👍1
#ልዩ የምሽግ ስልጠና ከጌታ ሠራዊቶች ጋር
እናንተም የዚህ ትልቅ ቀጠሮ አካል ሁሉ
በእግዚአብሔር ፊት ሰልጥነን መንፈሳዊ ትጥቅ ታጥቀን የምንወጣበት የ 3 ቀን ምሽግ፡፡ ቀኑ ደረሰ ፈጥናችሁ ተመዝገቡ፡፡
0929955416
እናንተም የዚህ ትልቅ ቀጠሮ አካል ሁሉ
በእግዚአብሔር ፊት ሰልጥነን መንፈሳዊ ትጥቅ ታጥቀን የምንወጣበት የ 3 ቀን ምሽግ፡፡ ቀኑ ደረሰ ፈጥናችሁ ተመዝገቡ፡፡
0929955416
❤1
#ወተር ጎስፕል
ሰላም የተወደዳችሁ #የፊታችን ጳግሜ 5 ማለትም የአዲስ አመት ዋዜማ የ2016 ን የመጨረሻ የወንጌል ስርጭት #በጌታ ሠራዊት ህብረት #በሚጠጣ ውሀ እና #በወንጌል ትራክት እናደርጋለን ስለዚህ በዚህ የወንጌል ስርጭት ላይ #መሳተፍ የምትፈልጉ #የአዲስ አበባ ነዋሪዎች, እናም #በ2017 የወንጌል ስራን አብራችሁን ለመስራት ፍላጎት ያላችሁ ሁሉ ከታች ባለው #ቴሌግራም ግሩፕ ላይ ሙሉ ስምዎትን እና ሰፈሮን በመጻፍ #ይቀላቀሉን።
https://t.me/+BzIrqisMzMg4NzJk
ሰላም የተወደዳችሁ #የፊታችን ጳግሜ 5 ማለትም የአዲስ አመት ዋዜማ የ2016 ን የመጨረሻ የወንጌል ስርጭት #በጌታ ሠራዊት ህብረት #በሚጠጣ ውሀ እና #በወንጌል ትራክት እናደርጋለን ስለዚህ በዚህ የወንጌል ስርጭት ላይ #መሳተፍ የምትፈልጉ #የአዲስ አበባ ነዋሪዎች, እናም #በ2017 የወንጌል ስራን አብራችሁን ለመስራት ፍላጎት ያላችሁ ሁሉ ከታች ባለው #ቴሌግራም ግሩፕ ላይ ሙሉ ስምዎትን እና ሰፈሮን በመጻፍ #ይቀላቀሉን።
https://t.me/+BzIrqisMzMg4NzJk
Telegram
የጌታ ሠራዊቶች 2017
Evangelist Eyu invites you to join this group on Telegram.
👍5
ሁላችንም በእግዚአብሄር ፊት ልንቆም አንድቀን ተወስኖልናል
የተሰጠንን መዳኒት ኢየሱስ ክርስቶስን መቀበላችን የተቀበልነውን ማካፈላችን ሊመዘን ቀን ተቀጥሯል
ለእውነትን ፍቅር ምላሽ ይስጡ
የሀጢአታችን ስርየት የሆነውን ክርስቶስ ኢየሱስን መዳኛ አድርገው ይቀበሉ።
የተሰጠንን መዳኒት ኢየሱስ ክርስቶስን መቀበላችን የተቀበልነውን ማካፈላችን ሊመዘን ቀን ተቀጥሯል
ለእውነትን ፍቅር ምላሽ ይስጡ
የሀጢአታችን ስርየት የሆነውን ክርስቶስ ኢየሱስን መዳኛ አድርገው ይቀበሉ።
❤7🥰1
Forwarded from ሂዱ (የተልእኮ አምላክ)
በጣም ይጠቅማችኋል አዳምጡት👇👇👇
https://youtu.be/sN8AeK-dQUY?si=xsColkINtrL2awyQ
https://youtu.be/sN8AeK-dQUY?si=xsColkINtrL2awyQ
👍2
ለምን የወንጌል ትራክት እንጠቀማለን
<unknown>
👉የመጾምና የመጸለይ ጥቅም
👉ወጣት እያለህ ጹም
ይህ ወንጌልን የበለጠ በንቃትና በስነጽሁፍ እንድታገለግሉ ሀይልን ይሞላችኋል።
ሼር ከድርጉት
https://t.me/eyubibleteachings
👉ወጣት እያለህ ጹም
ይህ ወንጌልን የበለጠ በንቃትና በስነጽሁፍ እንድታገለግሉ ሀይልን ይሞላችኋል።
ሼር ከድርጉት
https://t.me/eyubibleteachings
👍2
👉በዛሬው እለት በኮልፌ አጠና ተራ የወንጌል ቡድናችን ለጀማ ሰበካ እና ትራክት እደላ ተሰማርተን ነበር
🗣ብዙዎች የወንጌል ድምጻችንን የሰሙ ሲሆን ከ200ዐ በላይ የወንጌል ትራክቶችም ተሰራጭተዋል። ሰዎች በስልክ እየደወሉ ጌታን ተቀብለዋል በንሰሀ ተመልሰዋል
💥13 የሚሆኑ የቡድኑ አባላትም በወንጌል ስርጭቱ ላይ ተሳትፈዋል!
#ስለአገልግሎታችን የምትማልዱ ሁሉ ተባረኩ!!
#የጌታ ሠራዊቶች
🗣ብዙዎች የወንጌል ድምጻችንን የሰሙ ሲሆን ከ200ዐ በላይ የወንጌል ትራክቶችም ተሰራጭተዋል። ሰዎች በስልክ እየደወሉ ጌታን ተቀብለዋል በንሰሀ ተመልሰዋል
💥13 የሚሆኑ የቡድኑ አባላትም በወንጌል ስርጭቱ ላይ ተሳትፈዋል!
#ስለአገልግሎታችን የምትማልዱ ሁሉ ተባረኩ!!
#የጌታ ሠራዊቶች
👍12
Forwarded from I
🛑ሚሽን 4ኪሎ, 6ኪሎ
👉የወንጌል ቀን፡- 21/03/2017
👉የስርጭት ሰዓት፡- 10፡30
👉ዋና ዋና ቦታዎች፡- 4 ኪሎ, 5ኪሎ, 6ኪሎ Kilo, ቅድስተ ማርያም አካባቢ
👉የ ቡድን መሪ፡- ኤደን
👉በወንጌሉ ላይ የተሳተፈ ሰው ብዛት- 16
(ኤደን,ሀና,ተስፋዬ, ናትናኤል መርጊያ, ናትናኤል ሙሉጌታ ,ላምሮት ,ዓለምነሽ,ቤርቱ ረብቃ, ማህሌት,ናታን ,ሃዊ,እታለም, ፂሆን ,ስንታየሁ, መክሊት)
👉የትራክት ብዛት፡- 1700 (አንድ ሺህ ሰባት መቶ በላይ)
👉የተሰጠው፡- 1700
👉የተጀመረበት ሰአት:10:45
👉የተጨረሰበት ሰዓት 11፡50
⭕️የወንጌል አሰጣት ሂደቱ ል 6 ቡድን ተከፍሎ በ 4ኪሎ ,5ኪሎ,6 ኪሎ ለይ እና ታች ተከፈፍለን ወንጌልን ያደረስን ሲሆን ከህግ አካላት የመጡንን አንዳንድ ጥያቄዎች ነበሩ እርሱንም በጥበብ መልሰና ከዚህ በተጨማሪ ይዘን በቁምበት የተለያዩ ሰዎች ራሳቸውን መጥተው ወስደዋል ለብዙዎችም የምስራቹን አድርሰናል እግዚያብሔር ስሙ ይክበር፡፡
👉የወንጌል ቀን፡- 21/03/2017
👉የስርጭት ሰዓት፡- 10፡30
👉ዋና ዋና ቦታዎች፡- 4 ኪሎ, 5ኪሎ, 6ኪሎ Kilo, ቅድስተ ማርያም አካባቢ
👉የ ቡድን መሪ፡- ኤደን
👉በወንጌሉ ላይ የተሳተፈ ሰው ብዛት- 16
(ኤደን,ሀና,ተስፋዬ, ናትናኤል መርጊያ, ናትናኤል ሙሉጌታ ,ላምሮት ,ዓለምነሽ,ቤርቱ ረብቃ, ማህሌት,ናታን ,ሃዊ,እታለም, ፂሆን ,ስንታየሁ, መክሊት)
👉የትራክት ብዛት፡- 1700 (አንድ ሺህ ሰባት መቶ በላይ)
👉የተሰጠው፡- 1700
👉የተጀመረበት ሰአት:10:45
👉የተጨረሰበት ሰዓት 11፡50
⭕️የወንጌል አሰጣት ሂደቱ ል 6 ቡድን ተከፍሎ በ 4ኪሎ ,5ኪሎ,6 ኪሎ ለይ እና ታች ተከፈፍለን ወንጌልን ያደረስን ሲሆን ከህግ አካላት የመጡንን አንዳንድ ጥያቄዎች ነበሩ እርሱንም በጥበብ መልሰና ከዚህ በተጨማሪ ይዘን በቁምበት የተለያዩ ሰዎች ራሳቸውን መጥተው ወስደዋል ለብዙዎችም የምስራቹን አድርሰናል እግዚያብሔር ስሙ ይክበር፡፡
👍2