ONLY ARSENAL
445 subscribers
116 photos
14 videos
12 links
ስለ መድፈኞቹ የሚወጡ መረጃዎች ለማግኘት የትም መሄድ አያስፈልግም

💥የዝዉዉር ዜና
💥የአሰልጣኞች አስተያየት
💥ጎሎች እና አዝናኝ ቪዲዮዎች
💥የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
💥ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት
Download Telegram
🔝የሌጀንዱ የአርሰናል ቤት #ውልደት

ለወጣቱ ነገሮች ቀላል አልነበሩለትም በመጀመሪያው የሃይበሪ ሲዝን እጅ ሊሰጥ ተቃርቦ ነበር፣የኋላ ኋላ ነገሮች ተቀየሩ

ሄነሪ የሆነ ነገር መቀየር እንዳለበት አስቧል፣ወስኗል በጠዋት ተነስቶ ወደ አርሰን ቬንገር ሄዶ አጥቂ መሆን እንደማይፈልግ መናገር ፈልጓል

ቲቲ በሃይበሪ የመጀመረያ ወሩ ራሱን ማግኘት አልቻለም ህይወት ከብዳዋለች በሰሜን ለንደን ጅማሮው ምቹ አልነበረም፣ጓደኛው ቬራ በአባካኝነቱ ያበሽቀው ነበር ለቬራ ቀልድ ሊሆን ይችላል ቲቲ ግን ውስጡን ይሰማው ነበር

ክንፍ ላይ መጫወት ይፈልጋል ደሞ የክንፍ ተጫዋች ነው፣በሞናኮ የደመቀው በክንፍ ቦታ ላይ ነው፣በፈረንሳይ #1998 የአለም ዋንጫ ከክንፍ እየተነሳ ያስቆጥር ነበር በጁቬንቱስም እንደዚ ነው

ታዲያ ቬንገር ለምን አጥቂ አረጉት ሄነሪ ይህ አልተመቸውም የዛን ቀን ጠዋት ቢሯቸው ሄዶ ሊያናግራቸው ቢፈልግም አልቻለም፣አጥቂ መሆን እንደማይፈልግ አልነቀራቸውም ወደ ልምምድ ስፍራው ሄደ ምንም ማለት አልፈለገም ሃሳቡን ሳይቀይር አልቀረም፣ አንዴ ልሞክረው አያቅተኝም አለ

ቬንገር ሄነሪን ሰርተውታል መጀመሪያ በተገናኙበት ወቅት ስለ ቦታው አናግረውታል<< ክንፍ ላይ ጊዜህን እያባከንክ ነው አንተ ዘጠኝ ቁጥር ነህ >> አሉት መጀመሪያ ባይዋጥለትም ሄነሪ እየቆየ ተረዳው፣ያቺ የቬንገር ንግግር የሄነሪን ስኬት ወለደች<< አርሰናል ስመጣ የአለም ሻምፒዮን ነበርኩ በሞናኮም ሊግ 1 በልቻለው አረ እንዲየውም በሻምፒዮንስ ሊግም ግማሽ ፍፃሜ ድረስ ሄጃለው አርሰናል ስመጣ ግን ምንም ነኝ አዎ በአርሰናል ምንም ማሳካት አልቻልኩም ነበር እና ማነኝ? ገና ጀማሪ ነበርኩ >> ይላል ቲቲ ያንን ከባድ ጊዜ ሲያስታውስ

እውነትም ከብዶታ ሄነሪ በመጀመሪዎቹ ስምንት ጨዋታዎች ጎል ማስቆጠር አቃተው አስቸጋሪ ጊዜ ነበረች፣የሳውዝሃምፕተኑ ጨዋታ ግን ለቲቲ አዲስ ነገር ይዛ መጣች የማሸነፊያ ጎሉን አስቆጠረ፣የጎል ድርቁን ሰበረው በሚያምር ጎል የ228 የጎል አካውንቱን ከፈተ።

ያ ገና ጅማሬው ነበር የወርቃማው ታሪክ ጅማሬ፣ድንቅ ጎሎች በርካታ ዋንጫዎች የ2004 ያለመሸነፍ ጉዞ የ228 የጎል ሪከርድ፣ቀዩን ማሊያ አሳመረው ሰሜን ለንደንን ተቆጣጠራት ይህ ሁሉ የሄነሪ የመድፈኛችን ቤት ስኬት ነው አጀማመሩ ባያምርም መጨረሻው ግን ክብርና ስኬት ሆኗል።

"SHARE" @onlyarse
🔝የቢቲ ስፖርት ተንታኝ የሆነው ሮቪን ቫን ፐርሲ ከኤምሬትስ ኦልትራፎርድ ስለተቀላቀለበት ሁነት ሲናገር እኔና ባለቤቴ ከአርሰናል ጋር 8 አመት የዘለቀ ወዳጅነትን ፈጥረናል። ነገርግን አርሰናል ውሌን ለማራዘም ፈቃደኛ አልነበረም በዚህም ማንቸስተር ዩናይትድን ተቀላቀልኩ ሲል ተደምጧል።🤔
@onlyarse
√የበርንሌዩ አሰልጣኝ ሺያን ዳይሽ አርሰናልን በገጠመባቸው 9 ጨዋታዎች ሁሉንም በሽንፈት አጠናቀዋል።😊
@onlyarse
#እውነታ!

√ኦባሚያንግ በፕሪምየር ሊጉ ቆይታው ከየትኛውም ቡድን በላይ በርንሌይ ላይ 7 ጎሎችን ያስቆጠረ ሲሆን ይህን ለማድረግ የፈጀበት 4 ጫወታ ብቻ ነው።
@onlyarse
#እውነታ!

√አሌክሳንደር ላካዜቲ ወደ አርሰናል ከመጣ በኋላ ከየትኛውም የቡድኑ ተጫዋቾች በላይ በኤምሬትስ 28 ጎሎች ላይ አስተዋፅኦ አድርጓል። (21 ጎል አስቆጥሮ 7 ለጎል አመቻችቶ አቀብሏል።)
@onlyarse
#እውነታ!

√መድፈኛችን በፕሪምየር ሊጉ 2 ተከታታይ የመክፈቻ ጫወታውን ሲያሸንፍ ከ2009/10 ሲዝን በኋላ ለመጀመሪያ ግዜ ሆኗል። (ከ10ዓመት በኋላ)
@onlyarse
√ ስለ ኦዚላ እና ስለ ዴቪድ ሊውስ የእንቅስቃሴው ውጤት አብዝታችሁ ጥያቄ ያቀርባቸሁሊኝ ወደ በኃላ እመልስበታለው!
@onlyarse
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
👉አሰልጣኝ ኡናይ ኤምሬ ዛሬ ስለ ቀጣዩ የሊቨርፑል ጨዋታ ለጋዜጠኞች አስተያየታቸዉን ሰተዋል። (THE SUN)

@onlyarse
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
√ቀናቹ ያምር ዘንድ ይሄን #ቪዲዬ ጋብዝናችሁ! 😁

@onlyarse
#ሶቅራጢስ_ፓፓስቶፓውሎስ

ስለ ዴቪድ ሊውዝ እና ስለሚኖራቸው ጥምረት?

👉ለረጅም ዓመት አውቀዋለሁ፤ በጣም ጥሩ ተጫዋች ነዉ፤ አንዳንድ የግሪክ ቃላቶች ይናገራል፤ እንደርሱ አይነት ልምድ ያለው ተጫዋች በማግኝታችን ደስተኛ ነኝ፤ ዶርትሙንድ በነበርኩበት ጊዜ ከማት ሁምለስ ጋር መጫወት ችያለሁ፤

በእያንዳንዱ የጫወታ እንቅስቃሴ ውስጥ እንግባባ ነበር፤ አስገራሚ ጥምረት ነበረን፤ ሁለታችንም ተመሳሳይ አጨዋወትን ነበር የምንከተለው፤ ያ ሲሆን ደሞ ስራህን ያቃልለዋል፤

ከዴቪድ ሊውዝ ጋርም ተመሳሳይ አጨዋወት ነዉ ያለን፤ በሂደት በጣም ጥሩ ጥምረት እንፈጥራለን፤ እርሱ በጣም ምርጥ ተጫዋች ነዉ፤ የተሳካ ጥምረት ይኖረናል።

"SHARE" @onlyarse
👉 ታዳጊዉ ተስፈኛ 20 ዓመት ሞልቶታል፣ #ጆ_ዊሎክ

😍 መልካም ልደት ይሁንልህ🎂
@onlyarse
#ማቲው_ጉንዱዚ

ስለ ክለብ አጋሮቹ ኦባ እና ላካ የሚከተለውን ብሉዋል.

👉ሁለቱም ለኔ እጅግ በጣም አስፈላጊ ሰዎች ናቸው፤ ቡድኑን ከተቀላቀልኩበት ቀን አንስቶ አብረውኝ ነበሩ፤ ሜዳ ላይም ሆነ ከሜዳ ውጪ እንደ ትልቅ ወንድም ሆነውኛል፤ እነርሱ አስደናቂ ሰዎች ናቸው፤ ትልቅ ተጫዋቾችም ጭምር፣ 🤙😍

"SHARE" @onlyarse
#አርሰናል

👉ክለባችን አርሰናል ከፊትለፊቱ ትልቅ ፈተና የሚጠብቀው ይመስላል፤ ሊቨርፑል, ማን ዩናይትድ, እና ዋትፎርድን ከሜዳ ውጪ ተጎዞ ጨዋታውን የሚያደርግ ሲሆን በአንፃሩ ደግሞ፤ ቶተንሀም ሆትስፐርን እና አስቶንቪላ በሜዳው የሚያስተናግድ ይሆናል፣💪🙏

"SHARE" @onlyarse
Anthony Taylor የአርሰናልን እና የሊቨርፑል ጨዋታ እንዲዳኝ ተመርጧል።

"SHARE" @onlyarse
የአለን ሺረር TEAM OF THE WEEK ላይ የኛው Dani Ceballos ተካቷል።

"SHARE" @onlyarse
በኦናይ ኤምሬ እንደማይፈልግ የተነገረው ሽኮርዳን ሙስጣፊ የጣልያኑን ክለብ ሮማን ለመቀላቀል ከጫፍ ደርሷል

@onlyarse
🔝የቀደሞ የሊቨርፑል ተጨዋች Jamie Carragher ፈት ለፊታችን ባለው ከባዱ ሰላማዊ ጦርነት

ሊቨርፑል እና አርሰናል ጨዋታ ላይ የመድፈኞች አሌክሳንደን ላካዜቲን እና ኦባሚያንግን በደንብ አድርገው ነቅተው ካልያዟቸው ክፍተት ከአገኙ ችግር ፈጣሪ ሊሆኑ ይችላሉ ብሎ ማስጠንቀቂያ አድርሷል፣ ለቀድሞ ክለቡ ሊቨርፑል።😊
@onlyarse
√የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ከ2 ጫወታዎች በኋላ

▪️ሊቨርፑል በ4 ንፁህ ጎልና በ6 ነጥብ እየመራ ነው
▪️አርሰናል በጎል ተበልጦ በተመሳሳይ ነጥብ ይከተላል
▪️ማን ሲቲና ማን ዩናይትድም በ4 ነጥብ 3 እና 4 ናቸው
▪️የላምፓርዱ ቸልሲ በ1 ነጥብ 14ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል
▪️ስተርሊንግና ፑኪ በ4 ጎል ኮከብነቱን እየመሩ ነው
▪️ኤቨርተን ጎል ያላስተናገደ ብቸኛ ቡድን ነው
▪️ማን ሲቲ በርካታ ጎል ያስቆጠረ ቡድን ነው (7)
▪️ዴብሬይን 3 assist በማድረግ እየመራ ይገኛል
▪️7 ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ በማድረግ ፑኪ ቀዳሚ ነው
▪️በርካታየጎል ብረት የመለሰበት ቡድን ቸልሲ ነው (2)
▪️አርሰናል ቸልሲና ዩናይትድ 5 ቢጫ በማየት ይመራሉ
▪️አልደርዌርድ 163 የኳስ ቅብብል በማድረግ ቀዳሚ ነው
▪️1152 የኳስ ቅብብል በማድረግ ማን ሲቲ የበላይ ነው
▪️በርካታ የጎል ሙከራ ያደረገው ማን ሲቲ ነው (44)
▪️19 ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ በማድረግም ሲቲ ይመራል
▪️ክሪስታል ፓላስና ዋትፎርድ አንድም ጎል አላስቆጠሩም
▪️በርካታ ጎል ያስተናገደው ቡድን ዌስትሃም ነው (6)
▪️ኤቨርተን ቀይ ካርድ የተመለከተ ብቸኛ ቡድን ነው
▪️አስቶን ቪላና ሌስተር አንድም ቢጫ ካርድ አላዩም
▪️አርሰናል 60% የኳስ ቁጥጥር በማድረግ የበላይ ነው
▪️ሁጎ ሎሪስ 11 ሙከራ በማዳን ቀዳሚ ነው፣
▪️ወልቭስና ሌስተር ሁለቱንም ጫወታ በአቻ ጨርሰዋል
▪️ኒውካስትል ፣ ሳውዝሃምፕተንና ዋትፎርድ የመጨረሻውን ደረጃ ይዘዋል

•••የ3ኛ ሳምንት ጫወታ የፊታችን ቅዳሜ ከምሽቱ 01:30 ላይ መሪዎቹ ሊቨርፑል እና አርሰናል በአንፊልድ የሚያደርጉት ፍልሚያ በጉጉት ይጠበቃል።

"SHARE" @onlyarse
NORTH LONDON DERBY

🔴Arsenal vS Tottenham

መድፈኞቹ አርሴናሎች በሜዳቸው እና በደጋፊያቸው ፊት Emirates Stadium ላይ የዞትር ባላጣቸውን Tottenhamን ያስተናግዳሉ ይሄን ወሳኝ ጨዋታ በአዲስ አበባ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል ተሰባስበን እናያለን ሁላችንም ከአንድ ደብተር ጀምሮ የተቻለንን በመያዝ ነሐሴ 26/12/2011 ዓመተ ምህረት ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በቦታው መገኝት እንደምንችል ስንገልፅ በታላቅ ደስታ ነው።

#ለወገኔ_እኔም_አለሁ

"SHARE" @onlyarse