4ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ተጠባቂ ጨዋታ
ሰሜን ለንደን ደርቢ
🔴አርሰናል Vs ቶትንሃም⚪️
⏱ሠዓት 12:30
🏟ቦታ ኤምሬት ስታዲየም
⚽️የቡድን ዜና
:
:
☞በመድፈኞቹ በኩል ለረጅም ጊዜ ጉዳት ላይ የነበረው ሄክቶር ቤለሪን እና አዲሱ ፈራሚ ኬሪን ቴርኔይ ጉልበታቸው ላይ፣ ዲኖስ ማቭሮፓኖስ በቁርጭምጭሚቱ ላይ ባጋጠማቸው ጉዳት ከዛሬው ጨዋታ ውጭ ናቸው [ሶስቱም ተጫዋቾች በመስከረም መጨረሻ ላይ ወደ ሙሉ ልምምድ ይመለሳሉ]
:
:
☞እንዲሁም ሮብ ሆልዲንግ እና ስሚዝ ሮው በሳምንቱ መጨረሻ ከ 23 እና 21 አመት በታች ቡድን ጋር ለ 90 ደቂቃ መጫወት ችለዋል።
:
:
☞ኦናይ ኤምሬ ሜሱት ኦዚል ከእኛ ጋር ይቆያል ሲሉ ማረጋገጫ እንደሰጡ ከዚህ በፊት መረጃውን አቅርበናል፣
"በቦታው ላይ ጠንክሮ ሰርቶ ጥሩ ነገር እንደሚያሳየን አምናለሁ" ብለዋል።
▪️በሁለቱ ክለቦች መካከል ያሉ እውነታዊ መረጃዎችን ልጠቁማችሁ።
:
:
☞አርሰናል ቶትንሃምን በገጠመበት ካለፉት 10 ጨዋታዎች ውስጥ ማሸነፍ የቻለው ሁለቱን (2) ብቻ ነው፣ [2 አሸነፈ, 5 አቻ ሲለያይ, 3 ተሸንፏል] ሁለቱንም ጨዋታዎች ማሸነፍ የቻለው ባለፉት ሁለት አመታት ውስጥ በኤምሬትስ ነው።
:
:
☞ቶትንሃም ከአርሰናል ጋር በኤምሬት ካደረጋቸው 26 ጨዋታዎች ማሸነፍ የቻለው በአንዱ (1) ብቻ ነው [ 1አሸነፈ 10አቻ 15 ሽንፈት] በኤምሬትስ ለመጨረሻ ጊዜ ያሸነፈው እኤአ 2010 ላይ 2–0 ከመመራት ተነስቶ 2–3 ማሸነፍ የቻሉት
:
:
☞በአርሰናል እና ቶትንሃም መካከል ከተቆጠሩት የመጨረሻዎቹ 14 ግቦች ውስጥ አምስቱ (5) ግቦች የተቆጠሩት በፍፁም ቅጣት ምት ነው [በሊጉ ታሪክ ኤቨርተን እና ኒውካስትል ዩናይትድ ሲገናኙ ብዙ ፔናሊቲ ግብ የተቆጠረባቸው ጨዋታ የሁለቱ ክለቦች ነው 18 ፍፁም ቅጣት ምት ጎል በሁለቱም በኩል ተቆጥሯል።
:
:
☞ሃሪ ኬን በሰሜን ለንደን ደርቢ ካደረጋቸው ያለፉት ዘጠኝ ጨዋታዎች ላይ 9 ግቦችን አርሰናል መረብ ላይ ማሳረፍ ችሏል [ አርሰናል ላይ ብዙ ግብ በማስቆጠር ዋይኒ ሩኒ 12 እና ሮቢ ፎለር 10 ግቦችን ማስቆጠር ችለዋል]
:
:
☞ክርስቲያን ኤሪክሰን በቶትንሃም መለያ 50ኛ ግቡን ለማስቆጠር 1 ግብ ብቻ ይቀረዋል ዛሬ ግብ ማስቆጠር ከቻለ በቶትንሃም መለያ 50 ግብ ማስቆጠር የቻለ 5ኛው ተጫዋች ይሆናል። [ ክለቡ አርሰናልን በገጠመበት ያለፉት 11 ጨዋታዎች ተሰልፎ መጫወት ቢችልም አርሰናል ላይ ኳስ እና መረብን ግን ማገናኘት አልቻለም፣ ይህም በሊጉ ካሉት ክለቦች ማስቆጠር የተሳነው አርሰናል ላይ ብቻ ነው]
የዛሬው ግምቴ 2–1 እናሸንፋለን
"SHARE" @onlyarse
ሰሜን ለንደን ደርቢ
🔴አርሰናል Vs ቶትንሃም⚪️
⏱ሠዓት 12:30
🏟ቦታ ኤምሬት ስታዲየም
⚽️የቡድን ዜና
:
:
☞በመድፈኞቹ በኩል ለረጅም ጊዜ ጉዳት ላይ የነበረው ሄክቶር ቤለሪን እና አዲሱ ፈራሚ ኬሪን ቴርኔይ ጉልበታቸው ላይ፣ ዲኖስ ማቭሮፓኖስ በቁርጭምጭሚቱ ላይ ባጋጠማቸው ጉዳት ከዛሬው ጨዋታ ውጭ ናቸው [ሶስቱም ተጫዋቾች በመስከረም መጨረሻ ላይ ወደ ሙሉ ልምምድ ይመለሳሉ]
:
:
☞እንዲሁም ሮብ ሆልዲንግ እና ስሚዝ ሮው በሳምንቱ መጨረሻ ከ 23 እና 21 አመት በታች ቡድን ጋር ለ 90 ደቂቃ መጫወት ችለዋል።
:
:
☞ኦናይ ኤምሬ ሜሱት ኦዚል ከእኛ ጋር ይቆያል ሲሉ ማረጋገጫ እንደሰጡ ከዚህ በፊት መረጃውን አቅርበናል፣
"በቦታው ላይ ጠንክሮ ሰርቶ ጥሩ ነገር እንደሚያሳየን አምናለሁ" ብለዋል።
▪️በሁለቱ ክለቦች መካከል ያሉ እውነታዊ መረጃዎችን ልጠቁማችሁ።
:
:
☞አርሰናል ቶትንሃምን በገጠመበት ካለፉት 10 ጨዋታዎች ውስጥ ማሸነፍ የቻለው ሁለቱን (2) ብቻ ነው፣ [2 አሸነፈ, 5 አቻ ሲለያይ, 3 ተሸንፏል] ሁለቱንም ጨዋታዎች ማሸነፍ የቻለው ባለፉት ሁለት አመታት ውስጥ በኤምሬትስ ነው።
:
:
☞ቶትንሃም ከአርሰናል ጋር በኤምሬት ካደረጋቸው 26 ጨዋታዎች ማሸነፍ የቻለው በአንዱ (1) ብቻ ነው [ 1አሸነፈ 10አቻ 15 ሽንፈት] በኤምሬትስ ለመጨረሻ ጊዜ ያሸነፈው እኤአ 2010 ላይ 2–0 ከመመራት ተነስቶ 2–3 ማሸነፍ የቻሉት
:
:
☞በአርሰናል እና ቶትንሃም መካከል ከተቆጠሩት የመጨረሻዎቹ 14 ግቦች ውስጥ አምስቱ (5) ግቦች የተቆጠሩት በፍፁም ቅጣት ምት ነው [በሊጉ ታሪክ ኤቨርተን እና ኒውካስትል ዩናይትድ ሲገናኙ ብዙ ፔናሊቲ ግብ የተቆጠረባቸው ጨዋታ የሁለቱ ክለቦች ነው 18 ፍፁም ቅጣት ምት ጎል በሁለቱም በኩል ተቆጥሯል።
:
:
☞ሃሪ ኬን በሰሜን ለንደን ደርቢ ካደረጋቸው ያለፉት ዘጠኝ ጨዋታዎች ላይ 9 ግቦችን አርሰናል መረብ ላይ ማሳረፍ ችሏል [ አርሰናል ላይ ብዙ ግብ በማስቆጠር ዋይኒ ሩኒ 12 እና ሮቢ ፎለር 10 ግቦችን ማስቆጠር ችለዋል]
:
:
☞ክርስቲያን ኤሪክሰን በቶትንሃም መለያ 50ኛ ግቡን ለማስቆጠር 1 ግብ ብቻ ይቀረዋል ዛሬ ግብ ማስቆጠር ከቻለ በቶትንሃም መለያ 50 ግብ ማስቆጠር የቻለ 5ኛው ተጫዋች ይሆናል። [ ክለቡ አርሰናልን በገጠመበት ያለፉት 11 ጨዋታዎች ተሰልፎ መጫወት ቢችልም አርሰናል ላይ ኳስ እና መረብን ግን ማገናኘት አልቻለም፣ ይህም በሊጉ ካሉት ክለቦች ማስቆጠር የተሳነው አርሰናል ላይ ብቻ ነው]
የዛሬው ግምቴ 2–1 እናሸንፋለን
"SHARE" @onlyarse
ማውሪሲዮ ፖቸቲኖ እኛን ከአርሰናል ጋር አታወዳድሩን ፕሮጀክታችን የተለያየ ነው፡፡ አርሰናል ባለፉት ሁለት አመታት የቡንደስሊጋውን ምርጡን አጥቂ ኦባምያንግ፡ የፈረንሳይ ሊግ ምርጡን አጥቂ ላካዜት አስፈርሟል፡ በአመቱ ፔፔን ጨምረዋል፡፡ የኛ የባለፉት አመታት ዋነኛ አጥቂያችን ኬን ነው፡ ተጠባባቂው ደግሞ የ17 አመት ታዳጊ ትሮይ ፓሮት ነው ብሏል ፖች፡፡
▪️የመድፈኞቹ አጥቂ ፔር ኤምሬክ ኦባምያንግ ከ ቶትንሃሙ ጎል አዳኝ ሀሪ ኬን ጋር ያለው ቁጥራዊ ንፅፅር በምስሉ የምትመለከቱትን ይመስላል።
"SHARE" @onlyarse
"SHARE" @onlyarse
🇬🇧ዛሬ ምሽት በ 4ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሜርሊግ ሚከናወን ተጠባቂ ጨዋታ።
👉ጨዋታዉ ተጀመረ⌚️
🔴አርሰናል 0⃣ - 0⃣ ቶትንሀም⚪️
👉ጨዋታዉ ተጀመረ⌚️
🔴አርሰናል 0⃣ - 0⃣ ቶትንሀም⚪️