NORTH LONDON DERBY
🔴Arsenal vS Tottenham ⚪
መድፈኞቹ አርሴናሎች በሜዳቸው እና በደጋፊያቸው ፊት Emirates Stadium ላይ የዞትር ባላጣቸውን Tottenhamን ያስተናግዳሉ ይሄን ወሳኝ ጨዋታ በአዲስ አበባ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል ተሰባስበን እናያለን ሁላችንም ከአንድ ደብተር ጀምሮ የተቻለንን በመያዝ ነሐሴ 26/12/2011 ዓመተ ምህረት ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በቦታው መገኝት እንደምንችል ስንገልፅ በታላቅ ደስታ ነው።
#ለወገኔ_እኔም_አለሁ፣
"SHARE" @onlyarse
🔴Arsenal vS Tottenham ⚪
መድፈኞቹ አርሴናሎች በሜዳቸው እና በደጋፊያቸው ፊት Emirates Stadium ላይ የዞትር ባላጣቸውን Tottenhamን ያስተናግዳሉ ይሄን ወሳኝ ጨዋታ በአዲስ አበባ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል ተሰባስበን እናያለን ሁላችንም ከአንድ ደብተር ጀምሮ የተቻለንን በመያዝ ነሐሴ 26/12/2011 ዓመተ ምህረት ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በቦታው መገኝት እንደምንችል ስንገልፅ በታላቅ ደስታ ነው።
#ለወገኔ_እኔም_አለሁ፣
"SHARE" @onlyarse
▪የቀድሞ የቺሊ U 20 አሰልጣኝ Jose Sulantay ዛሬ ለ Tutto Mercato እንዳለው ከሆነ Alexis ከአርሰናል ለቆ ወደ ማንችስተር ዩናይትድ መሄድ አልነበረበትም ከአርሰናል ከለቀቀ ጀምሮ የሱ ስም ጠፍቷል ሲል ተናግሯል።
SHARE" @onlyarse
SHARE" @onlyarse
🔝አርሰናል VS ሊቨርፑል የደመቁ ተጫዋቾች
ሁለት የእንግሊዝ ትላልቅ ክለቦች የሚያደርጉት ትልቅ ጨዋታ፣ድራማዊ ክስተቶች የነዚህ ክለቦች ጨዋታ አንዱ ባህሪ ነው ሁሌም ጎል አለ፣እልህ አስጨራሽ ፉክክር፣ባለቀ ሰዓት የሚቆጠሩ ግቦች፣ቀይ ካርዶች ብዙ ትዕይንቶች ያሉት መርሃ ግብር ነው ዛሬም በዚህ ተጠባቂ ጨዋታ ላይ የደመቁ ተጫዋቾችን እናወሳለን።
ቴሪ ሄነሪ
ይህ ታላቅ ፈረንሳይዊ በዚህ ጨዋታ አሻራቸውን ማሳረፍ ከቻሉ ተጫዋቾች አንዱ ነው፣ከሊቨርፑል ጋር ባደረጋቸው 18 ጨዋታዎች 9 ጎሎችን አስቆጥሯል ከነዚህ ውስጥ ሶስቱ ከ83ተኛው ደቂቃ በኋላ የተቆጠሩ ግቦች ናቸው
ታሪካዊው አጋጣሚ የተፈጠረው ግን 2004 ላይ ሊቨርፑል የማይረሳውን ያለመሸነፍ ጉዟችንን ለመስበር በተቃረበበት ሰዓት ነው፣ሌጀንዳችን ይህን የፈቀደ አይመስልም ሃትሪክ በመስራት ድሉን ለመድፈኛችን አበረከተ፣በርካታ ተጫዋቾችን በማለፍ የዱደክ መረብ ላይ ያሳረፉት ጎል የማትረሳ ናት።
አንድሬ አርሻቪን
ድንቅ ራሺያዊ ጥበበኛ ነው ከኛ ጋር በቆየባቸው አመታት ጥሩ ብቃቱን አሳይቶናል የአፕሪል 2009 የአንፊልዱ ጨዋታ ግን ሁሌም እንድናስታውሰው ያደርገናል፣
4-4 የጨዋታው ውጤት ነው፣አራቱም ጎሎች የአርሻቪን ናቸው በጎል ያበድንበት ጨዋታ፣የተቃራኒ ቡድን ተጫዋች ሆኖ አንፊልድ ላይ አራት ግቦችን በማስቆጠር ከዴኒስ ዌስትኮስት በኋላ የመጀመሪያው ነው፣ከአንድ አመት በኋላ ሊቨርፑልን ሜዳው ድረስ ሄደን ከመመራት ተነስተን 2-1 ስናሸንፍ የማሸነፊያዋን ጎል ያስቆጠረ ተጫዋች ነው ይህም በዚህ መርሀ ግብር የማይረሱ ጊዜያትን ካሳለፉ ተጫዋቾች አንዱ ያደርገዋል።
ማርቲን ስከርትል
ስሎቫኪያዊው ተከላካይ አርሰናል ላይ የማግባት ሱስ ያለበት ይመስላል
2014 ሊቨርፑል 5-1 አሸንፈን ታዲያ ባልተጠበቀ ሁኔታ ከአምስቱ ጎሎች ሶስቱ የሱ ነበር ከ10 ወራት በኋላም በኤሜሬትስ 2-2 በተለያየንበት ጨዋታ በ97ተኛው ደቂቃ የአቻነቷን ግብ በማስቆጠር የማይረሳ ጊዜን ማሳለፍ ችሏል።
ሮቤርቶ ፊርሚኖ
ሊቨርፑል ከአርሰናል ጋር ሲጫወት ፊርሚኖ ሁሌም ያስፈልገዋል፤ከሮቢ ፎውለር በመቀጠል በሁለቱ ክለቦች ጨዋታ በርካታ ግቦችን ያስቆጠረ ድንቅ አጥቂ ነው፣መድፈኛችን ላይ ሃትሪክ መስራት ከቻሉ ሶስት የሊቨርፑል ተጫዋቾች ውስ አንዱ ነው፤አምና 5-1 በተሸነፍንበት ጨዋታ ሶስት ግሩም ጎሎችን ያስቆጠረ ሲሆን ብቸኛ የኢሚሬትስ ጎሉን 2017 ላይ ክለባች በአምስት ደቂቃ ውስጥ ሶስት ጎሎችን ባስቆጠረበት ጨዋታ ላይ አስቆጥሯል።
…
ቅዳሜስ ምሽት 1:30 ከሁለቱም ክለቦች የትኛው ተጨዋች ሊደምቅ ይችላል? የሚሰማችሁን አስቀምጡ?
"SHARE" @onlyarse
ሁለት የእንግሊዝ ትላልቅ ክለቦች የሚያደርጉት ትልቅ ጨዋታ፣ድራማዊ ክስተቶች የነዚህ ክለቦች ጨዋታ አንዱ ባህሪ ነው ሁሌም ጎል አለ፣እልህ አስጨራሽ ፉክክር፣ባለቀ ሰዓት የሚቆጠሩ ግቦች፣ቀይ ካርዶች ብዙ ትዕይንቶች ያሉት መርሃ ግብር ነው ዛሬም በዚህ ተጠባቂ ጨዋታ ላይ የደመቁ ተጫዋቾችን እናወሳለን።
ቴሪ ሄነሪ
ይህ ታላቅ ፈረንሳይዊ በዚህ ጨዋታ አሻራቸውን ማሳረፍ ከቻሉ ተጫዋቾች አንዱ ነው፣ከሊቨርፑል ጋር ባደረጋቸው 18 ጨዋታዎች 9 ጎሎችን አስቆጥሯል ከነዚህ ውስጥ ሶስቱ ከ83ተኛው ደቂቃ በኋላ የተቆጠሩ ግቦች ናቸው
ታሪካዊው አጋጣሚ የተፈጠረው ግን 2004 ላይ ሊቨርፑል የማይረሳውን ያለመሸነፍ ጉዟችንን ለመስበር በተቃረበበት ሰዓት ነው፣ሌጀንዳችን ይህን የፈቀደ አይመስልም ሃትሪክ በመስራት ድሉን ለመድፈኛችን አበረከተ፣በርካታ ተጫዋቾችን በማለፍ የዱደክ መረብ ላይ ያሳረፉት ጎል የማትረሳ ናት።
አንድሬ አርሻቪን
ድንቅ ራሺያዊ ጥበበኛ ነው ከኛ ጋር በቆየባቸው አመታት ጥሩ ብቃቱን አሳይቶናል የአፕሪል 2009 የአንፊልዱ ጨዋታ ግን ሁሌም እንድናስታውሰው ያደርገናል፣
4-4 የጨዋታው ውጤት ነው፣አራቱም ጎሎች የአርሻቪን ናቸው በጎል ያበድንበት ጨዋታ፣የተቃራኒ ቡድን ተጫዋች ሆኖ አንፊልድ ላይ አራት ግቦችን በማስቆጠር ከዴኒስ ዌስትኮስት በኋላ የመጀመሪያው ነው፣ከአንድ አመት በኋላ ሊቨርፑልን ሜዳው ድረስ ሄደን ከመመራት ተነስተን 2-1 ስናሸንፍ የማሸነፊያዋን ጎል ያስቆጠረ ተጫዋች ነው ይህም በዚህ መርሀ ግብር የማይረሱ ጊዜያትን ካሳለፉ ተጫዋቾች አንዱ ያደርገዋል።
ማርቲን ስከርትል
ስሎቫኪያዊው ተከላካይ አርሰናል ላይ የማግባት ሱስ ያለበት ይመስላል
2014 ሊቨርፑል 5-1 አሸንፈን ታዲያ ባልተጠበቀ ሁኔታ ከአምስቱ ጎሎች ሶስቱ የሱ ነበር ከ10 ወራት በኋላም በኤሜሬትስ 2-2 በተለያየንበት ጨዋታ በ97ተኛው ደቂቃ የአቻነቷን ግብ በማስቆጠር የማይረሳ ጊዜን ማሳለፍ ችሏል።
ሮቤርቶ ፊርሚኖ
ሊቨርፑል ከአርሰናል ጋር ሲጫወት ፊርሚኖ ሁሌም ያስፈልገዋል፤ከሮቢ ፎውለር በመቀጠል በሁለቱ ክለቦች ጨዋታ በርካታ ግቦችን ያስቆጠረ ድንቅ አጥቂ ነው፣መድፈኛችን ላይ ሃትሪክ መስራት ከቻሉ ሶስት የሊቨርፑል ተጫዋቾች ውስ አንዱ ነው፤አምና 5-1 በተሸነፍንበት ጨዋታ ሶስት ግሩም ጎሎችን ያስቆጠረ ሲሆን ብቸኛ የኢሚሬትስ ጎሉን 2017 ላይ ክለባች በአምስት ደቂቃ ውስጥ ሶስት ጎሎችን ባስቆጠረበት ጨዋታ ላይ አስቆጥሯል።
…
ቅዳሜስ ምሽት 1:30 ከሁለቱም ክለቦች የትኛው ተጨዋች ሊደምቅ ይችላል? የሚሰማችሁን አስቀምጡ?
"SHARE" @onlyarse
▪ኡናይ ኤምሬ የአውሮፓ የዝውውር መስኮቱ ከመዘጋቱ በፊት Shkodran Mustafi እና Mohamed Elneny ከክለቡ እንዲለቁ ነግሯቸዋል።
[GOAL]
"SHARE" @onlyarse
[GOAL]
"SHARE" @onlyarse
ኡናይ ኤምሬ በ ነገው ጨዋታ ፔፔ በ ቋሚነት እንደሚሰለፍ ማረጋገጫ ሰተዋል፡፡ ሜሱት ኦዚል እና ሻካም ለ ጨዋታው ብቁ ናቸዉ ሲል መግለጫ ሰተዋል፡፡
@onlyarse
@onlyarse
#አርሰናል እና ሊቨርፑል በሁሉም ውድድሮች #192 ጊዜ የተገናኙ ሲሆን #አርሰናል 68 ጊዜ ሲያሸንፍ #ሊቨርፑል 71 ጊዜ አሸንፏል #53 ጊዜ አቻ ወተዋል፣ #በዚህ ግንኙነታቸው በከፍተኛ ጎል በማሸነፍ ቀዳሚውን ድርሻ የሚወስደው!
አርሰናል ሲሆን 8-1 ሊቨርፑልን ያሸነፈበት ውጤት ትልቁ ነው፣ #ሊቨርፑል ትልቁ ያሸነፈበት ውጤት 5-0 ነው።
#በዚሁ ግንኙነታቸው 546 ጎል የተቆጠረ ሲሆን አርሰናል 265 ሊቬ 281 ጎል አስቆጥረዋል! #ያለፉትን ስደስት ጨዋታ ግንኙነት የኛው አርሰናል መጥፎ ሪከርድ ነው፣ ያለው ምንም ጨዋታ ሊቨርፑልን አላሸነፈም!
#4 ጊዜ ሊቨርፑል ሲያሸንፍ
#2 ጊዜ ደግሞ አቻ ወቷል
ዛሬ ከምሽቱ 1:30 ግን ሌላ ታሪክ ነው፣ መድፈኛችን ከመቼውም ጊዜ በበለጠ በከፍተኛ ተነሳሽነት ለብቀላ ተዘጋጅተዋል፣ አስፈሪው የፊት መስመራችን ጎል ለማምረት ተዘጋጅቷል፣ ፔፔ ቋሚ ሆኖ እንደሚጀምር ተነግሯል ይህ ደግሞ ምርታማነታችንን ይጨምረዋል።
ጥሩ ተስፋ ያሳየን #በካዞርላ ጅማሮ አይተን በደንብ ሳንጠቀምበት፣ሳንጠግበው በጉዳት ያመለጠን ልጃችንን #በዳኒ ሴባዮስ ውስጥ አይተነዋል ይህም የሊቨርፑልን ሳጥን በተደጋጋሚ እንድንገባ ያደርገናል።
ከምንም በላይ የሚያሳስበን የነበረው ተከላካይ ክፍላችን በስህተት የታጀበውን ሙስጣፊን ቁጭ ማድረጋችን በራሱ አንድ እፎይታ ነው! በልምድ የታጀበውን #ሉዊዝን የመሀል ደጀናችን ማድረጋችን ክላሳችንን እንደሚጨምርልን ግልፅ ነው፣
#ሜትላንድ ናይልስ ከወትሮው ተሻሽሎል ወደ ማጥቃቱ ላይ ቢያዘነብልም ኳስ መቀማት ላይ መሻሻልን እያሳየ ነው፣
#ሌላው በግራ በኩል ከኮላሲናች ይልቅ ሞንሪያል ይጠቅመናል ባይ ነኝ ኮላሲናች ለማጥቃት ሲሄድ የሚከፍተውን ቦታ ተመልሶ ለመዝጋት ይቸገራል መከላከሉ ላይም እምብዛም ነው፣ እንደ አርኖልድ ደግሞ ፈጣን ፓሰር ክፍተት ካገኘ ወደ ሳጥን ወዲያው ወዲያው ኳስ በመጣል ያስቸግረናል ስለዚህ እንደ #ሞንሪያል አይነት ብዙም ቀጠናውን ለቆ የማይሄድ እና ኳስ መቀማት ላይ የተካነ ሰው፣ ያስፈልገናል ስለዚህ ኤምሬ ምርጫው እሱን ማድረግ አለበት።
#ሌላው ቶሬራን እና ጉንዶዚንን ከሴባዮስ ጋር ቢያጣምራቸው ሀሪፍ ነው ዣካ ባይገባ መልካም ነው።
መልካም የድል ቀን! ድል ለመድፈኛችን!
"SHARE" @onlyarse
አርሰናል ሲሆን 8-1 ሊቨርፑልን ያሸነፈበት ውጤት ትልቁ ነው፣ #ሊቨርፑል ትልቁ ያሸነፈበት ውጤት 5-0 ነው።
#በዚሁ ግንኙነታቸው 546 ጎል የተቆጠረ ሲሆን አርሰናል 265 ሊቬ 281 ጎል አስቆጥረዋል! #ያለፉትን ስደስት ጨዋታ ግንኙነት የኛው አርሰናል መጥፎ ሪከርድ ነው፣ ያለው ምንም ጨዋታ ሊቨርፑልን አላሸነፈም!
#4 ጊዜ ሊቨርፑል ሲያሸንፍ
#2 ጊዜ ደግሞ አቻ ወቷል
ዛሬ ከምሽቱ 1:30 ግን ሌላ ታሪክ ነው፣ መድፈኛችን ከመቼውም ጊዜ በበለጠ በከፍተኛ ተነሳሽነት ለብቀላ ተዘጋጅተዋል፣ አስፈሪው የፊት መስመራችን ጎል ለማምረት ተዘጋጅቷል፣ ፔፔ ቋሚ ሆኖ እንደሚጀምር ተነግሯል ይህ ደግሞ ምርታማነታችንን ይጨምረዋል።
ጥሩ ተስፋ ያሳየን #በካዞርላ ጅማሮ አይተን በደንብ ሳንጠቀምበት፣ሳንጠግበው በጉዳት ያመለጠን ልጃችንን #በዳኒ ሴባዮስ ውስጥ አይተነዋል ይህም የሊቨርፑልን ሳጥን በተደጋጋሚ እንድንገባ ያደርገናል።
ከምንም በላይ የሚያሳስበን የነበረው ተከላካይ ክፍላችን በስህተት የታጀበውን ሙስጣፊን ቁጭ ማድረጋችን በራሱ አንድ እፎይታ ነው! በልምድ የታጀበውን #ሉዊዝን የመሀል ደጀናችን ማድረጋችን ክላሳችንን እንደሚጨምርልን ግልፅ ነው፣
#ሜትላንድ ናይልስ ከወትሮው ተሻሽሎል ወደ ማጥቃቱ ላይ ቢያዘነብልም ኳስ መቀማት ላይ መሻሻልን እያሳየ ነው፣
#ሌላው በግራ በኩል ከኮላሲናች ይልቅ ሞንሪያል ይጠቅመናል ባይ ነኝ ኮላሲናች ለማጥቃት ሲሄድ የሚከፍተውን ቦታ ተመልሶ ለመዝጋት ይቸገራል መከላከሉ ላይም እምብዛም ነው፣ እንደ አርኖልድ ደግሞ ፈጣን ፓሰር ክፍተት ካገኘ ወደ ሳጥን ወዲያው ወዲያው ኳስ በመጣል ያስቸግረናል ስለዚህ እንደ #ሞንሪያል አይነት ብዙም ቀጠናውን ለቆ የማይሄድ እና ኳስ መቀማት ላይ የተካነ ሰው፣ ያስፈልገናል ስለዚህ ኤምሬ ምርጫው እሱን ማድረግ አለበት።
#ሌላው ቶሬራን እና ጉንዶዚንን ከሴባዮስ ጋር ቢያጣምራቸው ሀሪፍ ነው ዣካ ባይገባ መልካም ነው።
መልካም የድል ቀን! ድል ለመድፈኛችን!
"SHARE" @onlyarse
#እውነታ
ሊቨርፑል በታሪኩ ከአርሰናል ጋር በሁሉም ውድድር ባደረጋቸው 226 ጫወታው በአንድ ጫወታ 6 ጎል አስቆጥሮ የማያውቅ ሲሆን አርሰናል ግን ይህን ለ4 ግዜ ማድረግ ችሏል።
√አርሰናል ሊቨርፑልን በሰፊ ጎል ያሸነፈባቸው ጫወታዎች፣
•1931.....አርሰናል 6-0 ሊቨርፑል
•1928.....አርሰናል 6-3 ሊቨርፑል
•1934.....አርሰናል 8-1 ሊቨርፑል
•2007.....ሊቨርፑል 3-6 አርሰናል
√ሊቨርፑል አርሰናልን በሰፊ ጎል ያሸነፈባቸው ጫወታዎች!
•1893.....አርሰናል 0-5 ሊቨርፑል
•1964.....ሊቨርፑል 5-0 አርሰናል
•2014.....ሊቨርፑል 5-1 አርሰናል
•2018.....ሊቨርፑል 5-1 አርሰናል
ለመጨረሻ ግዜ አርሰናል ሊቨርፑል ላይ 5+ ጎል ያስቆጠረው ከ12 አመት በፊት ሲሆን ሊቨርፑል ደግሞ ባለፉት 5 አመታት ይህን 2 ግዜ ማድረግ ችሏል።
•••••የዛሬው ጫወታስ ስንት ለስንት ይጠናቀቃል? እሱን አብረን የምናየው ይሆናል! "ድል ለመድፈኛችን"
"SHARE" @onlyarse
ሊቨርፑል በታሪኩ ከአርሰናል ጋር በሁሉም ውድድር ባደረጋቸው 226 ጫወታው በአንድ ጫወታ 6 ጎል አስቆጥሮ የማያውቅ ሲሆን አርሰናል ግን ይህን ለ4 ግዜ ማድረግ ችሏል።
√አርሰናል ሊቨርፑልን በሰፊ ጎል ያሸነፈባቸው ጫወታዎች፣
•1931.....አርሰናል 6-0 ሊቨርፑል
•1928.....አርሰናል 6-3 ሊቨርፑል
•1934.....አርሰናል 8-1 ሊቨርፑል
•2007.....ሊቨርፑል 3-6 አርሰናል
√ሊቨርፑል አርሰናልን በሰፊ ጎል ያሸነፈባቸው ጫወታዎች!
•1893.....አርሰናል 0-5 ሊቨርፑል
•1964.....ሊቨርፑል 5-0 አርሰናል
•2014.....ሊቨርፑል 5-1 አርሰናል
•2018.....ሊቨርፑል 5-1 አርሰናል
ለመጨረሻ ግዜ አርሰናል ሊቨርፑል ላይ 5+ ጎል ያስቆጠረው ከ12 አመት በፊት ሲሆን ሊቨርፑል ደግሞ ባለፉት 5 አመታት ይህን 2 ግዜ ማድረግ ችሏል።
•••••የዛሬው ጫወታስ ስንት ለስንት ይጠናቀቃል? እሱን አብረን የምናየው ይሆናል! "ድል ለመድፈኛችን"
"SHARE" @onlyarse
✅በትላንት ምሽት ጨዋታ ላይ ኮትዲቯራዊዉ አጥቂ Nicolas Pepe ከ 50 የፕሪሜርሊግ ጨዋታ ቦሀላ ሆላንዳዊዉን አይበገሬ ተከላካይ ቨርጅል ቫንዳይክን በድሪብል ያለፈ የመጀመሪያዉ ተጨዋች ሆኗል። @onlyarse
√ህይወት ከባድ ናት እግር ኳስም አንዳንዴ ከባድ ነው፣ግን አንድ ነገር አቃለው መቼም ተስፋ አልቆርጥም እዚህ የመጣሁት ከትልቅ አላማ ጋር ነው እናም ለዛ እስከመጨረሻው እፋለማለሁ።
ደጋፊዎችን ለድጋፋችሁ እጅግ አመሰግናለሁ መቼም አልደበቅም ማሸነፍ ወይም መሸነፍ !!!
@onlyarse
ደጋፊዎችን ለድጋፋችሁ እጅግ አመሰግናለሁ መቼም አልደበቅም ማሸነፍ ወይም መሸነፍ !!!
@onlyarse