Audio
✝በወርቅ መቅረዞች መሐል ያለው✝
ራእይ 1÷13
👉በአዲስ አበባ ደ/ነጎድጓድ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ ግንቦት 16/2013ዓ.ም የተሰጠ ትምህርት
Size:- 27.2MB
Length:-1:58:56
በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
@ortodoxtewahedo
ራእይ 1÷13
👉በአዲስ አበባ ደ/ነጎድጓድ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ ግንቦት 16/2013ዓ.ም የተሰጠ ትምህርት
Size:- 27.2MB
Length:-1:58:56
በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
@ortodoxtewahedo
የድንግል ማርያም ዓበይት በዓላት የምንላቸው ወር በገባ 21 ሳይጨመር
🔘መስከረም 10
🔸ጸዴንያ ማርያም
🔘መስከረም 21
🔸ግሸን ማርያም
🔘ህዳር 6
🔸ቁስቋም ማርያም
🔘ህዳር 21
🔸ጽዮን ማርያም
🔘ታህሳስ 3
🔸በዓታ ለማርያም
🔘ታህሳስ 22
🔸ብስራተ ገብርኤል
🔘ታህሳስ 28/29
🔸ልደት
🔘ጥር 21
🔸የእመቤታችን በዓለ ዕረፍት
🔘የካቲት 16
🔸ኪዳነምህረት ቃል ኪዳን የተቀበለችበት
🔘ግንቦት 1
🔸ልደታ ለማርያም
🔘ግንቦት 24
🔸ስደት የጀመረችበት
🔘ግንቦት 21-25
🔸ለአምስት ቀናት ደብረ ምጥማቅ የተገለጠችበት
🔘ሰኔ 8
🔸ስለ ኃዘኗ ጌታችን ከደረቀ ዓለት ላይ ውኃ ያፈለቀበት
🔘ሰኔ 20
🔸ሕንጸተ ቤተከርስቲያን
🔘ሐምሌ 26
🔸ዕረፍቱ ለዮሴፍ አረጋዊ
🔘ነሐሴ 7
🔸ጽንሰታ ለማርያም
🔘ነሐሴ 16
🔸ዕርገተ ለማርያም
http://t.me/ortodoxtewahedo
🔘መስከረም 10
🔸ጸዴንያ ማርያም
🔘መስከረም 21
🔸ግሸን ማርያም
🔘ህዳር 6
🔸ቁስቋም ማርያም
🔘ህዳር 21
🔸ጽዮን ማርያም
🔘ታህሳስ 3
🔸በዓታ ለማርያም
🔘ታህሳስ 22
🔸ብስራተ ገብርኤል
🔘ታህሳስ 28/29
🔸ልደት
🔘ጥር 21
🔸የእመቤታችን በዓለ ዕረፍት
🔘የካቲት 16
🔸ኪዳነምህረት ቃል ኪዳን የተቀበለችበት
🔘ግንቦት 1
🔸ልደታ ለማርያም
🔘ግንቦት 24
🔸ስደት የጀመረችበት
🔘ግንቦት 21-25
🔸ለአምስት ቀናት ደብረ ምጥማቅ የተገለጠችበት
🔘ሰኔ 8
🔸ስለ ኃዘኗ ጌታችን ከደረቀ ዓለት ላይ ውኃ ያፈለቀበት
🔘ሰኔ 20
🔸ሕንጸተ ቤተከርስቲያን
🔘ሐምሌ 26
🔸ዕረፍቱ ለዮሴፍ አረጋዊ
🔘ነሐሴ 7
🔸ጽንሰታ ለማርያም
🔘ነሐሴ 16
🔸ዕርገተ ለማርያም
http://t.me/ortodoxtewahedo
Telegram
ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ
ይህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ዶግማንና ቀኖናን ትውፊትን እንዲሁም አስተምሮን የጠበቁ የተለያዩ የሚያስተምሩ ነገሮች ይለቀቁበታ፡፡ በተጨማሪ በ youtube #subscribe በማድረግ አገለግሎቱን ይደግፉ።
‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለ››
ት.ኢሳ 58÷3
https://youtu.be/csxxAMGtC4I
ለመቀላቀል
http://t.me/ortodoxtewahedo
‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለ››
ት.ኢሳ 58÷3
https://youtu.be/csxxAMGtC4I
ለመቀላቀል
http://t.me/ortodoxtewahedo
#ደብረ ምጥማቅ
ጻድቃኔ ማርያም ገዳም
💠በሰሜን ሸዋ ዞን ሞጃና ወደራ ወረዳ የሚገኘው የደብረ ምጥማቅ ማርያምና የጻድቃኔ ቅድስት ማርያም መካነ ቅዱሳን አንድነት ገዳም በ15ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በንጉሥ ዐፄ ዘርዐ ያዕቆብ አማካይነት እንደተመሠረተ የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ፡፡
💠ዐፄ ዘርዐ ያዕቆብ ቤተ ክርስቲያኑን ሊያሠሩ የቻሉበት ዋነኛ ምክንያትም፤ በግብፅ ሀገር ሃይማኖት፤ ዘር፤ ቀለም ሳትለይ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ስትገለጽ የነበረችበት ቤተ ክርስቲያን እሰላሞች በማቃጠላቸው እጅግ አዝነው ስለነበር በኢትዮጵያ ውስጥ ሰሜን ሸዋ ላይ ቤተ ክርስቲያኑን እንዳሠሩ የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ፡፡
💠በኢትዮጲያ ከሚገኙ የተባህትዎ ቦታዎች አንዷ የሆነችው ይህች ጻድቃኔ ማርያም ገዳም ከጥንት ጀምሮ ነገሥታት፣ ካህናትና ምእመናን ደጅ የጠኑባት፤ ሥጋቸውን ለነብሳቸው ያስገዙባት፤ ቃለ እግዚአብሔርን የሚማሩባት ነበረች፤ ለ500 ዓመታት ያህል ገዳሟ መናንያን የማይኖሩባት በቅዱሳን የምትጠበቅ ሆና ኖራለች፡፡
💠ከ500 ዓመታት በኋላ ጊዜ ገቢር ለእግዚአብሔር እንዲሉ በ20ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጨረሻና በ21ኛው መቶ ክፈለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ገዳሟ ዳግም አንሰራራች፤ ገዳሟ ምእመናን ፈቃደ ሥጋቸውን ለፈቃደ ነፍሳቸው የሚያስገዙባት፤ ፈውስ ሥጋዊ ወመንፈሳዊ የሚያገኙባት፤ ሱባኤ ይዘው ከእግዚአብሔር መልስ የሚያገኙባት፤ መናንያን እንደ መላእክት የሚኖሩባት፤ የጽድቅ ተግባራት የሚከናወንባት፤ የእግዚአብሔር ቸርነቱ የበዛባት፤ የእመቤታችን ፍቅሯና ምልጃዋ የነገሰባት ቦታ ናት፡፡
💠በንጉሥ ዘርዐ ያዕቀብ የተመሠረተው ይህ ገዳም አሁንም ባለንበት ዘመን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በሕልም፤ በራዕይና በተከስቶ እየተገለጸች ምእመናንን እየተራዳች፤ በስሟ ከፈለቀው ጸበል እየጠጡና እየተጠመቁ ከተለያዩ ደዌያት በመፈወስ ላይ ናቸው፡፡
💠አሁን ላይ የጻድቃኔ ማርያም ቤተ ክርስቲያን እሰከ 25 ሚሊዮን ብር በሚደርስ ወጪ የቤተ ክርስቲያኑን ሕንፃ እየተገነባ ነው፤ የጽድቅ በር፤ የደኀንነት መድን የሆነችውን ቦታ ጠብቆና አስጠብቆ ማቆየት ደግሞ የሁሉም ክርስቲያን ግዴታ ነው፡፡
💠ዛሬ ከምናየውና ከምንሰማው መልካም ጅምር ተነስተን ለወደፊቱም ታስቦበት ገዳሙ ሰፍቶ፤ ምእመናን ተጽናንተውና ተፈውሰው የሚመለሱባት ቦታ እንድትሆን ማድረግ ኃላፊነት ስላለብን የበኩላችንን አስተዋኦ ማበርከት ይኖርብናል፡፡
ከእናታች ከንጽህት ድንግል ማሪያም ረድኤት በከረት ይክፈለን፡፡
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ይቆየን
http://t.me/ortodoxtewahedo
ጻድቃኔ ማርያም ገዳም
💠በሰሜን ሸዋ ዞን ሞጃና ወደራ ወረዳ የሚገኘው የደብረ ምጥማቅ ማርያምና የጻድቃኔ ቅድስት ማርያም መካነ ቅዱሳን አንድነት ገዳም በ15ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በንጉሥ ዐፄ ዘርዐ ያዕቆብ አማካይነት እንደተመሠረተ የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ፡፡
💠ዐፄ ዘርዐ ያዕቆብ ቤተ ክርስቲያኑን ሊያሠሩ የቻሉበት ዋነኛ ምክንያትም፤ በግብፅ ሀገር ሃይማኖት፤ ዘር፤ ቀለም ሳትለይ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ስትገለጽ የነበረችበት ቤተ ክርስቲያን እሰላሞች በማቃጠላቸው እጅግ አዝነው ስለነበር በኢትዮጵያ ውስጥ ሰሜን ሸዋ ላይ ቤተ ክርስቲያኑን እንዳሠሩ የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ፡፡
💠በኢትዮጲያ ከሚገኙ የተባህትዎ ቦታዎች አንዷ የሆነችው ይህች ጻድቃኔ ማርያም ገዳም ከጥንት ጀምሮ ነገሥታት፣ ካህናትና ምእመናን ደጅ የጠኑባት፤ ሥጋቸውን ለነብሳቸው ያስገዙባት፤ ቃለ እግዚአብሔርን የሚማሩባት ነበረች፤ ለ500 ዓመታት ያህል ገዳሟ መናንያን የማይኖሩባት በቅዱሳን የምትጠበቅ ሆና ኖራለች፡፡
💠ከ500 ዓመታት በኋላ ጊዜ ገቢር ለእግዚአብሔር እንዲሉ በ20ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጨረሻና በ21ኛው መቶ ክፈለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ገዳሟ ዳግም አንሰራራች፤ ገዳሟ ምእመናን ፈቃደ ሥጋቸውን ለፈቃደ ነፍሳቸው የሚያስገዙባት፤ ፈውስ ሥጋዊ ወመንፈሳዊ የሚያገኙባት፤ ሱባኤ ይዘው ከእግዚአብሔር መልስ የሚያገኙባት፤ መናንያን እንደ መላእክት የሚኖሩባት፤ የጽድቅ ተግባራት የሚከናወንባት፤ የእግዚአብሔር ቸርነቱ የበዛባት፤ የእመቤታችን ፍቅሯና ምልጃዋ የነገሰባት ቦታ ናት፡፡
💠በንጉሥ ዘርዐ ያዕቀብ የተመሠረተው ይህ ገዳም አሁንም ባለንበት ዘመን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በሕልም፤ በራዕይና በተከስቶ እየተገለጸች ምእመናንን እየተራዳች፤ በስሟ ከፈለቀው ጸበል እየጠጡና እየተጠመቁ ከተለያዩ ደዌያት በመፈወስ ላይ ናቸው፡፡
💠አሁን ላይ የጻድቃኔ ማርያም ቤተ ክርስቲያን እሰከ 25 ሚሊዮን ብር በሚደርስ ወጪ የቤተ ክርስቲያኑን ሕንፃ እየተገነባ ነው፤ የጽድቅ በር፤ የደኀንነት መድን የሆነችውን ቦታ ጠብቆና አስጠብቆ ማቆየት ደግሞ የሁሉም ክርስቲያን ግዴታ ነው፡፡
💠ዛሬ ከምናየውና ከምንሰማው መልካም ጅምር ተነስተን ለወደፊቱም ታስቦበት ገዳሙ ሰፍቶ፤ ምእመናን ተጽናንተውና ተፈውሰው የሚመለሱባት ቦታ እንድትሆን ማድረግ ኃላፊነት ስላለብን የበኩላችንን አስተዋኦ ማበርከት ይኖርብናል፡፡
ከእናታች ከንጽህት ድንግል ማሪያም ረድኤት በከረት ይክፈለን፡፡
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ይቆየን
http://t.me/ortodoxtewahedo
Telegram
ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ
ይህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ዶግማንና ቀኖናን ትውፊትን እንዲሁም አስተምሮን የጠበቁ የተለያዩ የሚያስተምሩ ነገሮች ይለቀቁበታ፡፡ በተጨማሪ በ youtube #subscribe በማድረግ አገለግሎቱን ይደግፉ።
‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለ››
ት.ኢሳ 58÷3
https://youtu.be/csxxAMGtC4I
ለመቀላቀል
http://t.me/ortodoxtewahedo
‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለ››
ት.ኢሳ 58÷3
https://youtu.be/csxxAMGtC4I
ለመቀላቀል
http://t.me/ortodoxtewahedo
Forwarded from ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ዛሬ ግንቦት 21 ቀን 2016 ዓ/ም ባደረገው የጠዋቱ የግንቦት ርክበ ካህናት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ስብሰባ ሰባት አበው ሊቃነ ጳጳሳትን በመወያያ አጀንዳ አርቃቂነት ሰየመ።
በዚሁም መሰረት በመወያያ አጀንዳ አርቃቂነት የተሰየሙት ሰባት አበው ሊቃነ ጳጳሳት ሕገ ቤተ ክርስቲያን በሚያዘው መሰረት ከቋሚ ሲኖዶስ ለምልአተ ጉባኤ እንዲቀርቡ የተመሩ እና ተጨማሪ የሚባሉ አጀንዳዎችን በመቅረጽ በቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ የማስጸደቅ ኃላፊነት ተጥሎባቸዋል።
በቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ በጀንዳ አርቃቂ ኮሚቴነት የተመረጡት አበው ሊቃነ ጳጳሳት የሚከተሉት ናቸው።
1.ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ
2.ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ
3.ብፁዕ አቡነ ማርቆስ
4. ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ
5. ብፁዕ አቡነ ሩፋኤል
6. ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ
7. ብፁዕ አቡነ ገብርኤል
ኢኦቴቤ ሕዝብ ግንኙነት
http://t.me/ortodoxtewahedo
በዚሁም መሰረት በመወያያ አጀንዳ አርቃቂነት የተሰየሙት ሰባት አበው ሊቃነ ጳጳሳት ሕገ ቤተ ክርስቲያን በሚያዘው መሰረት ከቋሚ ሲኖዶስ ለምልአተ ጉባኤ እንዲቀርቡ የተመሩ እና ተጨማሪ የሚባሉ አጀንዳዎችን በመቅረጽ በቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ የማስጸደቅ ኃላፊነት ተጥሎባቸዋል።
በቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ በጀንዳ አርቃቂ ኮሚቴነት የተመረጡት አበው ሊቃነ ጳጳሳት የሚከተሉት ናቸው።
1.ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ
2.ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ
3.ብፁዕ አቡነ ማርቆስ
4. ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ
5. ብፁዕ አቡነ ሩፋኤል
6. ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ
7. ብፁዕ አቡነ ገብርኤል
ኢኦቴቤ ሕዝብ ግንኙነት
http://t.me/ortodoxtewahedo