅ አፍሪካን መልክአምድራዊ ገፅታ ነው በዚህ ኮርስ የምትማሩት ። ነገር ግን ይህ ትምህርት አንዴ ተነቦ የሚተው አደለም በተፈጥሮው ይተናል ብል ይቀላኛል 🤷‍♂️ ስለዚህ ብትችሉ ስታነቡ Note ያዙ ቀጣይ ስትደግሙት Note ብቻ ማንበብ ነው የሚጠበቅባቹ ከ module ውጪ ፈተና አይወጣም PPT እንደ Apetizer ውሰዱ 😂 እንዳልኳቹ ስለሚረሳ ቶሎ ቶሎ ሳይበዛ ከልሱት አንዳንዴ Module ስታነቡት ደስ ላይል ሰለሚችል Note እየያዛቹ ዋና ዋና ነጥቡን አንብቡ 👍:: 🎯 Maths (Social)

ከ መጠነኛ ለውጥ ( modification) ውጭ 11 እና 12 የተማራችሁት ነው። 📚 በይበልጥ ፈተና ሲውጣ Basic ነገር ነው የሚያወጡት Module ማንበብ ለዚ ግዜ በጣም ወሳኝ ነው Module በደምብ ሳታነቡ Reference እንዳገልጡ አደራ Defintion , Properties , Exercises ..... module ላይ ያለውን በደምብ ያዙ የሚሰጣቹ Course outline ላይ ያለውንም ነጥብ በደምብ ተመልከቱ ምን ላይ ማተኮር እንዳለባቹ ይረዳቹሀል::

🎯 Civics and Moral Education

📚 ዩኒቨርሲቲ ላይ የሚሰጠው የ Civics and Moral Education ኮርስ ፤ Highschool ና pre paratory ከሚሰጠው ኮርስ ጋ በፍፁም አይገናኝም። ግቢ ላይ ያለው የ Civics ኮርስ ለተማሪዎች የሚያስቸግር ከባድ ኮርስ ነው። ይህ ኮርስ በተለይ ስለ Ethics ና Morality ምንነት በስፋት ያትታል። ከ Ethics ጋ የተያያዙ የ ሞራል ፍልስፍናዎችን ና ንድፈሀሳቦችን በስፋት ይዳስሳል። በተለይ ስለ Normative ና non-normative Ethics, Teleological Ethics, Ethical Egoism and psychological Egoism, Altruism, Utilitarianism, Quality over quantity Ethics, Quantity over quality Ethics, Act and Rule Utilitarianism, Virtue Ethics, Meta Ethics በጣም በስፋት ይዳስሳል። እንዲሁም ደግሞ ስለ state, government ና citizenship ምንነት በስፋት ያጠናል በተለይ ስለ pluralist state, capitalist state, Leviathan state, Patriarchal state, minimal state, developmental state,social-democratic state, collectivized state, totalitarian state, religious state ና ስለ Citizenship በጣም በስፋት ያጠናል። A+ Tutorial Class ላይ በጣም ደስ በሚል ለመረዳት ምቹ ና ግልፅ በሆነ ሁኔታ ስለሚሰጥ ተመዝግባችሁ ተማሩ።

🎯 Global Trends

📚ይህ ኮርስ ከስሙ እንደምትረዱት ፤ ፖለቲካዊ ቴክኖሎጂያዊ ና ኢኮኖሚያው አለም አቀፍ ጉዳዮችን ይዳስሳል። በተለይ አለም አቀፍ ግንኙነት(International relation) ሳይንሳዊ ምንነትን ይዳስሳል። ስለ አቀፍ ግንኙነት ንድፈ ሀሳቦችን ይዳስሳል በተለይ ስለ Liberalism, Realism , Marxism ና Constructivism የተባሉ የፖለቲካ ርዕዮቶችን ይዳስሳል። እንዲሁም ስለ Foreign Policy, National interest ና Globalization በሰፊው ይናገራል። 😁ይህ ኮርስ ለተማሪዎች የሚከብድ ኮርስ ነው። A+ Tutorial Class ላይ በጣም ደስ በሚል ለመረዳት ምቹ ና ግልፅ በሆነ ሁኔታ ስለሚሰጥ ተመዝግባችሁ ተማሩ።

🎯 Physical Fitness

📚 ይህ ኮርስ ውጤት የለውም። ማለትም A, B+ ,C ምናምን ተብሎ Grade አይሰራለትም። pass or fail ነው የምትባሉት። ኳስ ሜዳ ወጥታችሁ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችን ነው የምትሰሩት ፡ ስለዚህ የስፖርት ትጥቅ ያስፈልጋችሗል። attendance ካልቀራችሁ እና መምህሩ የሚያሰራችሁን ስፖርት ከሰራችሁ pass ትባላላችሁ ማለትም ታልፋላችሁ።



♻️ Share and support us
__
jo
in us👇👇
በሚቀጥለው የትምህርት ዘመን በዩኒቨርሲቲዎች የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የኢንተርኔት አገልግሎት ባለባቸው አካባቢዎች በ ኦንላይን እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አሳውቀዋል።

ሚኒስትሩ ፤ በ2016 የትምህርት ዘመን አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት በሁሉም የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተግባራዊ እንደሚሆን አሳውቀዋል።

ለዚህም ተግባራዊነት ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውን ጠቁመዋል።

ፕ/ር ብርሃኑ ፤ በሚቀጥለው የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እንደሚሰጥ ጠቁመው የኢንተርኔት አገልግሎት ባለባቸው አካባቢዎች ፈተናው በኦንላይን እንደሚሰጥም ገልጸዋል።

በሌላ በኩል ፤ ከአዲሱ የትምህርት ስርዓት ጋር በተያያዘ በመጽሐፍት ሕትመትና ስርጭት ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እየተሰራ ነው በዋል።

በመጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ የመጽሐፍት እጥረት ማጋጠሙን የጠቆሙት ሚኒስትሩ ፤ ችግሩ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ እንዳያጋጥም ቀደም ብሎ ጨረታ በማውጣት መጽሐፍትን በወቅቱ ለማድረስ እየተሠራ ነው ብለዋል።

መጽሐፍት እስከ መስከረም ወር መጨረሻ ድረስ እንደሚቀርቡ የትምህርት ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡፡
©ትምህርት ምንስቴር
👍1
#ውጤት

የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ውጤት እስከ መስከረም (15) ድረስ ይፋ ይደረጋል።

የ12ኛ ክፍል ውጤት እስከ መስከረም 2016 ዓ.ም አጋማሽ ድረስ ይፋ እንደሚደረግ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ዶ/ር) አረጋግጠዋል።

በጥቅምት 2016 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ለመጀመር ዕቅድ መያዙንም ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡

በፀጥታ ችግር ምክንያት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል ሦስት ፈተናዎች ያልወሰዱ ተማሪዎች በቅርቡ ፈተናቸውን ይወስዳሉም ብለዋል።

በ2015 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፈተናቸውን ሲወስዱ የነበሩት የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች፣ የመጨረሻዎቹን ሦስት ፈተናዎች አለመፈተናቸው ይታወቃል።

እነዚህ ተማሪዎች በዚህ ዓመት መጨረሻ ድረስ ፈተናቸውን እንዲያሚያጠናቅቁ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡

በሚቀጥለው የትምህርት ዘመን በዩኒቨርሲቲዎች የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የኢንተርኔት አገልግሎት ባለባቸው አካባቢዎች በኦንላይን እንደሚሰጥም ጠቁመዋል።
#ጥሪ_ማስታወቂያ

ለነባር የሀረማያ ዩኒቨርሲቲ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ ለ2016ዓ.ም. የትምህርት ዘመን ነባር የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀን #መስከረም 18-20 2016 ዓ.ም. መሆኑን አናሳውቃለን።( including freshmans 2nd semister stud)

ማሳሰቢያ፡ በ2ዐ15 ዓ.ም. በRemedial ፕሮግራም ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ወጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ቀን ወደ ፊት የምናሳውቅ መሆኑን እንገልጻለን።
0.5 TRX አንድ ሰው ስትጋብዙ ይሰጣቹሀል 🔥
ቤታችሁ ውስጥ
No Investment 🔥
100% Legit ነው ይከፍላሉ
Minimum Withdrawal 0.05 TRX

⚠️ 3ቱንም Telegram ቻናላቸውን እና Youtube አካውንታቸው Join እና Subscrbe ማድረግ አለባቹ ስራውን ለመጀመር(youtube subscribe batilum chigir yelewim) ከዛ bonus ነክታችሁ getbonus ነኩና active አርጉ

ስራውን ለመጀመር Link👇👇👇 https://t.me/SonicTrxBot?start=1189801869 ke tech channel የተወሰደ
የጥሪ ማስታወቂያ

#SalaleUniversity

ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ለመጀመሪያ ዲግሪ የሁለተኛ ዓመት ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል፡፡

የመጀመሪያ ዲግሪ የሁለተኛ ዓመት ተማሪዎች የሁለተኛ ሴሚስተር ትምህርት ምዝገባ መስከረም 07/2016 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

ትምህርት መስከረም 08/2016 ዓ.ም ይጀመራል ተብሏል፡፡

(ዩኒቨርሲቲው ያወጣው መልዕክት ከላይ ተያይዟል።)
" ከመስከረም 7 እስከ 10/ 2016  የማካካሻ (Remedial) ትምህርት ፈተና ይሰጣል " - ትምህርት ሚኒስቴር
 
ትምህርት ሚኒስቴር የማካካሻ (ሬሜዲያል) ፈተና ከመስከረም 7 እስከ 10/ 2016 እንደሚሰጥ ለሁሉም የመንግሥት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፃፈው ደብዳቤ አሳውቋል።

ፈተናው በ30 የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚከናወን ይሆናል።

የሚሰጠው ፈተና የማካካሻ ትምህርታቸውን አጠናቀው ከሰኔ 26 እስከ 30/2015 ዓ.ም የተሰጠውን የማዕከል ፈተና ላልወሰዱ  ተማሪዎች መሆኑ ተገልጿል።

ሚኒስቴሩ ፤ ከመስከረም 7- 10/2016 ዓ.ም ከማዕከል የሚሰጠው ፈተና #በወረቀት የሚሰጥ መሆኑን አሳውቋል።

በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስደው ውጤታቸው ከ50 % በታች ሆኖ ወደከፍተኛ ትምህርት መግባት ያልቻሉ እና በአንጻራዊነት የተሻለ ውጤት የነበራቸው ወደ 200ሺ የሚጠጉ ተማሪዎች በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአንድ ሴሚስተር የማካካሻ ትምህርት መውሰዳቸው ይታወቃል።

የማካካሻ  (ሬሜዲያል) ፈተና የሚሰጠው ተማሪዎቹ በተቋማት እና በማዕከል የሚሰጠውን ምዘና ወስደው በሚያስመዘግቡት ውጤት መሠረት ከ2016 ዓ.ም ፍሬሽማን ተማሪዎች ጋር የከፍተኛ ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት ነው።

#Moe
#WolloUniversity

ወሎ ዩኒቨርሲቲ ለሁሉም መደበኛ ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል።

የዩኒቨርሲቲው የ2016 ትምህርት ዘመን የመደበኛ መርሐግብር ነባር ተማሪዎች ምዝገባ 👉

• 3ኛ ዓመት እና ከዚያ በላይ፦ መስከረም 10 እና 11/2016 ዓ.ም

• 1ኛ ዓመት የግብርና ኮሌጅ ሚድ ካሪየር ተማሪዎች፦ ጥቅምት 5 እና 6/2016 ዓ.ም

• የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች፦ ጥቅምት 05 እና 06/2016 ዓ.ም

Note: ማስታወቂያው የሬሜዲያል ተማሪዎችን እንደማይመለከት ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
🌼🌼🌼   🌼🌼🌼   🌼   🌼🌼🌼
         🌼   🌼     🌼   🌼   🌼
🌼🌼🌼   🌼    🌼    🌼   🌼🌼🌼
🌼     🥀  🌼     🌼   🌼   🌼        🌼
🌼🌼🌼   🌼🌼🌼   🌼    🌼🌼🌼 📌መልካም አዲስ አመት HAPPY NEW YEAR 2016🌼 ETHIOPIAN CALANDER🌼 @PREP34 🌼🌼
👍3
በጸጥታ ችግርና በሌሎች ምክንያቶች ፈተና ያልወሰዱ የ12 ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለመፈተን የተዘጋጁ 15,310 ተማሪዎች ከመስከረም 8-11 ለመፈተን ዝግጅት ተጠናቋል

የፈተና ውጤታቸውም ከአንደኛ ዙር ተፈታኞች ጋር በመስከረም ወር መጨረሻ አልያም በጥቅምት ወር መጀመሪያ ውጤት ለመልቀቅ እቅድ ተይዟል
ትምህርት ሚኒስቴር ከብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጋር በመተባበር የዲጂታል መታወቂያ ስርዓትን በትምህርት ተቋማት መደበኛ የተማሪዎች መለያ አድርጎ ለመተግበር መወሰኑን ገልጿል።

የተማሪዎች ዲጂታል መታወቂያ ጥቅም ላይ መዋሉ የተማሪዎችን ማንነት በወጥነት መለየት የሚያስችል ስርዓት እንዲኖር ያደርጋል ብሏል።

ይህም ዲጂታል መታወቂያ በሁሉም የትምህርት ተቋማት አበይት የማንነት ማረጋገጫ ስርዓት ሆኖ እንዲያገለግል የሚያስችል እንዲሁም የአሰራር ድግግሞሽን በመቀነስ እና በተማሪዎች የትምህርት ሰነዶች መካከል አንድነት እና ቅንጅትን የሚያጠናክር ነው ሲል ገልጿል።

ከዚህም ባለፈ  የግል መረጃን የማስቀመጥ እና የመጠቀም ደህንነትን በእጅጉ እንዲጨምር  የውሂብ ጥበቃን እንዲረጋገጥ  ፣ ማንኛውም አይነት ጥሰቶችን ለመቀነስን ያግዛል ብሏል።

የብሔራዊ መታወቂያ መርሃ ግብር ከትምህርት ሚኒስቴር ጋራ ባደረገው ስምምነት እስከ አሁን 640 ሺህ ተማሪዎች ብሔራዊ መለያ ቁጥር ማግኘታቸው ይፋ ተደርጓል።
👍4
Grade 12 😁😁
👍1
📌የ12ተኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የ2015 ENTRANCE ውጤት ዛሬ( ማለትም ሰኞ) ይለቀቃል

🔍ውጤት ሲለቀቅ የሚታይባቸው አማራጮች

1. eaes.edu.et
2. eaes.gov.et
3. eaes.et
4. result.neaea.gov.et
5. Telegram 👉 @EAESbot
6. SMS 8046

ለተጨማሪ መረጃ join and share

@prep34
@prep34
👍1
🌼Buee prep academy🌼
📌የ12ተኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የ2015 ENTRANCE ውጤት ዛሬ( ማለትም ሰኞ) ይለቀቃል 🔍ውጤት ሲለቀቅ የሚታይባቸው አማራጮች 1. eaes.edu.et 2. eaes.gov.et 3. eaes.et 4. result.neaea.gov.et 5. Telegram 👉 @EAESbot 6. SMS 8046 ለተጨማሪ መረጃ join and share @prep34 @prep34
#በጣም ያሳዝናል ያምና ሀዘን ዘንድሮም ተደገመ


ያለፉት 26%ቱ 27,000 ተማሪ ብቻ


በተፈጥሮ ሳይንስ መስክ 200 ተማሪዎች ከ600 በላይ ውጤት አምጥተዋል፡፡

በማህበራዊ ሳይንስ መስክ 15 ተማሪዎች ብቻ ከ500 በላይ ውጤት አምጥተዋል፡፡

በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛው ውጤት 649 ሲሆን በአዲስ አበባ የልደታ ክሩዝ ትምህርት ቤት ተማሪ ናት፡፡

በማህበራዊ ሳይንስ ከፍተኛው ውጤት 533 ሲሆን የደብረ ማርቆስ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪ ነው፡፡

በከተማ ደረጃ አዲስ አበባ፣ ሀረሪ እና ድሬዳዋ የተሻለ አፈጻጸም ያሳዩ ከተሞች ናቸው፡፡
📌breaking news
ተማሪዎች ውጤታቸውን ማወቅ የሚችሉት ነገ ጥዋት እንደሆነ ታውቋል።
🌼Buee prep academy🌼
#በጣም ያሳዝናል ያምና ሀዘን ዘንድሮም ተደገመ ያለፉት 26%ቱ 27,000 ተማሪ ብቻ በተፈጥሮ ሳይንስ መስክ 200 ተማሪዎች ከ600 በላይ ውጤት አምጥተዋል፡፡ በማህበራዊ ሳይንስ መስክ 15 ተማሪዎች ብቻ ከ500 በላይ ውጤት አምጥተዋል፡፡ በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛው ውጤት 649 ሲሆን በአዲስ አበባ የልደታ ክሩዝ ትምህርት ቤት ተማሪ ናት፡፡ በማህበራዊ ሳይንስ ከፍተኛው ውጤት 533 ሲሆን…
#Update

ትምህርት ሚኒስቴር ዘንድሮም የሬሜዲያል ፕሮግራም እንደሚኖር አስታወቀ።

በቀጥታ ያለፉ ተማሪዎች ውስን ስለሆኑ ዘንድሮም የሬሜዲያል ፕሮግራም ይኖራል ተብሏል።

ፕ/ር ብርሃኑ አምና የገባሁትን ቃሌን በማጠፌ ይቅርታ ብለዋል።

ሚኒስትሩ አምና የሬሜዲያል ፕሮግራም ለአንድ ጊዜ የተሰጠ እድል ብቻ እንደሆነ መግለቸው ይታወሳል።