በምትሄዱበት ሁሉ ይጠብቋቹ 🙏
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
✥••┈┈••●◉ ✞◉●••┈┈••✥
💚@Orthodox_tewahdo_nen💚
💛@Orthodox_tewahdo_nen💛
❤️@Orthodox_tewahdo_nen❤️
✥••┈┈••●◉ ✞◉●••┈┈••✥
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
✥••┈┈••●◉ ✞◉●••┈┈••✥
💚@Orthodox_tewahdo_nen💚
💛@Orthodox_tewahdo_nen💛
❤️@Orthodox_tewahdo_nen❤️
✥••┈┈••●◉ ✞◉●••┈┈••✥
🙏15❤14👍7🥰5🕊1
Forwarded from ✞ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ነን✞ (◦•●◉✿ T҈ o҈ m҈ a҈ s҈ ✿◉●•◦)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የምክንያታዊነት ፆም, ፀሎት ትተን የሀይማኖት ፆም ፣ ፀሎት እናድርግ🙏🥺 ድንቅ ትምህትርት
🎙በመምህር ኢዮብ ይመኑ
🙏 እንኳን ለፍልሰታ ፆም አደረሳቹ 🙏
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
✥••┈┈••●◉ ✞◉●••┈┈••✥
💚@Orthodox_tewahdo_nen💚
💛@Orthodox_tewahdo_nen💛
❤️@Orthodox_tewahdo_nen❤️
✥••┈┈••●◉ ✞◉●••┈┈••✥
🎙በመምህር ኢዮብ ይመኑ
🙏 እንኳን ለፍልሰታ ፆም አደረሳቹ 🙏
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
✥••┈┈••●◉ ✞◉●••┈┈••✥
💚@Orthodox_tewahdo_nen💚
💛@Orthodox_tewahdo_nen💛
❤️@Orthodox_tewahdo_nen❤️
✥••┈┈••●◉ ✞◉●••┈┈••✥
👍11❤6🕊3🥰1
🙏 እንኳን ለፍልሰታ ፆም አደረሳቹ 🙏
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
✥••┈┈••●◉ ✞◉●••┈┈••✥
💚@Orthodox_tewahdo_nen💚
💛@Orthodox_tewahdo_nen💛
❤️@Orthodox_tewahdo_nen❤️
✥••┈┈••●◉ ✞◉●••┈┈••✥
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
✥••┈┈••●◉ ✞◉●••┈┈••✥
💚@Orthodox_tewahdo_nen💚
💛@Orthodox_tewahdo_nen💛
❤️@Orthodox_tewahdo_nen❤️
✥••┈┈••●◉ ✞◉●••┈┈••✥
🙏9❤6👍5
Forwarded from ✞ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ነን✞ (◦•●◉✿ T҈ o҈ m҈ a҈ s҈ ✿◉●•◦)
"ወዳጄ ሆይ ተነሺ ውበቴ ሆይ ነዪ"
መሓ መሓ ፪፥፲
🎊🎉 እንኳን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም የእርገቷ በዓል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን🎊🎉
"አቤቱ ወደ ዕረፍትህ ተነሥ አንተና
የመቅደስህ ታቦት።"
መዝ ፻፴፩፥፰
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
✥••┈┈••●◉ ✞◉●••┈┈••✥
💚@Orthodox_tewahdo_nen💚
💛@Orthodox_tewahdo_nen💛
❤️@Orthodox_tewahdo_nen❤️
✥••┈┈••●◉ ✞◉●••┈┈••✥
መሓ መሓ ፪፥፲
🎊🎉 እንኳን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም የእርገቷ በዓል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን🎊🎉
"አቤቱ ወደ ዕረፍትህ ተነሥ አንተና
የመቅደስህ ታቦት።"
መዝ ፻፴፩፥፰
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
✥••┈┈••●◉ ✞◉●••┈┈••✥
💚@Orthodox_tewahdo_nen💚
💛@Orthodox_tewahdo_nen💛
❤️@Orthodox_tewahdo_nen❤️
✥••┈┈••●◉ ✞◉●••┈┈••✥
👍10❤3🕊1
Forwarded from ✞ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ነን✞ (◦•●◉✿ T҈ o҈ m҈ a҈ s҈ ✿◉●•◦)
🌼📣 አዋጅ አዋጅ ዮሀንስ ተሻረ ማቴዎስ ተሾመ 🌼
🌼 ልጄ ሆይ እንደ ዘመኑ አንተም ተለወጥ
ልጄ ሆይ....... ወጣትነት ፈትኖህ፤ለስጋህ አድልተህ፤ነፍስህን አቀጭጨኻት ከአለም የኖርክበትን ዓመትህን ጥለኸው በንሰሐ እንደ ዘመኑ አንተም ተለወጥ።
ልጄ ሆይ ..... በአዲስ አመት ለአምላክህ የሚገባህን ግብር ትፈፅም ዘንድ በፍቅሩ አፀድ እንድትገኝ ካለመታዘዘ ተለወጥ።
ልጄ ሆይ ....... በአፈር ከሚሸነፈው ስጋዊ ዘርህ ወጥተህ ሰማያዊነትን ከሚያለብስህ ከማይጠፋው ሰማያዊ ዘር ክብረት ታደርግ ዘንድ ሰውን ካለመውደድ ጥላቻ ተለወጥ።
ልጄ ሆይ ...... በምክንያቶች ተደልለህ አፅዋማትን ዘለህ፤ምስጋናን ነፍገህ፥አገልግሎትን ንቀህ ከአለም ጫጫታ ውስጥ የዘፈቀውን ማንነትህ እንዳያጠፋህ እንደ ዘመኑ አንተም ተለወጥ።
ልጄ ሆይ ...... ዲያቢሎስ በቃል እንዳያስትህ፤በማማለል እንዳይጠልፍህ የመንጋውን ጠባቂ ቃልን ስማ፤ የመታዘዝን በረከት ታገኝ ዘንድ ከትምህክትህ እንደ ዘመኑ አንተም ተለወጥ።
ልጄ ሆይ .....ቀናት ሳይሆን መንፈስህ ይለወጥ፤ፀሐይ ሳትሆን የህይወት ጀንበርህ ይለወጥ።
ልጄ ሆይ ......ዕለታት አይሰልጥኑብህ፤ ዘመናት እስከ ሞትህ ጥግ ድረስ እስኪገፉህ ሳትጠብቅ አንተም እንደ ዘመንህ ተለወጥ
ልጄ ሆይ .....የእግዚአብሔር ፍቅር ለተከፈተ ልብ ቸር ነው ። ርህራሄው ጥልቅ ነው ። በአምሳሉ ፈጥሮሃል እና እንዳትጠፋ አንድያ ልጁን ለሞት አሳልፎ እስከመስጠት የደረስ ጥልቅ ፍቅር አሳይቷል ። ስለዚህ ከዘመንህ ቀድመህ ተለወጥ።
ልጄ ሆይ ...አዛኝቷን ተለማመን፤መላአኩን ተማለደው ፤ቀደምት ቅዱሳን አባቶችህን ጥራ፤ ፃድቃንን ዘክር እንጅ ላለመለወጥ ተማምለው ቀናት ብቻ ከሚለወጥባቸው ሰልፈኞች ተርታ አትገኝ ።
በንስሐ ወደ በረቱ የምንመለስበት ዘመን ይሁንልን! አሜን
🌼 እንኳን ከዘመነ ዮሐንስ ወደ ዘመነ ማቴዎስ በሰላም አሻጋግረን 🌼
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
✥••┈┈••●◉ ✞◉●••┈┈••✥
💚@Orthodox_tewahdo_nen💚
💛@Orthodox_tewahdo_nen💛
❤️@Orthodox_tewahdo_nen❤️
✥••┈┈••●◉ ✞◉●••┈┈••✥
🌼 ልጄ ሆይ እንደ ዘመኑ አንተም ተለወጥ
ልጄ ሆይ....... ወጣትነት ፈትኖህ፤ለስጋህ አድልተህ፤ነፍስህን አቀጭጨኻት ከአለም የኖርክበትን ዓመትህን ጥለኸው በንሰሐ እንደ ዘመኑ አንተም ተለወጥ።
ልጄ ሆይ ..... በአዲስ አመት ለአምላክህ የሚገባህን ግብር ትፈፅም ዘንድ በፍቅሩ አፀድ እንድትገኝ ካለመታዘዘ ተለወጥ።
ልጄ ሆይ ....... በአፈር ከሚሸነፈው ስጋዊ ዘርህ ወጥተህ ሰማያዊነትን ከሚያለብስህ ከማይጠፋው ሰማያዊ ዘር ክብረት ታደርግ ዘንድ ሰውን ካለመውደድ ጥላቻ ተለወጥ።
ልጄ ሆይ ...... በምክንያቶች ተደልለህ አፅዋማትን ዘለህ፤ምስጋናን ነፍገህ፥አገልግሎትን ንቀህ ከአለም ጫጫታ ውስጥ የዘፈቀውን ማንነትህ እንዳያጠፋህ እንደ ዘመኑ አንተም ተለወጥ።
ልጄ ሆይ ...... ዲያቢሎስ በቃል እንዳያስትህ፤በማማለል እንዳይጠልፍህ የመንጋውን ጠባቂ ቃልን ስማ፤ የመታዘዝን በረከት ታገኝ ዘንድ ከትምህክትህ እንደ ዘመኑ አንተም ተለወጥ።
ልጄ ሆይ .....ቀናት ሳይሆን መንፈስህ ይለወጥ፤ፀሐይ ሳትሆን የህይወት ጀንበርህ ይለወጥ።
ልጄ ሆይ ......ዕለታት አይሰልጥኑብህ፤ ዘመናት እስከ ሞትህ ጥግ ድረስ እስኪገፉህ ሳትጠብቅ አንተም እንደ ዘመንህ ተለወጥ
ልጄ ሆይ .....የእግዚአብሔር ፍቅር ለተከፈተ ልብ ቸር ነው ። ርህራሄው ጥልቅ ነው ። በአምሳሉ ፈጥሮሃል እና እንዳትጠፋ አንድያ ልጁን ለሞት አሳልፎ እስከመስጠት የደረስ ጥልቅ ፍቅር አሳይቷል ። ስለዚህ ከዘመንህ ቀድመህ ተለወጥ።
ልጄ ሆይ ...አዛኝቷን ተለማመን፤መላአኩን ተማለደው ፤ቀደምት ቅዱሳን አባቶችህን ጥራ፤ ፃድቃንን ዘክር እንጅ ላለመለወጥ ተማምለው ቀናት ብቻ ከሚለወጥባቸው ሰልፈኞች ተርታ አትገኝ ።
በንስሐ ወደ በረቱ የምንመለስበት ዘመን ይሁንልን! አሜን
🌼 እንኳን ከዘመነ ዮሐንስ ወደ ዘመነ ማቴዎስ በሰላም አሻጋግረን 🌼
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
✥••┈┈••●◉ ✞◉●••┈┈••✥
💚@Orthodox_tewahdo_nen💚
💛@Orthodox_tewahdo_nen💛
❤️@Orthodox_tewahdo_nen❤️
✥••┈┈••●◉ ✞◉●••┈┈••✥
❤17👍9🙏4🥰2
Forwarded from ✞ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ነን✞ (◦•●◉✿ T҈ o҈ m҈ a҈ s҈ ✿◉●•◦)
✥••┈┈•●◉ ✞◉●••┈┈••✥
አቡነ ተክለ ኃይማኖት 🥰💛
መልካም ቀን ቤተሰብ 💛
@Orthodox_tewahdo_nen
@Orthodox_tewahdo_nen
@Orthodox_tewahdo_nen
✥••┈┈••●◉ ✞◉●••┈┈••✥
አቡነ ተክለ ኃይማኖት 🥰💛
መልካም ቀን ቤተሰብ 💛
@Orthodox_tewahdo_nen
@Orthodox_tewahdo_nen
@Orthodox_tewahdo_nen
✥••┈┈••●◉ ✞◉●••┈┈••✥
❤10👍10🥰1😱1
❤22👍10🥰9🕊1
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤16👍8🥰2😱1
Forwarded from ✞ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ነን✞ (◦•●◉✿ T҈ o҈ m҈ a҈ s҈ ✿◉●•◦)
ጥር 11/2017 #በአለ_ጥምቀት
👉በስመ #አብ_ወወልድ_ወመንፈስ_ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ጥር አስራ አንድ በዚች ቀን የክብር ባለቤት ጌታችን መድኃኒታችን #ኢየሱስ_ክርስቶስ ከአጥማቂው ዮሀንስ ዘንድ #በዮርዳኖስ ወንዝ ውኃ ተጠመቀ
👉ይችም እለት በዮናኒ ቋንቋ #ኤጲፋንያ ትርጓሜውም #መለኮት የተገለጠበት ማለት ነውልዩ የሆነች የሶስትነቱን ምስጢር ገልጦባታልና አብ ከሰማይ ሆኖ የምወደው በርሱ ደስ የሚለኝ ልጄ ይህ ነው እርሱን ስሙት እያለ ሲመሰክር ወልድም በዮርዳኖስ ወንዝ ቁሞ ሳለ #መንፈስ_ቅዱስም በነጭርግብ አምሳል በወልድ ራስ ላይ ሲቀመጥ ይህ አጥማቂው #ዮሀንስ እንደመሰከረ
👉እንዲህ ሲል ጌታችን #ኢየሱስ\ክርስቶስ ተጠምቆ ከውኃ በወጣ ጊዜ ወዲያውኑ ሰማይ ተከፈተ መንፈስ ቅዱስም በርግብ አምሳል ወረዶ በጌታችን ራስ ላይ ተቀመጠ ከሰማይም እንዲህ የሚል ቃል መጣ #የምወደው_በእርሱ_ደስ_የሚለኝ_ልጄ ነው እርሱንም ስሙት
👉በዚች እለት ጌታችን ራሱን ገልጦአልና ከዚህ በፊት ሰላሳ አመት ያህል ራሱን አልገለጠም ነበር ግን በዚች እለት ለእስራኤል ልጆች ራሱን ገለጠ እነሆ #የእግዚአብሔር_በግ የአለምን ኃጢአት የሚያስወግድ ብሎ #መጥምቁ_ዮሀንስ እንደገለጠው የከበረ ወንጌል ምስክር ሆነ
👉እኔ አላውቀውም ነበር ነገር ግን እስራኤል ያውቁት ዘንድ በውኃ ላጠምቅ ስለዚህ መጣሁ አለ በዚህም በዓል #የእግዚአብሄር ልጅ #የክርስቶስ የጌትነቱ ክብር ተገልጧል እርሱም የአለሙን ሁሉ ሀጢአት ለማስወገድ የሚሰዋ #የእግዚአብሔር አማናዊ በግ ነው
👉ስለዚህም ይህ በዓል በክርስቲያን ወገኖች ሁሉ ዘንድ የከበረና ከፍ ከፍ ያለ ሆነ በርሱም የክብር ባለቤት ጌታችን #ኢየሱስ_ክርስቶስ በጥምቀቱ በአከበረው ውኃ ይነፁበታል የተቀበሉትንም ንፅህና ጠብቀው ቢኖሩ በውስጡ #የኃጢአታቸውን_ስርየት ያገኛሉ
👉ስለዚህም ከክፉ ነገር ሁሉ ተጠብቀን የፈጣሪያችንና የመድኃኒታችንን #የኢየሱስ_ክርስቶስን የቸርነቱን ብዛት ልናመሰግን ይገባናል እርሱ ስለ እኛ ሰው ሆኖ ከኃጢአታችን አድኖናልና
👉ለእርሱም #ከቸር_አባቱ ሕይወት ከሆነ #መንፈስ_ቅዱስም ጋር ክብር ምስጋና ስግደትም ይሁን ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን የጥምቀት በአል በረከት ለሁላችንም ይድረሰን አምላካችን መድኃኒታችን #ኢየሱስ_ክርስቶስ ለሀገራችን ሠላሙን ለህዝባችን ፍቅርና አንድነትን ይስጥልን "አሜን" ✝️ 💒 ✝️
✞ @orthodox_tewahdo_nen ✞
✞ @orthodox_tewahdo_nen ✞
✞ @orthodox_tewahdo_nen ✞
👉በስመ #አብ_ወወልድ_ወመንፈስ_ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ጥር አስራ አንድ በዚች ቀን የክብር ባለቤት ጌታችን መድኃኒታችን #ኢየሱስ_ክርስቶስ ከአጥማቂው ዮሀንስ ዘንድ #በዮርዳኖስ ወንዝ ውኃ ተጠመቀ
👉ይችም እለት በዮናኒ ቋንቋ #ኤጲፋንያ ትርጓሜውም #መለኮት የተገለጠበት ማለት ነውልዩ የሆነች የሶስትነቱን ምስጢር ገልጦባታልና አብ ከሰማይ ሆኖ የምወደው በርሱ ደስ የሚለኝ ልጄ ይህ ነው እርሱን ስሙት እያለ ሲመሰክር ወልድም በዮርዳኖስ ወንዝ ቁሞ ሳለ #መንፈስ_ቅዱስም በነጭርግብ አምሳል በወልድ ራስ ላይ ሲቀመጥ ይህ አጥማቂው #ዮሀንስ እንደመሰከረ
👉እንዲህ ሲል ጌታችን #ኢየሱስ\ክርስቶስ ተጠምቆ ከውኃ በወጣ ጊዜ ወዲያውኑ ሰማይ ተከፈተ መንፈስ ቅዱስም በርግብ አምሳል ወረዶ በጌታችን ራስ ላይ ተቀመጠ ከሰማይም እንዲህ የሚል ቃል መጣ #የምወደው_በእርሱ_ደስ_የሚለኝ_ልጄ ነው እርሱንም ስሙት
👉በዚች እለት ጌታችን ራሱን ገልጦአልና ከዚህ በፊት ሰላሳ አመት ያህል ራሱን አልገለጠም ነበር ግን በዚች እለት ለእስራኤል ልጆች ራሱን ገለጠ እነሆ #የእግዚአብሔር_በግ የአለምን ኃጢአት የሚያስወግድ ብሎ #መጥምቁ_ዮሀንስ እንደገለጠው የከበረ ወንጌል ምስክር ሆነ
👉እኔ አላውቀውም ነበር ነገር ግን እስራኤል ያውቁት ዘንድ በውኃ ላጠምቅ ስለዚህ መጣሁ አለ በዚህም በዓል #የእግዚአብሄር ልጅ #የክርስቶስ የጌትነቱ ክብር ተገልጧል እርሱም የአለሙን ሁሉ ሀጢአት ለማስወገድ የሚሰዋ #የእግዚአብሔር አማናዊ በግ ነው
👉ስለዚህም ይህ በዓል በክርስቲያን ወገኖች ሁሉ ዘንድ የከበረና ከፍ ከፍ ያለ ሆነ በርሱም የክብር ባለቤት ጌታችን #ኢየሱስ_ክርስቶስ በጥምቀቱ በአከበረው ውኃ ይነፁበታል የተቀበሉትንም ንፅህና ጠብቀው ቢኖሩ በውስጡ #የኃጢአታቸውን_ስርየት ያገኛሉ
👉ስለዚህም ከክፉ ነገር ሁሉ ተጠብቀን የፈጣሪያችንና የመድኃኒታችንን #የኢየሱስ_ክርስቶስን የቸርነቱን ብዛት ልናመሰግን ይገባናል እርሱ ስለ እኛ ሰው ሆኖ ከኃጢአታችን አድኖናልና
👉ለእርሱም #ከቸር_አባቱ ሕይወት ከሆነ #መንፈስ_ቅዱስም ጋር ክብር ምስጋና ስግደትም ይሁን ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን የጥምቀት በአል በረከት ለሁላችንም ይድረሰን አምላካችን መድኃኒታችን #ኢየሱስ_ክርስቶስ ለሀገራችን ሠላሙን ለህዝባችን ፍቅርና አንድነትን ይስጥልን "አሜን" ✝️ 💒 ✝️
✞ @orthodox_tewahdo_nen ✞
✞ @orthodox_tewahdo_nen ✞
✞ @orthodox_tewahdo_nen ✞
❤9👍3🕊2