OPEN PLATFORM
163 subscribers
139 photos
197 links
• TAZMA PRODUCER DP

• For Fine Art | • for Media | • for Technology | • for BUSINESS ||

• tazmaopenplatform@gmail.com
ደህረ ገጽ
👇🏽👇🏽👇🏽
https://tazmaoptf.blogspot.com

• tazma OPEN PLATFORM seen 2016 ®° |

TAZMA 2015 -2026®° | ALL Right Reserved.
Download Telegram
OPEN PLATFORM
Photo
ይወዳደሩ ይሸለሙ

የራሳችሁን የግጥም ስራዎች በድምጽ በመቅዳት በቴሌግራም አድራሻችን በመላክ መወዳደር የምትችል ሲሆን የግጥም ስራዎችህን በጣዝማ MEDIA ገጽ ላይ በማድረግ በብዙ አድማጭ ከአንድ እስከ ሶስት የሚመረጠውን ስራዎች ይሸለማሉ ፤

1ኛ ለሚወጣ ባለ 14 ሺ ብር ቴክኖ ፓንተም ስልክ ፤

2ተኛ ለሚወጣ 5000 ብር

3ተኛ ለሚወጣ 2000 ብር ሽልማት የሚሰጠው ይሆናል፡፡


እንዴት መሳተፍ እችላለው ፤

የግጥም ስራህን በድምጽ ቀድተህ በቴሌግራም ትልካለህ አንድ ተወዳዳሪ በአንድ ግዜ ሶስት ግጥሞችን መላክ ይችላል

ውድድሩ የሚደረገው ፤

የምትልከው የግጥም ስራ ጣዝማ MEDIA በማቀናበር ገጹ ላይ የሚለቀው ሲሆን ከፍተኛ ተወዳጅነት የሚያገኘውን ስራ በተጠቀሰው መሰረት ተሸላሚ የሚያገኝ ይሆናል፡፡

ነጥብ አያያዝ ፤

የራሳቸውን የግጥም ስራ በማቅረብ የሚወዳደሩ የሽልማት ውድድር ውስጥ ለመግባት 1000 የአድማጭ ድምጽ ማግኘት አለባቸው ፡፡

ተወዳዳሪ ስራውን እንዲመረጥለት በግሉ የቅስቀሳ ማስተዋወቅ መስራት ይችላል።

በራሳቹ ግጥም በመላክ የምትወዳደሩ የግጥም ስራችሁን በድምጽ በመቅዳት (በስልክ መቅዳት ይቻላል) በዚህ ያላኩ 👉 @tplatform 24

ገጣሚ ላልሆኑ ተወዳዳሪዎቸ ፤

የራስህ ያልሆነ የግጥም ስራዎችን በማቅረብ መወዳደር ይቻላል ፤

ማድረግ ያለባቹ የገጣሚውን ስም በመጥቀስ የምታቀርቡትን ግጥም ስራ በድምጽ በመቅዳት በቴሌግራም አድራሻችን መላክ በመሳተፍ ነው።

ከ1000 ብር እስከ 5000 ብር ሽልማት አዘጋጅተናል ፤

የሌላ ሰው ግጥም በማቅረብ የሚሳተፉ ተወዳዳሪዎች መነሻ
የሚሆነው 2000 የአድማጭ ድመጽ በላይ የሆኑት ብቻ ናቸው የሽልማት ውድድር ውስጥ እንደገባ የሚቆጠረው፡፡

በራሳቹ ግጥም በመላክ የምትወዳደሩ የግጥም ስራችሁን በድምጽ በመቅዳት (በስልክ መቅዳት ይቻላል) በዚህ ያላኩ 👉 @tplatform 24

የአድማጭ ድምጽ የሚሰጡት በጣዝማ MEDIA ገጽ ላይ ሲሆን በዚህ የጣዝማ ገጽ በየቀኑ ከ 500,000 በላይ ሰዎች ይጎበኙታል።


ተወዳዳሪዎች ስራችሁን ከ 19 ጥር 2013 ዓ. ም ጀምሮ እስከ የካቲት 19 ድረስ መላክ ትችላላቹ ፤

t.me/openplatforms
OPEN PLATFORM
Photo
ይወዳደሩ ይሸለሙ

የራሳችሁን የግጥም ስራዎች በድምጽ በመቅዳት በቴሌግራም አድራሻችን በመላክ መወዳደር የምትችል ሲሆን የግጥም ስራዎችህን በጣዝማ MEDIA ገጽ ላይ በማድረግ በብዙ አድማጭ ከአንድ እስከ ሶስት የሚመረጠውን ስራዎች ይሸለማሉ ፤

1ኛ ለሚወጣ ባለ 14 ሺ ብር ቴክኖ ፓንተም ስልክ ፤

2ተኛ ለሚወጣ 5000 ብር


3ተኛ ለሚወጣ 2000 ብር ሽልማት የሚሰጠው ይሆናል፡፡

እንዴት መሳተፍ እችላለው ፤

የግጥም ስራህን በድምጽ ቀድተህ በቴሌግራም ትልካለህ አንድ ተወዳዳሪ በአንድ ግዜ ሶስት ግጥሞችን መላክ ይችላል

ውድድሩ የሚደረገው ፤

የምትልከው የግጥም ስራ ጣዝማ MEDIA በማቀናበር ገጹ ላይ የሚለቀው ሲሆን ከፍተኛ ተወዳጅነት የሚያገኘውን ስራ በተጠቀሰው መሰረት ተሸላሚ የሚያገኝ ይሆናል፡፡

ነጥብ አያያዝ ፤

የራሳቸውን የግጥም ስራ በማቅረብ የሚወዳደሩ የሽልማት ውድድር ውስጥ ለመግባት 1000 የአድማጭ ድምጽ ማግኘት አለባቸው ፡፡

ተወዳዳሪ ስራውን እንዲመረጥለት በግሉ የቅስቀሳ ማስተዋወቅ መስራት ይችላል።

በራሳቹ ግጥም በመላክ የምትወዳደሩ የግጥም ስራችሁን በድምጽ በመቅዳት (በስልክ መቅዳት ይቻላል) በዚህ ያላኩ 👉 @tplatform 24

ገጣሚ ላልሆኑ ተወዳዳሪዎቸ ፤

የራስህ ያልሆነ የግጥም ስራዎችን በማቅረብ መወዳደር ይቻላል ፤

ማድረግ ያለባቹ የገጣሚውን ስም በመጥቀስ የምታቀርቡትን ግጥም ስራ በድምጽ በመቅዳት በቴሌግራም አድራሻችን መላክ በመሳተፍ ነው።

ከ1000 ብር እስከ 5000 ብር ሽልማት አዘጋጅተናል ፤

የሌላ ሰው ግጥም በማቅረብ የሚሳተፉ ተወዳዳሪዎች መነሻ
የሚሆነው 2000 የአድማጭ ድመጽ በላይ የሆኑት ብቻ ናቸው የሽልማት ውድድር ውስጥ እንደገባ የሚቆጠረው፡፡

በራሳቹ ግጥም በመላክ የምትወዳደሩ የግጥም ስራችሁን በድምጽ በመቅዳት (በስልክ መቅዳት ይቻላል) በዚህ ያላኩ 👉 @tplatform 24

የአድማጭ ድምጽ የሚሰጡት በጣዝማ MEDIA ገጽ ላይ ሲሆን በዚህ የጣዝማ ገጽ በየቀኑ ከ 500,000 በላይ ሰዎች ይጎበኙታል።

ተወዳዳሪዎች ስራችሁን ከ 19 ጥር 2013 ዓ. ም ጀምሮ እስከ የካቲት 19 ድረስ መላክ ትችላላቹ ፤

t.me/openplatforms
በሀዋሳ በተዋናይነት ለተመዘገባቹ ለሶስተኛ ዙሮች ጥሪ 4

103- ነጻነት ደመነ
104- መስፍን አየለ
106- እንዳለ ጌታቸው

ምዝገባ ወደ አረጋችሁበት ጣዝማ ሀዋሳ ቅርንጫፍ ቢሮ በመምጣት ስራ እድትጀምሩ እናሳውቃለን።

የጥሪ ዙር አላለቀም እስክንጠራቹ ድረስ በትግስት ጠብቁን ፣ እያንዳንዱ ተጠሪ ወዲያ ስራ እንዲይ ለማድረግ ስንል ነው በተወሰነ መጠን እየጠራን ያለነው ።
ስምታሳዩን ትዕግስት እናመሰግናለን።

እንደተለመደው ለመመዝገብም ሆነ ስራውን አብራችሁን ለመስረት ምንም ዓይነት ክፍያ አንጠይቅም ፣ ጣዝማ ግን በስራው ላይ ካሳተፋቹ እየከፈለ ያሳራቹሀል።

በዚህ በድምጽ ያውሩን
👉 @tplatform ለ24 ሰዓታት አገልግሎት

በጽሑፍ ለምታዋሩን መልስ አንሰጥም ፣

t.me/openplatforms
ለሪፖርተር ለተመዘገባቹ በኢሜል አድራሻቹ ስራ ልከናል እንድተመለከቱ እናሳውቃለን፡፡

እንደተለመደው ለመመዝገብም ሆነ ስራውን አብራችሁን ለመስረት ምንም ዓይነት ክፍያ አንጠይቅም ፣ ጣዝማ ግን በስራው ላይ ካሳተፋቹ እየከፈለ ያሳራቹሀል።

መስራት ለምትፈልጉ
ለሪፖርተርነ መስራት ፈልጋለው በድምጽ ብለው ይላኩልን

👉 @tplatform ለ24 ሰዓታት አገልግሎት


t.me/openplatforms
OPEN PLATFORM ለምንድን ነው መልስ የማይሰጣቹ !

1- ለጥያቄም ሆነ ለማንኛውም አገልግሎት በውስጥ በድምጽ (Voice Messages) ካላወራችሁት ምንም ዓይነት መልስ አይሰጥም

2- የአወጣውን ማስታወቂያ ሳታነቡ ርዕሱን አይታቹ ብቻ ስለምታወሩን

3- ቢሮ በ አካል የምታገኞቸው ባለሙያተኞች እና ኦፕን ፕላትፎርም ላይ የሚያዋራቹ ሰዎችን ስለሚለያዩ

4- ጣዝማ ስራዎችን የሚያከናውንበት መንገድ በራሱ የተለየ መሆኑን በፍጥነት ተረድቶ ከጣዝማ ጋር እኩል ለመሄድ ለመሞከር አለመቻል፡፡

5- OPEN PLATFORM ሆነ ጣዝማ ድርጅት መሆኑን አለመገንዘብ ፣ እባካቹ ጣዝማ ድርጅት እንጂ ግለሰም አደለም።



t.me/openplatforms
ለተዋናይ
ተዋናይ እንፈልጋለን
በሀዋሳ በአደረግነው የተዋናይ ምልመላ በቂ ተዋናይ ስላላገኘን አሁንም ዕድሉን እንድትጠቀሙ እንጋብዛለን፡፡ በአድራሻችን በአካል በመገኘት ምዝገባ ያድርጉ፡፡
ሀዋሳ ፒያሳ አሚና ህንጻ አንደኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 102

እንደተለመደው ለምዝገባም ሆነ ከእኛ ጋር ለመስራት ምንም ዓይነት ክፍያ አንጠይቃችሁም ፣ እኛ ግን እየከፈልን እናሰራለን።


t.me/openplatforms
ከጣዝማ MEDIA ጋር በሪፖርተርነት ለመስራት የአመለከታቹ በሙሉ በኢሜል አድራሻቹ ከእኛ ጋር እንድትሰሩ የሚያስችለውን ማመልሻከቻ ልከናል።

ሁላችሁም የኢሜል አድራሻችሁን ተመልከቱ።


በድምጽ 👉 @tplatform ለ24 ሰዓታት አገልግሎት

እንደተለመደው ለምዝገባም ሆነ ከእኛ ጋር ለመስራት ምንም ዓይነት ክፍያ አንጠይቃችሁም ፣ እኛ ግን እየከፈልን እናሰራለን።


t.me/openplatforms
ለሪፖርተር ለተመዘገባቹ በኢሜል አድራሻቹ ስራ ልከናል እንድተመለከቱ እናሳውቃለን፡፡

መስራት ለምትፈልጉ
ለሪፖርተርነ መስራት ፈልጋለው በድምጽ ብለው ይላኩልን

👉 @tplatform ለ24 ሰዓታት አገልግሎት


t.me/openplatforms
OPEN PLATFORM
ለሪፖርተር ለተመዘገባቹ በኢሜል አድራሻቹ ስራ ልከናል እንድተመለከቱ እናሳውቃለን፡፡ መስራት ለምትፈልጉ ለሪፖርተርነ መስራት ፈልጋለው በድምጽ ብለው ይላኩልን 👉 @tplatform ለ24 ሰዓታት አገልግሎት t.me/openplatforms
በሪፖርተርነት ለመስራት ለምትፈልጉ

፩- በ facebook ለአመለከታቹ በኢሜል አድረሻቹ የመቀበያ ማስታወቂያ attach በማድረግ ልከናል በተላከው መሰረት አመልክቱ።

በቴሌግራም ለአመለከታቹ በኢሜል አድረሻቹ የመቀበያ ማስታወቂያ attach በማድረግ ልከናል በተላከው መሰረት አመልክቱ።

ለአልተረዳቹ ደግሞ ይህን ማስታወቂያ አዘጋጅተናል በማስታወቂያው መሰረት አመልክቱ።
👇👇👇👇
https://youtu.be/K0PgFMGqHdc
የስራ ጥሪ
በሪፖርተርነት ለመስራት ለአመለከታቹ

1ኛ አቶ ናርዶስ ክፍሌ ዘውዴ

2ተኛ ደሳለኝ ብርሃኑ ጥሩነህ


በተገቢው መንገድ የአመለከታቹ ሲሆን ስራችሁን እንድትጀምሩ የፍቃድ ደብዳቤ እና ሌሎች ዝረዝር ነገሮች በኢሜላቹ ልከናል ፣ ተግባራዊ እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡


ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት በድምጽ ይላኩልን
👉 @tplatform ለ24 ሰዓታት አገልግሎት


t.me/openplatforms
የስራ ቅጥር ለዜና አንባቢነት (አቅራቢነት)

ጣዝማ በሀዋሳ በባህርዳር በመቐለ ስቱዲዮዎች በዜና አንባቢነት አብረውት የሚሰሩ ባለሙያተኞችን በኮንትራት እና በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

የትምህርት ሁኔታ

1ኛ- በማንኛውም የትምህርት መስክ በዲግሪ የአጠናቀቀ

2ተኛ- ማንኛውም ግለሰብ ፍላጎት ብቻ ያለውንም ማመልከት ይችላል

ስራውን ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ በቴሌግራም ገጻችን ለዜና አንባቢነት ብለው በድምጽ በመላክ ብቻ መመዝገብ ይችላሉ፡፡

@tplatform

ማሳሰብያ ፡ አመልካቾች ከየትኛው የዓለም ክፍል ሆናቹ ማመልከት የምትችሉ ቢሆንም ስራውን የምትሰሩት ግን በሀዋሳበባህርዳር እና በመቐለ በሚገኙ ስቱዲዮዎች መስራት የምትችሉ ብቻ ማመልከት የሚጠበቅባቹ፡፡


ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት በድምጽ ይላኩልን
👉 @tplatform ለ24 ሰዓታት አገልግሎት


t.me/openplatforms
OPEN PLATFORM pinned «OPEN PLATFORM ለምንድን ነው መልስ የማይሰጣቹ ! 1- ለጥያቄም ሆነ ለማንኛውም አገልግሎት በውስጥ በድምጽ (Voice Messages) ካላወራችሁት ምንም ዓይነት መልስ አይሰጥም 2- የአወጣውን ማስታወቂያ ሳታነቡ ርዕሱን አይታቹ ብቻ ስለምታወሩን 3- ቢሮ በ አካል የምታገኞቸው ባለሙያተኞች እና ኦፕን ፕላትፎርም ላይ የሚያዋራቹ ሰዎችን ስለሚለያዩ 4- ጣዝማ ስራዎችን የሚያከናውንበት መንገድ…»
የሠዓሊ ተስፋዬ ንጉሴ የስዕል ኤግዚቢሽን በአዲስ አበባ ሙዚየም ቅዳሜ የካቲት 13 - 2013 ከምሽቱ 11:00 ይከፈታል፡፡ ስለሆነም በዚሁ ዕለት በኤግዚቢሽኑ መክፈቻ በዓል ላይ እንዲገኙ በአክብሮት ተጋብዘዋል ።

አዲስ አበባ ለምትገኙ የ OPEN PLATFORM ቤተሰቦች በሙሉ በዕለቱ በቦታው በመገኘት በነጻ እንድትታደሙ እንጋብዛቹሀለን ፤

Artist Tesfaye Negusse cordially invite you for the opening of Art Exhibition, which is to be held at Addis Abeba Museum on Saturday, FEB. 20-2021 at 5:00 Pm.


http://t.me/openplatforms
ውድ የ OPEN PLATFORM ቤተሰቦች በዚህ ዝግጅታችን ላይ እንድትገኙ እንጋብዛለን

ለመገኘት ስትመጡ መታወቂያችሁን እና የአፍ ጭንብል መያዛችሁን እንዳትረሱ

ሙሉ መረጃውን
👇👇👇
OPEN PLATFORM
ውድ የ OPEN PLATFORM ቤተሰቦች በዚህ ዝግጅታችን ላይ እንድትገኙ እንጋብዛለን ፤ ለመገኘት ስትመጡ መታወቂያችሁን እና የአፍ ጭንብል መያዛችሁን እንዳትረሱ ሙሉ መረጃውን 👇👇👇
For the very first time in Ethiopia, we are thrilled to welcome underground South African rapper Yugen Blakrok for a very unique concert at Alliance.

Rising Johannesburg rapper Yugen Blakrok was catapulted from the local South African stage to a global spotlight thanks in part to an appearance on last year’s Kendrick Lamar-curated Black Panther soundtrack. However it’s her lyrical sorcery and beguiling mix of sci-fi sounds and meditative melodies that transfixes listeners and continues to command the attention of an international audience.

Tackling different type of social issues through rhymes coded in astrological similes and metaphors, Blakrok puts her own spiritual spin on the hip-hop sounds of the ’90s, aided by boom-bap beats provided by long-time producer Kanif. If her sound refers to golden-age hip-hop, her lyrics are firmly focused on the future.

Listen to her music on <a href="https://yugenblakrok.bandcamp.com">Bandcamp</a>
Enjoy her appearance at <a href="https://colorsxstudios.com/shows/yugen-blakrok-morbid-abakus/">COLORSXSTUDIO</a>

You don’t want to miss her concert!

Free entrance.
Outdoors concert.

In order to respect our health protocole, please kindly bring your mask and ID.
የስራ ጥሪ
በሪፖርተርነት ለመስራት ለአመለከታቹ


3ተኛ አቶ መኳንንት ተስፋ ወርቁ

በተገቢው መንገድ የአመለከታቹ ሲሆን ስራችሁን እንድትጀምሩ የፍቃድ ደብዳቤ እና ሌሎች ዝረዝር ነገሮች በኢሜላቹ ልከናል ፣ ተግባራዊ እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡

ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት በድምጽ ይላኩልን
👉 @tplatform ለ24 ሰዓታት አገልግሎት


t.me/openplatforms
በአዲስ አበባ እና በሁሉም የክልል ከተሞች ለምትገኙ በሪፖርተርነት በአላችሁበት ሆናቹ ከጣዝማ MEDIA ጋር መስራት ለምትፈልጉ በሙሉ በድምጽ ለሪፓርተርነት መስራት ፈልጋለው ብላቹ እንድትልኩልን እንጋብዛቹሀለን።

በድምጽ ለመላክ 👉
@tplatform

t.me/openplatforms
ውድ ቤተሰቦቻችን እንደምን ሰነበታቹ

አዲስ አበባ በቀጣይ ሳምንት ብዙ ስራዎችን ለመስጠት የሚያስችለን ቅድመ ዝግጅት አጠናቀናል እና ከሰኞ ጀመሮ እንጠራቹሀለን ።


ጥሪው የሚደረገው በዚሁ መድረካችን ሲሆን ምዝገባ ባደረጋችሁበት ሙሉ ስማቹ ወደ ቢሮአችን እንድትመጡ የምንጠራቹ ይሆናል ፤


እንደተለመደው ከእኛ ጋር ለመስራት ሆነ ለምዝገባ ምንም ዓይነት ክፍያ አንጠይቃችሁም እኛ ግን እየከፈልን እናሰራቹሀለን

ሁሌም በውስጥ ስታወሩን የድምጽ መልክት (voice message) መጠቀም እንዳትረሱ ለመላክ 👉 @tplatform


ሌሎች መድረኩን ያላገኙ እንዲጠቀሙበት ይህን መድረክ እባክዎን አጋሩአቸው (share)

http://t.me/openplatforms
OPEN PLATFORM pinned «OPEN PLATFORM ለምንድን ነው መልስ የማይሰጣቹ ! 1- ለጥያቄም ሆነ ለማንኛውም አገልግሎት በውስጥ በድምጽ (Voice Messages) ካላወራችሁት ምንም ዓይነት መልስ አይሰጥም 2- የአወጣውን ማስታወቂያ ሳታነቡ ርዕሱን አይታቹ ብቻ ስለምታወሩን 3- ቢሮ በ አካል የምታገኞቸው ባለሙያተኞች እና ኦፕን ፕላትፎርም ላይ የሚያዋራቹ ሰዎችን ስለሚለያዩ 4- ጣዝማ ስራዎችን የሚያከናውንበት መንገድ…»
እንዴት ናቹ የ open platform ቤተሰቦች አብራችሁን ስለሆናቹ ጣዝማ ያመሰግናቹሀለ ።

አዲስ አበባ ብቻ ለምትገኙ ተዋንያን

ለወንድ ተዋንያን ከሚየዚያ 12 እስከ ግንቦት 10 2013 ዓ.ም ድረስ ይቆያል።

* ዕድሜ ከ 25 እስከ 40

* ምንም ዓይነት የማስታወቂያም ሆነ የፊልም ስራዎች ላይ ያልተሳተፈ ።(ቢሆን ይመረጣል ወይም ቅድሚያ ይሰጠዋል)

* ሙሉ ግዜውን ሰጥቶ መስራት የሚችል

* ቁመት ፣ የቆዳ ቀለም ፣ ምዘና ውስጥ አይካተትም ማንም በአለው የትወና አቅም ብቻ መሳተፍ ይችላል ፤

ለዋና ገፀ ባህሪ

ለረዳት ገፀ ባህሪ

ለአጫፋሪ ገፀ ባህሪ የትወና ቦታዎች በአንዴ መመዝገብ እና ምዘናውን መውሰድ ይችላል።


ለመመዘን
፩ - ፎቶ ግራፍ መላክ
(ስትልኩ ለጭንብል ፊልም ላይ ተዋናይ ለመስራት ብላቹ ላኩ)

፪ - የሚሰጠውን ምዘና ማለፍ

ፎቶ ግራፍ በውስጥ መላክ ብቻ ይበቃል የምትልኩት ፎቶ ግራፍ የግዴታ በፎቶ ግራፍ ቤቶች መነሳት አይጠበቅባችሁም ፣ ጥራቱ ጥሩ ከሆነ በስልካችሁም ተነስታቹ መላክ ትችላላቹ ።

የፎቶ ግራፍ ፎርማት = ቁመታችሁን በፊት ለፊት (foot and head size) የሚያሳይ

ከወገብ በላይ ሚዲየም ሳይዝ የሆነ
መሆን ይጠበቅባቸዋል ።

ፎቶ ግራፍ ለመላክ
👇👇👇👇
@tplatform (ስትልኩ ለጭንብል ፊልም ላይ ተዋናይ ለመስራት ብላቹ ላኩ)

እባክዎን የምትልኩልን ፎቶ ግራፍ ሌላ ቦታ እንዳይወጣቦት ለOPEN PLATFORM የምትልኩት ፎቶ ግራፍ ለሌላ አካል አትላኩ ፣ ለእኛ ብቻ የምትልኩ ከሆነ ከጣዝማ ውጪ ለሌላ ሶስተኛ ወገን በፍጹም አንሰጥም ፣ እንዲሁም ለሌላ ያልተገባ እና የእናንተን ፍቃድ ላላገኘንበት ዓላማ በፍጹም አናውለውም።


እንደተለመደው ከእኛ ጋር ለመስራት ሆነ ለምዝገባ ምንም ዓይነት ክፍያ አንጠይቃችሁም እኛ ግን እየከፈልን እናሰራቹሀለን

ሁሌም በውስጥ ስታወሩን የድምጽ መልክት (voice message) መጠቀም እንዳትረሱ ለመላክ 👉 @tplatform


ሌሎች መድረኩን ያላገኙ እንዲጠቀሙበት ይህን መድረክ እባክዎን አጋሩአቸው (share)

http://t.me/openplatforms