√ ስለ ኦዚላ እና ስለ ዴቪድ ሊውስ የእንቅስቃሴው ውጤት አብዝታችሁ ጥያቄ ያቀርባቸሁሊኝ ወደ በኃላ እመልስበታለው!
@onlyarse
@onlyarse
#ሶቅራጢስ_ፓፓስቶፓውሎስ
▪ስለ ዴቪድ ሊውዝ እና ስለሚኖራቸው ጥምረት?
👉ለረጅም ዓመት አውቀዋለሁ፤ በጣም ጥሩ ተጫዋች ነዉ፤ አንዳንድ የግሪክ ቃላቶች ይናገራል፤ እንደርሱ አይነት ልምድ ያለው ተጫዋች በማግኝታችን ደስተኛ ነኝ፤ ዶርትሙንድ በነበርኩበት ጊዜ ከማት ሁምለስ ጋር መጫወት ችያለሁ፤
በእያንዳንዱ የጫወታ እንቅስቃሴ ውስጥ እንግባባ ነበር፤ አስገራሚ ጥምረት ነበረን፤ ሁለታችንም ተመሳሳይ አጨዋወትን ነበር የምንከተለው፤ ያ ሲሆን ደሞ ስራህን ያቃልለዋል፤
ከዴቪድ ሊውዝ ጋርም ተመሳሳይ አጨዋወት ነዉ ያለን፤ በሂደት በጣም ጥሩ ጥምረት እንፈጥራለን፤ እርሱ በጣም ምርጥ ተጫዋች ነዉ፤ የተሳካ ጥምረት ይኖረናል።
"SHARE" @onlyarse
▪ስለ ዴቪድ ሊውዝ እና ስለሚኖራቸው ጥምረት?
👉ለረጅም ዓመት አውቀዋለሁ፤ በጣም ጥሩ ተጫዋች ነዉ፤ አንዳንድ የግሪክ ቃላቶች ይናገራል፤ እንደርሱ አይነት ልምድ ያለው ተጫዋች በማግኝታችን ደስተኛ ነኝ፤ ዶርትሙንድ በነበርኩበት ጊዜ ከማት ሁምለስ ጋር መጫወት ችያለሁ፤
በእያንዳንዱ የጫወታ እንቅስቃሴ ውስጥ እንግባባ ነበር፤ አስገራሚ ጥምረት ነበረን፤ ሁለታችንም ተመሳሳይ አጨዋወትን ነበር የምንከተለው፤ ያ ሲሆን ደሞ ስራህን ያቃልለዋል፤
ከዴቪድ ሊውዝ ጋርም ተመሳሳይ አጨዋወት ነዉ ያለን፤ በሂደት በጣም ጥሩ ጥምረት እንፈጥራለን፤ እርሱ በጣም ምርጥ ተጫዋች ነዉ፤ የተሳካ ጥምረት ይኖረናል።
"SHARE" @onlyarse
🔝የቀደሞ የሊቨርፑል ተጨዋች Jamie Carragher ፈት ለፊታችን ባለው ከባዱ ሰላማዊ ጦርነት
ሊቨርፑል እና አርሰናል ጨዋታ ላይ የመድፈኞች አሌክሳንደን ላካዜቲን እና ኦባሚያንግን በደንብ አድርገው ነቅተው ካልያዟቸው ክፍተት ከአገኙ ችግር ፈጣሪ ሊሆኑ ይችላሉ ብሎ ማስጠንቀቂያ አድርሷል፣ ለቀድሞ ክለቡ ሊቨርፑል።😊
@onlyarse
ሊቨርፑል እና አርሰናል ጨዋታ ላይ የመድፈኞች አሌክሳንደን ላካዜቲን እና ኦባሚያንግን በደንብ አድርገው ነቅተው ካልያዟቸው ክፍተት ከአገኙ ችግር ፈጣሪ ሊሆኑ ይችላሉ ብሎ ማስጠንቀቂያ አድርሷል፣ ለቀድሞ ክለቡ ሊቨርፑል።😊
@onlyarse
√የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ከ2 ጫወታዎች በኋላ
▪️ሊቨርፑል በ4 ንፁህ ጎልና በ6 ነጥብ እየመራ ነው
▪️አርሰናል በጎል ተበልጦ በተመሳሳይ ነጥብ ይከተላል
▪️ማን ሲቲና ማን ዩናይትድም በ4 ነጥብ 3 እና 4 ናቸው
▪️የላምፓርዱ ቸልሲ በ1 ነጥብ 14ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል
▪️ስተርሊንግና ፑኪ በ4 ጎል ኮከብነቱን እየመሩ ነው
▪️ኤቨርተን ጎል ያላስተናገደ ብቸኛ ቡድን ነው
▪️ማን ሲቲ በርካታ ጎል ያስቆጠረ ቡድን ነው (7)
▪️ዴብሬይን 3 assist በማድረግ እየመራ ይገኛል
▪️7 ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ በማድረግ ፑኪ ቀዳሚ ነው
▪️በርካታየጎል ብረት የመለሰበት ቡድን ቸልሲ ነው (2)
▪️አርሰናል ቸልሲና ዩናይትድ 5 ቢጫ በማየት ይመራሉ
▪️አልደርዌርድ 163 የኳስ ቅብብል በማድረግ ቀዳሚ ነው
▪️1152 የኳስ ቅብብል በማድረግ ማን ሲቲ የበላይ ነው
▪️በርካታ የጎል ሙከራ ያደረገው ማን ሲቲ ነው (44)
▪️19 ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ በማድረግም ሲቲ ይመራል
▪️ክሪስታል ፓላስና ዋትፎርድ አንድም ጎል አላስቆጠሩም
▪️በርካታ ጎል ያስተናገደው ቡድን ዌስትሃም ነው (6)
▪️ኤቨርተን ቀይ ካርድ የተመለከተ ብቸኛ ቡድን ነው
▪️አስቶን ቪላና ሌስተር አንድም ቢጫ ካርድ አላዩም
▪️አርሰናል 60% የኳስ ቁጥጥር በማድረግ የበላይ ነው
▪️ሁጎ ሎሪስ 11 ሙከራ በማዳን ቀዳሚ ነው፣
▪️ወልቭስና ሌስተር ሁለቱንም ጫወታ በአቻ ጨርሰዋል
▪️ኒውካስትል ፣ ሳውዝሃምፕተንና ዋትፎርድ የመጨረሻውን ደረጃ ይዘዋል
•••የ3ኛ ሳምንት ጫወታ የፊታችን ቅዳሜ ከምሽቱ 01:30 ላይ መሪዎቹ ሊቨርፑል እና አርሰናል በአንፊልድ የሚያደርጉት ፍልሚያ በጉጉት ይጠበቃል።
"SHARE" @onlyarse
▪️ሊቨርፑል በ4 ንፁህ ጎልና በ6 ነጥብ እየመራ ነው
▪️አርሰናል በጎል ተበልጦ በተመሳሳይ ነጥብ ይከተላል
▪️ማን ሲቲና ማን ዩናይትድም በ4 ነጥብ 3 እና 4 ናቸው
▪️የላምፓርዱ ቸልሲ በ1 ነጥብ 14ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል
▪️ስተርሊንግና ፑኪ በ4 ጎል ኮከብነቱን እየመሩ ነው
▪️ኤቨርተን ጎል ያላስተናገደ ብቸኛ ቡድን ነው
▪️ማን ሲቲ በርካታ ጎል ያስቆጠረ ቡድን ነው (7)
▪️ዴብሬይን 3 assist በማድረግ እየመራ ይገኛል
▪️7 ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ በማድረግ ፑኪ ቀዳሚ ነው
▪️በርካታየጎል ብረት የመለሰበት ቡድን ቸልሲ ነው (2)
▪️አርሰናል ቸልሲና ዩናይትድ 5 ቢጫ በማየት ይመራሉ
▪️አልደርዌርድ 163 የኳስ ቅብብል በማድረግ ቀዳሚ ነው
▪️1152 የኳስ ቅብብል በማድረግ ማን ሲቲ የበላይ ነው
▪️በርካታ የጎል ሙከራ ያደረገው ማን ሲቲ ነው (44)
▪️19 ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ በማድረግም ሲቲ ይመራል
▪️ክሪስታል ፓላስና ዋትፎርድ አንድም ጎል አላስቆጠሩም
▪️በርካታ ጎል ያስተናገደው ቡድን ዌስትሃም ነው (6)
▪️ኤቨርተን ቀይ ካርድ የተመለከተ ብቸኛ ቡድን ነው
▪️አስቶን ቪላና ሌስተር አንድም ቢጫ ካርድ አላዩም
▪️አርሰናል 60% የኳስ ቁጥጥር በማድረግ የበላይ ነው
▪️ሁጎ ሎሪስ 11 ሙከራ በማዳን ቀዳሚ ነው፣
▪️ወልቭስና ሌስተር ሁለቱንም ጫወታ በአቻ ጨርሰዋል
▪️ኒውካስትል ፣ ሳውዝሃምፕተንና ዋትፎርድ የመጨረሻውን ደረጃ ይዘዋል
•••የ3ኛ ሳምንት ጫወታ የፊታችን ቅዳሜ ከምሽቱ 01:30 ላይ መሪዎቹ ሊቨርፑል እና አርሰናል በአንፊልድ የሚያደርጉት ፍልሚያ በጉጉት ይጠበቃል።
"SHARE" @onlyarse
NORTH LONDON DERBY
🔴Arsenal vS Tottenham ⚪
መድፈኞቹ አርሴናሎች በሜዳቸው እና በደጋፊያቸው ፊት Emirates Stadium ላይ የዞትር ባላጣቸውን Tottenhamን ያስተናግዳሉ ይሄን ወሳኝ ጨዋታ በአዲስ አበባ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል ተሰባስበን እናያለን ሁላችንም ከአንድ ደብተር ጀምሮ የተቻለንን በመያዝ ነሐሴ 26/12/2011 ዓመተ ምህረት ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በቦታው መገኝት እንደምንችል ስንገልፅ በታላቅ ደስታ ነው።
#ለወገኔ_እኔም_አለሁ፣
"SHARE" @onlyarse
🔴Arsenal vS Tottenham ⚪
መድፈኞቹ አርሴናሎች በሜዳቸው እና በደጋፊያቸው ፊት Emirates Stadium ላይ የዞትር ባላጣቸውን Tottenhamን ያስተናግዳሉ ይሄን ወሳኝ ጨዋታ በአዲስ አበባ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል ተሰባስበን እናያለን ሁላችንም ከአንድ ደብተር ጀምሮ የተቻለንን በመያዝ ነሐሴ 26/12/2011 ዓመተ ምህረት ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በቦታው መገኝት እንደምንችል ስንገልፅ በታላቅ ደስታ ነው።
#ለወገኔ_እኔም_አለሁ፣
"SHARE" @onlyarse
▪የቀድሞ የቺሊ U 20 አሰልጣኝ Jose Sulantay ዛሬ ለ Tutto Mercato እንዳለው ከሆነ Alexis ከአርሰናል ለቆ ወደ ማንችስተር ዩናይትድ መሄድ አልነበረበትም ከአርሰናል ከለቀቀ ጀምሮ የሱ ስም ጠፍቷል ሲል ተናግሯል።
SHARE" @onlyarse
SHARE" @onlyarse
🔝አርሰናል VS ሊቨርፑል የደመቁ ተጫዋቾች
ሁለት የእንግሊዝ ትላልቅ ክለቦች የሚያደርጉት ትልቅ ጨዋታ፣ድራማዊ ክስተቶች የነዚህ ክለቦች ጨዋታ አንዱ ባህሪ ነው ሁሌም ጎል አለ፣እልህ አስጨራሽ ፉክክር፣ባለቀ ሰዓት የሚቆጠሩ ግቦች፣ቀይ ካርዶች ብዙ ትዕይንቶች ያሉት መርሃ ግብር ነው ዛሬም በዚህ ተጠባቂ ጨዋታ ላይ የደመቁ ተጫዋቾችን እናወሳለን።
ቴሪ ሄነሪ
ይህ ታላቅ ፈረንሳይዊ በዚህ ጨዋታ አሻራቸውን ማሳረፍ ከቻሉ ተጫዋቾች አንዱ ነው፣ከሊቨርፑል ጋር ባደረጋቸው 18 ጨዋታዎች 9 ጎሎችን አስቆጥሯል ከነዚህ ውስጥ ሶስቱ ከ83ተኛው ደቂቃ በኋላ የተቆጠሩ ግቦች ናቸው
ታሪካዊው አጋጣሚ የተፈጠረው ግን 2004 ላይ ሊቨርፑል የማይረሳውን ያለመሸነፍ ጉዟችንን ለመስበር በተቃረበበት ሰዓት ነው፣ሌጀንዳችን ይህን የፈቀደ አይመስልም ሃትሪክ በመስራት ድሉን ለመድፈኛችን አበረከተ፣በርካታ ተጫዋቾችን በማለፍ የዱደክ መረብ ላይ ያሳረፉት ጎል የማትረሳ ናት።
አንድሬ አርሻቪን
ድንቅ ራሺያዊ ጥበበኛ ነው ከኛ ጋር በቆየባቸው አመታት ጥሩ ብቃቱን አሳይቶናል የአፕሪል 2009 የአንፊልዱ ጨዋታ ግን ሁሌም እንድናስታውሰው ያደርገናል፣
4-4 የጨዋታው ውጤት ነው፣አራቱም ጎሎች የአርሻቪን ናቸው በጎል ያበድንበት ጨዋታ፣የተቃራኒ ቡድን ተጫዋች ሆኖ አንፊልድ ላይ አራት ግቦችን በማስቆጠር ከዴኒስ ዌስትኮስት በኋላ የመጀመሪያው ነው፣ከአንድ አመት በኋላ ሊቨርፑልን ሜዳው ድረስ ሄደን ከመመራት ተነስተን 2-1 ስናሸንፍ የማሸነፊያዋን ጎል ያስቆጠረ ተጫዋች ነው ይህም በዚህ መርሀ ግብር የማይረሱ ጊዜያትን ካሳለፉ ተጫዋቾች አንዱ ያደርገዋል።
ማርቲን ስከርትል
ስሎቫኪያዊው ተከላካይ አርሰናል ላይ የማግባት ሱስ ያለበት ይመስላል
2014 ሊቨርፑል 5-1 አሸንፈን ታዲያ ባልተጠበቀ ሁኔታ ከአምስቱ ጎሎች ሶስቱ የሱ ነበር ከ10 ወራት በኋላም በኤሜሬትስ 2-2 በተለያየንበት ጨዋታ በ97ተኛው ደቂቃ የአቻነቷን ግብ በማስቆጠር የማይረሳ ጊዜን ማሳለፍ ችሏል።
ሮቤርቶ ፊርሚኖ
ሊቨርፑል ከአርሰናል ጋር ሲጫወት ፊርሚኖ ሁሌም ያስፈልገዋል፤ከሮቢ ፎውለር በመቀጠል በሁለቱ ክለቦች ጨዋታ በርካታ ግቦችን ያስቆጠረ ድንቅ አጥቂ ነው፣መድፈኛችን ላይ ሃትሪክ መስራት ከቻሉ ሶስት የሊቨርፑል ተጫዋቾች ውስ አንዱ ነው፤አምና 5-1 በተሸነፍንበት ጨዋታ ሶስት ግሩም ጎሎችን ያስቆጠረ ሲሆን ብቸኛ የኢሚሬትስ ጎሉን 2017 ላይ ክለባች በአምስት ደቂቃ ውስጥ ሶስት ጎሎችን ባስቆጠረበት ጨዋታ ላይ አስቆጥሯል።
…
ቅዳሜስ ምሽት 1:30 ከሁለቱም ክለቦች የትኛው ተጨዋች ሊደምቅ ይችላል? የሚሰማችሁን አስቀምጡ?
"SHARE" @onlyarse
ሁለት የእንግሊዝ ትላልቅ ክለቦች የሚያደርጉት ትልቅ ጨዋታ፣ድራማዊ ክስተቶች የነዚህ ክለቦች ጨዋታ አንዱ ባህሪ ነው ሁሌም ጎል አለ፣እልህ አስጨራሽ ፉክክር፣ባለቀ ሰዓት የሚቆጠሩ ግቦች፣ቀይ ካርዶች ብዙ ትዕይንቶች ያሉት መርሃ ግብር ነው ዛሬም በዚህ ተጠባቂ ጨዋታ ላይ የደመቁ ተጫዋቾችን እናወሳለን።
ቴሪ ሄነሪ
ይህ ታላቅ ፈረንሳይዊ በዚህ ጨዋታ አሻራቸውን ማሳረፍ ከቻሉ ተጫዋቾች አንዱ ነው፣ከሊቨርፑል ጋር ባደረጋቸው 18 ጨዋታዎች 9 ጎሎችን አስቆጥሯል ከነዚህ ውስጥ ሶስቱ ከ83ተኛው ደቂቃ በኋላ የተቆጠሩ ግቦች ናቸው
ታሪካዊው አጋጣሚ የተፈጠረው ግን 2004 ላይ ሊቨርፑል የማይረሳውን ያለመሸነፍ ጉዟችንን ለመስበር በተቃረበበት ሰዓት ነው፣ሌጀንዳችን ይህን የፈቀደ አይመስልም ሃትሪክ በመስራት ድሉን ለመድፈኛችን አበረከተ፣በርካታ ተጫዋቾችን በማለፍ የዱደክ መረብ ላይ ያሳረፉት ጎል የማትረሳ ናት።
አንድሬ አርሻቪን
ድንቅ ራሺያዊ ጥበበኛ ነው ከኛ ጋር በቆየባቸው አመታት ጥሩ ብቃቱን አሳይቶናል የአፕሪል 2009 የአንፊልዱ ጨዋታ ግን ሁሌም እንድናስታውሰው ያደርገናል፣
4-4 የጨዋታው ውጤት ነው፣አራቱም ጎሎች የአርሻቪን ናቸው በጎል ያበድንበት ጨዋታ፣የተቃራኒ ቡድን ተጫዋች ሆኖ አንፊልድ ላይ አራት ግቦችን በማስቆጠር ከዴኒስ ዌስትኮስት በኋላ የመጀመሪያው ነው፣ከአንድ አመት በኋላ ሊቨርፑልን ሜዳው ድረስ ሄደን ከመመራት ተነስተን 2-1 ስናሸንፍ የማሸነፊያዋን ጎል ያስቆጠረ ተጫዋች ነው ይህም በዚህ መርሀ ግብር የማይረሱ ጊዜያትን ካሳለፉ ተጫዋቾች አንዱ ያደርገዋል።
ማርቲን ስከርትል
ስሎቫኪያዊው ተከላካይ አርሰናል ላይ የማግባት ሱስ ያለበት ይመስላል
2014 ሊቨርፑል 5-1 አሸንፈን ታዲያ ባልተጠበቀ ሁኔታ ከአምስቱ ጎሎች ሶስቱ የሱ ነበር ከ10 ወራት በኋላም በኤሜሬትስ 2-2 በተለያየንበት ጨዋታ በ97ተኛው ደቂቃ የአቻነቷን ግብ በማስቆጠር የማይረሳ ጊዜን ማሳለፍ ችሏል።
ሮቤርቶ ፊርሚኖ
ሊቨርፑል ከአርሰናል ጋር ሲጫወት ፊርሚኖ ሁሌም ያስፈልገዋል፤ከሮቢ ፎውለር በመቀጠል በሁለቱ ክለቦች ጨዋታ በርካታ ግቦችን ያስቆጠረ ድንቅ አጥቂ ነው፣መድፈኛችን ላይ ሃትሪክ መስራት ከቻሉ ሶስት የሊቨርፑል ተጫዋቾች ውስ አንዱ ነው፤አምና 5-1 በተሸነፍንበት ጨዋታ ሶስት ግሩም ጎሎችን ያስቆጠረ ሲሆን ብቸኛ የኢሚሬትስ ጎሉን 2017 ላይ ክለባች በአምስት ደቂቃ ውስጥ ሶስት ጎሎችን ባስቆጠረበት ጨዋታ ላይ አስቆጥሯል።
…
ቅዳሜስ ምሽት 1:30 ከሁለቱም ክለቦች የትኛው ተጨዋች ሊደምቅ ይችላል? የሚሰማችሁን አስቀምጡ?
"SHARE" @onlyarse
▪ኡናይ ኤምሬ የአውሮፓ የዝውውር መስኮቱ ከመዘጋቱ በፊት Shkodran Mustafi እና Mohamed Elneny ከክለቡ እንዲለቁ ነግሯቸዋል።
[GOAL]
"SHARE" @onlyarse
[GOAL]
"SHARE" @onlyarse