ውቅሮ 404 ወጣቶች ዛሬ ትለዩ ነበር 🙏🙏🙏
ዛሬ በሀዋሳ ከተማ ምስራቅ ክ/ከ ውቅሮ ቀበሌ ወጣቶች መስቀል በአልን ምክንያት በማድረግ ለሌሎች አርአያ በሚሆን መልኩ በ1 ሳምንት ጊዜ ውስጥ ድጋፍ በማሰባሰብ ያላቸውን የሰው ፍቅር እና ተግባቦት በመጠቀም ለተማሪዎች መማሪያ ቁሳቁስ እና ለተቸገሩ ደጋፊ ለሌላቸው እናቶች 5ኪሎ ሩዝ፣5 ኪሎ ዱቄት፣2ሊትር ዘይት፣ሽንኩርት እንዲሁም ፓስታ ድጋፍ አርገዋል።
ዛሬ የውቅሮ ወጣቶች ለማህበረሰባቸው ለአከባቢያቸው ነዋሪዎች ላሳደጓቸው እናት አባቶች አለኝታ ሆነው ለቀጣዩ ትውልድ ሰው በሚታየው ሳይሆን በልቡ በሚያስበው ቅንነት እንደሚለካ አስተምረዋል።
ውቅሮ 404 በርቱልን
ፕላስ የኪነ-ጥበብ እና የበጎ-አድራጎት ማህበር
ሀዋሳ
15/01/2015 ዓ.ም
ዛሬ በሀዋሳ ከተማ ምስራቅ ክ/ከ ውቅሮ ቀበሌ ወጣቶች መስቀል በአልን ምክንያት በማድረግ ለሌሎች አርአያ በሚሆን መልኩ በ1 ሳምንት ጊዜ ውስጥ ድጋፍ በማሰባሰብ ያላቸውን የሰው ፍቅር እና ተግባቦት በመጠቀም ለተማሪዎች መማሪያ ቁሳቁስ እና ለተቸገሩ ደጋፊ ለሌላቸው እናቶች 5ኪሎ ሩዝ፣5 ኪሎ ዱቄት፣2ሊትር ዘይት፣ሽንኩርት እንዲሁም ፓስታ ድጋፍ አርገዋል።
ዛሬ የውቅሮ ወጣቶች ለማህበረሰባቸው ለአከባቢያቸው ነዋሪዎች ላሳደጓቸው እናት አባቶች አለኝታ ሆነው ለቀጣዩ ትውልድ ሰው በሚታየው ሳይሆን በልቡ በሚያስበው ቅንነት እንደሚለካ አስተምረዋል።
ውቅሮ 404 በርቱልን
ፕላስ የኪነ-ጥበብ እና የበጎ-አድራጎት ማህበር
ሀዋሳ
15/01/2015 ዓ.ም