ሰበር ዜና
======
ደብረብርሃን ሙሉ በሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ሆናለች :: የሰሜን ሸዋ ዋና ከተማ የሆነችውን ደብረብርሃን ነፃ ያወጡት ጀግኖቹ ፋኖዎች:-
1- መብረቁ ብርጌድ
2- ጋጠው ብርጌድ እና
3- አስራት ወልደየስ ሻለቃ ናቸው::
በኦፕሬሽኑ የደብረብርሃን እና የአካባቢው ህዝብ ከፍተኛ ተጋድሎ ፈፅሟል::
======
ደብረብርሃን ሙሉ በሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ሆናለች :: የሰሜን ሸዋ ዋና ከተማ የሆነችውን ደብረብርሃን ነፃ ያወጡት ጀግኖቹ ፋኖዎች:-
1- መብረቁ ብርጌድ
2- ጋጠው ብርጌድ እና
3- አስራት ወልደየስ ሻለቃ ናቸው::
በኦፕሬሽኑ የደብረብርሃን እና የአካባቢው ህዝብ ከፍተኛ ተጋድሎ ፈፅሟል::
የሶማሊያ ፕሬዝዳንት #ከግብጽ እና #ከኳታር መሪዎች ጋር በስልክ ያወሩ ሲሆን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው ከሩቶ ጋር በናይሮቢ መክረዋል‼️
የሱማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሸክ ማህሙድ ከግብጹ ፕሬዝዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ እና ከኳታሩ ኢሚር ታሚም አል ታኒ ጋር በስልክ በሁለትዮሽ ግንኙነታቸው እና በቀጠናዉ ጉዳይ ዙሪያ ማውራታቸው ተገለጸ።
ሶማሊያ ደህንነቷን እና መረጋጋቷን ለማስጠበቅ በምታደርገው ጥረት ግብጽ ከጎኗ እንደምትቆም አጽንኦት ሰጥተው አልሲሲ በስልክ ውይይታቸው ወቅት መግለጻቸውን ጽ/ቤታቸው ጠቁሟል።
#የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ ሞሃመድ ኦመርን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ማነጋገራቸውን የኬንያ መገናኛ ብዙሃን አስታውቀዋል። ሁለቱም ባለስልጣናት በመከሩበት ወቅት በኬንያ የደቡብ #ሱዳን ልዩ ልዑክ አኮል ኩር ኩክ መታደማቸውንም ዘገባዎቹ አመላክተዋል።
የውይይታቸው ዋነኛ አጀንዳ የቀጠናውን ግጭቶች በሰላማዊ መንገድ መፍታት በሚቻልበት መንገድ እና አልሸባብን መዋጋት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ እንደነበር ተጠቁሟል።
የሱማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሸክ ማህሙድ ከግብጹ ፕሬዝዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ እና ከኳታሩ ኢሚር ታሚም አል ታኒ ጋር በስልክ በሁለትዮሽ ግንኙነታቸው እና በቀጠናዉ ጉዳይ ዙሪያ ማውራታቸው ተገለጸ።
ሶማሊያ ደህንነቷን እና መረጋጋቷን ለማስጠበቅ በምታደርገው ጥረት ግብጽ ከጎኗ እንደምትቆም አጽንኦት ሰጥተው አልሲሲ በስልክ ውይይታቸው ወቅት መግለጻቸውን ጽ/ቤታቸው ጠቁሟል።
#የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ ሞሃመድ ኦመርን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ማነጋገራቸውን የኬንያ መገናኛ ብዙሃን አስታውቀዋል። ሁለቱም ባለስልጣናት በመከሩበት ወቅት በኬንያ የደቡብ #ሱዳን ልዩ ልዑክ አኮል ኩር ኩክ መታደማቸውንም ዘገባዎቹ አመላክተዋል።
የውይይታቸው ዋነኛ አጀንዳ የቀጠናውን ግጭቶች በሰላማዊ መንገድ መፍታት በሚቻልበት መንገድ እና አልሸባብን መዋጋት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ እንደነበር ተጠቁሟል።
ሁለት አስቸኳይ መረጃዎች - ደብረብርሃን!
በዛሬው እለት ደብረብርሃን ያለው የጠላት ኃይል በፋኖ ጀግኖቻችን ክፉኛ ተመቶ ፋኖ ቁልፍ ቦታዎችን ተቆጣጥሯል:: ሁለት አሁናዊ መረጃዎች:-
▪️ደብረብርሃን ሰፍሮ የነበረው የጠላት ኃይል መመታቱን ተከትሎ በሸኖ ከተማ በሄሊኮፕተር አራዊት ሰራዊት እየወረደ እንደሆነ ታውቋል።
▪️ከደብረብርሃን ኢንዱስትሪ ፖርኩ ፊለፊት ባለው መድሃኒያለም ቤተክርስቲያን ውስጥ አራዊት ሰራዊቱ በመግባት ምሽግ እየቆፈሩ እንደሆነ ለወገን ኃይል መረጃው ይድረስ።
በዛሬው እለት ደብረብርሃን ያለው የጠላት ኃይል በፋኖ ጀግኖቻችን ክፉኛ ተመቶ ፋኖ ቁልፍ ቦታዎችን ተቆጣጥሯል:: ሁለት አሁናዊ መረጃዎች:-
▪️ደብረብርሃን ሰፍሮ የነበረው የጠላት ኃይል መመታቱን ተከትሎ በሸኖ ከተማ በሄሊኮፕተር አራዊት ሰራዊት እየወረደ እንደሆነ ታውቋል።
▪️ከደብረብርሃን ኢንዱስትሪ ፖርኩ ፊለፊት ባለው መድሃኒያለም ቤተክርስቲያን ውስጥ አራዊት ሰራዊቱ በመግባት ምሽግ እየቆፈሩ እንደሆነ ለወገን ኃይል መረጃው ይድረስ።
አስቸኳይ መረጃ ደብረ ብርሃን
12 መኪና የአብይ ገዳይ አራዊት አሁን 44 ማዞሪያን ያለፈ ሲሆን፣ በተመሳሳይ ከመንድዳ የተነሳ 8 መኪና ድሽቃና ዙ-23 ያጠመደ መከላከያ ደግሞ ደብረ ብርሐን አቅራቢያ ደርሷል ።
12 መኪና የአብይ ገዳይ አራዊት አሁን 44 ማዞሪያን ያለፈ ሲሆን፣ በተመሳሳይ ከመንድዳ የተነሳ 8 መኪና ድሽቃና ዙ-23 ያጠመደ መከላከያ ደግሞ ደብረ ብርሐን አቅራቢያ ደርሷል ።
ጐንደር | ጋይነት
ፋኖ በተሽከርካሪ ሲጓዙ የነበሩ ከፍተኛ የብልጽግና የጦር መኮነኖችን ጋይንት አካባቢ በቁጥጥር ስር አውሏል። የመረጃ ምንጮቻችን 4 ያህሉ የኮለኔል ማዕረግ ያላቸው እንደሆኑ ገልፀዋል።
ፋኖ በተሽከርካሪ ሲጓዙ የነበሩ ከፍተኛ የብልጽግና የጦር መኮነኖችን ጋይንት አካባቢ በቁጥጥር ስር አውሏል። የመረጃ ምንጮቻችን 4 ያህሉ የኮለኔል ማዕረግ ያላቸው እንደሆኑ ገልፀዋል።
ዛሬ የካቲት 15/2016 ዓም ምሽት በአክሱም ፂዮን ማርያም በተነሳ እሳት በህዝቡ ከፍተኛ ርብርብ በቁጥጥር ስር መዋሉን ከስፍራው የደረሠው መረጃ ያመለክታል።
@nigat_media1
@nigat_media1
Forwarded from Eyoha Tv
ሰበር ዜና!
የአማራ ፋኖ በወሎ የላስታ አሳምነው ክፍለጦር “ዘመቻ አሳምነው ፅጌ” አውጇል፣ ሌሎቹም የፋኖ ኃይሎችም ይሄን ዘመቻ ሌሎች ዕዞችና ክፍለጦሮች እንዲቀላቀሉት ጥሪ አቅርቧል። [ethio251media]
የአማራ ፋኖ በወሎ የላስታ አሳምነው ክፍለጦር “ዘመቻ አሳምነው ፅጌ” አውጇል፣ ሌሎቹም የፋኖ ኃይሎችም ይሄን ዘመቻ ሌሎች ዕዞችና ክፍለጦሮች እንዲቀላቀሉት ጥሪ አቅርቧል። [ethio251media]