Nigat Media
174 subscribers
520 photos
22 videos
277 links
Nigat Media ያልተዛባ መረጃን በተለየ አቀራረብ!
👉 https://www.nigatmedia.com
👉 https://www.am.nigatmedia.com
👉 https://www.facebook.com/nigatmedia1
👉 https://www.youtube.com/nigatmedia
Download Telegram
የሰሜን ወሎ ሀገረስብከት ጽ/ቤት የሚሰራጨው መረጃ ሀሰት ነው ብሏል ብሏል። የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ ታፍነዋል በሚል የሚሰራጨው መረጃ ሀሰት ነው ሲል ጽ/ቤቱ ገልጧል።
የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ለባላገሩ ቴሌቪዥን

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ለባላገሩ ቴሌቪዥን የመጨረሻ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ መስጠቱ ታውቋል። ቴሌቪዥን ጣቢያው በየትኛው ፕሮግራሙ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ እንዳሰጠው ተነጥሎ አልተገለፀም።

Via - Wasu
ሰበር ዜና
======
ደብረብርሃን ሙሉ በሙሉ በፋኖ ቁጥጥር  ስር ሆናለች :: የሰሜን ሸዋ  ዋና ከተማ የሆነችውን ደብረብርሃን ነፃ ያወጡት ጀግኖቹ ፋኖዎች:-
1- መብረቁ ብርጌድ
2- ጋጠው ብርጌድ እና
3- አስራት ወልደየስ ሻለቃ ናቸው::
በኦፕሬሽኑ የደብረብርሃን እና የአካባቢው ህዝብ ከፍተኛ ተጋድሎ ፈፅሟል::
የሶማሊያ ፕሬዝዳንት #ከግብጽ እና #ከኳታር መሪዎች ጋር በስልክ ያወሩ ሲሆን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው ከሩቶ ጋር በናይሮቢ መክረዋል‼️

የሱማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሸክ ማህሙድ ከግብጹ ፕሬዝዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ እና ከኳታሩ ኢሚር ታሚም አል ታኒ ጋር በስልክ በሁለትዮሽ ግንኙነታቸው እና በቀጠናዉ ጉዳይ ዙሪያ ማውራታቸው ተገለጸ።

ሶማሊያ ደህንነቷን እና መረጋጋቷን ለማስጠበቅ በምታደርገው ጥረት ግብጽ ከጎኗ እንደምትቆም አጽንኦት ሰጥተው አልሲሲ በስልክ ውይይታቸው ወቅት መግለጻቸውን ጽ/ቤታቸው ጠቁሟል።

#የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ ሞሃመድ ኦመርን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ማነጋገራቸውን የኬንያ መገናኛ ብዙሃን አስታውቀዋል። ሁለቱም ባለስልጣናት በመከሩበት ወቅት በኬንያ የደቡብ #ሱዳን ልዩ ልዑክ አኮል ኩር ኩክ መታደማቸውንም ዘገባዎቹ አመላክተዋል። 

የውይይታቸው ዋነኛ አጀንዳ የቀጠናውን ግጭቶች በሰላማዊ መንገድ መፍታት በሚቻልበት መንገድ እና አልሸባብን መዋጋት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ እንደነበር ተጠቁሟል።
ሁለት አስቸኳይ መረጃዎች - ደብረብርሃን!

በዛሬው እለት ደብረብርሃን ያለው የጠላት ኃይል በፋኖ ጀግኖቻችን ክፉኛ ተመቶ ፋኖ ቁልፍ ቦታዎችን ተቆጣጥሯል:: ሁለት አሁናዊ መረጃዎች:-

▪️ደብረብርሃን ሰፍሮ የነበረው የጠላት ኃይል መመታቱን ተከትሎ በሸኖ ከተማ በሄሊኮፕተር አራዊት ሰራዊት እየወረደ እንደሆነ ታውቋል።

▪️ከደብረብርሃን ኢንዱስትሪ ፖርኩ ፊለፊት ባለው መድሃኒያለም ቤተክርስቲያን ውስጥ አራዊት ሰራዊቱ በመግባት ምሽግ እየቆፈሩ እንደሆነ ለወገን ኃይል መረጃው ይድረስ።
አስቸኳይ መረጃ  ደብረ ብርሃን

12 መኪና የአብይ ገዳይ አራዊት አሁን 44 ማዞሪያን ያለፈ ሲሆን፣  በተመሳሳይ ከመንድዳ የተነሳ 8 መኪና ድሽቃና ዙ-23 ያጠመደ መከላከያ ደግሞ ደብረ ብርሐን አቅራቢያ ደርሷል ።
አይሻ ሰዒድ ብርጌድ‼️

📌 "ወለጋ ላይ ወላሂ ሁለተኛ አማራ አልሆንም" እያለች በተገደለችው እህታችን በአይሻ  ሰዒድ ስም አንድ የፋኖ ብርጌድን ተመሰርቷል።
ጐንደር | ጋይነት

ፋኖ በተሽከርካሪ ሲጓዙ የነበሩ ከፍተኛ የብልጽግና የጦር መኮነኖችን ጋይንት አካባቢ በቁጥጥር ስር አውሏል። የመረጃ ምንጮቻችን 4 ያህሉ የኮለኔል ማዕረግ ያላቸው እንደሆኑ ገልፀዋል።
ጋዜጠኛ አስፋዉ መሸሻ ከዚህ አለም በሞት ተለየ😭

የኢቢኤስ ቴሌቪዥን የመዝናኛ ፕሮግራም አዘጋጅ እና መሪ የነበረዉ ጋዜጠኛ አስፋዉ መሸሻ ከዚህ አለም በሞት መለየቱ በዛሬው እለት ተሰምቷል። ጋዜጠኛዉ ለወራት በህመም መቆየቱ የሚታወስ ሲሆን ህክምናዉንም በአሜሪካ ሲከታተል እንደነበር ይታወሳል።
ዛሬ የካቲት 15/2016 ዓም ምሽት በአክሱም ፂዮን ማርያም በተነሳ እሳት በህዝቡ ከፍተኛ ርብርብ በቁጥጥር ስር መዋሉን ከስፍራው የደረሠው መረጃ ያመለክታል።
@nigat_media1
Forwarded from Eyoha Tv
ሰበር ዜና!

የአማራ ፋኖ በወሎ የላስታ አሳምነው ክፍለጦር “ዘመቻ አሳምነው ፅጌ” አውጇል፣ ሌሎቹም የፋኖ ኃይሎችም ይሄን ዘመቻ ሌሎች ዕዞችና ክፍለጦሮች እንዲቀላቀሉት ጥሪ አቅርቧል። [ethio251media]