Natural and Social Science Department G-12ABC
380 subscribers
288 photos
7 videos
199 files
42 links
🎯AIM 🎯

💫💫💫💫💫💫💫💫💫💫💫💫💫

➥To create a modern and online study community
.
.
.

➥Description box
➽Home and Assignment Reminder
➽Motivational Speech's
➽Exam and Study Tips
➽YouTube video's
➽Announcement's
Download Telegram
Note Update🚨

Maths
Todays question
M.r Belay


@NSSD2024
የጥያቄና መልስ ውድድራችን ተጀምሯል ተሳተፉ ተሸለሙ መልካም እድል


Download The App from here ➝ Playstore


Follow us on

Instagram | Telegram | Youtube | Facebook | Tiktok |
biology model G-12 Finished.pdf
468.8 KB
Share biology model G-12 Finished.pdf
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#Update

የ2016 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) የበይነ መረብ (Online) ተፈታኞች መፈተኛ ይፋ ሆነ፡፡

የ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በወረቀትና በበይነ መረብ ይሰጣል።

በዚሁ መሠረት በበይነ መረብ ፈተናውን የሚወስዱ ተፈታኞች ከላይ በተገለጸው አድረሻ ብቻ የሚፈተኑ ይሆናል፡፡

ፈተናውን ከመውሰዳቸው በፊት ሁሉም ተፈታኞች በቂ ልምምድ ማድረጋቸው አስፈላጊ በመሆኑ ከዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 10 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በአድራሻው ተፈታኞች በሚገኙበት ክልል የተደለደሉ ስለሆነ ልምምድ ማድረግ ይችላሉ ተብሏል።

ተፈታኞች ልምምድ ለማድረግ ከዚህ በፊት ለክልል / ከተማ አስተዳደር ቀድሞ የተላከውን የይለፍ ቃልና ስም (User Name and Password) ከየትምህርት ቤቶቻቸው ማግኘት እንደሚችሉ ተገልጿል።

መጀመሪያ ወደ መፈተኛ ሲሰተሙ እንደገቡ የማይረሱትን የግላቸውን የይለፍ ቃል የሚቀይሩ ይሆናል፡፡

ተፈታኞች #ከተደለደሉበት_ክለስተር_ዉጪ ሲሰትሙን መጠቀም #የማይችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።

@tikvahethiopia
It must be got school code (username& password) from administration
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#Update

የ2016 ኢንትራንስ ፈተና የኦንላይን ተፈታኝ ተማሪዎች ፈተናውን በምን መልኩ እንደምትፈተኑ Step by step በቪድዮ መመልከት ነው።

💠ትምህርት ሚኒስቴር

@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹