⑨ እራስን በሐላል ማብቃቃት (ማግባት)። ለቻለ ሰው እንደ #ትዳር ከዝሙት መጥጠበቂያ ሰበብ የለም።
10 ማግባት ያልሆነለት ደግሞ እስከዚያ ፆም ማብዛት። አመጋገብን ማስተካከል። እራስን ከቦዘኔነት አርቆ በስራ መጥመድ።
①① ስለዝሙት አደገኝነት፣ ከዝሙት መራቅ አላህ ዘንድ ስላለው ደረጃ ማንበብ፣ ማድመጥ፣ ማስታወስ።
10 ማግባት ያልሆነለት ደግሞ እስከዚያ ፆም ማብዛት። አመጋገብን ማስተካከል። እራስን ከቦዘኔነት አርቆ በስራ መጥመድ።
①① ስለዝሙት አደገኝነት፣ ከዝሙት መራቅ አላህ ዘንድ ስላለው ደረጃ ማንበብ፣ ማድመጥ፣ ማስታወስ።
Forwarded from ዶ/ር ዛኪር ናይክ - peace tv amharic
ዘካ
http://t.me/peacetvamharic
ዘካ:- የስርወ-ቃሉ ቋንቋዊ ትርጉም፦ "መብዛት"፣ "ማደግ"፣ "መጨመር" እንዲሁም "ማወደስ"ና "(ከጉድፈት) ማጥራት"ን የሚያመለክት ነው።
@peacetvamharic
የዘካ ሸሪዓዊ መልእክት ደግሞ፦ በየተወሰኑ ጊዜያት ከተወሰኑ የንብረት ዓይነቶች ተቆንጥሮ ለተወሰኑ የሕብረተሰብ ክፍሎች በግዴታነት የሚሰጥ የተገደበ ወጪ ነው።
የዘካህ ድንጋጌ እንደሌሎቹ መለኮታዊ ህግጋት ሁሉ ከአምልኮ ዘርፍነቱ ባሻገር ድንቅ፣ ብርቅና ፅድቅ ጥበቦችንና ዓላማዎችን ያነገበ ነው።
http://t.me/peacetvamharic
✔ሰዎች ሊረዷቸው ከሚችሏቸው ግለሰባዊና ማሕበራዊ ጥቅሞቹና የመፍትሄነት ገፅታዎቹ መካከል፦✔
1. ለችግረኞች መረጃ መሆኑ፣ ✔
2. ለድሆች መቋቋሚያ መሆኑ፣ ✔
3. በእምነት ላይ የተመሠረተ የወዳጅነትና የወንድማማችነት ትስስርን ማጥበቁ፣ ✔
4. ስብዕናን ከስስትና ከንፉግነት ማፅዳቱ፣ ✔
5. ድሆች ለሀብታሞች ያላቸውን ምልከታ ከምቀኝነት ማጥራቱ ✔
6. በድህነት ምክንያት የሚፈጸሙ ወንጀሎችን መገደቡ ✔
7. ከገንዘብ ጋር ተያያዥነት ያላቸው ጥቅል ኢስላማዊ ጉዳዮችን ✔
8. ለማቀላጠፍ ምክንያት መሆኑና፣ ✔
9. የንብረት በረከት ማስከተሉ ጥቂቶቹ ወዘተ.....ናቸው። ✔
✔ዘካ አላህ(ሱወ) በቅዱስ ቁርአን ውስጥ በተለያየ ቦታ ጠቅሶታል ::
✔«ለእኛም በዚች በቅርቢቱ ዓለም መልካሟን በመጨረሻይቱም (መልካሟን) ጻፍልን፡፡ እኛ ወደ አንተ ተመለስን፡፡» (ሲል ሙሳ ጸለየ፤ አላህም) አለ፡- «ቅጣቴ በእርሱ የምሻውን ሰው እቀጣበታለሁ፡፡ ችሮታየም ነገሩን ሁሉ ሰፋች፡፡
ለእነዚያም ለሚጠነቀቁ፣ #ዘካንም ለሚሰጡ፣ ለእነዚያም እነሱ በአንቀጾቻችን ለሚያምኑ በእርግጥ» እጽፋታለሁ፡፡
(ሱራ አል አዕራፍ 7:156)
✔ «በየትም ስፍራ ብሆን ብሩክ አድርጎኛል፡፡ በሕይወትም እስካለሁ ሶላትን በመስገድ #ዘካንም በመስጠት አዞኛል፡፡»
(ሱራ አል መርየም 19:31)
በትዕዛዛችንም ወደ በጎ ሥራ የሚመሩ መሪዎች አደረግናቸው፡፡ ወደእነሱም መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ #ዘካንም መስጠትን አወረድን፡፡ ለእኛ ተገዢዎችም ነበሩ፡፡
(21:73)
✔ እነዚያም እነርሱ #ዘካን ሰጭዎች፡፡
(ሱራ አል ሙዕሚኑን 23:4)
✔ ለእነዚያ ሶላትን ለሚሰግዱት #ዘካንም ለሚሰጡት እነሱም በመጨረሻይቱ ሕይወት እነሱ የሚያረጋግጡ ለኾኑት፡፡
(ሱራ አል ነምል 27:3)
✔ከበረከትም በሰዎች ገንዘቦች ውስጥ ይጨመር ዘንድ የምትሰጡት አላህ ዘንድ አይጨምርም፡፡ ከምጽዋትም የአላህን ፊት የምትሹ ሆናችሁ የምትሰጡት እነዚያ (ሰጪዎች) አበርካቾች እነርሱ ናቸው፡፡
(ሱራ አል ሩም 30:39)
✔ ለእነዚያ ሶላትን አስተካክለው ለሚያደርሱት፣ #ዘካንም ለሚሰጡት፣ እነርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም እነርሱ የሚያረጋግጡ ለሆኑት፡፡
(ሉቅማን 31:4)
✔ለእነዚያ #ዘካን ለማይሰጡት እነርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም እነርሱ ከሓዲዎች ለኾኑት (ወዮላቸው)፡፡
(ፉሲለት 41:7)
http://t.me/peacetvamharic
Share
Join @peacetvamharic
@peacetvamharic
@peacetvamharic
@peacetvamharic
@peacetvamharic
http://t.me/peacetvamharic
ዘካ:- የስርወ-ቃሉ ቋንቋዊ ትርጉም፦ "መብዛት"፣ "ማደግ"፣ "መጨመር" እንዲሁም "ማወደስ"ና "(ከጉድፈት) ማጥራት"ን የሚያመለክት ነው።
@peacetvamharic
የዘካ ሸሪዓዊ መልእክት ደግሞ፦ በየተወሰኑ ጊዜያት ከተወሰኑ የንብረት ዓይነቶች ተቆንጥሮ ለተወሰኑ የሕብረተሰብ ክፍሎች በግዴታነት የሚሰጥ የተገደበ ወጪ ነው።
የዘካህ ድንጋጌ እንደሌሎቹ መለኮታዊ ህግጋት ሁሉ ከአምልኮ ዘርፍነቱ ባሻገር ድንቅ፣ ብርቅና ፅድቅ ጥበቦችንና ዓላማዎችን ያነገበ ነው።
http://t.me/peacetvamharic
✔ሰዎች ሊረዷቸው ከሚችሏቸው ግለሰባዊና ማሕበራዊ ጥቅሞቹና የመፍትሄነት ገፅታዎቹ መካከል፦✔
1. ለችግረኞች መረጃ መሆኑ፣ ✔
2. ለድሆች መቋቋሚያ መሆኑ፣ ✔
3. በእምነት ላይ የተመሠረተ የወዳጅነትና የወንድማማችነት ትስስርን ማጥበቁ፣ ✔
4. ስብዕናን ከስስትና ከንፉግነት ማፅዳቱ፣ ✔
5. ድሆች ለሀብታሞች ያላቸውን ምልከታ ከምቀኝነት ማጥራቱ ✔
6. በድህነት ምክንያት የሚፈጸሙ ወንጀሎችን መገደቡ ✔
7. ከገንዘብ ጋር ተያያዥነት ያላቸው ጥቅል ኢስላማዊ ጉዳዮችን ✔
8. ለማቀላጠፍ ምክንያት መሆኑና፣ ✔
9. የንብረት በረከት ማስከተሉ ጥቂቶቹ ወዘተ.....ናቸው። ✔
✔ዘካ አላህ(ሱወ) በቅዱስ ቁርአን ውስጥ በተለያየ ቦታ ጠቅሶታል ::
✔«ለእኛም በዚች በቅርቢቱ ዓለም መልካሟን በመጨረሻይቱም (መልካሟን) ጻፍልን፡፡ እኛ ወደ አንተ ተመለስን፡፡» (ሲል ሙሳ ጸለየ፤ አላህም) አለ፡- «ቅጣቴ በእርሱ የምሻውን ሰው እቀጣበታለሁ፡፡ ችሮታየም ነገሩን ሁሉ ሰፋች፡፡
ለእነዚያም ለሚጠነቀቁ፣ #ዘካንም ለሚሰጡ፣ ለእነዚያም እነሱ በአንቀጾቻችን ለሚያምኑ በእርግጥ» እጽፋታለሁ፡፡
(ሱራ አል አዕራፍ 7:156)
✔ «በየትም ስፍራ ብሆን ብሩክ አድርጎኛል፡፡ በሕይወትም እስካለሁ ሶላትን በመስገድ #ዘካንም በመስጠት አዞኛል፡፡»
(ሱራ አል መርየም 19:31)
በትዕዛዛችንም ወደ በጎ ሥራ የሚመሩ መሪዎች አደረግናቸው፡፡ ወደእነሱም መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ #ዘካንም መስጠትን አወረድን፡፡ ለእኛ ተገዢዎችም ነበሩ፡፡
(21:73)
✔ እነዚያም እነርሱ #ዘካን ሰጭዎች፡፡
(ሱራ አል ሙዕሚኑን 23:4)
✔ ለእነዚያ ሶላትን ለሚሰግዱት #ዘካንም ለሚሰጡት እነሱም በመጨረሻይቱ ሕይወት እነሱ የሚያረጋግጡ ለኾኑት፡፡
(ሱራ አል ነምል 27:3)
✔ከበረከትም በሰዎች ገንዘቦች ውስጥ ይጨመር ዘንድ የምትሰጡት አላህ ዘንድ አይጨምርም፡፡ ከምጽዋትም የአላህን ፊት የምትሹ ሆናችሁ የምትሰጡት እነዚያ (ሰጪዎች) አበርካቾች እነርሱ ናቸው፡፡
(ሱራ አል ሩም 30:39)
✔ ለእነዚያ ሶላትን አስተካክለው ለሚያደርሱት፣ #ዘካንም ለሚሰጡት፣ እነርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም እነርሱ የሚያረጋግጡ ለሆኑት፡፡
(ሉቅማን 31:4)
✔ለእነዚያ #ዘካን ለማይሰጡት እነርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም እነርሱ ከሓዲዎች ለኾኑት (ወዮላቸው)፡፡
(ፉሲለት 41:7)
http://t.me/peacetvamharic
Share
Join @peacetvamharic
@peacetvamharic
@peacetvamharic
@peacetvamharic
@peacetvamharic
Telegram
ዶ/ር ዛኪር ናይክ - peace tv amharic
በ "peace tv" በተለያዩ ጊዜያት የተደረጉ የተለያዩ ኢስላማዊ ዳዕዋዎች እንዲሁም የዶ/ር ዛኪር ናይክ ዳዕዋዎችና የትርጉም ስራዎች በአማሪኛ የሚያገኙበት የቴሌግራም ቻናል
❤️ዶ/ር ዛኪር ናይክ & አህመድ ዲዳት❤️
📍 @peacetvamharic 📍 ✔
http://t.me/peacetvamharic ✔
http://telegram.me/peacetvamharic ✔
❤️ዶ/ር ዛኪር ናይክ & አህመድ ዲዳት❤️
📍 @peacetvamharic 📍 ✔
http://t.me/peacetvamharic ✔
http://telegram.me/peacetvamharic ✔
ጀነት እንዴት ይገባል?
ጃቢር ኢብን ዓብዲላህ በዘገበው ሓዲስ :“አንድ ሰውዬ ለአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم እንዲህ ሲል ጠየቃቸው :የተጻፉብኝን ሶላቶችን ከሰገድኩ፣ ረመዳንን ከጾምኩ፣ አላህ ሓላል ያረገውን ሓላል ካደረግኩ፣ አላህ ሓራም ያረገውን ሓራም ካደረግኩኝ፣ በዚህ ላይ ምንም ካልጨመርኩ ጀነት እገባለሁን?ከዚያም የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم አዎን አሉት።” ሓዲሱን ሙስሊም ዘግቦታል።
👉 ከሓዲሱ የምንወስዳቸው ትምህርቶች
#• ሱሓቦች ለዲናቸው እንደሚጨነቁ።
#• የዚች አለማዊ ሂወት ዋና ግቧ ጀነት መግቢያ እንደሆነ።
#• ግዴታ የሆነበትን ሶላት ከሰገደ፣ ግዴታ የሆነበትን ጾም ከጾመ፣ ሓላልን ሓላል ካደረገ፣ ሓራምን ሓራም (ከተከለከለ) ካደረገ ጀነት እንደሚገባ።
ጃቢር ኢብን ዓብዲላህ በዘገበው ሓዲስ :“አንድ ሰውዬ ለአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم እንዲህ ሲል ጠየቃቸው :የተጻፉብኝን ሶላቶችን ከሰገድኩ፣ ረመዳንን ከጾምኩ፣ አላህ ሓላል ያረገውን ሓላል ካደረግኩ፣ አላህ ሓራም ያረገውን ሓራም ካደረግኩኝ፣ በዚህ ላይ ምንም ካልጨመርኩ ጀነት እገባለሁን?ከዚያም የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم አዎን አሉት።” ሓዲሱን ሙስሊም ዘግቦታል።
👉 ከሓዲሱ የምንወስዳቸው ትምህርቶች
#• ሱሓቦች ለዲናቸው እንደሚጨነቁ።
#• የዚች አለማዊ ሂወት ዋና ግቧ ጀነት መግቢያ እንደሆነ።
#• ግዴታ የሆነበትን ሶላት ከሰገደ፣ ግዴታ የሆነበትን ጾም ከጾመ፣ ሓላልን ሓላል ካደረገ፣ ሓራምን ሓራም (ከተከለከለ) ካደረገ ጀነት እንደሚገባ።
ሀብትን በትዳር ውስጥ ፈልጉ። ኢብኑ መሰዑድ
( ረ.ዐ )
ፍቅር ማለት በሀላል ተገናኝተህ
የምትመሠርተው ትዳር ውስጥ የምታገኘው
ምድራዊ ገነት ነው
ቆንጆ ወንድ ማለት ራሱን (ብእይት ) ዝቅ
የሚያደርግ ነው
ቆንጅዬ እህት ማለት እራሷን የጠበቀች ነች
ጥሩ ( ሷለህ ) ሚስት የሚፈልግ ወንድም
እይታውን ሊሠብርና አደብ ሊኖረው ይገባል
እንዲሁም ሷለህ ባል የምትፈልግ እህት
እራሷን ልትጠብቅና ሀያእ ሊኖራት ይገባል ማለት
ነው።
አላህ በቁርአኑ እንዲህ ይላል
ጥሩዎቹ ሴቶችም ለጥሩዎቹ ወንዶች
ጥሩዎቹ ወንዶችም ለጥሩዎቹ ሴቶች
የሚገቡ ናቸው ። ( አን -ኑር : 26 )
ሀራም የሆነ ፍቅር ልክ እንደ ጨዋማ ውሃ
ነው
ምንም አክል እራሱ ብትጠጣ አያስደስትህም
እንዲያውም ጥማትህን ይጨምርብሀል።
ከእናንተ መካከል በላጩ ሰው በሚስቱ
መልካም በላጫችሁ ነው
ረሱል ሰለላሁ አለሂ ወሠለም
ኒካህ በማሠር ( ትዳር በመመስረት ) አላህን
ታዘዙ
ቃል የገባላችሁን ይሰጣችኋልና ።
አቡበክር ሰዲቅ ( ረ.ዐ )
ጋብቻ በኔ ዘንድ የሚወደድ ተግባር ነው እኔ
ለምወደው ነገር ጀርባውን የሠጠ ለኔ ጀርባውን
እንደሰጠ ነው ።
ነብዩ ሙሀመድ ( ሰለላሁ አለሂ ወሠለም )
ዲኑንና ባህሪውን ( አኽላቁን )
የምትወዱለት ሰው ከመጣላችሁ አጋቡት
ካልሆነ በምድር ላይ ፈሳድ ጥፋትና �ፊትናን
እያንሠራፋችሁ መሆኑን ተገንዘቡ ። ነብዩ
ሙሀመድ ( ሰለላሁ አለሂ ወሰለም )
ከራሳችሁ የሆነችን ተጣማሪ ትረኩበት ዘንድ
ማድረጉ ከተአምራት አሉ (ሱረቱ ሩም - 21)
ሚስትህን ውደዳት ፤ ጊዜም ሠተህ
አስደስታት ።
ግማሽ ዲንህን የሞላህበትን ቀን መቼውም
ቢሆን አትዘንጋ
እሷ ሚስትህ ብቻ ሳትሆን ከአረህማን የተለገሰችህ
ንግስትህ ነችና።
ባልን ማክበር እና መታዘዝ የአላህንና
የረሱልን ( ሰለላሁ አለሂ ወሰለም) ትእዛዝ
ከመጠበቅ ይቆጠራል
አላህ የሚስቶቻችንም ሆነ የባሎቻችን ሀቅ
ጠባቂዎች ያድርገን።
አላህ ላላገባን የሚበጀንን የትዳር አጋር ይወፍቀን።
ላገቡትም ደግሞ ያማረ ትዳር ይሁንላቸው።
እንዲሁም ደገም ደገም አድርጋችሁም እንድታገቡ አቅሙንና ድፍረቱን ይስጣችሁ።
አሚን አላችሁ?
መቼም ሴቶች ደገም ደገም ብሎ አስተምሮት አይመቻችሁም አይደል?
( ረ.ዐ )
ፍቅር ማለት በሀላል ተገናኝተህ
የምትመሠርተው ትዳር ውስጥ የምታገኘው
ምድራዊ ገነት ነው
ቆንጆ ወንድ ማለት ራሱን (ብእይት ) ዝቅ
የሚያደርግ ነው
ቆንጅዬ እህት ማለት እራሷን የጠበቀች ነች
ጥሩ ( ሷለህ ) ሚስት የሚፈልግ ወንድም
እይታውን ሊሠብርና አደብ ሊኖረው ይገባል
እንዲሁም ሷለህ ባል የምትፈልግ እህት
እራሷን ልትጠብቅና ሀያእ ሊኖራት ይገባል ማለት
ነው።
አላህ በቁርአኑ እንዲህ ይላል
ጥሩዎቹ ሴቶችም ለጥሩዎቹ ወንዶች
ጥሩዎቹ ወንዶችም ለጥሩዎቹ ሴቶች
የሚገቡ ናቸው ። ( አን -ኑር : 26 )
ሀራም የሆነ ፍቅር ልክ እንደ ጨዋማ ውሃ
ነው
ምንም አክል እራሱ ብትጠጣ አያስደስትህም
እንዲያውም ጥማትህን ይጨምርብሀል።
ከእናንተ መካከል በላጩ ሰው በሚስቱ
መልካም በላጫችሁ ነው
ረሱል ሰለላሁ አለሂ ወሠለም
ኒካህ በማሠር ( ትዳር በመመስረት ) አላህን
ታዘዙ
ቃል የገባላችሁን ይሰጣችኋልና ።
አቡበክር ሰዲቅ ( ረ.ዐ )
ጋብቻ በኔ ዘንድ የሚወደድ ተግባር ነው እኔ
ለምወደው ነገር ጀርባውን የሠጠ ለኔ ጀርባውን
እንደሰጠ ነው ።
ነብዩ ሙሀመድ ( ሰለላሁ አለሂ ወሠለም )
ዲኑንና ባህሪውን ( አኽላቁን )
የምትወዱለት ሰው ከመጣላችሁ አጋቡት
ካልሆነ በምድር ላይ ፈሳድ ጥፋትና �ፊትናን
እያንሠራፋችሁ መሆኑን ተገንዘቡ ። ነብዩ
ሙሀመድ ( ሰለላሁ አለሂ ወሰለም )
ከራሳችሁ የሆነችን ተጣማሪ ትረኩበት ዘንድ
ማድረጉ ከተአምራት አሉ (ሱረቱ ሩም - 21)
ሚስትህን ውደዳት ፤ ጊዜም ሠተህ
አስደስታት ።
ግማሽ ዲንህን የሞላህበትን ቀን መቼውም
ቢሆን አትዘንጋ
እሷ ሚስትህ ብቻ ሳትሆን ከአረህማን የተለገሰችህ
ንግስትህ ነችና።
ባልን ማክበር እና መታዘዝ የአላህንና
የረሱልን ( ሰለላሁ አለሂ ወሰለም) ትእዛዝ
ከመጠበቅ ይቆጠራል
አላህ የሚስቶቻችንም ሆነ የባሎቻችን ሀቅ
ጠባቂዎች ያድርገን።
አላህ ላላገባን የሚበጀንን የትዳር አጋር ይወፍቀን።
ላገቡትም ደግሞ ያማረ ትዳር ይሁንላቸው።
እንዲሁም ደገም ደገም አድርጋችሁም እንድታገቡ አቅሙንና ድፍረቱን ይስጣችሁ።
አሚን አላችሁ?
መቼም ሴቶች ደገም ደገም ብሎ አስተምሮት አይመቻችሁም አይደል?
የሰው ልጅ የህይወት ዘመኑን አጠናቅቆ የዱንያ/አለማዊ ህይወትን ሊሰናበት የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ሲደርስ ነፍሶችን ለማውጣት የተመደበው የሞት መልዓክ ሟች ዘንድ ከመቅረቡ በፊት በርካታ ቁጥር ያላቸው መላዕክት ሰልፍ ይዘው ሟቹ ዘንድ ይቀመጣሉ።
ይህ የአሟሟት ሂደት በሁለት ይከፈላል።
1፦የሙእሚኖች ሞት... እና
2፦የካፊሮች ሞት
እስቲ መጀመርያ የሙእሚኖችን የአሟሟት ሂደት እንመልከት።
_______________________________________
ሙእሚን(ሙስሊም) የሞት አፋፍ ላይ ሲሆን የፊቶቻቸው ንፃት ልክ የፀሀይን ብርሀን የሚመስሉ ውብ እና ብዛታቸው አድማስን የሚሻገር መላዕክት የጀነት ከፈን እና ሚስክ/ሽቶ ይዘው እፊት ለፊቱ በሰልፍ ይሰለፋሉ።
ሟችም መላዕክቶችን በመመልከት ላይ ሳለ መለከል መውት ይመጣ'ና በሟቹ ራስጌ ላይ ይቀመጣል።ከዚያም መለከል መውት በተረጋጋ ድምፅ፦"አንቺ ንፁኋ ነፍስ ሆይ!!! ከጌታሽ ወደ ሆነው እዝነት እና ውዴታ ውጪ" ይላል።
ያን ግዜ ከኩባያ እንደሚንጠባጠብ ውሃ ያህል ቀለል ባለ መልኩ ሩህ ትወጣ'ና በመለከል መውት መዳፍ ላይ ታርፋለች።ይሁን እንጂ ለቅፅበት እንኳን ሩኋ በመለከል መውት እጅ ላይ ሳትቆይ የክብር መላዕክቱ ይቀበሉት'ና ከጀነት ባመጡት ከፈን ላይ ሩኋን በማድረግ እጅጉን መዓዛው የሚያውደውን ሽቶ ይቀቧታል።
ከዚያም መላዕክቱ የተከበረችውን ሩህ ይዘው ህዋውን እያቆራረጡ ጉዞ ወደ ሰማያት ያቀናሉ።
አንደኛ ሰማይ ላይ ሲደርሱም የዚያ ሰማይ ነዋሪ የሆኑ መላዕክትም፦"ይህች ውብ ነፍስ ይማን ናት" በማለት አጃቢዎቹን ይጠይቃሉ።
አጃቢ መላዕክቱም፦"የኤኬሌ ነፍስ ናት" በማለት ሟቹን በመልካም ስሙ ያወሱታል።
ከዚያም የሰማያት ነዋሪዎችም(መላዕክት)፦"በመልካም አካል ውስጥ የነበርሽው መልካሚቱ ነፍስ ሆይ! እንኳን ደህና መጣሽ....።ምስጉን ስትሆኚ ግቢ። አብሽሪ ጀነት ተዘጋጅቶልሻል ጌታሽም ባንቺ የማይቆጣ ሲሆን እየጠበቀሽ ነው" በማለት ያበስራሉ።
በዚህ ሁኔታ የሰማያቱን ደጃፍ በተሻገሩ ቁጥር ጠያቂ መላዕክቶች እየጠየቁ አጃቢዎችም እየመለሱ ሰባቱን የሰማያት መንደር ካጠናቀቁ በኋላ ሰባተኛው ሰማይ ላይ ይቆማሉ።
አላህም፦"የባሪያዬን መፅሀፍ በዒሊዩን ፃፉለት፤ሩሁንም ወደ ምድር መልሷት። እኔ የፈጠርኳቸው ከሷ(ከምድር) ነው፤ ወደሷም ነው የምመልሳቸው፤ ከሷም ነው የምቀሰቅሳቸው" ይላል።
ከዚያም ሟች ከተቀበረ በኋላ ሩሁን መላዕክቱ ይዘው ወደ ምድር በመውረድ በሟች ጀሰድ(ሰውነት) ውስጥ ያስገቧታል።
ከዚያም ሩሁ በሰውነቱ ከተዋሃደ በኋላ ሁለት መላዕክት ይመጣሉ።እነዚያ መላዕክቶች የድምፃቸው ሀይል ልክ እንደ ሰማይ ነጎድጓድ ያስደነግጣል....፣አይኖቻቸውም የመብረቅ ብልጭታ ይመስላል።....የፊታቸው ጥቁረት ብዛት ወደሰማያዊነት ያደላል....።
ሁለቱም ትላልቅ የብረት መዶሻዎችን ይዘዋል፤ የምድር ላይ ፍጥረታት ባጠቃላይ ቢሰበሰቡ አንዱን መዶሻ እንኳን ማንሳት አይቻላቸውም።ልክ ቀብሩ ውስጥ እንደገቡ ሟቹን ይቀሰቅሱታል።
(አንድ ግዜ ወደ ኋላ ልመልሳችሁ? ኑ...ሁላችሁም ተሎ እንመጣለን እሽ!!!)
መጀመሪያ ሟች ልክ እንደሞተ አንድ ፈርጣማ ሰውነት ያለው ሰውዬ ከሟቹ ራስጌ በመሆን የሟቹን የከፈን ስነስርአት ይጠባበቃል።
የሟች ቤተሰብ ልክ ሟቹን መከፈን ሲጀምሩ ይህ ፈርጣማ ሰውነት ያለው ሰውዬ ከሟቹ ሰውነት ላይ በመል'ለጠፍ በሟች እና በከፈኑ መሀክል ሆኖ አብሮ ይገነዛል።(ገናዦች ይህን ሚያውቁት ነገር የለም።)
በዚህ ሁኔታ ሟች ከማያውቀው ፍጥረት ጋር አብሮ ይከፈን'ና ወደ ቀብሩ አብሮት በመግባት ይህ ሰውዬ ከሟቹ ጋር በላዩ አፈር ይመለስበታል።
(አሁን በሉ ኑ ወደ ቅድሙ ቦታ...ምን ብለን ነበር ያቆምነው...!? አዎ አስፈሪዎቹ መላዕክት ሟችን ቀብሩ ውስጥ በመግባት ይቀሰቅሱታል።)
መላዕክቶቹ ሟችን ሊጠይቁት ሲሉ አብሮት ያለውን ሰውዬ ያገኙት'ና ከሟች ጋር ሊያላቅቁት ሲሞክሩ አይቻላቸውም።
ሰውዬውም ለመላዕክቶቹ፦"ጓደኛዬ ነው...ወዳጄ ነው፤ እሱን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ሁሉ ጣልቃ የመግባት ግዴታ አለብኝ። ከጌታችሁ ዘንድ እሱን ለመጠየቅ ታዛችሁ የመጣችሁ እንደሆን የጌታችሁን ትዕዛዝ ፈፅሙ(ጠይቁት)። እኔ ግን ጀነት እስካስገባው ድረስ በፍፁም ብቻውን አልተወውም" ይላቸዋል።....ያ ኢላሂ!!!!
ከዚያም ፈርጣማው ሰውዬ ቀጠል አድርጎ ግራ ወደተጋባው ሟች ዞር በማለት፦"አብሽር እኔ ቁርአን ነኝ...አዎ እኔ ማለት አንዳንዴ ጮክ እያልክ የምትቀራኝ አንዳንዴም በዝግታ የምትቀራኝ ቁርአን ነኝ። አብሽር አትፍራ ከነዚህ መላዕክት ጥያቄዎች በኋላ አንተ ላይ ጭንቀት ሚባል ነገር የለብህም" ይለዋል።
ከዚያም መላዕክቶቹ ሟችን ያስቀምጡት'ና ከሰማይ ነጎድጓድ በላይ በሚያስደነግጠው ድምፃቸው እንዲህ ይሉታል።
፦"አንተ ሰው ሆይ ዱንያህን አጠናቅቀህ ወደ መመለሻህ መጥተሀል። እንግዲህ ንገረን
ማን ነው ጌታህ!!!?
ምንድነው ሀይማኖትህ!!!?
ማንስ ነው ነቢይህ!!!?"
አላህም ለሟቹ ያግራራለት'ና፦"ጌታዬ አላህ ነው...፣ሀይማኖቴ ኢስላም ነው...፣ነቢዬ ሙሀመድ (ሰዐወ) ናቸው" ይላል።
ይህን ግዜ አጥንቶቹ ከመገጣጠሚያቸው እስኪለያዩ እና ጡንቻዎቹ እስኪናጉ ድረስ በከፍተኛ ሁኔታ መላዕክቶቹ ሲጮሁበት እራሱን ስቶ ከተቀመጠበት ይወድቃል።
መላዕክቶቹም ዳግም ይቀሰቅሱትና፦"አንተ ሰው ስለምትለው ነገር በሚገባ አረጋግጥ" ይሉታል።
ይህን ግዜ አላህ በሱረቱ ኢብራሂም፦"አላህ እነዚያን ያመኑትን በቅርቢቱም ህይወት በመጨረሻይቱም ( በመቃብር) በተረጋገጠው ቃል ላይ ያረጋጋቸዋል። ካሃዲሆችንም አላህ ያሳስታቸዋል። አላህም የሚሻውን ይሰራል።) ኢብራሂም፡27
እንዲህ ብሎ ቃል በገባው መሰረት አላህ ይህን ሟች ያረጋጋው'ና ፅናቱን ሲያበረታለት ሟችም በሙሉ ድፍረት፦"ከጌታዬ ሌላን የሆነ አካል እንድይዝ ትዝቱብኛላችሁን?!! እኔ ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩን እመሰክራለሁ አላህ የኔም የናንተም ብሎም የፍጥረታት ሁሉ አምላክ ነው....። ሙሀመድ ሰዐወ ነቢዬ ናቸው...፣ሀይማኖቴ ኢስላም ነው..." ይላቸዋል።
ዳግም በከፍተኛ ሀይል እየጮሁበት ጥያቄውን አብራርቶ እንዲመልስ ያዝዙታል።
ሟችም፦"ጌታዬ አላህ ነው...ያ ሰማያትን እና ምድርን የፈጠረው....እሱን ብቻ ነበር ስገዛ የነበርኩት፤ በሱ ላይም ሌላን አካል አላጋሩሁም። እኔ ከሱ ሌላ ጌታ አላውቅም...ከጌታዬ ልታዘነብሉኝ ትፈልጋላችሁን!!!? አዎን ጌታዬ አላህ ነው ያ ከሱ ሌላ ብጤ የሌለው" በማለት ይመልስላቸዋል።
ይህን ሶስት ግዜ በመመለስ ካረጋገጠላቸው በኋላ ሁለቱ መላዕክት ለሱ ይተናነሱለታል።እንዲህም በማለት ያበስሩታል፦"እውነት ተናግረሃል...፣ፅድቅ ፈፅመሀል...፤ አብሽር ከኋላህ ጀነት እና የአላህ አክብሮት ይጠብቅሀል"
ከዚያም መላዕክቶቹ ትተው ይወጣሉ።ሟች ያለበትም ቀብር አይኑ እስከሚያይበት ርቀት ድረስ ይሰፋለታል።ከዚያም የጀነት በር ይከፈትለታል....ልክ በሩ እንደተከፈተ የጀነት መዓዛ ወደ ቀብሩ ይገባ'ና ቀብሩን ያውደዋል።ሟች ይህን ሲመለከት እድለኝነቱን እና መዳኑን በማረጋገጥ ምስጋና ለአላህ ያደርሳል...።
በመጨረሻም ከጀነት የሆነን ፍራሽ በማምጣት ያነጥፉለት'ና እራስጌው ላይ እና ግርጌው ላይ ኑር በመለኮስ ቦታውን አሸብርቀውለት ሟቹን ያስተኙታል።
ሟች ፍራሹ ላይ ጋደም ብሎ ሳለ ቀዝቀዝ ያለች ንፋስ ትነፍስ'ና እሷን ሲያሸት እንቅልፍ ይወስደዋል።
ከዚያም መላዕክት፦" የሙሽራ እንቅልፍ ተኛ...አይንህም ይር
ይህ የአሟሟት ሂደት በሁለት ይከፈላል።
1፦የሙእሚኖች ሞት... እና
2፦የካፊሮች ሞት
እስቲ መጀመርያ የሙእሚኖችን የአሟሟት ሂደት እንመልከት።
_______________________________________
ሙእሚን(ሙስሊም) የሞት አፋፍ ላይ ሲሆን የፊቶቻቸው ንፃት ልክ የፀሀይን ብርሀን የሚመስሉ ውብ እና ብዛታቸው አድማስን የሚሻገር መላዕክት የጀነት ከፈን እና ሚስክ/ሽቶ ይዘው እፊት ለፊቱ በሰልፍ ይሰለፋሉ።
ሟችም መላዕክቶችን በመመልከት ላይ ሳለ መለከል መውት ይመጣ'ና በሟቹ ራስጌ ላይ ይቀመጣል።ከዚያም መለከል መውት በተረጋጋ ድምፅ፦"አንቺ ንፁኋ ነፍስ ሆይ!!! ከጌታሽ ወደ ሆነው እዝነት እና ውዴታ ውጪ" ይላል።
ያን ግዜ ከኩባያ እንደሚንጠባጠብ ውሃ ያህል ቀለል ባለ መልኩ ሩህ ትወጣ'ና በመለከል መውት መዳፍ ላይ ታርፋለች።ይሁን እንጂ ለቅፅበት እንኳን ሩኋ በመለከል መውት እጅ ላይ ሳትቆይ የክብር መላዕክቱ ይቀበሉት'ና ከጀነት ባመጡት ከፈን ላይ ሩኋን በማድረግ እጅጉን መዓዛው የሚያውደውን ሽቶ ይቀቧታል።
ከዚያም መላዕክቱ የተከበረችውን ሩህ ይዘው ህዋውን እያቆራረጡ ጉዞ ወደ ሰማያት ያቀናሉ።
አንደኛ ሰማይ ላይ ሲደርሱም የዚያ ሰማይ ነዋሪ የሆኑ መላዕክትም፦"ይህች ውብ ነፍስ ይማን ናት" በማለት አጃቢዎቹን ይጠይቃሉ።
አጃቢ መላዕክቱም፦"የኤኬሌ ነፍስ ናት" በማለት ሟቹን በመልካም ስሙ ያወሱታል።
ከዚያም የሰማያት ነዋሪዎችም(መላዕክት)፦"በመልካም አካል ውስጥ የነበርሽው መልካሚቱ ነፍስ ሆይ! እንኳን ደህና መጣሽ....።ምስጉን ስትሆኚ ግቢ። አብሽሪ ጀነት ተዘጋጅቶልሻል ጌታሽም ባንቺ የማይቆጣ ሲሆን እየጠበቀሽ ነው" በማለት ያበስራሉ።
በዚህ ሁኔታ የሰማያቱን ደጃፍ በተሻገሩ ቁጥር ጠያቂ መላዕክቶች እየጠየቁ አጃቢዎችም እየመለሱ ሰባቱን የሰማያት መንደር ካጠናቀቁ በኋላ ሰባተኛው ሰማይ ላይ ይቆማሉ።
አላህም፦"የባሪያዬን መፅሀፍ በዒሊዩን ፃፉለት፤ሩሁንም ወደ ምድር መልሷት። እኔ የፈጠርኳቸው ከሷ(ከምድር) ነው፤ ወደሷም ነው የምመልሳቸው፤ ከሷም ነው የምቀሰቅሳቸው" ይላል።
ከዚያም ሟች ከተቀበረ በኋላ ሩሁን መላዕክቱ ይዘው ወደ ምድር በመውረድ በሟች ጀሰድ(ሰውነት) ውስጥ ያስገቧታል።
ከዚያም ሩሁ በሰውነቱ ከተዋሃደ በኋላ ሁለት መላዕክት ይመጣሉ።እነዚያ መላዕክቶች የድምፃቸው ሀይል ልክ እንደ ሰማይ ነጎድጓድ ያስደነግጣል....፣አይኖቻቸውም የመብረቅ ብልጭታ ይመስላል።....የፊታቸው ጥቁረት ብዛት ወደሰማያዊነት ያደላል....።
ሁለቱም ትላልቅ የብረት መዶሻዎችን ይዘዋል፤ የምድር ላይ ፍጥረታት ባጠቃላይ ቢሰበሰቡ አንዱን መዶሻ እንኳን ማንሳት አይቻላቸውም።ልክ ቀብሩ ውስጥ እንደገቡ ሟቹን ይቀሰቅሱታል።
(አንድ ግዜ ወደ ኋላ ልመልሳችሁ? ኑ...ሁላችሁም ተሎ እንመጣለን እሽ!!!)
መጀመሪያ ሟች ልክ እንደሞተ አንድ ፈርጣማ ሰውነት ያለው ሰውዬ ከሟቹ ራስጌ በመሆን የሟቹን የከፈን ስነስርአት ይጠባበቃል።
የሟች ቤተሰብ ልክ ሟቹን መከፈን ሲጀምሩ ይህ ፈርጣማ ሰውነት ያለው ሰውዬ ከሟቹ ሰውነት ላይ በመል'ለጠፍ በሟች እና በከፈኑ መሀክል ሆኖ አብሮ ይገነዛል።(ገናዦች ይህን ሚያውቁት ነገር የለም።)
በዚህ ሁኔታ ሟች ከማያውቀው ፍጥረት ጋር አብሮ ይከፈን'ና ወደ ቀብሩ አብሮት በመግባት ይህ ሰውዬ ከሟቹ ጋር በላዩ አፈር ይመለስበታል።
(አሁን በሉ ኑ ወደ ቅድሙ ቦታ...ምን ብለን ነበር ያቆምነው...!? አዎ አስፈሪዎቹ መላዕክት ሟችን ቀብሩ ውስጥ በመግባት ይቀሰቅሱታል።)
መላዕክቶቹ ሟችን ሊጠይቁት ሲሉ አብሮት ያለውን ሰውዬ ያገኙት'ና ከሟች ጋር ሊያላቅቁት ሲሞክሩ አይቻላቸውም።
ሰውዬውም ለመላዕክቶቹ፦"ጓደኛዬ ነው...ወዳጄ ነው፤ እሱን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ሁሉ ጣልቃ የመግባት ግዴታ አለብኝ። ከጌታችሁ ዘንድ እሱን ለመጠየቅ ታዛችሁ የመጣችሁ እንደሆን የጌታችሁን ትዕዛዝ ፈፅሙ(ጠይቁት)። እኔ ግን ጀነት እስካስገባው ድረስ በፍፁም ብቻውን አልተወውም" ይላቸዋል።....ያ ኢላሂ!!!!
ከዚያም ፈርጣማው ሰውዬ ቀጠል አድርጎ ግራ ወደተጋባው ሟች ዞር በማለት፦"አብሽር እኔ ቁርአን ነኝ...አዎ እኔ ማለት አንዳንዴ ጮክ እያልክ የምትቀራኝ አንዳንዴም በዝግታ የምትቀራኝ ቁርአን ነኝ። አብሽር አትፍራ ከነዚህ መላዕክት ጥያቄዎች በኋላ አንተ ላይ ጭንቀት ሚባል ነገር የለብህም" ይለዋል።
ከዚያም መላዕክቶቹ ሟችን ያስቀምጡት'ና ከሰማይ ነጎድጓድ በላይ በሚያስደነግጠው ድምፃቸው እንዲህ ይሉታል።
፦"አንተ ሰው ሆይ ዱንያህን አጠናቅቀህ ወደ መመለሻህ መጥተሀል። እንግዲህ ንገረን
ማን ነው ጌታህ!!!?
ምንድነው ሀይማኖትህ!!!?
ማንስ ነው ነቢይህ!!!?"
አላህም ለሟቹ ያግራራለት'ና፦"ጌታዬ አላህ ነው...፣ሀይማኖቴ ኢስላም ነው...፣ነቢዬ ሙሀመድ (ሰዐወ) ናቸው" ይላል።
ይህን ግዜ አጥንቶቹ ከመገጣጠሚያቸው እስኪለያዩ እና ጡንቻዎቹ እስኪናጉ ድረስ በከፍተኛ ሁኔታ መላዕክቶቹ ሲጮሁበት እራሱን ስቶ ከተቀመጠበት ይወድቃል።
መላዕክቶቹም ዳግም ይቀሰቅሱትና፦"አንተ ሰው ስለምትለው ነገር በሚገባ አረጋግጥ" ይሉታል።
ይህን ግዜ አላህ በሱረቱ ኢብራሂም፦"አላህ እነዚያን ያመኑትን በቅርቢቱም ህይወት በመጨረሻይቱም ( በመቃብር) በተረጋገጠው ቃል ላይ ያረጋጋቸዋል። ካሃዲሆችንም አላህ ያሳስታቸዋል። አላህም የሚሻውን ይሰራል።) ኢብራሂም፡27
እንዲህ ብሎ ቃል በገባው መሰረት አላህ ይህን ሟች ያረጋጋው'ና ፅናቱን ሲያበረታለት ሟችም በሙሉ ድፍረት፦"ከጌታዬ ሌላን የሆነ አካል እንድይዝ ትዝቱብኛላችሁን?!! እኔ ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩን እመሰክራለሁ አላህ የኔም የናንተም ብሎም የፍጥረታት ሁሉ አምላክ ነው....። ሙሀመድ ሰዐወ ነቢዬ ናቸው...፣ሀይማኖቴ ኢስላም ነው..." ይላቸዋል።
ዳግም በከፍተኛ ሀይል እየጮሁበት ጥያቄውን አብራርቶ እንዲመልስ ያዝዙታል።
ሟችም፦"ጌታዬ አላህ ነው...ያ ሰማያትን እና ምድርን የፈጠረው....እሱን ብቻ ነበር ስገዛ የነበርኩት፤ በሱ ላይም ሌላን አካል አላጋሩሁም። እኔ ከሱ ሌላ ጌታ አላውቅም...ከጌታዬ ልታዘነብሉኝ ትፈልጋላችሁን!!!? አዎን ጌታዬ አላህ ነው ያ ከሱ ሌላ ብጤ የሌለው" በማለት ይመልስላቸዋል።
ይህን ሶስት ግዜ በመመለስ ካረጋገጠላቸው በኋላ ሁለቱ መላዕክት ለሱ ይተናነሱለታል።እንዲህም በማለት ያበስሩታል፦"እውነት ተናግረሃል...፣ፅድቅ ፈፅመሀል...፤ አብሽር ከኋላህ ጀነት እና የአላህ አክብሮት ይጠብቅሀል"
ከዚያም መላዕክቶቹ ትተው ይወጣሉ።ሟች ያለበትም ቀብር አይኑ እስከሚያይበት ርቀት ድረስ ይሰፋለታል።ከዚያም የጀነት በር ይከፈትለታል....ልክ በሩ እንደተከፈተ የጀነት መዓዛ ወደ ቀብሩ ይገባ'ና ቀብሩን ያውደዋል።ሟች ይህን ሲመለከት እድለኝነቱን እና መዳኑን በማረጋገጥ ምስጋና ለአላህ ያደርሳል...።
በመጨረሻም ከጀነት የሆነን ፍራሽ በማምጣት ያነጥፉለት'ና እራስጌው ላይ እና ግርጌው ላይ ኑር በመለኮስ ቦታውን አሸብርቀውለት ሟቹን ያስተኙታል።
ሟች ፍራሹ ላይ ጋደም ብሎ ሳለ ቀዝቀዝ ያለች ንፋስ ትነፍስ'ና እሷን ሲያሸት እንቅልፍ ይወስደዋል።
ከዚያም መላዕክት፦" የሙሽራ እንቅልፍ ተኛ...አይንህም ይር
ከዚያም መላዕክት፦" የሙሽራ እንቅልፍ ተኛ...አይንህም ይርጋ...።ባንተ ላይ ሀሳብም ጭንቀትም የለብህም።የጌታህ ቀጠሮ/ቂያማ በደረሰ ግዜ ጀነትን ትገባለህ" ይሉታል።
እጅግ የሚያውድ መዓዛም ራስጌው ላይ ይመጣ'ና፦"አብሽር እኔ መልካም ስራህ ነኝ...፣አላህ በዚህ መስ-ስሎኝ ነው...። ብቻህን እንዳትቦዝን መጥቻለሁ። ደስተኛ ሁነህ ተኛ...መልካም መመለሻን ተመልሰሀል" ይለው'ና ይበርራል።
__________________________________________
ማሳሰቢያ፦ ይህ ሁሉ የሚሆነው በበርዘኽ (Intermediate zone) የህይወት ክልል ውስጥ ነው።
__________________________________________
ለዛሬ እዚህች ጋር እናበቃለን። ነገ በአላህ ፍቃድ የኩፋሮችን የአሟሟት ሂደት እናቀርባለን።
እጅግ የሚያውድ መዓዛም ራስጌው ላይ ይመጣ'ና፦"አብሽር እኔ መልካም ስራህ ነኝ...፣አላህ በዚህ መስ-ስሎኝ ነው...። ብቻህን እንዳትቦዝን መጥቻለሁ። ደስተኛ ሁነህ ተኛ...መልካም መመለሻን ተመልሰሀል" ይለው'ና ይበርራል።
__________________________________________
ማሳሰቢያ፦ ይህ ሁሉ የሚሆነው በበርዘኽ (Intermediate zone) የህይወት ክልል ውስጥ ነው።
__________________________________________
ለዛሬ እዚህች ጋር እናበቃለን። ነገ በአላህ ፍቃድ የኩፋሮችን የአሟሟት ሂደት እናቀርባለን።
رمضان_24
#لعكم_تتقون
#ፈትዋዎቻችን
ሸእቢይ ራዐ ጥያቄ ተጠይቀው አላውቅም ብለው መለሱ ። ጠያቂው ተናዶ አንተ የኢራቅ ሙፍቲ ሆነህ አላውቅም ስትል አታፍርምን !!?? ሲል ተናገራቸው ። ሸእቢይም መላኢኮች አናውቅም ሲሉ ያላፈሩ እኔን ምን አሳፈረኝ ብለው መለሱለት
#ሸእቢይ
* ታቢኢይ ናቸው ፣ ፈቂህ ናቸው ፣ ሙሀዲስ ናቸው ፣ በኡመር ዘመን ነው የተወለዱት ፣ በኡመር ኢብኑ አብዱል አዚዝ ዘመን ቃዲ ተደርገው ተሹመዋል ፣
* ኢማሙ ዘሀቢ ሲየር በተሰኘው መፅሀፋቸው ፣ ኢብኑ ሀጀር ፈትሀቸው ላይ ኢልማቸውን ፣ ተቅዋቸውን ፣ ዙህዳቸውን መስክረውላቸዋል ።
* ኢብኑ ሲሪን " ኩፋ ሄጄ የሸእቢይን የኢልም ሀለቃ አይቻለው ሰሀቦች ባሉበት ከተማ የሸእቢይን ያህል ተማሪ ያለው አላየሁም " ብለው መስክረዋል
ይሄን ያህሉ ሰው #ሸእቢይ ጥያቄ ሲጠየቁ አላውቅም አሉ
* ይሄን ያህል የተመሰከረላቸው ሸእቢይ ያልከበደቻቸው የ #አላውቅም ቃል ለኛ በጣም ጠናችን
* ከፊቅህ ጠሀራን እንኳ አስተካክሎ ያላወቀ ሰው ታላላቅ ኡለሞች እንኳ ሊስማሙበት ያልቻሉበትን ጉዳይ ቀለል አድርጎ ይናገረዋል
* የኢኽፋእ እና የኢዝሀርን ፊደሎች ያልለየ ሰው በገንዘብና በንግድ ጉዳዮች ላይ ፈትዋ ሲሰጥ ትሰማዋለህ
* የ " ሙተፈቁን አለይሂ " ትርጉም በትክክል ያልገባው ሰው እራሱን እንደ አቡ ሀኒፋ አስቦ ይሄ ሀዲስ ደኢፍ ነው ሲልህ ምንም አያፍርም ።
ሀዲሱ ደኢፍ የሆነበት ምክንያት ምናልባት ሸይኽ እከሌ ከሰጡት ፈትዋ ጋር ስለተጋጨም ሊሆን ይችላል
* ቁርአን ቅራ ስትሉት ፈትህ እና ከስሩን ደም እና ሱኩኑን መድ እና ወቅፉን ሁሉ እያምታታ የቁርአን አቀራሩ ጆሮዋችሁን የሚያሳምማችሁ ሰው ቀለል አድርጎ ስለ ውርስ እና ተውሂድ ጉዳዮች ፈትዋ ሲሰጥ መስማት የተለመደ ነው ( በዩኒቨርሲቲ ያለፈ ሁሉ የሚያውቀው ጉድ ነው )
* ኢማሙ ሚንበር ላይ ወጡና እያስተማሩ ሳለ ሰውየው ጥያቄ ጠየቃቸው ።
ኢማሙም አላውቅም አሉ
ጠያቂው ታዲያ ሳታውቅ ለምን ሚንበር ላይ ወጣህ አላቸው
ኢማሙም በእውቀቴ ልክ ወጥቻለሁ በጅህልናዬ ልክ ቢሆንማ ሰማይ አልፌ ነበር አሉት
★ ሲያምህ ከብዙ ሀኪም ጎበዙን
★ መኪናህ ሲበላሽ ከብዙ መካኒክ ጎበዙን
★ ቤት መስራት ስትፈልግ ከብዙ ኢንጂነር ጎበዙን
አይደል የምትፈልገው !!???
* ሀኪም ነኝ ባይ ጋር ሁሉ እንደማትሄደው ወይም እራሴን ላክም እንደማትለው
* መካኒክ ነኝ ባዩ ጋር ሁሉ እንደማትሄደው ወይም እራሴ ልስራው እንደማትለው
* መሀንዲስ ነኝ ባዩ ጋር ሁሉ እንደማትሄደው ወይም እራሴ ልገንባው እንደማትለው
★ ኢስላማዊም ጉዳይ ሲገጥምህ ያወራ ጋር ሁሉ አትሂድ ወይም እራሴ እወጣዋለሁ አትበል ። በዘርፉ የበቁትን ፈልገህ አግኛቸው ★
#لعكم_تتقون
#ፈትዋዎቻችን
ሸእቢይ ራዐ ጥያቄ ተጠይቀው አላውቅም ብለው መለሱ ። ጠያቂው ተናዶ አንተ የኢራቅ ሙፍቲ ሆነህ አላውቅም ስትል አታፍርምን !!?? ሲል ተናገራቸው ። ሸእቢይም መላኢኮች አናውቅም ሲሉ ያላፈሩ እኔን ምን አሳፈረኝ ብለው መለሱለት
#ሸእቢይ
* ታቢኢይ ናቸው ፣ ፈቂህ ናቸው ፣ ሙሀዲስ ናቸው ፣ በኡመር ዘመን ነው የተወለዱት ፣ በኡመር ኢብኑ አብዱል አዚዝ ዘመን ቃዲ ተደርገው ተሹመዋል ፣
* ኢማሙ ዘሀቢ ሲየር በተሰኘው መፅሀፋቸው ፣ ኢብኑ ሀጀር ፈትሀቸው ላይ ኢልማቸውን ፣ ተቅዋቸውን ፣ ዙህዳቸውን መስክረውላቸዋል ።
* ኢብኑ ሲሪን " ኩፋ ሄጄ የሸእቢይን የኢልም ሀለቃ አይቻለው ሰሀቦች ባሉበት ከተማ የሸእቢይን ያህል ተማሪ ያለው አላየሁም " ብለው መስክረዋል
ይሄን ያህሉ ሰው #ሸእቢይ ጥያቄ ሲጠየቁ አላውቅም አሉ
* ይሄን ያህል የተመሰከረላቸው ሸእቢይ ያልከበደቻቸው የ #አላውቅም ቃል ለኛ በጣም ጠናችን
* ከፊቅህ ጠሀራን እንኳ አስተካክሎ ያላወቀ ሰው ታላላቅ ኡለሞች እንኳ ሊስማሙበት ያልቻሉበትን ጉዳይ ቀለል አድርጎ ይናገረዋል
* የኢኽፋእ እና የኢዝሀርን ፊደሎች ያልለየ ሰው በገንዘብና በንግድ ጉዳዮች ላይ ፈትዋ ሲሰጥ ትሰማዋለህ
* የ " ሙተፈቁን አለይሂ " ትርጉም በትክክል ያልገባው ሰው እራሱን እንደ አቡ ሀኒፋ አስቦ ይሄ ሀዲስ ደኢፍ ነው ሲልህ ምንም አያፍርም ።
ሀዲሱ ደኢፍ የሆነበት ምክንያት ምናልባት ሸይኽ እከሌ ከሰጡት ፈትዋ ጋር ስለተጋጨም ሊሆን ይችላል
* ቁርአን ቅራ ስትሉት ፈትህ እና ከስሩን ደም እና ሱኩኑን መድ እና ወቅፉን ሁሉ እያምታታ የቁርአን አቀራሩ ጆሮዋችሁን የሚያሳምማችሁ ሰው ቀለል አድርጎ ስለ ውርስ እና ተውሂድ ጉዳዮች ፈትዋ ሲሰጥ መስማት የተለመደ ነው ( በዩኒቨርሲቲ ያለፈ ሁሉ የሚያውቀው ጉድ ነው )
* ኢማሙ ሚንበር ላይ ወጡና እያስተማሩ ሳለ ሰውየው ጥያቄ ጠየቃቸው ።
ኢማሙም አላውቅም አሉ
ጠያቂው ታዲያ ሳታውቅ ለምን ሚንበር ላይ ወጣህ አላቸው
ኢማሙም በእውቀቴ ልክ ወጥቻለሁ በጅህልናዬ ልክ ቢሆንማ ሰማይ አልፌ ነበር አሉት
★ ሲያምህ ከብዙ ሀኪም ጎበዙን
★ መኪናህ ሲበላሽ ከብዙ መካኒክ ጎበዙን
★ ቤት መስራት ስትፈልግ ከብዙ ኢንጂነር ጎበዙን
አይደል የምትፈልገው !!???
* ሀኪም ነኝ ባይ ጋር ሁሉ እንደማትሄደው ወይም እራሴን ላክም እንደማትለው
* መካኒክ ነኝ ባዩ ጋር ሁሉ እንደማትሄደው ወይም እራሴ ልስራው እንደማትለው
* መሀንዲስ ነኝ ባዩ ጋር ሁሉ እንደማትሄደው ወይም እራሴ ልገንባው እንደማትለው
★ ኢስላማዊም ጉዳይ ሲገጥምህ ያወራ ጋር ሁሉ አትሂድ ወይም እራሴ እወጣዋለሁ አትበል ። በዘርፉ የበቁትን ፈልገህ አግኛቸው ★
★ ዘካተል ፊጥ ር ★
* ዘካተል ፊጥር አቅሙ ባለው ሙስሊም በሙሉ ግዴታ የሆነ ምጽዋት ነው
* ዘካተል ፊጥር ማውጣት ግዴታ የሚሆንባቸው ሰዎች;
— ሙስሊም ሆኖ የኢድ ምሽትን የፀሀይ መጥለቅ ያገኘ
— በኢዱ እለት ወጭውን ሸፍኖ የሚተርፍ ሀብት ያለው ከሆነ
— ቀለባቸው ግዴታ ለሚሆኑብህ ሰዎች
* የሚሰጥበት አላማ; ለጾመኞች ወንጀል ማበሻ እና ለድሆች ምግብ እንዲሆን
* የሚሰጠው ነገር ; በአከባቢው ዘወትር ከሚበሉ እህሎች
* የሚሰጠው መጠን ; ለአንድ ሰው አንድ ቁና እህል ወይም አራት እፍኝ ። ወደ ኪሎ ሲቀየር እንደ እህሉ ክብደት ይለያያል።
* የጊዜ ገደብ; ዋጂብ የሚሆነው የኢድ ምሽት ፀሀይ ከገባችበት ጊዜ ጀምሮ ሲሆን እንደ መቻል ግን ለኢድ ሁለት ቀን ሲቀረው ጀምሮ መስጠት ይቻላል የማብቂያው ጊዜ የአካባቢው ሰላተል ኢድ ተሰግዶ እስኪያልቅ ድረስ ነው
* የሚሰጣቸው ሰዎች ; ሙስሊም ለሆነ ሚስኪን
******* ማሳሰብያ ****
* ዘካት አልፊጥርን በእህል መስጠት እየተቻለ ወደ ገንዘብ መቀየር አግባብ አይደለም ምክን ያቱም ፣
1ኛ— ነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም በገንዘብ ማድረግ እየቻሉ ስላላደረጉት
2ኛ— ኡለማዎች በሙሉ የተስማሙበት ነገር እያለ የተለያዩበት ነገር ላይ መገኘት ስሜትን የመከተል እና የቸለተኝነት ምልክት በመሆኑ
3 ኛ—ይህን ኢባዳ ስንተገብር ለተቀባዮቹ የሚጠቅመውን ከማስላት በፊት ቅድሚያ ትኩረታችን አላህ ከእኛ እንዲቀበለን ነው ይህም ሊሆን የሚችለው ነብዩ ( ሰአወ) እንደተገበሩት ስንተገብር ነው።
4ኛ — የተወሰነ የገንዘብ ተመን ወስኖ ማወጅ ከእውነታው እጅግ የሚያርቅ ተግባር ስለሚሆን ምክንያቱም የእህሎች ዋጋ በአይነታቸው እና በአካባቢያቸው እንዲሁም በዘመና
ቸው ሁናቴ የተለያየ ዋጋ ስለሚኖራቸው
**** ይህ በእንዲህ እንዳለ አንድ ሰው የመረጠውን እህል በወቅቱ ዋጋ በገንዘብ አስልቶ ገንዘቡን ቢሰጥ ተግባሩ ውድቅ ነው ከእንደገና በእህል አውጣ አይባልም ተግባሩ አስተማማኝ ባይሆንም ምክንያቱም ይህን ሀሳብ የሚደግፍ አንቱ የተባሉ ኡለማዎች ስላሉ ።
*** ከአገር ውጭ ያለ ሰው ባለበት አገር መተግበር ካልቻለ አገር ውስጥ ያለን ሰው በመወከል እሱ ባለበት አገር እህሉ ሚገዛበትን ሂሳብ በመላክ እንዲወጣለት ማስደረግ ይጠበቅበታል።
አላህ ከተጠቃሚዎች ያድርገን
✒ ኡስታዝ ሙሀመድ ፈረጅ
t.me/Ustazmuhammadferej
* ዘካተል ፊጥር አቅሙ ባለው ሙስሊም በሙሉ ግዴታ የሆነ ምጽዋት ነው
* ዘካተል ፊጥር ማውጣት ግዴታ የሚሆንባቸው ሰዎች;
— ሙስሊም ሆኖ የኢድ ምሽትን የፀሀይ መጥለቅ ያገኘ
— በኢዱ እለት ወጭውን ሸፍኖ የሚተርፍ ሀብት ያለው ከሆነ
— ቀለባቸው ግዴታ ለሚሆኑብህ ሰዎች
* የሚሰጥበት አላማ; ለጾመኞች ወንጀል ማበሻ እና ለድሆች ምግብ እንዲሆን
* የሚሰጠው ነገር ; በአከባቢው ዘወትር ከሚበሉ እህሎች
* የሚሰጠው መጠን ; ለአንድ ሰው አንድ ቁና እህል ወይም አራት እፍኝ ። ወደ ኪሎ ሲቀየር እንደ እህሉ ክብደት ይለያያል።
* የጊዜ ገደብ; ዋጂብ የሚሆነው የኢድ ምሽት ፀሀይ ከገባችበት ጊዜ ጀምሮ ሲሆን እንደ መቻል ግን ለኢድ ሁለት ቀን ሲቀረው ጀምሮ መስጠት ይቻላል የማብቂያው ጊዜ የአካባቢው ሰላተል ኢድ ተሰግዶ እስኪያልቅ ድረስ ነው
* የሚሰጣቸው ሰዎች ; ሙስሊም ለሆነ ሚስኪን
******* ማሳሰብያ ****
* ዘካት አልፊጥርን በእህል መስጠት እየተቻለ ወደ ገንዘብ መቀየር አግባብ አይደለም ምክን ያቱም ፣
1ኛ— ነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም በገንዘብ ማድረግ እየቻሉ ስላላደረጉት
2ኛ— ኡለማዎች በሙሉ የተስማሙበት ነገር እያለ የተለያዩበት ነገር ላይ መገኘት ስሜትን የመከተል እና የቸለተኝነት ምልክት በመሆኑ
3 ኛ—ይህን ኢባዳ ስንተገብር ለተቀባዮቹ የሚጠቅመውን ከማስላት በፊት ቅድሚያ ትኩረታችን አላህ ከእኛ እንዲቀበለን ነው ይህም ሊሆን የሚችለው ነብዩ ( ሰአወ) እንደተገበሩት ስንተገብር ነው።
4ኛ — የተወሰነ የገንዘብ ተመን ወስኖ ማወጅ ከእውነታው እጅግ የሚያርቅ ተግባር ስለሚሆን ምክንያቱም የእህሎች ዋጋ በአይነታቸው እና በአካባቢያቸው እንዲሁም በዘመና
ቸው ሁናቴ የተለያየ ዋጋ ስለሚኖራቸው
**** ይህ በእንዲህ እንዳለ አንድ ሰው የመረጠውን እህል በወቅቱ ዋጋ በገንዘብ አስልቶ ገንዘቡን ቢሰጥ ተግባሩ ውድቅ ነው ከእንደገና በእህል አውጣ አይባልም ተግባሩ አስተማማኝ ባይሆንም ምክንያቱም ይህን ሀሳብ የሚደግፍ አንቱ የተባሉ ኡለማዎች ስላሉ ።
*** ከአገር ውጭ ያለ ሰው ባለበት አገር መተግበር ካልቻለ አገር ውስጥ ያለን ሰው በመወከል እሱ ባለበት አገር እህሉ ሚገዛበትን ሂሳብ በመላክ እንዲወጣለት ማስደረግ ይጠበቅበታል።
አላህ ከተጠቃሚዎች ያድርገን
✒ ኡስታዝ ሙሀመድ ፈረጅ
t.me/Ustazmuhammadferej
Telegram
Ustaz Muhammad Ferej
قال الله تعالى (فَإِنْ لَمْ يَسْتَجِيبُوا لَكَ فَاعْلَمْ أَنَّمَا يَتَّبِعُونَ أَهْوَاءَهُمْ )
[አጠር ያለች ዘካተል ፊጥርን የምትመለከት ህግጋት]
1, ዘካተል ፊጥር ፍርዱ ምንድነው?
ኢብኑ ባዝ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ:–
“የፊጥር ዘካህ በሁሉም ሙስሊም በትልቁም በትንሹም፣ በሴቱም በወንዱም፣ በጫዋውም ሰው ሆነ በባሪያው፣ ግዴታ ነው።” [አልፈታዋ 14/197]
2, ዘካተል ፊጥር የሚሰጠው በምንድነው?
ኢብኑ ባዝ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ:–
“ከምግም፣ ከተምር፣ ከገብስ፣ ከስንዴ፣ ከዘቢብ፣ አልያም በአመዛኙ የዑለማዎች ንግግር ከሌሎች ይህን ከመሳሰሉ ሰዎች እንደ ሀገራቸው ከሚመገቡት ነገር (ለአንድ ሰው) አንድ ቁና ትሰጣለች።”
3, የዘካተል ፊጥር መስጫው (ማውጪያ) ጊዜው መቼ ነው ሊሆን የሚችለው?
ኢብኑ ባዝ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ:–
“የማውጫ (የመስጫ) ጊዜዋ ከረመዷን በ28ኛው፣ በ29ኛው፣ በ30ኛው፣ ቀንና በዒዱ ንጋት ከሶላት በፊት ነው።” [አልፈታዋ 32/14–33]
4, የዘካተል ፊጥር ማውጫ ምክንያት ምንድነው?
ሸይኽ ኢብን ዑሰይሚን (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል:–
“ባሪያው አላህ በሰላም ስላስፈጠረውና ሙሉ ፆሙን (በህይወት እያለ) ስላስጨረሰው ምስጋናውን ኢፋ ማድረጊያ ነው።” [አልፈታዋ 18/257]
5, ዘካተል ፊጥር ግዴታ የማትሆንበት ሰው ማነው?
ሸይኽ ኢብን ዑሰይሚን (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል:–
“ከአንድ አካል በስተቀር ግዴታ የማትሆንበት የለም! እነርሱም ምንም የሌላቸው ድሆች ናቸው።” [አልፈታዋ 18/259]
6, ልጅን ዘካተል ፊጥር እንዲሰጥ ውክልና መስጠት ፍርዱ (ብያኔው) ምንድነው?
ሸይኽ ኢብን ዑሰይሚን (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል:–
“ለማንኛውም ሰው ለልጆቹ በጊዜዋ እንዲከፍሉለት ውክልና መስጠት ይፈቀድለታል። በጊዜው በስራና በመሳሰሉ ጉዳዮች ከሚኖርበት ሀገር ውጪ ሆኖ ውጥረት ውስጥ ቢሆን (በጊዜዋ እንዲሰጥለት ውክልና መስጠት ይችላል)።” [አልፈታዋ 18/262]
7, ድሃና ዘካተል ፊጥር መቀበል የሚገባው ሰው፣ ዘካተል ፊጥርን እንዲቀበልለት ለሌላ ሰው ውክልና መስጠት ይችላልን?
ሸይኽ ኢብን ዑሰይሚን (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል:–
“ይህ ይፈቀድለታል” [18/268]
8, ዘካተል ፊጥር በሚሰጥ ጊዜ የተለየ የሚባል ዱዓ አለን?
ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ:
“ዘካተል ፊጥር በሚሰጥበት ጊዜ የሚባል የተለየ ዱዓ አናውቅም።” [ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ 9/387]
9, የዛከተል ፊጥርን ዋጋ በገንዘብ ማውጣት ይፈቀዳልን?
ኢብኑ ባዝ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ:–
“በአብዘሃኛው የእውቀት ባለቤቶች ንግግር የዘካተል ፊጥርን ዋጋ በብር ቀይሮ ማውጣት አይፈቀድም። ምክንያቱም ነቢዩ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ እና ሷሀባዎች ከሚሰጡት ከነበረው ተቃራኒ ስለሆነ ነው።” [አልፈታዋ 14/32]
ሸይኽ ኢብን ዑሰይሚን (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል:–
“ከምግብ እህል (ምግብ ነክ) ነገር ካልሆነ ነገር ማውጣቱ አያብቃቃውም። ምክንያቱም ግዴታ የሆነችው ከምግብ ነውና።” [አልፈታዋ 18/265]
10, ዘካተል ፊጥር ለመስጠት እንደሌላው ዘካ ግዴታ የሚሆንበት መጠን አለውን?
ኢብኑ ባዝ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ:–
“ይህን ያህል ካልደረስ ግዴታ አይሆንበትም የሚባል ገደብ የለውም። ይልቅ ሙስሊም በሆነ ላይ ሁሉ ለራሱ፣ ለቤተሰቦቹ፣ ለሚስቱና ለልጆቹ እንዲሁም በሱ ሀላፍትና ስር ላሉት፣ አንድ ቀን ለሊቱን ጨምሮ ከሚመገበውና ከሚመገቡት ምግብ ከተረፈ፣ ማውጣቱ ግዴታ ይሆንበታል።” [አልፈታዋ 14/197]
11, ዘካተል ፊጥር የሚሰጠው መጠን ስንት ነው?
ኢብኑ ባዝ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ:–
“ግዴታው ሰዎች ሀገራቸው ላይ ለምግብነት ከሚጠቀሙት ነገር አንድ ቁና ነው። በኪሎ በአማሀኝ 3ኪሎ ነው።” [አልፈታዋ 14/203]
12, ዘካተል ፊጥርን፣ ዘካተል ፊጥር የሚሰጠው ሰው ከሚኖርበት ሀገር ውጪ ለሌላ ሀገር መስጠት ይፈቀዳልን?
ኢብኑ ባዝ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ:–
“ሱንናው ዘካተል ፊጥር የሚሰጠው ሰው በሚኖርበት ሀገር ውስጥ ለሚገኙ ድሆች ዘካውን መስጠትና ወደሌላ ሀገር አለመውሰዱ ነው።” [አልፈታዋ 14/213]
13, ዘካተል ፊጥር ማህፀን ውስጥ ላለ ልጅ ማውጣቱ ግዴታ ይሆናልን?
ሸይኽ ኢብን ዑሰይሚን (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል:–
“ዘካተል ፊጥር መህፀን ውስጥ ላለ ልጅ በግዴታነት አይሰጥም፣ ነገር ግን በተወዳጅነት መንገድ መስጠት ይቻላል (ተወዳጅ ነው)።” [አልፈታዋ 18/263]
14, ዘካተል ፊጥር ሙስሊም ላልሆኑ ሰራተኞች መስጠት ይፈቀዳልን?
ሸይኽ ኢብን ዑሰይሚን (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል:–
“ዘካተል ፊጥርን ሙስሊም ለሆኑ ድሆች ካልሆነ በስተቀር ለሌላ መስጠት አይፈቀድም።” [አልፈታዋ 18/285]
15, የአንድ ሰው ዘካተል ፊጥር ለአንድ ሰው ብቻ ነው የምትሰጠው ወይስ ለተለያዩ ሰዎች ትከፋፈላለች?
ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ:
“የብዙ ሰዎችን ዘካተል ፊጥር ለአንድ ሰው ብቻ መስጠት ይፈቀዳል፣ ልክ ለተለያዩ ሰዎች በታትኖ መስጠት እንደሚቻለው።” [ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ: 9/377]
16, ዘካተል ፊጥርን ተቀብሎ የሚሸጥ ሰው ፍርዱ (ብያኔው) ምንድነው?
ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ:
“የወሰደው ሰው ለመውሰድ ተገቢ ከሆነ ከወሰደ በኋላ መሸጡም ይፈቀድለታል።” [ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ: 9/380]
17, ዘካተል ፊጥርን ያለ ምክንያት የዒድ ሶላት ተሰግዶ እስኪያበቃ ድረስ ማዘግየት ፍርዱ (ብያኔው) ምንድነው?
ሸይኽ ኢብን ዑሰይሚን (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል:–
“የዒድ ሶላት ተሰግዶ እስኪያበቃ ድረስ ማዘግየቱ ክልክል (ሀራም) ነው።ለዘካተል ፊጥርም አታብቃቃውም።” [አልፈታዋ 18/266]
1, ዘካተል ፊጥር ፍርዱ ምንድነው?
ኢብኑ ባዝ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ:–
“የፊጥር ዘካህ በሁሉም ሙስሊም በትልቁም በትንሹም፣ በሴቱም በወንዱም፣ በጫዋውም ሰው ሆነ በባሪያው፣ ግዴታ ነው።” [አልፈታዋ 14/197]
2, ዘካተል ፊጥር የሚሰጠው በምንድነው?
ኢብኑ ባዝ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ:–
“ከምግም፣ ከተምር፣ ከገብስ፣ ከስንዴ፣ ከዘቢብ፣ አልያም በአመዛኙ የዑለማዎች ንግግር ከሌሎች ይህን ከመሳሰሉ ሰዎች እንደ ሀገራቸው ከሚመገቡት ነገር (ለአንድ ሰው) አንድ ቁና ትሰጣለች።”
3, የዘካተል ፊጥር መስጫው (ማውጪያ) ጊዜው መቼ ነው ሊሆን የሚችለው?
ኢብኑ ባዝ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ:–
“የማውጫ (የመስጫ) ጊዜዋ ከረመዷን በ28ኛው፣ በ29ኛው፣ በ30ኛው፣ ቀንና በዒዱ ንጋት ከሶላት በፊት ነው።” [አልፈታዋ 32/14–33]
4, የዘካተል ፊጥር ማውጫ ምክንያት ምንድነው?
ሸይኽ ኢብን ዑሰይሚን (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል:–
“ባሪያው አላህ በሰላም ስላስፈጠረውና ሙሉ ፆሙን (በህይወት እያለ) ስላስጨረሰው ምስጋናውን ኢፋ ማድረጊያ ነው።” [አልፈታዋ 18/257]
5, ዘካተል ፊጥር ግዴታ የማትሆንበት ሰው ማነው?
ሸይኽ ኢብን ዑሰይሚን (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል:–
“ከአንድ አካል በስተቀር ግዴታ የማትሆንበት የለም! እነርሱም ምንም የሌላቸው ድሆች ናቸው።” [አልፈታዋ 18/259]
6, ልጅን ዘካተል ፊጥር እንዲሰጥ ውክልና መስጠት ፍርዱ (ብያኔው) ምንድነው?
ሸይኽ ኢብን ዑሰይሚን (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል:–
“ለማንኛውም ሰው ለልጆቹ በጊዜዋ እንዲከፍሉለት ውክልና መስጠት ይፈቀድለታል። በጊዜው በስራና በመሳሰሉ ጉዳዮች ከሚኖርበት ሀገር ውጪ ሆኖ ውጥረት ውስጥ ቢሆን (በጊዜዋ እንዲሰጥለት ውክልና መስጠት ይችላል)።” [አልፈታዋ 18/262]
7, ድሃና ዘካተል ፊጥር መቀበል የሚገባው ሰው፣ ዘካተል ፊጥርን እንዲቀበልለት ለሌላ ሰው ውክልና መስጠት ይችላልን?
ሸይኽ ኢብን ዑሰይሚን (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል:–
“ይህ ይፈቀድለታል” [18/268]
8, ዘካተል ፊጥር በሚሰጥ ጊዜ የተለየ የሚባል ዱዓ አለን?
ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ:
“ዘካተል ፊጥር በሚሰጥበት ጊዜ የሚባል የተለየ ዱዓ አናውቅም።” [ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ 9/387]
9, የዛከተል ፊጥርን ዋጋ በገንዘብ ማውጣት ይፈቀዳልን?
ኢብኑ ባዝ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ:–
“በአብዘሃኛው የእውቀት ባለቤቶች ንግግር የዘካተል ፊጥርን ዋጋ በብር ቀይሮ ማውጣት አይፈቀድም። ምክንያቱም ነቢዩ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ እና ሷሀባዎች ከሚሰጡት ከነበረው ተቃራኒ ስለሆነ ነው።” [አልፈታዋ 14/32]
ሸይኽ ኢብን ዑሰይሚን (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል:–
“ከምግብ እህል (ምግብ ነክ) ነገር ካልሆነ ነገር ማውጣቱ አያብቃቃውም። ምክንያቱም ግዴታ የሆነችው ከምግብ ነውና።” [አልፈታዋ 18/265]
10, ዘካተል ፊጥር ለመስጠት እንደሌላው ዘካ ግዴታ የሚሆንበት መጠን አለውን?
ኢብኑ ባዝ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ:–
“ይህን ያህል ካልደረስ ግዴታ አይሆንበትም የሚባል ገደብ የለውም። ይልቅ ሙስሊም በሆነ ላይ ሁሉ ለራሱ፣ ለቤተሰቦቹ፣ ለሚስቱና ለልጆቹ እንዲሁም በሱ ሀላፍትና ስር ላሉት፣ አንድ ቀን ለሊቱን ጨምሮ ከሚመገበውና ከሚመገቡት ምግብ ከተረፈ፣ ማውጣቱ ግዴታ ይሆንበታል።” [አልፈታዋ 14/197]
11, ዘካተል ፊጥር የሚሰጠው መጠን ስንት ነው?
ኢብኑ ባዝ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ:–
“ግዴታው ሰዎች ሀገራቸው ላይ ለምግብነት ከሚጠቀሙት ነገር አንድ ቁና ነው። በኪሎ በአማሀኝ 3ኪሎ ነው።” [አልፈታዋ 14/203]
12, ዘካተል ፊጥርን፣ ዘካተል ፊጥር የሚሰጠው ሰው ከሚኖርበት ሀገር ውጪ ለሌላ ሀገር መስጠት ይፈቀዳልን?
ኢብኑ ባዝ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ:–
“ሱንናው ዘካተል ፊጥር የሚሰጠው ሰው በሚኖርበት ሀገር ውስጥ ለሚገኙ ድሆች ዘካውን መስጠትና ወደሌላ ሀገር አለመውሰዱ ነው።” [አልፈታዋ 14/213]
13, ዘካተል ፊጥር ማህፀን ውስጥ ላለ ልጅ ማውጣቱ ግዴታ ይሆናልን?
ሸይኽ ኢብን ዑሰይሚን (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል:–
“ዘካተል ፊጥር መህፀን ውስጥ ላለ ልጅ በግዴታነት አይሰጥም፣ ነገር ግን በተወዳጅነት መንገድ መስጠት ይቻላል (ተወዳጅ ነው)።” [አልፈታዋ 18/263]
14, ዘካተል ፊጥር ሙስሊም ላልሆኑ ሰራተኞች መስጠት ይፈቀዳልን?
ሸይኽ ኢብን ዑሰይሚን (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል:–
“ዘካተል ፊጥርን ሙስሊም ለሆኑ ድሆች ካልሆነ በስተቀር ለሌላ መስጠት አይፈቀድም።” [አልፈታዋ 18/285]
15, የአንድ ሰው ዘካተል ፊጥር ለአንድ ሰው ብቻ ነው የምትሰጠው ወይስ ለተለያዩ ሰዎች ትከፋፈላለች?
ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ:
“የብዙ ሰዎችን ዘካተል ፊጥር ለአንድ ሰው ብቻ መስጠት ይፈቀዳል፣ ልክ ለተለያዩ ሰዎች በታትኖ መስጠት እንደሚቻለው።” [ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ: 9/377]
16, ዘካተል ፊጥርን ተቀብሎ የሚሸጥ ሰው ፍርዱ (ብያኔው) ምንድነው?
ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ:
“የወሰደው ሰው ለመውሰድ ተገቢ ከሆነ ከወሰደ በኋላ መሸጡም ይፈቀድለታል።” [ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ: 9/380]
17, ዘካተል ፊጥርን ያለ ምክንያት የዒድ ሶላት ተሰግዶ እስኪያበቃ ድረስ ማዘግየት ፍርዱ (ብያኔው) ምንድነው?
ሸይኽ ኢብን ዑሰይሚን (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል:–
“የዒድ ሶላት ተሰግዶ እስኪያበቃ ድረስ ማዘግየቱ ክልክል (ሀራም) ነው።ለዘካተል ፊጥርም አታብቃቃውም።” [አልፈታዋ 18/266]
Forwarded from 😁 ፈገግታ እና ቁምነገር™🌍📚📖 via @QuanBot
# thetopsecret በሚለው መፅሃፍ ዉስጥ የተፃፈ የናሳ የረጅም ግዜ ጥናት በ scientist kernar
JoN☞ https://t.me/iqraknow
1. ለይለቱል ቀድር በናሳ(NSA) ውስጥ አንድ ምርምር ተካሄደ፡፡ የዚህ ምርምር ውጤት ለይለቱል ቀድርን በተመለከተ ነው፡፡
https://t.me/joinchat/AAAAAENwILCl6ANTv-XZdQ
በናሳ የረጀም ጊዜ ጥናት መሠረት በዓመት ውስጥ ባሉ እያንዳንዱ ምሽት ከ 10000 እስከ 20000 ሺህ የሚደርሱ ተወርዋሪ ችቦዎች ከሰማይ ወደ ምድር ይወርዳሉ ፣አንዲት ምሽት ስትቀር፡፡ ይህንንም አላህ በሱረቱል ቀድር እንዲህ ሲል የገለፀው ነው፡-👇
{ ﺳَﻼﻡٌ ﻫِﻲ ﺣَﺘﻰ ﻣَﻄْﻠَﻊ ﺍﻟْﻔَﺠْﺮ }
ይቺ ምሽት በቁርአን ውስጥ ለይለተል ቀድር ተብላ የተወሳችው ሌሊት መሆኗን አወቁ፡፡
ናሳም ይህን የምርምር ውጤት የከፍተኛ ሚስጢር ፋይሎች (Top secret) ውስጥ ለ10 ዓመታት ያክል ለራሳቸው ዓላማ ሲሉ ደበቁት፡፡
ናሳ ውስጥ ከሚሰሩ ትልልቅ ጠፈርተኞች መካከል አንዱ የሆነው ካርነር ግን ይህን ሐቅ እንደዋዛ መደበቅ አልተዋጠለትም፡፡
https://t.me/joinchat/AAAAAENwILCl6ANTv-XZdQ
በኢስላም ላይ ተጨማሪ ምርምሮችን በማድረግ የሁሉም የምርምር ውጤቶች ከኢስላማዊ ሐቆች ጋር መስማማታቸውን ሲያውቅ ወዲያውኑ ሳያንገራግር ወደ ኢስላም ጥልቅ አለ፡፡
2. ሀጀሩል አስወድ
https://t.me/youthmission
ሀጀሩል አስወድ በተለያዩ አቅጣጫዎች ወደ 20 የሚደርሱ ጨረሮችን ይለቃል- እንደ አጥኚዎቹ ዘገባ፡፡ እነዚህ 20 ጨረሮች እያንዳንዳቸው ወደ 10000
ገደማ ጨረሮች ይፈረካከሳሉ፡፡
ሀጀሩል አስወድ ወደ እርሱ የሚጠቁምን (እጁን የሚዘረጋ)ወይም እርሱን የሚነካ ሰውን ስም ይመዘግባል፡፡
ይህን የሚያደርገው(የአንድን ሰው ስም የሚመዘግበው) አንድ ጊዜ ብቻ እንደሆነም ተረጋግጧል፡፡
3. ስጁድ
https://t.me/wincdaawa
ስጁድ በምናደርግበት ጊዜ በሰውነታችን ውስጥ የሚገኙ ማግኔቲክ ጨረሮች ወደ መሬት ውስጥ ወዳለው ማግኔት ይገባሉ፡፡ እነዚህ በሰውነታችን ውስጥ የሚገኙ ማግኔቲክ ጨረሮች ለብስጭት፣ ለድብርት፣ ለራስ ህመም እና ሌሎች አሉታዊ ስሜቶች እንደሚያጋልጡን ጥናቶች ያመለክታሉ፡፡
ነገር ግን አንድ ሰው ስጁድ በሚያደርግበት ጊዜ በውስጡ ያሉት ጨረሮች መሬት ውስጥ በተጋደመው ማግኔት ስለሚሳቡ ከሰውየው ለቀው ይወጣሉ፡፡ በዚህ ጊዜ ሰውየው እፎይታ ይሰማዋል (ቅልል ይለዋል)፡፡
https://t.me/joinchat/AAAAAENwILCl6ANTv-XZdQ
ሳይንስ የምድር መሀል (የመሬት እምብርት) ለንደን ሳትሆን መካ መሆኗን አረጋግጧል፡፡
በመሆኑም በመካ የማግኔቲክ ስበቱ ከፍተኛ ነው፡፡
ስለዚህ ለሐጅ ሄዶ በመካ ስጁድ የሚያደርግ ሰው በሰውነቱ ውስጥ ዜሮ የማግኔቲክ ጨረሮች ይኖሩታል ማለት ነው፡፡
ይህም ሰውየው እንገና ተወለደ ወደሚለው የእስልምና አስተምህሮ ይወስደናል፡፡
ሱብሀን አላህ ሱብሀን አላህ ጌታየ ጥራት ይገባህ።
https://t.me/joinchat/AAAAAENwILCl6ANTv-XZdQ
አላህ ሆይ ለይለተል ቀድርን ወፍቀን🤲👐👐አሚን ያረብ👐👐👐
ይህን እውነታ ሼር በማድረግ ለሌሎች እናሳውቅ👍
https://t.me/joinchat/AAAAAENwILCl6ANTv-XZdQ
Share↗️ሼር↗️Share↗️ሼር↗️
👥 85 - gross votes
JoN☞ https://t.me/iqraknow
1. ለይለቱል ቀድር በናሳ(NSA) ውስጥ አንድ ምርምር ተካሄደ፡፡ የዚህ ምርምር ውጤት ለይለቱል ቀድርን በተመለከተ ነው፡፡
https://t.me/joinchat/AAAAAENwILCl6ANTv-XZdQ
በናሳ የረጀም ጊዜ ጥናት መሠረት በዓመት ውስጥ ባሉ እያንዳንዱ ምሽት ከ 10000 እስከ 20000 ሺህ የሚደርሱ ተወርዋሪ ችቦዎች ከሰማይ ወደ ምድር ይወርዳሉ ፣አንዲት ምሽት ስትቀር፡፡ ይህንንም አላህ በሱረቱል ቀድር እንዲህ ሲል የገለፀው ነው፡-👇
{ ﺳَﻼﻡٌ ﻫِﻲ ﺣَﺘﻰ ﻣَﻄْﻠَﻊ ﺍﻟْﻔَﺠْﺮ }
ይቺ ምሽት በቁርአን ውስጥ ለይለተል ቀድር ተብላ የተወሳችው ሌሊት መሆኗን አወቁ፡፡
ናሳም ይህን የምርምር ውጤት የከፍተኛ ሚስጢር ፋይሎች (Top secret) ውስጥ ለ10 ዓመታት ያክል ለራሳቸው ዓላማ ሲሉ ደበቁት፡፡
ናሳ ውስጥ ከሚሰሩ ትልልቅ ጠፈርተኞች መካከል አንዱ የሆነው ካርነር ግን ይህን ሐቅ እንደዋዛ መደበቅ አልተዋጠለትም፡፡
https://t.me/joinchat/AAAAAENwILCl6ANTv-XZdQ
በኢስላም ላይ ተጨማሪ ምርምሮችን በማድረግ የሁሉም የምርምር ውጤቶች ከኢስላማዊ ሐቆች ጋር መስማማታቸውን ሲያውቅ ወዲያውኑ ሳያንገራግር ወደ ኢስላም ጥልቅ አለ፡፡
2. ሀጀሩል አስወድ
https://t.me/youthmission
ሀጀሩል አስወድ በተለያዩ አቅጣጫዎች ወደ 20 የሚደርሱ ጨረሮችን ይለቃል- እንደ አጥኚዎቹ ዘገባ፡፡ እነዚህ 20 ጨረሮች እያንዳንዳቸው ወደ 10000
ገደማ ጨረሮች ይፈረካከሳሉ፡፡
ሀጀሩል አስወድ ወደ እርሱ የሚጠቁምን (እጁን የሚዘረጋ)ወይም እርሱን የሚነካ ሰውን ስም ይመዘግባል፡፡
ይህን የሚያደርገው(የአንድን ሰው ስም የሚመዘግበው) አንድ ጊዜ ብቻ እንደሆነም ተረጋግጧል፡፡
3. ስጁድ
https://t.me/wincdaawa
ስጁድ በምናደርግበት ጊዜ በሰውነታችን ውስጥ የሚገኙ ማግኔቲክ ጨረሮች ወደ መሬት ውስጥ ወዳለው ማግኔት ይገባሉ፡፡ እነዚህ በሰውነታችን ውስጥ የሚገኙ ማግኔቲክ ጨረሮች ለብስጭት፣ ለድብርት፣ ለራስ ህመም እና ሌሎች አሉታዊ ስሜቶች እንደሚያጋልጡን ጥናቶች ያመለክታሉ፡፡
ነገር ግን አንድ ሰው ስጁድ በሚያደርግበት ጊዜ በውስጡ ያሉት ጨረሮች መሬት ውስጥ በተጋደመው ማግኔት ስለሚሳቡ ከሰውየው ለቀው ይወጣሉ፡፡ በዚህ ጊዜ ሰውየው እፎይታ ይሰማዋል (ቅልል ይለዋል)፡፡
https://t.me/joinchat/AAAAAENwILCl6ANTv-XZdQ
ሳይንስ የምድር መሀል (የመሬት እምብርት) ለንደን ሳትሆን መካ መሆኗን አረጋግጧል፡፡
በመሆኑም በመካ የማግኔቲክ ስበቱ ከፍተኛ ነው፡፡
ስለዚህ ለሐጅ ሄዶ በመካ ስጁድ የሚያደርግ ሰው በሰውነቱ ውስጥ ዜሮ የማግኔቲክ ጨረሮች ይኖሩታል ማለት ነው፡፡
ይህም ሰውየው እንገና ተወለደ ወደሚለው የእስልምና አስተምህሮ ይወስደናል፡፡
ሱብሀን አላህ ሱብሀን አላህ ጌታየ ጥራት ይገባህ።
https://t.me/joinchat/AAAAAENwILCl6ANTv-XZdQ
አላህ ሆይ ለይለተል ቀድርን ወፍቀን🤲👐👐አሚን ያረብ👐👐👐
ይህን እውነታ ሼር በማድረግ ለሌሎች እናሳውቅ👍
https://t.me/joinchat/AAAAAENwILCl6ANTv-XZdQ
Share↗️ሼር↗️Share↗️ሼር↗️
👥 85 - gross votes
ግርምቴን ያጫሩ ንግግሮች፦
🐝የሱጁድ አድራጊዎችን (በግንባራቸው መሬት ላይ ተደፍተው ብቸኛውን አምላካቸውን የሚያመልኩትን የሚማፀኑትን)ግንባር መሬት አትረሳም።
🐝ሌሊትም የአቢዶችን ማቃሰት አይረሳም።
🐝ጉንጭም የተውባ አድራጊዎችን እንባ አትዘነጋም።
🐝ወንጀለኞች ብንሆንም ሙእሚኖች መሆናችንን አሏህ (ሱወ) ያውቃል።
🐝እድሜ በፍጥነት ያልፋልና ገደብ የለሽ ከሆነ ረጅም ምኞት አደራ!!ምላስህን ከምላስ ወለምታ (gaffe)ጠብቃት።
🐝ሁሉም ተወልዶ ያልፋል(ይሞታል)፤አሏህ (ሱወ)ግን ዝንተ-አለም ህያው ነው፤በፍፁምም አያሞትም።
📡📡📡📡📡
ሀርን የለበሰ ሁሉ አርአያዊ መሪ አሸዋ አንጥፎ የተኛ ሁሉ ድሀ አለመሆኑን በህይወት ውስጥ በርግጥ ተምሪያለሁ። ሀር ለብሶ ወራዳ አሸዋ አንጥፎ አርአያ የሆነው ስንትና ስንት ነው ።
📡📡📡📡📡📡
ስለቫይታሚን ሷድ(ص) ሰምታችሁ ታውቁ ይሆን?
ቫይታሚን ሷድ(ص) ማለትማ፦
ፃም(صوم)፣ሶላት(صلاة)፣ሶደቃ(صدقة)፣ትእግስት(صبر)፣ዝምድናን መቀጠል(صلة رحم)፤እውነተኛነት(صدق) እና ደጋጎችን መጎዳኘት ጓደኛ አድርጎ መያዝ(صحبة صالحة)
ይህ ቫይታሚን 《ص》የሚባለው የምግብ ክፍል ሩሀችንን በመገንባት የሚታወቅ እንደሆነ ሁሉ ፍቱን ፈዋሽነቱ የተረጋገጠ የመዳኒትንም አይነት አዝልሀለሁ ። ይህም መድሀኒት የሚከተለው ነው ፦
🍁🍁የመድሀኒቱ ስም ፦ "ካሁን በኃላ አትረበሽ"፣"ካሁን በኋላ አትጨነቅ"፣"ካሁን በኋላ አትጠበብ" ።
🍁የተሰራበት ንጥረ ነገር ፦
لا إله إلا أنت سبحنك إني كنت من الظالمين
《ካንተ ውጭ በሀቅ የሚመለክ አምላክ የለም ጥራት ይገባህ እኔ ከበዳዮች ነኝ /ብየ እመሰክራለሁ/ 》ከሚለው የአላህ ቃል ነው ።
🍁የመድሀነቱ አጠቃቀም ፦ በስጁድ ውስጥ ብትጠቀመው በጣም ውጤታማ ያደርገሀል ።
🍁ውጤቱ ፦
《 فاستجبنا له ونجيناه من الغم وكذالك ننجي المؤمنين》
«ዱአውን ተቀበልነው ከጭንቀቱም ገላገልነው እንደዚሁ ሙእሚኖችን ከጭንቀት እንገላግላቸዋለን» በሚለው የአላህ ቃል የተረጋገጠ ነው ።
🍁መለያው ፦ ይህ መድሀኒት ነፍስ ውስጥ እርካታን ፣ እረፍትን በማስገኘትና ፍርሀትን ፣ ትካዜን ፣ መረበሽን ፣ የነርቭ ውጥረትን እንዲሁም የወንጀል ነቀርሳን በማስወገድ ከሌላው ይለያል ።
🍁ከህክምናው ጋር መጥፎ ስነ ምግባር አብሮ ስለማይሄድ ታካሚው ሊታቀብ ይገባል ።
ይህንን መድሀኒት ግፍ ፣ መረገጥ ፣ የሀሳብ መጨናነቅና በህይወት ውጣ ውረድ የልብ ጥበት በተሰማህ ሁሉ ወቅት መውሰድ ትችላለህ ።
🍁የህክምናው ጊዜ ፦ እድሜ ልክ ።
لا إله إلا أنت سبحنك إني كنت من الظالمين
ማሳሰቢያ ፦ ይህንን መድሀኒት ቀፎህ ላይ ሳታስቀር ለሁሉም ህብረተሰብ መበተን እንዳለብህ እንዳትረሳ ።
💐💐💐💐💐💐
🐝የሱጁድ አድራጊዎችን (በግንባራቸው መሬት ላይ ተደፍተው ብቸኛውን አምላካቸውን የሚያመልኩትን የሚማፀኑትን)ግንባር መሬት አትረሳም።
🐝ሌሊትም የአቢዶችን ማቃሰት አይረሳም።
🐝ጉንጭም የተውባ አድራጊዎችን እንባ አትዘነጋም።
🐝ወንጀለኞች ብንሆንም ሙእሚኖች መሆናችንን አሏህ (ሱወ) ያውቃል።
🐝እድሜ በፍጥነት ያልፋልና ገደብ የለሽ ከሆነ ረጅም ምኞት አደራ!!ምላስህን ከምላስ ወለምታ (gaffe)ጠብቃት።
🐝ሁሉም ተወልዶ ያልፋል(ይሞታል)፤አሏህ (ሱወ)ግን ዝንተ-አለም ህያው ነው፤በፍፁምም አያሞትም።
📡📡📡📡📡
ሀርን የለበሰ ሁሉ አርአያዊ መሪ አሸዋ አንጥፎ የተኛ ሁሉ ድሀ አለመሆኑን በህይወት ውስጥ በርግጥ ተምሪያለሁ። ሀር ለብሶ ወራዳ አሸዋ አንጥፎ አርአያ የሆነው ስንትና ስንት ነው ።
📡📡📡📡📡📡
ስለቫይታሚን ሷድ(ص) ሰምታችሁ ታውቁ ይሆን?
ቫይታሚን ሷድ(ص) ማለትማ፦
ፃም(صوم)፣ሶላት(صلاة)፣ሶደቃ(صدقة)፣ትእግስት(صبر)፣ዝምድናን መቀጠል(صلة رحم)፤እውነተኛነት(صدق) እና ደጋጎችን መጎዳኘት ጓደኛ አድርጎ መያዝ(صحبة صالحة)
ይህ ቫይታሚን 《ص》የሚባለው የምግብ ክፍል ሩሀችንን በመገንባት የሚታወቅ እንደሆነ ሁሉ ፍቱን ፈዋሽነቱ የተረጋገጠ የመዳኒትንም አይነት አዝልሀለሁ ። ይህም መድሀኒት የሚከተለው ነው ፦
🍁🍁የመድሀኒቱ ስም ፦ "ካሁን በኃላ አትረበሽ"፣"ካሁን በኋላ አትጨነቅ"፣"ካሁን በኋላ አትጠበብ" ።
🍁የተሰራበት ንጥረ ነገር ፦
لا إله إلا أنت سبحنك إني كنت من الظالمين
《ካንተ ውጭ በሀቅ የሚመለክ አምላክ የለም ጥራት ይገባህ እኔ ከበዳዮች ነኝ /ብየ እመሰክራለሁ/ 》ከሚለው የአላህ ቃል ነው ።
🍁የመድሀነቱ አጠቃቀም ፦ በስጁድ ውስጥ ብትጠቀመው በጣም ውጤታማ ያደርገሀል ።
🍁ውጤቱ ፦
《 فاستجبنا له ونجيناه من الغم وكذالك ننجي المؤمنين》
«ዱአውን ተቀበልነው ከጭንቀቱም ገላገልነው እንደዚሁ ሙእሚኖችን ከጭንቀት እንገላግላቸዋለን» በሚለው የአላህ ቃል የተረጋገጠ ነው ።
🍁መለያው ፦ ይህ መድሀኒት ነፍስ ውስጥ እርካታን ፣ እረፍትን በማስገኘትና ፍርሀትን ፣ ትካዜን ፣ መረበሽን ፣ የነርቭ ውጥረትን እንዲሁም የወንጀል ነቀርሳን በማስወገድ ከሌላው ይለያል ።
🍁ከህክምናው ጋር መጥፎ ስነ ምግባር አብሮ ስለማይሄድ ታካሚው ሊታቀብ ይገባል ።
ይህንን መድሀኒት ግፍ ፣ መረገጥ ፣ የሀሳብ መጨናነቅና በህይወት ውጣ ውረድ የልብ ጥበት በተሰማህ ሁሉ ወቅት መውሰድ ትችላለህ ።
🍁የህክምናው ጊዜ ፦ እድሜ ልክ ።
لا إله إلا أنت سبحنك إني كنت من الظالمين
ማሳሰቢያ ፦ ይህንን መድሀኒት ቀፎህ ላይ ሳታስቀር ለሁሉም ህብረተሰብ መበተን እንዳለብህ እንዳትረሳ ።
💐💐💐💐💐💐
☞ የሸዋልን ፆም ለጀመሩ እህቶች አስፈላጊ ጥቆማዎች
በተያያዘ
الحمد لله والصلاة والسلام على رسول الله وعلى آله وصحبه، أما بعـد:
ከሸዋል ፆም ጋር ብዙ እህቶች ከሚጠይቋቸው ጥያቄዎች በመነሳት አምስት ጥቆማዎች ይኖሩኛል፤
1) ቀዳ ያለባት ሴት ከቀዳና ከሸዋል ሱና የትኛውን ታስቀድም?
☞ በሀይድ ወይም በወሊድ ደም ምክኒያት ረመዳንን አሟልታ ያልፆመች ሴት፤ ከሸዋል ስድስት ቀናት መፆምን አስመለክቶ በሀዲስ የተጠቀሰውን የአንድ አመት ፆም ምንዳ ለማግኘት አጅሩን እንደሚያገኝ ቃል የተገባለት ረመዳንን ካሟላ በኋላ የፆመው ሰው ስለሆነ፤ ቅድሚያ ረመዳንን መፆም ግድ ስለሚል በተቻላት መጠን ከሸዋል ሱና በፊት የረመዳንን ቀዷ ለማጠናቀቅ መሞከር ይኖርባታል።
📚 የሳውዲ ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ ይህንን በማስመልከት እንዲህ ብሏል፤ ¹ «ከረመዳን የተወሰኑ ቀናት ያሉበት ሰው በቅድሚያ እነሱን ሊፆምና ከዛ በኃላ ከሸዋል ወር ስድስት ቀናትን ሊፆም ይገባል፤ ምክኒያቱም ረመዳንን አስከትሎ ከሸዋል ስድስት ቀን ሊፆም የሚችለው ረመዳንን አሟልቶ ከፆመ ነው።» ፈታወለጅናህ 10/392
ይህንን መተግበር ሴቶች ያለባችውን ቀዷ በጊዜ መክፈል ይችሉ ዘንድ ያበረታቸዋል።
2) የረመዳንን ወር በሙሉ ካልፆመችስ?
📚 ሸይኽ ኡሰይሚን እንደገለፁት²
በወሊድ ወይም በተለያዩ በሽታዎች ምክኒያት ረመዳንን ሙሉዉን መፆም ያልቻለች ሴት ሸዋልን ቀዳ በማውጣት ከጨረሰችና ስድስቱን የሱና ቀናት መፆም የምትችልበት ጊዜ ሸዋል ውስጥ ካላገኘች የዘገየችው ከአቅም በላይ በሆነ ምክኒያት (ደሩራ) ስለሆነ ቀጣዩ የዙልቂእዳ ወር ከገባ በኃላም ቢሆን በሸዋል ሱና ነይታ ፆሟን ብታሟላው ኢን ሻ አላህ አጅሩን ታገኛለች። ይህንን መልእክት ያዘለውን የሸይኽ ኡሰይሚን ፈትዋ በመጅሙኡል ፈታዋ 20/19 ሲያብራሩ
3) ቀዳና የሸዋል ሱናን በአንድ ኒያ መፆም፦
📚 ሸይኽ ኢብኑ ባዝ ረሂመሁላህ (ኑሩን አለደርብ)² የጥያቄና መልስ ፕሮግራም ላይ ተጠይቀው ሲያብራሩ እንዲህ ብለዋል፤ «የስድስቱን ቀናት ፆም ከፈለገች በቅድሚያ ቀዳ አውጥታ በመቀጠል ሱናውን ፆም ትፁም። በሸዋል ወር ቀዳ አውጥታ ስድስቱን ቀናትም ከፆመች ትልቅ ኸይር ነው። የስድስቱን የሸዋል ቀናት ፆም ከቀዳ ጋር በአንድ ኒያ ብትፆም ግን የስድስቱን ቀናት አጅር ታገኛለች ብዬ አላስብም። የሸዋል ፆም የሚፆመው በተገደበ ጊዜ ሲሆን እራሱን የቻለ ኒያ ይፈልጋል።»
ስለዚህም ሁለቱን በአንድ ላይ መፆም ሳይሆን ቅድሚያ ረመዳንን አሟልቶ ሱናውን ፆም መጀመር ተገቢ ነው።
4) የሸዋል ወር ሳያልቅ የመጀመሪያዎቹ ስድስት ቀናት ቢያልፉስ?
☞ ብዙ ሴቶች የሸዋል ፆም የሚባለው ወሩ እንደገባ ያሉት ስድስት ቀናት ብቻ ይመስሏቸዋል። ይህ ስህተት ነው። በሀዲሱ የተጠቀሰው ምንዳ ከሸዋል ወር ስድስት ቀናት የፆመን ሰው ሁሉ ይመለከታል። ይህ ደግሞ መጀመሪያም መጨረሻም በመካከልም ሊሆን ይችላል።
5) የሸዋልን ፆም አከታትሎ መፆም፦
☞ ሸዋል እንደገባ ብዙ ሰዎች አከታትለው በመፆም ይጨርሳሉ። ይህም ስንፍናን ለማስወገድና በረመዳንግዴታ ያካበቱትን የመፆም ብቃት ላለማጣት ከማሰብ ነው። ነገር ግን በተቃራኒው ሰኞና ሀሙስ እንዲሁም አያመልቢድ በመፆም ሱና ፆም የመፆምን ልምድ ማዳበርም መልካም ነው። አንዳንድ ሴቶች አከታትለው መፆማቸው ስለሚመስላቸው ከመፆም ይሳነፋሉ። ይህ ሊታረም የሚገባው ግንዛቤ ነው።
አላህ ፆማችንን ይቀበለን ዘንድ እማፀነዋለሁ!
አቡጁነይድ ሸዋል 4/10/1436
————// ————
¹ (...والذي ينبغي لمن كان علي شيء من أيام رمضان أن يصومها أولا ثم يصوم ستة أيام من شوال ؛ لأنه لا يتحقق له اتباع صيام رمضان لست من شوال إلا إذا كان قد أكمل صيامه . وبالله التوفيق وصلى الله على نبينا محمد وآله وصحبه وسلم ) فتاوى الجنة الدائمة 10/392
² سئل الشيخ ابن عثيمين رحمه الله تعالى عما إذا كان على المرأة دين من رمضان فهل يجوز أن تقدم الست على الدين أم الدين على الست ؟
فأجاب بقوله : "إذا كان على المرأة قضاء من رمضان فإنها لا تصوم الستة أيام من شوال إلا بعد القضاء ، ذلك لأن النبي صلى الله عليه وسلم يقول : ( من صام رمضان ثم أتبعه ستا من شوال ) ومن عليها قضاء من رمضان لم تكن صامت رمضان فلا يحصل لها ثواب الأيام الست إلا بعد أن تنتهي من القضاء ، فلو فرض أن القضاء استوعب جميع شوال ، مثل أن تكون امرأة نفساء ولم تصم يوما من رمضان ، ثم شرعت في قضاء الصوم في شوال ولم تنته إلا بعد دخول شهر ذي القعدة فإنها تصوم الأيام الستة ، ويكون لها أجر من صامها في شوال ، لأن تأخيرها هنا للضرورة وهو ( أي صيامها للست في شوال) متعذر، فصار لها الأجر" انتهى مجموع الفتاوى 20/19
³ سئل الشيخ ابن باز رحمه الله
هل يجوز للمرأة الجمع بين صيام ستة أيام من شوال وقضاء ما عليها من رمضان في هذه الأيام الستة بنية القضاء والأجر معاً، أم لا بد من القضاء أولاً ثم صيام ستة أيام من شوال؟
نعم، تبدأ بالقضاء، ثم تصوم الست إذا أرادت، الست نافلة، فإذا قضت في شوال ما عليها ثم صامت الست من شوال فهذا خير عظيم، وأما أن تصوم الست بنية القضاء والست فلا يظهر لنا أنه يحصل لها بذلك أجر الست، الست تحتاج إلى نية خاصة في أيام مخصوصة.
.13470
والله تعالى المسؤول أن يوفقنا لما يحب ويرضى .
በተያያዘ
الحمد لله والصلاة والسلام على رسول الله وعلى آله وصحبه، أما بعـد:
ከሸዋል ፆም ጋር ብዙ እህቶች ከሚጠይቋቸው ጥያቄዎች በመነሳት አምስት ጥቆማዎች ይኖሩኛል፤
1) ቀዳ ያለባት ሴት ከቀዳና ከሸዋል ሱና የትኛውን ታስቀድም?
☞ በሀይድ ወይም በወሊድ ደም ምክኒያት ረመዳንን አሟልታ ያልፆመች ሴት፤ ከሸዋል ስድስት ቀናት መፆምን አስመለክቶ በሀዲስ የተጠቀሰውን የአንድ አመት ፆም ምንዳ ለማግኘት አጅሩን እንደሚያገኝ ቃል የተገባለት ረመዳንን ካሟላ በኋላ የፆመው ሰው ስለሆነ፤ ቅድሚያ ረመዳንን መፆም ግድ ስለሚል በተቻላት መጠን ከሸዋል ሱና በፊት የረመዳንን ቀዷ ለማጠናቀቅ መሞከር ይኖርባታል።
📚 የሳውዲ ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ ይህንን በማስመልከት እንዲህ ብሏል፤ ¹ «ከረመዳን የተወሰኑ ቀናት ያሉበት ሰው በቅድሚያ እነሱን ሊፆምና ከዛ በኃላ ከሸዋል ወር ስድስት ቀናትን ሊፆም ይገባል፤ ምክኒያቱም ረመዳንን አስከትሎ ከሸዋል ስድስት ቀን ሊፆም የሚችለው ረመዳንን አሟልቶ ከፆመ ነው።» ፈታወለጅናህ 10/392
ይህንን መተግበር ሴቶች ያለባችውን ቀዷ በጊዜ መክፈል ይችሉ ዘንድ ያበረታቸዋል።
2) የረመዳንን ወር በሙሉ ካልፆመችስ?
📚 ሸይኽ ኡሰይሚን እንደገለፁት²
በወሊድ ወይም በተለያዩ በሽታዎች ምክኒያት ረመዳንን ሙሉዉን መፆም ያልቻለች ሴት ሸዋልን ቀዳ በማውጣት ከጨረሰችና ስድስቱን የሱና ቀናት መፆም የምትችልበት ጊዜ ሸዋል ውስጥ ካላገኘች የዘገየችው ከአቅም በላይ በሆነ ምክኒያት (ደሩራ) ስለሆነ ቀጣዩ የዙልቂእዳ ወር ከገባ በኃላም ቢሆን በሸዋል ሱና ነይታ ፆሟን ብታሟላው ኢን ሻ አላህ አጅሩን ታገኛለች። ይህንን መልእክት ያዘለውን የሸይኽ ኡሰይሚን ፈትዋ በመጅሙኡል ፈታዋ 20/19 ሲያብራሩ
3) ቀዳና የሸዋል ሱናን በአንድ ኒያ መፆም፦
📚 ሸይኽ ኢብኑ ባዝ ረሂመሁላህ (ኑሩን አለደርብ)² የጥያቄና መልስ ፕሮግራም ላይ ተጠይቀው ሲያብራሩ እንዲህ ብለዋል፤ «የስድስቱን ቀናት ፆም ከፈለገች በቅድሚያ ቀዳ አውጥታ በመቀጠል ሱናውን ፆም ትፁም። በሸዋል ወር ቀዳ አውጥታ ስድስቱን ቀናትም ከፆመች ትልቅ ኸይር ነው። የስድስቱን የሸዋል ቀናት ፆም ከቀዳ ጋር በአንድ ኒያ ብትፆም ግን የስድስቱን ቀናት አጅር ታገኛለች ብዬ አላስብም። የሸዋል ፆም የሚፆመው በተገደበ ጊዜ ሲሆን እራሱን የቻለ ኒያ ይፈልጋል።»
ስለዚህም ሁለቱን በአንድ ላይ መፆም ሳይሆን ቅድሚያ ረመዳንን አሟልቶ ሱናውን ፆም መጀመር ተገቢ ነው።
4) የሸዋል ወር ሳያልቅ የመጀመሪያዎቹ ስድስት ቀናት ቢያልፉስ?
☞ ብዙ ሴቶች የሸዋል ፆም የሚባለው ወሩ እንደገባ ያሉት ስድስት ቀናት ብቻ ይመስሏቸዋል። ይህ ስህተት ነው። በሀዲሱ የተጠቀሰው ምንዳ ከሸዋል ወር ስድስት ቀናት የፆመን ሰው ሁሉ ይመለከታል። ይህ ደግሞ መጀመሪያም መጨረሻም በመካከልም ሊሆን ይችላል።
5) የሸዋልን ፆም አከታትሎ መፆም፦
☞ ሸዋል እንደገባ ብዙ ሰዎች አከታትለው በመፆም ይጨርሳሉ። ይህም ስንፍናን ለማስወገድና በረመዳንግዴታ ያካበቱትን የመፆም ብቃት ላለማጣት ከማሰብ ነው። ነገር ግን በተቃራኒው ሰኞና ሀሙስ እንዲሁም አያመልቢድ በመፆም ሱና ፆም የመፆምን ልምድ ማዳበርም መልካም ነው። አንዳንድ ሴቶች አከታትለው መፆማቸው ስለሚመስላቸው ከመፆም ይሳነፋሉ። ይህ ሊታረም የሚገባው ግንዛቤ ነው።
አላህ ፆማችንን ይቀበለን ዘንድ እማፀነዋለሁ!
አቡጁነይድ ሸዋል 4/10/1436
————// ————
¹ (...والذي ينبغي لمن كان علي شيء من أيام رمضان أن يصومها أولا ثم يصوم ستة أيام من شوال ؛ لأنه لا يتحقق له اتباع صيام رمضان لست من شوال إلا إذا كان قد أكمل صيامه . وبالله التوفيق وصلى الله على نبينا محمد وآله وصحبه وسلم ) فتاوى الجنة الدائمة 10/392
² سئل الشيخ ابن عثيمين رحمه الله تعالى عما إذا كان على المرأة دين من رمضان فهل يجوز أن تقدم الست على الدين أم الدين على الست ؟
فأجاب بقوله : "إذا كان على المرأة قضاء من رمضان فإنها لا تصوم الستة أيام من شوال إلا بعد القضاء ، ذلك لأن النبي صلى الله عليه وسلم يقول : ( من صام رمضان ثم أتبعه ستا من شوال ) ومن عليها قضاء من رمضان لم تكن صامت رمضان فلا يحصل لها ثواب الأيام الست إلا بعد أن تنتهي من القضاء ، فلو فرض أن القضاء استوعب جميع شوال ، مثل أن تكون امرأة نفساء ولم تصم يوما من رمضان ، ثم شرعت في قضاء الصوم في شوال ولم تنته إلا بعد دخول شهر ذي القعدة فإنها تصوم الأيام الستة ، ويكون لها أجر من صامها في شوال ، لأن تأخيرها هنا للضرورة وهو ( أي صيامها للست في شوال) متعذر، فصار لها الأجر" انتهى مجموع الفتاوى 20/19
³ سئل الشيخ ابن باز رحمه الله
هل يجوز للمرأة الجمع بين صيام ستة أيام من شوال وقضاء ما عليها من رمضان في هذه الأيام الستة بنية القضاء والأجر معاً، أم لا بد من القضاء أولاً ثم صيام ستة أيام من شوال؟
نعم، تبدأ بالقضاء، ثم تصوم الست إذا أرادت، الست نافلة، فإذا قضت في شوال ما عليها ثم صامت الست من شوال فهذا خير عظيم، وأما أن تصوم الست بنية القضاء والست فلا يظهر لنا أنه يحصل لها بذلك أجر الست، الست تحتاج إلى نية خاصة في أيام مخصوصة.
.13470
والله تعالى المسؤول أن يوفقنا لما يحب ويرضى .
إبراهم لاقو:
s Next
ﻣﺤﺐ ﺍﻟﺪﻳﻦ ﺍﻟﻄﺒﺮﻱ
ኢስላማዊ ፊልም፣ድራማና ነሺዳ በኢስላም ምንፅር
ﺍﻟﺤﻤﺪ ﻟﻠﻪ ﻭﻛﻔﻰ ﻭﺍﻟﺼﻼﺓ ﻭﺍﻟﺴﻼﻡ ﻋﻠﻰ ﻋﺒﺎﺩﻩ ﺍﻟﺬﻳﻦ ﺍﺻﻄﻔﻰ ﻭﻋﻠﻰ ﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﻪ ﻭﻣﻦ ﺍﻫﺘﺪﻯ ﺑﻬﺪﻳﻪ ﺇﻟﻰ ﻳﻮﻡ ﺍﻟﺪﻳﻨﺰ ﻭﺑﻌﺪ :
ሰሞኑን በነዚህ ነገሮች ዙርያ በወጣቱ መኃል ንትርኩ በዝቷል: ከፊሉ ሐላል ነው ሌላው ሐራም ነው በሚል ለሁለት ተከፍሎ ሲሟገት ይታያል: በአመለካከትና በግምዛቤ መለያየቱ ችገር አልነበረውም: ግን ይሄን እንደ ትልቅ አጀንዳ አድርጎ በመያዝ የቀልብ መለያየት መፈጠሩ በጣም የሚያሳዝን ነገር ነው: ቀደምቶች (ሰለፎች) ከዚህ በሚበልጥ የእምነትና (ዐቂዳ) የፊቅሂ ነጥቦች በአመለካከት ይለያዩ ነበር: ይሁን እንጂ ቀልባቸው አንድ ነበር: አንዱ ሌላውን ሊተችና ሊሰድብ ቀርቶ: ቅንጣት ታህል አንድነታቸውን የሚሰነጥቅ ቃልም ሆነ ተግባር አይታይባቸውም ነበር! ሁሉም በአመለካከቱና በግንዛቤው ይከባበር ነበር። የቦታ እጥረት ባይገድበን ኖሮ ብዙ ምሳሌዎችን ማቅረብ ይቻል ነበር: የፈለገ ሰው የታሪክ መዛግብትን በማገላበጥ ማግኘት ይችላል። ዲነል ኢስላምም የሚያስተምረን ይሄን ነው።
አንድ ታላቅ አሊም እነዲህ ይላሉ ((የግንዛቤ መለያየት ሀብት ነው: የቀልብ መለያየት ግን በሽታ ነው))
ከላይ የተጠቀሰው ርዕስ በዘመናችን ያሉ ዑለሞች በአመለካከት ለሁለት የተከፈሉበት ነገር ሲሆን: ሙስሊሙ ማህበረ ሰብ ከሁለቱ ለማስረጃ የቀረበውን መርጦ የመከተል መብት አለው: ግን ሌላውን አካል እኔ የመረጥኩትን ካልመረጣችሁ ብሎ በሙስሊሞች መኃል ጠብና ብጥብጥ መፍጠር፣ የሰለፎች ሳይሆን የአህሉል ቢድዓ መለያ ባህሪ ነው። ሼኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ– አላህ ይዘንላቸውና – እንዲህ ይላሉ: –ስለ አንድ በጊዚያቸው ኺላፍ የበዛበት ትንሽ አጀንዳ ከተናገሩ ቡኃላ (( ለእንደዚህ አይነት አጀንዳዎች ወገንተኝመት መፍጠር: የተከለከልነውን ልዩነት (ፊርቃ) የሚፈጥር ነገር ነው: ለደዚህም (መለያየት) የሚዳርገው በማህበረሰቡ መኃል የኺላፍ አጀንዳዎችን ማጉላት መውደድ ነው: ግን አጀንዳው በጣም ቀላል ነበር: በሸይጧን ግፊት የኺላፍ አጀንዳዎችን ማጉላት ናፍቆት ባይኖር ኖሮ። )) (መጅሙዑል ፈታዋ ሙጀለድ 22 ገፅ 436)
ይህን የመግቢያ ንግግር ከተረዳን: በሙስሊሙ መኃል ፊትና ለመፍጠር የሚነሱ የኺላፍ አጀንዳዎች ተገቢ ቦታቸውን መስጠት እንችላለን: አሊዚያ ግን ጠጠርን ተራራ፣ ሽንብራን ዱባ ያህል እያገዘፍን: በማይሆን ነገር ሙስሊሙን ማህበረ ሰብ መከፋፋል የተቀደሰ የአምልኮ ተግባር አድርገነው ልንይዘው እነችላለን! ግና የምንዘፈቅበት ኃጢያትና የሚያስከፍለው ዋጋ ቀላል አይምሰለን: የወንጀሉ ክብደት: ከኸምር፣ዚና፣ስረቆት ... ወዘተ የበለጠ መሆኑን ልናውቅ ይገባል: ምክንያቱም ሸይኹል ኢስላም እንደሚሉት: ((ኢስላም በሁለት እግር ነው የሚቆመው: ተውሂድና አንድነት። )) ስለዚህ የኢስላም ሁለተኛ እግር የሆነውን አንድነት ማፍረስ: የመጀመሪያውን እግር (ተውሂድን) ከማፍረስ የሚተናነስ አይደለም።
ወደ ርዕሳችን ስንመጣ: ከሁለቱ የዑለማዎች አመለካከት: ኢስልማዊ ነሺዳ፣ፊልምና ድራማ: ይዘታቸውና ግባቸው ኢስልምን ከመፃረር የፀዱ ከሆ: ይቻላል (ሐላል ነው) የሚለው አመለካከት ከማስረጃ አንፃር ለሐቅ የቀረበ ሆኖ እናገኘዋለን። እነደዚህም ስንል በወገንተኝነት ሳይሆን: ቀጥሎ ያሉትን ግልፅና ጠንካራ ማስረጃዎችን በመያዝ ነው:
1– ኢስላሚክ ነሺዳ:
ነሺዳ የሚለው ቃል አረብኛ ሲሆን: ትርጉሙ ግጥምን በሚያምር ድምፅና ቅላፄ ከፍ አድርጎ መዘመር ማለት ነው።
<=>: በኢስላም ያለው ሁክም (ብይን):
ነሺዳ እነደ ማንኛውም ንግግር: መልካሙ ሐላል ነው: አፀያፊው ደግሞ ሐራም ነው። ስለዚህ ነሺዳ ቀጥሎ ካሉት ክልከላዎች የፀዳ ከሆነ ሁክሙ (ብይኑ) ሐላል ነው።
ሀ– ይዘቱ ሐራም ከሆኑ ነገሮች የፀዳ ከሆነ። – ለምሳሌ: ከሺርክ፣ክህደት ፣ብለግና፣ ድንበር ማለፍና ከመሰሳሰሉ ኢስላም የሚከለክላቸው ቃላቶች–
ለ— ከሙዚቃ መሳሪያም የፀዳ ከሆነ።
ሐላል ለመሆኑ ማስረጃው:
1– ሁሉን አቀፍ የሆነ ፊቅሃዊ ቀመር (ቃዒደቱል ፊቅሂያህ) ነው።
ይህ ማለት ኢስላም ለሁሉም ነገር መሰረት(አስል) አድርጎለታል: የአንድን ነገር ሁክም (ብይን) ለማወቅ ከፈለግን:ቅድሚያ የዚያን ነገር መሰረት (አስል) ማወቅ አለብን: ያኔ የምንፈልገው ነገር ሁክሙ (ብይኑ) ቁልጭ ብሎ ይወጣልናል።
ይህ ሁሉን አቀፍ ፊቅሃዊ ቀመር እንዲህ የሚል ነው:
<< ማንኛውም ነገር ከንፁህ ዒባዳ (ዒባዳ መሕዷ) ውጭ ከሆነ: መሰረቱ (አስሉ) ሐላል ነው።>>
ዑለሞች እንዲህ በማለት ይገልፁታል:
( ﺍﻷﺻﻞ ﻓﻲ ﺍﻷﺷﻴﺎﺀ ﺍﻟﺤﻞ )
ስለዚህ ጉዳይ የበለጠ ለማወቅ በቀላሉ (ቀዋዒዱል ፊቅሂያ) በመባል የሚታወቀውን የሼኽ ናሲሩ ሰዕዲን ወይም የኢብኑ ኡሰይሚንን ኪታብ ማየት በቂ ነው።
ስለዚህ ነሺዳ፣ፊልምና ድራማን ሐራም የሚያደርጋቸው: ከቁርአንና ሐዲስ ግልፅ የሆነ ማስረጃ ከሌለ ሐላል ናቸው ማለት ነው። ሐላል ለመሆናቸው ማስረጃ አምጣ አይባልም: ይልቁንስ ማስረጃ የሚፈለገው ሐራም ነው ብሎ ከሚሞግተው አካል ነው ።
እነዚህ ነገሮች የሚፈቀዱ ለመሆናቸው ማስረጃ አምጡ ማለት: ዳቦ ሐላል ለመሆኑ ማስረጃ አምጡ እንደማለት ነው!
ይህን እውነታ ከኡሱልና ቀዋዒዱል ፊቅሂ እውቀት ጥቂት ግንዛቤ ያለው የሚያውቀው ነው: ይህን መሰረት (አስል) የተረዳና የተገበረው ሰው ብዙ ባለንበት ዘመን የሚለቀቁ ብዥታዎችን የሚያከሽፍበት ወሳኝ መሳሪያ በእጁ አለ: ከቁርአንና ከሐዲስ ግልፅ የሆነ ማስረጃ ያመጣ እንጂ ሌላ ማንም ሊረታው አይችልም: ከዚህ የእውቀት ዘርፍ ድርሻ የሌለው: በእውነት በጣም ትልቅ ኸይር የተነፈገ ነው: እንኳን ሁክም ሊሰጥ ይቅርና: የቁርአንና ሀዲስ ማስረጃዎችን መልእክትና ግብ በአግባቡ መረዳት ያዳግተዋል።
2– ሶሒህ የሆነ የነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሐዲስ ነው:
ሰዒድ ቢን ሙሰይብ አላህ ይዘንለትና እንዲህ ይላል: ((ሐሳን ቢን ሳቢት መስጊድ ውስጥ እየነሸደ: ዑመር በቆሪጥ (በቁጣ) ተመለከተው: ሐሳንም: ካንተ የሚበልጡት (ነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እያሉ እንኳ እነሽድ ነበር አለው። ....)) (ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል)
ከሐዲሱ የምንማረው መልካም ነሺዳ መስጊድ ውስጥ ቢሆንም ምንም ችንግር እንደሌለው ነው።
ኢማሙ ነሳኢ (መልካምን ግጥም መስጊድ ውስጥ መነሸድ ስለመፈቀዱ) በሚል ርዕስ (ሱነኑ ነሳኢ ገፅ 488)፣
ኢማሙል ቡኻሪ (መስጊድ ውስጥ ስለመግጠም) በሚል ርዕስ (ፈትሁል ባሪ ሙጀለድ 1 ገፅ 649) መዘገባቸው:ነሺዳ መስጊድ ውስጥ ቢሆንም ምንም ችግር እንደሌለው ያመላክታል።
ኢብኑ ሐጀር ኢማሙል ቡኻሪ በዚህ ርዕስ ስር ያመጡትን ሀዲስ ሲያብራሩ እንዲህ ይላሉ: ((የግጥሙ ይዘት ሐቅ ከሆነ መስጊድ ውስጥም ቢሆን ይፈቀዳል: ማንኛውም ሐቅ የሆነ ንግግር እንደሚፈቀደው: ሌላ ባጢል የሆኑ ንግግሮች እንደሚከለከሉት አይከለከልም))
ኢማሙ ቲርሚዚ እንዲህ ይላሉ: ((መልካም ግጥም መስጊድ ውስጥ መነሸድ እንደሚፈቀድ ብዙ ሐዲሶች ከነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ተዘግበዋል)) (ሱነኑ ቲርሚዚ ገፅ148)
የዑለማዎችን ንግግር ተመልከቱ: ነሺዳው ይዘቱ መልካም ከሆነ መስጊድ ውስጥ እንኳ ቢሆን እንደሚፈቀድ ነው የሚያመላክተው።
√ የዑመር ቢን ኸጧብ ሐሳንን መቃወም ግጥሙን ሳይሆን መስጊድ ውስጥ መሆኑን ነው።
3– በዘመናችን ያሉ ብዙ ታላላቅ ዑለሞች ነሺዳ እንደሚፈቀድ ፈትዋ ሰጥተዋል: የሁሉንም ማቅረብ የቦታው ጥበት ስለማይፈቅድልን ጥቂቱን እንመልከት:)
ሀ– የዘ
s Next
ﻣﺤﺐ ﺍﻟﺪﻳﻦ ﺍﻟﻄﺒﺮﻱ
ኢስላማዊ ፊልም፣ድራማና ነሺዳ በኢስላም ምንፅር
ﺍﻟﺤﻤﺪ ﻟﻠﻪ ﻭﻛﻔﻰ ﻭﺍﻟﺼﻼﺓ ﻭﺍﻟﺴﻼﻡ ﻋﻠﻰ ﻋﺒﺎﺩﻩ ﺍﻟﺬﻳﻦ ﺍﺻﻄﻔﻰ ﻭﻋﻠﻰ ﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﻪ ﻭﻣﻦ ﺍﻫﺘﺪﻯ ﺑﻬﺪﻳﻪ ﺇﻟﻰ ﻳﻮﻡ ﺍﻟﺪﻳﻨﺰ ﻭﺑﻌﺪ :
ሰሞኑን በነዚህ ነገሮች ዙርያ በወጣቱ መኃል ንትርኩ በዝቷል: ከፊሉ ሐላል ነው ሌላው ሐራም ነው በሚል ለሁለት ተከፍሎ ሲሟገት ይታያል: በአመለካከትና በግምዛቤ መለያየቱ ችገር አልነበረውም: ግን ይሄን እንደ ትልቅ አጀንዳ አድርጎ በመያዝ የቀልብ መለያየት መፈጠሩ በጣም የሚያሳዝን ነገር ነው: ቀደምቶች (ሰለፎች) ከዚህ በሚበልጥ የእምነትና (ዐቂዳ) የፊቅሂ ነጥቦች በአመለካከት ይለያዩ ነበር: ይሁን እንጂ ቀልባቸው አንድ ነበር: አንዱ ሌላውን ሊተችና ሊሰድብ ቀርቶ: ቅንጣት ታህል አንድነታቸውን የሚሰነጥቅ ቃልም ሆነ ተግባር አይታይባቸውም ነበር! ሁሉም በአመለካከቱና በግንዛቤው ይከባበር ነበር። የቦታ እጥረት ባይገድበን ኖሮ ብዙ ምሳሌዎችን ማቅረብ ይቻል ነበር: የፈለገ ሰው የታሪክ መዛግብትን በማገላበጥ ማግኘት ይችላል። ዲነል ኢስላምም የሚያስተምረን ይሄን ነው።
አንድ ታላቅ አሊም እነዲህ ይላሉ ((የግንዛቤ መለያየት ሀብት ነው: የቀልብ መለያየት ግን በሽታ ነው))
ከላይ የተጠቀሰው ርዕስ በዘመናችን ያሉ ዑለሞች በአመለካከት ለሁለት የተከፈሉበት ነገር ሲሆን: ሙስሊሙ ማህበረ ሰብ ከሁለቱ ለማስረጃ የቀረበውን መርጦ የመከተል መብት አለው: ግን ሌላውን አካል እኔ የመረጥኩትን ካልመረጣችሁ ብሎ በሙስሊሞች መኃል ጠብና ብጥብጥ መፍጠር፣ የሰለፎች ሳይሆን የአህሉል ቢድዓ መለያ ባህሪ ነው። ሼኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ– አላህ ይዘንላቸውና – እንዲህ ይላሉ: –ስለ አንድ በጊዚያቸው ኺላፍ የበዛበት ትንሽ አጀንዳ ከተናገሩ ቡኃላ (( ለእንደዚህ አይነት አጀንዳዎች ወገንተኝመት መፍጠር: የተከለከልነውን ልዩነት (ፊርቃ) የሚፈጥር ነገር ነው: ለደዚህም (መለያየት) የሚዳርገው በማህበረሰቡ መኃል የኺላፍ አጀንዳዎችን ማጉላት መውደድ ነው: ግን አጀንዳው በጣም ቀላል ነበር: በሸይጧን ግፊት የኺላፍ አጀንዳዎችን ማጉላት ናፍቆት ባይኖር ኖሮ። )) (መጅሙዑል ፈታዋ ሙጀለድ 22 ገፅ 436)
ይህን የመግቢያ ንግግር ከተረዳን: በሙስሊሙ መኃል ፊትና ለመፍጠር የሚነሱ የኺላፍ አጀንዳዎች ተገቢ ቦታቸውን መስጠት እንችላለን: አሊዚያ ግን ጠጠርን ተራራ፣ ሽንብራን ዱባ ያህል እያገዘፍን: በማይሆን ነገር ሙስሊሙን ማህበረ ሰብ መከፋፋል የተቀደሰ የአምልኮ ተግባር አድርገነው ልንይዘው እነችላለን! ግና የምንዘፈቅበት ኃጢያትና የሚያስከፍለው ዋጋ ቀላል አይምሰለን: የወንጀሉ ክብደት: ከኸምር፣ዚና፣ስረቆት ... ወዘተ የበለጠ መሆኑን ልናውቅ ይገባል: ምክንያቱም ሸይኹል ኢስላም እንደሚሉት: ((ኢስላም በሁለት እግር ነው የሚቆመው: ተውሂድና አንድነት። )) ስለዚህ የኢስላም ሁለተኛ እግር የሆነውን አንድነት ማፍረስ: የመጀመሪያውን እግር (ተውሂድን) ከማፍረስ የሚተናነስ አይደለም።
ወደ ርዕሳችን ስንመጣ: ከሁለቱ የዑለማዎች አመለካከት: ኢስልማዊ ነሺዳ፣ፊልምና ድራማ: ይዘታቸውና ግባቸው ኢስልምን ከመፃረር የፀዱ ከሆ: ይቻላል (ሐላል ነው) የሚለው አመለካከት ከማስረጃ አንፃር ለሐቅ የቀረበ ሆኖ እናገኘዋለን። እነደዚህም ስንል በወገንተኝነት ሳይሆን: ቀጥሎ ያሉትን ግልፅና ጠንካራ ማስረጃዎችን በመያዝ ነው:
1– ኢስላሚክ ነሺዳ:
ነሺዳ የሚለው ቃል አረብኛ ሲሆን: ትርጉሙ ግጥምን በሚያምር ድምፅና ቅላፄ ከፍ አድርጎ መዘመር ማለት ነው።
<=>: በኢስላም ያለው ሁክም (ብይን):
ነሺዳ እነደ ማንኛውም ንግግር: መልካሙ ሐላል ነው: አፀያፊው ደግሞ ሐራም ነው። ስለዚህ ነሺዳ ቀጥሎ ካሉት ክልከላዎች የፀዳ ከሆነ ሁክሙ (ብይኑ) ሐላል ነው።
ሀ– ይዘቱ ሐራም ከሆኑ ነገሮች የፀዳ ከሆነ። – ለምሳሌ: ከሺርክ፣ክህደት ፣ብለግና፣ ድንበር ማለፍና ከመሰሳሰሉ ኢስላም የሚከለክላቸው ቃላቶች–
ለ— ከሙዚቃ መሳሪያም የፀዳ ከሆነ።
ሐላል ለመሆኑ ማስረጃው:
1– ሁሉን አቀፍ የሆነ ፊቅሃዊ ቀመር (ቃዒደቱል ፊቅሂያህ) ነው።
ይህ ማለት ኢስላም ለሁሉም ነገር መሰረት(አስል) አድርጎለታል: የአንድን ነገር ሁክም (ብይን) ለማወቅ ከፈለግን:ቅድሚያ የዚያን ነገር መሰረት (አስል) ማወቅ አለብን: ያኔ የምንፈልገው ነገር ሁክሙ (ብይኑ) ቁልጭ ብሎ ይወጣልናል።
ይህ ሁሉን አቀፍ ፊቅሃዊ ቀመር እንዲህ የሚል ነው:
<< ማንኛውም ነገር ከንፁህ ዒባዳ (ዒባዳ መሕዷ) ውጭ ከሆነ: መሰረቱ (አስሉ) ሐላል ነው።>>
ዑለሞች እንዲህ በማለት ይገልፁታል:
( ﺍﻷﺻﻞ ﻓﻲ ﺍﻷﺷﻴﺎﺀ ﺍﻟﺤﻞ )
ስለዚህ ጉዳይ የበለጠ ለማወቅ በቀላሉ (ቀዋዒዱል ፊቅሂያ) በመባል የሚታወቀውን የሼኽ ናሲሩ ሰዕዲን ወይም የኢብኑ ኡሰይሚንን ኪታብ ማየት በቂ ነው።
ስለዚህ ነሺዳ፣ፊልምና ድራማን ሐራም የሚያደርጋቸው: ከቁርአንና ሐዲስ ግልፅ የሆነ ማስረጃ ከሌለ ሐላል ናቸው ማለት ነው። ሐላል ለመሆናቸው ማስረጃ አምጣ አይባልም: ይልቁንስ ማስረጃ የሚፈለገው ሐራም ነው ብሎ ከሚሞግተው አካል ነው ።
እነዚህ ነገሮች የሚፈቀዱ ለመሆናቸው ማስረጃ አምጡ ማለት: ዳቦ ሐላል ለመሆኑ ማስረጃ አምጡ እንደማለት ነው!
ይህን እውነታ ከኡሱልና ቀዋዒዱል ፊቅሂ እውቀት ጥቂት ግንዛቤ ያለው የሚያውቀው ነው: ይህን መሰረት (አስል) የተረዳና የተገበረው ሰው ብዙ ባለንበት ዘመን የሚለቀቁ ብዥታዎችን የሚያከሽፍበት ወሳኝ መሳሪያ በእጁ አለ: ከቁርአንና ከሐዲስ ግልፅ የሆነ ማስረጃ ያመጣ እንጂ ሌላ ማንም ሊረታው አይችልም: ከዚህ የእውቀት ዘርፍ ድርሻ የሌለው: በእውነት በጣም ትልቅ ኸይር የተነፈገ ነው: እንኳን ሁክም ሊሰጥ ይቅርና: የቁርአንና ሀዲስ ማስረጃዎችን መልእክትና ግብ በአግባቡ መረዳት ያዳግተዋል።
2– ሶሒህ የሆነ የነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሐዲስ ነው:
ሰዒድ ቢን ሙሰይብ አላህ ይዘንለትና እንዲህ ይላል: ((ሐሳን ቢን ሳቢት መስጊድ ውስጥ እየነሸደ: ዑመር በቆሪጥ (በቁጣ) ተመለከተው: ሐሳንም: ካንተ የሚበልጡት (ነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እያሉ እንኳ እነሽድ ነበር አለው። ....)) (ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል)
ከሐዲሱ የምንማረው መልካም ነሺዳ መስጊድ ውስጥ ቢሆንም ምንም ችንግር እንደሌለው ነው።
ኢማሙ ነሳኢ (መልካምን ግጥም መስጊድ ውስጥ መነሸድ ስለመፈቀዱ) በሚል ርዕስ (ሱነኑ ነሳኢ ገፅ 488)፣
ኢማሙል ቡኻሪ (መስጊድ ውስጥ ስለመግጠም) በሚል ርዕስ (ፈትሁል ባሪ ሙጀለድ 1 ገፅ 649) መዘገባቸው:ነሺዳ መስጊድ ውስጥ ቢሆንም ምንም ችግር እንደሌለው ያመላክታል።
ኢብኑ ሐጀር ኢማሙል ቡኻሪ በዚህ ርዕስ ስር ያመጡትን ሀዲስ ሲያብራሩ እንዲህ ይላሉ: ((የግጥሙ ይዘት ሐቅ ከሆነ መስጊድ ውስጥም ቢሆን ይፈቀዳል: ማንኛውም ሐቅ የሆነ ንግግር እንደሚፈቀደው: ሌላ ባጢል የሆኑ ንግግሮች እንደሚከለከሉት አይከለከልም))
ኢማሙ ቲርሚዚ እንዲህ ይላሉ: ((መልካም ግጥም መስጊድ ውስጥ መነሸድ እንደሚፈቀድ ብዙ ሐዲሶች ከነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ተዘግበዋል)) (ሱነኑ ቲርሚዚ ገፅ148)
የዑለማዎችን ንግግር ተመልከቱ: ነሺዳው ይዘቱ መልካም ከሆነ መስጊድ ውስጥ እንኳ ቢሆን እንደሚፈቀድ ነው የሚያመላክተው።
√ የዑመር ቢን ኸጧብ ሐሳንን መቃወም ግጥሙን ሳይሆን መስጊድ ውስጥ መሆኑን ነው።
3– በዘመናችን ያሉ ብዙ ታላላቅ ዑለሞች ነሺዳ እንደሚፈቀድ ፈትዋ ሰጥተዋል: የሁሉንም ማቅረብ የቦታው ጥበት ስለማይፈቅድልን ጥቂቱን እንመልከት:)
ሀ– የዘ
ውትር ፈትዋ ኮሚቴ (
ለጅነት አድዳኢማህ):
ጥያቄ: የሙዚቃ ሐራምነትን እናውቃለን: በኢስላሚክ ነሺዳ ብንለውጠው ሁክሙ(ብይኑ) ምን ይሆናል? ድቤ ያለበትን ነሺዳስ ማዳመጥ ይቻላልን?
መልስ: እንዳልከው ሙዚቃ ሀራም ነው። በሙዚቃ ፈንታ በኢስላሚክ ነሺዳ መለወጥ ይቻላል: ኢስላሚክ ነሺዳ ውስጧ: ተግሳፅ፣ጥበብ፣በኸይር ነገር ላይ ማበረታታት፣ ከመጥፎ ነገር ማራቅና የመሳሰሉትን ይዛለችና: ግን እንደ ዚክር የሚዘወትረው ነገር መሆን የለበትም: አልፎ አልፎ: የሰርግ፣የጉዞና የጂሃድ አጋጣሚዎች ሲኖሩ: እንደዚሁም ድብርትና የነፍስ ወደ ሀጢያት ማዘንበል ሲታይባት: መሆን አለበት።
ከዚህ ሁሉ ግን ቁርአን መቅራትና ዚክር ማድረግ በላጭ ነው። ሶሃቦች ትኩረታቸው ወደ ቁርአንና ሀዲስ ነበር: ሆኖም በተለያየ ጋጣሚ የሚዘምሩት ነሺዳም ነበራቸው።
ግን ነሺዳው የሙዚቃ መሳሪያ ካለው የሚፈቀድ አይሆንም። (ፈታዋ ለጅና አድ ዳኢማህ 4ኛ ሙጀለድ ገፅ 532–534) የቦታ እጥረት ስላለ ጥያቄውንም መልሱን አጠር አድርጌ ነው ያቀረብኩት: ሙሉን ጥያቄ ከነመልሱ ማየት የሚሻ በተሰጠው ዋቢ መግኘት ይችላል። አሊያም (ፈታዋ በለዲል ሐራም ገፅ 876—877) ላይ ያገኘዋል።
ለ– ኢማሙል አልባኒ አላህ ይዘንላቸው:
ጥያቄ: በወጣቶች መኃል ተሰራጭቶ የሚታየው ኢስላሚክ ነሺዳ የሚባለው ነገር ሁክሙ ምንድን ነው?
መልስ: ነሺዳው ያዘለው መልክት ኢስላሚክ ከሆነና ከሙዚቃ መሳሪያ ከፀዳ ምንም ችግር የለውም: ግን የሚፈቀድ ለመሆኑ ሁለት ቅድመ ሁኔታዎችን ልገልፅ እወዳለሁ:
1– ሸሪዓን ከሚፃረር ነገር የፀዳ መሆን አለበት ።
2– የዘውትር ስራ አድርገን መያዝ የለብንም: ምክንያቱም ቁርአን ከመቅራትና ዒልም ከመማር ያዘናጋልና።
ድቤን መጠቀም ሴቶች ለሰርግና ለበአል መጠቀም ይፈቀድላቸዋል: ለወንዶች ግን በፍፁም።
(ፈታዋ ኪባሩ ዑለማኢል ኡማህ ገፅ 1236)
ከዚህ ጋር ተቀራራቢ የሆነ ፈትዋቸውን (ፈታዋ አል አልባኒ ፊል መዲነቲ ወል ኢማራት ገፅ 176) በተሰኘው ኪታብ ላይ እናገኛለን: ግን ለየት የሚለው: (ኢስላሚክ ነሺዳ ሳይሆን መዝናኛ ነሺዳ ነው መባል ያለበት ያላሉ።)
√ የስሙ መለያየት አያጣላንም: በፈለግነው ስም እንሰይመው: ዋናው ነገር ሐላል ነው ወይስ አይደለም የሚለው ነው: የአልባኒ ፈትዋ ነሺዳው የተቀመጠለትን ቅድመ ሁኔታ ካሟላ የሚፈቀድ እንደሆነ ነው የሚያመላክተው።
ሐ– አል ኢማም አብደላ ቢን አብዲረህማን አል ጂብሪን – አላህ ይዘንላቸው–
ጥያቄ: ነሺዳ ማለት ምን ማለት ነው? ነሺዳ: ለወንዶች፣ለሴቶች፣ እንዲሁም ለህፃናት ሴቶች በኢስላም እንዴት ይታያል?
መልስ: ነሺዳ ማለት ግጥምን በአንድ ድምፅ ወይም በሁለት ድምፅ እየተቀባበሉ መዘመር ማለት ነው። ከፊል ዑለሞች ከሱፊዮችና ከዘፋኞች ጋር ያመሳስላል በማለት ጠልተውታል: ግን እኔ ዘንድ ተመራጩ ይዘቱ ሐራም ከሆነ ነገር ከፀዳና መልክቱ መልካምና ኢስላማዊ ከሆነ: የተፈቀደ መሆኑ ነው። ጥቅሙም በጣም የጎላ ነው: ከዘፈንና ወደ መጥፎ ምግባር ከሚገፋፉ ነገሮች የፀዳ ሲሆን። (አል ከንዙ ሰሚን ፊ ፈታዋ ኢብኒ ጂብሪን ገፅ 371)
2– ኢስላሚክ ፊልምና ድራማ:
ፊልምና ድራማ ማለት:የሰው ልጅ ነገሮችን በቀላሉ እንዲረዳ የሚያደር ምሳሌያዊ ተግባር ነው።
ቀጥሎ ያሉትን መስፈርቶችን ካሟላ የሚፈቀድ ይሆናል:
ሀ– ይዘቱ ከሀራም ነገር የፀዳ ከሆነ: ሀራም ስንል:–
– አላህን፣መላኢኮችንና ነብያቶችን መስሎ መተወን የሌለበት: መሆን አለበት። ከፊል ዑለሞች ሶሃባዎችን ይጨምራሉ: ሌሎች ደግሞ: ክብራቸውን ከማጉደፍና በነርሱ ላይ ከመቅጠፍም የፀዳ ከሆነ ችግር የለውም ብለዋል።
ሐቁም ሶሃባዎችን መስሎ መስራት ችግር የለውም የሚለው ነው: ግን ክብራቸውን ከማጉደፍና: በነርሱ ላይ ከመቅጠፍ የፀዳ ሲሆን ነው። የሼኽ ኢብኑ ጂብሪን ፈታዋ ላይ እንደሚመጣልን።
– ከተከለከሉ ቃላቶች የፀዳ መሆን አለበት: ከኩፍር፣ከስድብ፣ብልግና፣ውሸት... ወዘተ የፀዳ መሆን አለበት:
ውሸት ሲባል ግን ተዋንያኑ መስሎ የሚሰራምን አካል ገፀ ባህሪ ተላብሶ የሚናገራቸው ንግግሮች ከውሸት አይቆጠሩም: ምክንያቱም ምሳሌ እየሰጠ ነውና። የሼኽ ኢብኑ ዑሰይሚንና ኢብኑ ጂብሪን ፈታዋ ላይ እንደምንደርስበት።
– ወንድ ሴትን ሴት ወንድን መስሎ ከመስራት የፀዳ መሆን አለበት።
– አጅነቢ የሆኑ ወንድና ሴቶች: ከመጨባበጥና መተቃቀፍ ንፁህ መሆን አለበት።
ለ– መልክቱና ግቡ ኢስላምን የሚፃረር መሆን የለበትም።
√ የተቀመጥለትን ቅድመ ሁኔታዎችን ካሟላ የሚፈቀድ ለመሆኑ ማስረጃው:
ለነሺዳ ያቀረብነው የመጀመሪያው ማስረጃ ለዚህም የሚያገለግል ጠንካራ ማስረጃ ነው።
ሐራም ነው የሚለው አካል ግልፅና የማያሻማ ማስረጃ ማቅረብ መቻል አለበት: ግን ማምጣት አይችልም: ምንአልባት የተለጣጠፉ ከሸረሪት ድር የማይሻል ነገር ሊያመጣ ይችላል: ግን ይህን ጠንካራ ፊቅሃዊ ቀመርን ሊቋቋም የሚችል አይደለምን: ምክንያቱም አንድን ነገር ከመሰረቱ ለማውጣት የተለጣጠፈ ማስረጃ ሳይሆን ግልፅና የማያሻማ ማስረጃ ነው የሚያስፈልገውና።
ሌላ ቀመሮችንም ማምጣት ይቻላል:
( ﺍﻷﻣﻮﺭ ﺑﻤﻘﺎﺻﺪﻫﺎ )
( ﺍﻟﻮﺳﺎﺋﻞ ﻟﻬﺎ ﺃﺣﻜﺎﻡ ﺍﻟﻤﻘﺎﺻﺪ )
መዳረሻዎች የግባቸውን ሁክም (ብይን) ነው የሚይዙት:
– ግቡ ሐላል ከሆነ መዳረሻውም ሐላል ይሆናል።
– ግቡ ሐራም ከሆነ መዳረሻውም ሐራም ይሆናል።
ስለዚህ የፊልሙና የድራማው ግብ ጥሩ ከሆነ: ሰውን ለማስተማር፣ኢስላም ለማስተዋወቅና ሰዉ ከመጥፎ ተግባር እንዲቆጠብ ለማድረግ ከሆነ: ይፈቀዳል ማለት ነው: ግን የፊልሙና የድራማው አላማ ኢስላምን የሚፃረር ከሆነ ሐራም ለመሆኑ ሁሉም ይስማማበታል።
√ የፊልምና ድራማ ተውኔት ይፈቀዳል የሚሉ የዘመናችን ዑለማዎች:
ሀ– ሼኽ መሐመድ ቢን ሷሊህ አል ዑሰይሚን አላህ ይዘንላቸው:
ጥያቄ: ቲያትርና ድራማ ለዳዕዋና ለመዝናኛ ከሆነ ሁክሙ (ብይኑ) ምንድን ነው?
መልስ: ድራማው ይዘቱ ከሐራም ነገር ከፀዳ ችግር አለው ብዬ አላስብም:ከሐራም ነገር የፀዳ ሰንል: ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)፣ሶሃቦችንና ታላላቅ ዑለማዎችን መስሎ መተወን፣ውሸት፣ ወንድ ሴትን:ሴት ወንድን መምሰል፣ካፊር ፋሲቅና ሙናፊቅን መስሎ መተወን የሌለበት ማለት ነው። ተውኔት ማለት በተግባር ምሳሌ መስጠት ስለሆነ: ሐራም ከሆኑት ነገሮች አይቆጠርም። ይህ ደግሞ ውሸት ነው አይባልም: ምክንያቱም ተዋንያኑ በተውኔት ውስጥ አንድ ሰውን መስሎ ሲሰራ ምሳሌ ለመስጠት እንጂ እኔ ያ ሰው ነኝ ለማለት አይደለም። (ፈታዋ ኪባሩ ኡለማኢል ኡማህ ገፅ 1132)
ተቀራራቢ የሆኑ ተጨማሪ የሼኹን ፈትዋ ማግኘት የሚሻ (ሲልሲለቱ ፈታዋ ኑሪ ዓለ ደርብ ካሴት ቁጥር 328፣ ሲልሲለቱ ሊቃኢል ባቢል መፍቱህ ቁጥር: 70&77)
ለ–የሳኡዲ የፈትዋ ኮሚቴ አባል የነበሩት: ሼኽ አብዱላሂ ቢን አብዲረህማን አል ጂብሪን አላህ ይዘንላቸው:
ጥያቄ: ሶሓባዎችን፣ዑለማዎችና ሙጃሂዲኖችን መስሎ መተወን: ወይም አንድን መህበረሰባዊ ችግር ለመፍታት፣ሰውን በመልካም ለማዘዝና ከመጥፎ ለመከልከል: ድራማ መተወን ሁክሙ (ብይኑ) ምንድን ነው?
መልስ: ቁርአንና ሐዲስ ነገሮችን በሚታወቁ ነገሮች ምሳሌ ሰጥተው እነደሚያስተምሩ ይታወቃል: ተውኔት ነፍስ ላይ በጣም ተፅኖ ፈጣሪና አዕምሮ ላይ የሚቀረፅ ነገር በመሆኑ: ያዳመጠው ወይም የተመለከተው ሰው: በቀላሉ አይረሳውም: ስለዚህ በቁርአን ውስጥ የተሰጡ ምሳሌዎችን መተወን ምንም ችግር የለውም: ...(ሁለት ምሳሌዎችን ሰጡ) : ስለዚህ ጠቃሚ ተውኔቶች: ታሪክን ወይም ጠቃሚ የሆነ ምሳሌን በመስጠት የሚያሰተምሩ ከሆነ: ችግር የለውም።
እንደዚ
ለጅነት አድዳኢማህ):
ጥያቄ: የሙዚቃ ሐራምነትን እናውቃለን: በኢስላሚክ ነሺዳ ብንለውጠው ሁክሙ(ብይኑ) ምን ይሆናል? ድቤ ያለበትን ነሺዳስ ማዳመጥ ይቻላልን?
መልስ: እንዳልከው ሙዚቃ ሀራም ነው። በሙዚቃ ፈንታ በኢስላሚክ ነሺዳ መለወጥ ይቻላል: ኢስላሚክ ነሺዳ ውስጧ: ተግሳፅ፣ጥበብ፣በኸይር ነገር ላይ ማበረታታት፣ ከመጥፎ ነገር ማራቅና የመሳሰሉትን ይዛለችና: ግን እንደ ዚክር የሚዘወትረው ነገር መሆን የለበትም: አልፎ አልፎ: የሰርግ፣የጉዞና የጂሃድ አጋጣሚዎች ሲኖሩ: እንደዚሁም ድብርትና የነፍስ ወደ ሀጢያት ማዘንበል ሲታይባት: መሆን አለበት።
ከዚህ ሁሉ ግን ቁርአን መቅራትና ዚክር ማድረግ በላጭ ነው። ሶሃቦች ትኩረታቸው ወደ ቁርአንና ሀዲስ ነበር: ሆኖም በተለያየ ጋጣሚ የሚዘምሩት ነሺዳም ነበራቸው።
ግን ነሺዳው የሙዚቃ መሳሪያ ካለው የሚፈቀድ አይሆንም። (ፈታዋ ለጅና አድ ዳኢማህ 4ኛ ሙጀለድ ገፅ 532–534) የቦታ እጥረት ስላለ ጥያቄውንም መልሱን አጠር አድርጌ ነው ያቀረብኩት: ሙሉን ጥያቄ ከነመልሱ ማየት የሚሻ በተሰጠው ዋቢ መግኘት ይችላል። አሊያም (ፈታዋ በለዲል ሐራም ገፅ 876—877) ላይ ያገኘዋል።
ለ– ኢማሙል አልባኒ አላህ ይዘንላቸው:
ጥያቄ: በወጣቶች መኃል ተሰራጭቶ የሚታየው ኢስላሚክ ነሺዳ የሚባለው ነገር ሁክሙ ምንድን ነው?
መልስ: ነሺዳው ያዘለው መልክት ኢስላሚክ ከሆነና ከሙዚቃ መሳሪያ ከፀዳ ምንም ችግር የለውም: ግን የሚፈቀድ ለመሆኑ ሁለት ቅድመ ሁኔታዎችን ልገልፅ እወዳለሁ:
1– ሸሪዓን ከሚፃረር ነገር የፀዳ መሆን አለበት ።
2– የዘውትር ስራ አድርገን መያዝ የለብንም: ምክንያቱም ቁርአን ከመቅራትና ዒልም ከመማር ያዘናጋልና።
ድቤን መጠቀም ሴቶች ለሰርግና ለበአል መጠቀም ይፈቀድላቸዋል: ለወንዶች ግን በፍፁም።
(ፈታዋ ኪባሩ ዑለማኢል ኡማህ ገፅ 1236)
ከዚህ ጋር ተቀራራቢ የሆነ ፈትዋቸውን (ፈታዋ አል አልባኒ ፊል መዲነቲ ወል ኢማራት ገፅ 176) በተሰኘው ኪታብ ላይ እናገኛለን: ግን ለየት የሚለው: (ኢስላሚክ ነሺዳ ሳይሆን መዝናኛ ነሺዳ ነው መባል ያለበት ያላሉ።)
√ የስሙ መለያየት አያጣላንም: በፈለግነው ስም እንሰይመው: ዋናው ነገር ሐላል ነው ወይስ አይደለም የሚለው ነው: የአልባኒ ፈትዋ ነሺዳው የተቀመጠለትን ቅድመ ሁኔታ ካሟላ የሚፈቀድ እንደሆነ ነው የሚያመላክተው።
ሐ– አል ኢማም አብደላ ቢን አብዲረህማን አል ጂብሪን – አላህ ይዘንላቸው–
ጥያቄ: ነሺዳ ማለት ምን ማለት ነው? ነሺዳ: ለወንዶች፣ለሴቶች፣ እንዲሁም ለህፃናት ሴቶች በኢስላም እንዴት ይታያል?
መልስ: ነሺዳ ማለት ግጥምን በአንድ ድምፅ ወይም በሁለት ድምፅ እየተቀባበሉ መዘመር ማለት ነው። ከፊል ዑለሞች ከሱፊዮችና ከዘፋኞች ጋር ያመሳስላል በማለት ጠልተውታል: ግን እኔ ዘንድ ተመራጩ ይዘቱ ሐራም ከሆነ ነገር ከፀዳና መልክቱ መልካምና ኢስላማዊ ከሆነ: የተፈቀደ መሆኑ ነው። ጥቅሙም በጣም የጎላ ነው: ከዘፈንና ወደ መጥፎ ምግባር ከሚገፋፉ ነገሮች የፀዳ ሲሆን። (አል ከንዙ ሰሚን ፊ ፈታዋ ኢብኒ ጂብሪን ገፅ 371)
2– ኢስላሚክ ፊልምና ድራማ:
ፊልምና ድራማ ማለት:የሰው ልጅ ነገሮችን በቀላሉ እንዲረዳ የሚያደር ምሳሌያዊ ተግባር ነው።
ቀጥሎ ያሉትን መስፈርቶችን ካሟላ የሚፈቀድ ይሆናል:
ሀ– ይዘቱ ከሀራም ነገር የፀዳ ከሆነ: ሀራም ስንል:–
– አላህን፣መላኢኮችንና ነብያቶችን መስሎ መተወን የሌለበት: መሆን አለበት። ከፊል ዑለሞች ሶሃባዎችን ይጨምራሉ: ሌሎች ደግሞ: ክብራቸውን ከማጉደፍና በነርሱ ላይ ከመቅጠፍም የፀዳ ከሆነ ችግር የለውም ብለዋል።
ሐቁም ሶሃባዎችን መስሎ መስራት ችግር የለውም የሚለው ነው: ግን ክብራቸውን ከማጉደፍና: በነርሱ ላይ ከመቅጠፍ የፀዳ ሲሆን ነው። የሼኽ ኢብኑ ጂብሪን ፈታዋ ላይ እንደሚመጣልን።
– ከተከለከሉ ቃላቶች የፀዳ መሆን አለበት: ከኩፍር፣ከስድብ፣ብልግና፣ውሸት... ወዘተ የፀዳ መሆን አለበት:
ውሸት ሲባል ግን ተዋንያኑ መስሎ የሚሰራምን አካል ገፀ ባህሪ ተላብሶ የሚናገራቸው ንግግሮች ከውሸት አይቆጠሩም: ምክንያቱም ምሳሌ እየሰጠ ነውና። የሼኽ ኢብኑ ዑሰይሚንና ኢብኑ ጂብሪን ፈታዋ ላይ እንደምንደርስበት።
– ወንድ ሴትን ሴት ወንድን መስሎ ከመስራት የፀዳ መሆን አለበት።
– አጅነቢ የሆኑ ወንድና ሴቶች: ከመጨባበጥና መተቃቀፍ ንፁህ መሆን አለበት።
ለ– መልክቱና ግቡ ኢስላምን የሚፃረር መሆን የለበትም።
√ የተቀመጥለትን ቅድመ ሁኔታዎችን ካሟላ የሚፈቀድ ለመሆኑ ማስረጃው:
ለነሺዳ ያቀረብነው የመጀመሪያው ማስረጃ ለዚህም የሚያገለግል ጠንካራ ማስረጃ ነው።
ሐራም ነው የሚለው አካል ግልፅና የማያሻማ ማስረጃ ማቅረብ መቻል አለበት: ግን ማምጣት አይችልም: ምንአልባት የተለጣጠፉ ከሸረሪት ድር የማይሻል ነገር ሊያመጣ ይችላል: ግን ይህን ጠንካራ ፊቅሃዊ ቀመርን ሊቋቋም የሚችል አይደለምን: ምክንያቱም አንድን ነገር ከመሰረቱ ለማውጣት የተለጣጠፈ ማስረጃ ሳይሆን ግልፅና የማያሻማ ማስረጃ ነው የሚያስፈልገውና።
ሌላ ቀመሮችንም ማምጣት ይቻላል:
( ﺍﻷﻣﻮﺭ ﺑﻤﻘﺎﺻﺪﻫﺎ )
( ﺍﻟﻮﺳﺎﺋﻞ ﻟﻬﺎ ﺃﺣﻜﺎﻡ ﺍﻟﻤﻘﺎﺻﺪ )
መዳረሻዎች የግባቸውን ሁክም (ብይን) ነው የሚይዙት:
– ግቡ ሐላል ከሆነ መዳረሻውም ሐላል ይሆናል።
– ግቡ ሐራም ከሆነ መዳረሻውም ሐራም ይሆናል።
ስለዚህ የፊልሙና የድራማው ግብ ጥሩ ከሆነ: ሰውን ለማስተማር፣ኢስላም ለማስተዋወቅና ሰዉ ከመጥፎ ተግባር እንዲቆጠብ ለማድረግ ከሆነ: ይፈቀዳል ማለት ነው: ግን የፊልሙና የድራማው አላማ ኢስላምን የሚፃረር ከሆነ ሐራም ለመሆኑ ሁሉም ይስማማበታል።
√ የፊልምና ድራማ ተውኔት ይፈቀዳል የሚሉ የዘመናችን ዑለማዎች:
ሀ– ሼኽ መሐመድ ቢን ሷሊህ አል ዑሰይሚን አላህ ይዘንላቸው:
ጥያቄ: ቲያትርና ድራማ ለዳዕዋና ለመዝናኛ ከሆነ ሁክሙ (ብይኑ) ምንድን ነው?
መልስ: ድራማው ይዘቱ ከሐራም ነገር ከፀዳ ችግር አለው ብዬ አላስብም:ከሐራም ነገር የፀዳ ሰንል: ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)፣ሶሃቦችንና ታላላቅ ዑለማዎችን መስሎ መተወን፣ውሸት፣ ወንድ ሴትን:ሴት ወንድን መምሰል፣ካፊር ፋሲቅና ሙናፊቅን መስሎ መተወን የሌለበት ማለት ነው። ተውኔት ማለት በተግባር ምሳሌ መስጠት ስለሆነ: ሐራም ከሆኑት ነገሮች አይቆጠርም። ይህ ደግሞ ውሸት ነው አይባልም: ምክንያቱም ተዋንያኑ በተውኔት ውስጥ አንድ ሰውን መስሎ ሲሰራ ምሳሌ ለመስጠት እንጂ እኔ ያ ሰው ነኝ ለማለት አይደለም። (ፈታዋ ኪባሩ ኡለማኢል ኡማህ ገፅ 1132)
ተቀራራቢ የሆኑ ተጨማሪ የሼኹን ፈትዋ ማግኘት የሚሻ (ሲልሲለቱ ፈታዋ ኑሪ ዓለ ደርብ ካሴት ቁጥር 328፣ ሲልሲለቱ ሊቃኢል ባቢል መፍቱህ ቁጥር: 70&77)
ለ–የሳኡዲ የፈትዋ ኮሚቴ አባል የነበሩት: ሼኽ አብዱላሂ ቢን አብዲረህማን አል ጂብሪን አላህ ይዘንላቸው:
ጥያቄ: ሶሓባዎችን፣ዑለማዎችና ሙጃሂዲኖችን መስሎ መተወን: ወይም አንድን መህበረሰባዊ ችግር ለመፍታት፣ሰውን በመልካም ለማዘዝና ከመጥፎ ለመከልከል: ድራማ መተወን ሁክሙ (ብይኑ) ምንድን ነው?
መልስ: ቁርአንና ሐዲስ ነገሮችን በሚታወቁ ነገሮች ምሳሌ ሰጥተው እነደሚያስተምሩ ይታወቃል: ተውኔት ነፍስ ላይ በጣም ተፅኖ ፈጣሪና አዕምሮ ላይ የሚቀረፅ ነገር በመሆኑ: ያዳመጠው ወይም የተመለከተው ሰው: በቀላሉ አይረሳውም: ስለዚህ በቁርአን ውስጥ የተሰጡ ምሳሌዎችን መተወን ምንም ችግር የለውም: ...(ሁለት ምሳሌዎችን ሰጡ) : ስለዚህ ጠቃሚ ተውኔቶች: ታሪክን ወይም ጠቃሚ የሆነ ምሳሌን በመስጠት የሚያሰተምሩ ከሆነ: ችግር የለውም።
እንደዚ
የኢድ የመጀመሪያው ቀን ነገ ጁምዓ እንደሚሆን ኢንዶኖዢያ አሳውቃለች!!
ምንጭ ፦https://t.me/badratkhaier
ምንጭ ፦https://t.me/badratkhaier
Telegram
بذرة خير
بطاقات ومقاطع دعوية وكلمات هادفة
انضم الآن وشارك المنشورات مع أصدقائك
انضم الآن وشارك المنشورات مع أصدقائك
ለዒድ #ማስታወሻ
1- በዒድ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት መለዋወጥ ከሰለፎች የተገኘ ስራ ነው።ዒድ ሙባረክ፣ ዒድ ሰዒድ እና መሰልየመልካም ምኞት መግለጫዎችን እንድሁም ዱዓዎችን መባባል በራሱ አምልኮት አይደለም። ዐዳ( ባህል ) ዉስጥ ነው የሚመደበው።ስለሆነም ከዒድ ሶላት ቀድሞ የደስታ መግለጫዎቹን መለዋወጥ ይቻላል። ነገር ግን ሰለፎች የሚጠቀሙት ዒድ ሶላትን ሰግደው ካጠናቀቁ በኋላ ነበር።ስለዚህ ሶላታችንን ሰግደን የእንኳን አደረሳችሁ መልእክቶቻችንን ብንለዋወጥ በላጩና የተሻለው መንገድ ነው። ቀድሞ መልእክት የላከም አይወቀስም::
2- ዒድ የደስታ ቀን ነው።ስለሆነም ሀዘንን የሚቀሰቅሱ፣ናፍቆትን የሚጭሩ መልእክቶችን ማስታወስ አይገባም።በዒድ ቀን ጸብና ጭቅጭቅም ተገቢ አይደለም። ያጠናቸው ሁሉ አይመለሱምና ባለፈው አመት ዒድ ከኛ ጋ የነበሩትን በማነሳሳት የዛሬን ደስታ ማደፍረስ ተገቢ አይደለም።
3- ቤተሰብና ወዳጆችን መዘየርም የሚበረታታ ስራ ነው።ዒድ በሙስሊሞች መካከል ያለዉን ጥብቅ ትስስር የሚናሳይበት አጋጣሚ ነው። መልእክተኛው "ጎረቤቱ እየተራበ እሱ ጠግቦ ያደረ ሰው ወላሂ እሱ እምነቱ ሙሉ አይደለም" ብለዋልና የራስ የራሳችሁን ብቻ አታስተካክሉ።የጎረቤትም ሀቅ አለ።ስታረዱ ከፍያለዉን እረዱ(ከቻላችሁ)።ስትቀቅሉ መረቁን በርከት አድርጉት።የጎረቤቶቻችሁን ሁኔታ ተከታተሉ።
4- ዒድ ሶላት በእያንዳንዱ ግለሰብ ላይ የተጣለ ግዴታ ነው።ስለዚህ ሴቶች የቤት ዝግጅት ላይ በማተኮር የዒድ ምንዳ እንዳታጡ።ሌባ እስካልተሰጋ ድረስ የቤት ሰራተኞቻችሁንም ለኢድ ሶላት እንድሄዱ መፍቀድ ብቻ ሳይሆን ማዘዝም አለባችሁ።ሀይድ ላይ ያሉ ሴቶች ሳይቀሩ መሳተፍ አለባቸው።ባይሆን ሶላት እንዳይሰግዱ።
5- የዒድ አልፊጥር ሶላት በማለዳ መሰገዱ ሱና መሆኑን አትዘንጉ።ስለዚህ ፈጥናችሁ በመስገጃ ቦታ ተገኙ።
6- ረመዳን መጠናቀቁ ከተረጋገጠበት ደቂቃ ጀምሮ ተክቢራ ማድረግ እና አላህን ማመስገን የተወደደ ስራ መሆኑን አትዘንጉ። ተክቢራው የተደነገገው ለኢድ ሶላት ጉዞ ሲጀመር አይደለም። ረመዳን መውጣቱ ሲታወቅ ጀምሮ ነው።
7- በሁሉም ቦታዎች ድምጽን ከፍፍ አድርጎ ተክቢራ ማድረጉ ሱና ነው።ሆን ብሎ በማሰብ ወይም በአንድ መሪ ተከትሎ በአንድ ድምጽ ተክቢራ ማለቱ የማይገባ ስራ ነው። ሁሉም በግል በግሉ ይጩህ። ሳይታሰብበት የሁሉም ሰው ድምጽ በአንድ ላይ ከወጣ ግን ችግር የለዉም።
8- ሶላቱ ከተጠናቀቀ በኋላ ኹጥባዉን መከታተል ሱና ነው።እንደግዴታ በመቁጠር (ተቀመጡ፣ ኹጥባው የሶላቱ ክፍል ነው ...) እያሉ ሰዎችን ማስቸገር ተገቢ አይደለም። ነብያችን የፈለገ ይከታተል. ያልፈለገ ይሂድ የሚል መልእክት ያለው ሀዲስ ተናግረዋል።
9- የዒድ አልፊጥር ሶላቱ እንደተጠናቀቀ ተክቢራዉም አብሮ ይጠናቀቃል።
10- ዒድ እለተ ጁሙዐ ከሆነ የጁሙዓን ሶላት መስገድ ግዴታ አይደለም። አስተዉሉ ዙህር የቀረ እንዳይመስላችሁ። በጁሙዓ ምትክ ዙህር መስገድ ግዴታ ነው።
11- ዒድ የምግብና የመጠጥ ቀን ነው። ነገር ግን ሁሉም በልክ ሊሆን ይገባል። ምግብ ማብዛት ለዲንም ለጤናም ጥሩ አይደለም። ምናልባት ከጠቀመ የሚጠቅመው የግል- የህክምና ተቋማትን ብቻ ነው።
12- ለኢድ ሶላት ከመዉጣታችን በፊት ማፍጠር ግዴታ ነው። በቴምር ማፍጠሩ ሱና ነው።በሀገራችን ገንፎ የተለመደበት ምክንያት ምን ይሆን? ብቻ በገንፎም ቢሆን ባህላችን ነውና ችግር የለዉም። ነገር ግን ሱናው እንድያብብ የዒድ እለት በቴምር ማፍጠር ሱና መሆኑን እናሳይ።ቴምሮቹ ደግሞ ነጠላ ቁጠር ይኑራቸው።1፣ 3 ፣5፣ 7 ... ስለዚህ ስንበላ እየዘገን ሳይሆን እየቆጠርን ይሁን።
13- የዒድ ቀን መተጣጠብ መቀባባት ይወደዳል። ባይሆን ሴቶች የሚጠቀሙት ኮስሞቲክስ መልካቸውን የሚቀይር፣ማራኪ መዓዛ ያለው እንዳይሆን። እህቶች በኢድ ቀን የዝሙተኝነት ወንጀል መሸከም የለባችሁም።ትጥበቱ ደግሞ ፈጅር ከወጣ በኋላ ቢሆን ይመረጣል።
14- ለዒድ ያማሩ ልብሶ ችን መለባበስም ይወደዳል።#ለኢድ ያለሆነ ቀሚስ ይበጣጠስ ይባል የለ።ባይሆን አለባበሳችሁ ሸሪዓው ያስቀመጠዉን መስፈርቶች መጠበቁን አትዘንጉ።ጠባብ፣ አጭር፣ ስስ፣ ወጣ ከማለቱ የተነሳ መጠቋቆሚያ የሚደረግን ልብስ ተጠንቀቁ።
15- ወንዶች ደግሞ አጉል ባህል ጀምራችሁብናል።ለሀጅ ስርአት የተደነገገውን አለባበስ ለዒድ መልባስ የሀጅን ልዩ መገለጫ ማራከስ ነውና ነጭ ፎጣና ሽርጥ እየለበሳችሁ ሀጃጆችን ወይም ዑምራ ላይ ያሉ ሰዎችን ለመምሰል አትሞክሩ።
16-
ለሚስኪኖች ልብስ መስጠት ካልቻላልን እናውሳቸው። ትውስትም ከመልካም ስራ ይመደባል።በተለይ የዒድ ቀን አድስ ልብስ ለሌላቸው ወንድምና እህቶች ልብሶችን ማዋስን የሚመለከት ሀዲስም ተላልፏል።
17- የዒድ ዕለት የምንጓዝባቸውን መንገዶች ማለያየት ተወዳጅ ስራ ነው።የምንሄድበትና የምንመለስበት ቦታ የተለያየ ይሁን።ጠላቶች ይቆጩ ዘንድ በሁሉም አቅጣጫ መንገዱን ሁሉ እናጥለቅልቀው። ብዛታችንን ይወቁ። አላህ ዘንድ መስካሪ ቦታዎችም ይብዙልን።
18- የዒድ ሶላት የሚሰገደው ሙስሊሞች ሁሉ በሚሰበሰቡበት ሰፊ ቦታ ነው። በመካከላችን በሚንጸባረቁ አንዳንድ ልዩነቶች ምክንያት በየጓዳና በየጎድጓዳው መስገድ ተገቢ አይደለም።
19- የዒድ ቀን የተለያዩ ጨዋታዎችን ማዘጋጀትና በጨዋታዎቹ መሳተፍም ይፈቀዳል።ሸሪዓዉን ባማከለ መልኩ ጦር መወራወር፣ሩጫ፣ኳስ......መሳተፍ ይቻላል።መመልከትም ጭምር
20- የዒድ ሶላት ከኢማሙ ጋር መስገድ ያልቻለ ( ያመለጠው ) ሰው ብቻዉን የዒድ ሶላት አሰጋገድን ተከትሎ መስገድ ይችላል። ይህ የአነስ፣ የዐጧእ፣ የኢክሪማ እንድሁም የኢማሙ ቡኻሪ አቋም ነው።
21- ወደ መድገጃ ቦታ የሚጓዝ ሰው በመኪና፣ፈረስ......... ከሚጠቀም ይልቅ በእግር መጓዙ በላጭ ነው። ከያዛችሁ ደግሞ ብቻችሁን አታሽከርክሩ ደካሞችን መርዳት አትርሱ።
#መጨረሻም
ዒድን በብቸኝነት የምታከብሩ ሁሉ አላህ ከቤተሰቦቻችሁ ጋር በሚያምር ኑሮ የምታከብሩበትን ጊዜ ያቅርብላችሁ።
ሸሪዓዉን በጠበቀ መልኩ --- ፏ ብትን ----የምትሉበት የደስታ ዒድ ይሁንላችሁ።
1- በዒድ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት መለዋወጥ ከሰለፎች የተገኘ ስራ ነው።ዒድ ሙባረክ፣ ዒድ ሰዒድ እና መሰልየመልካም ምኞት መግለጫዎችን እንድሁም ዱዓዎችን መባባል በራሱ አምልኮት አይደለም። ዐዳ( ባህል ) ዉስጥ ነው የሚመደበው።ስለሆነም ከዒድ ሶላት ቀድሞ የደስታ መግለጫዎቹን መለዋወጥ ይቻላል። ነገር ግን ሰለፎች የሚጠቀሙት ዒድ ሶላትን ሰግደው ካጠናቀቁ በኋላ ነበር።ስለዚህ ሶላታችንን ሰግደን የእንኳን አደረሳችሁ መልእክቶቻችንን ብንለዋወጥ በላጩና የተሻለው መንገድ ነው። ቀድሞ መልእክት የላከም አይወቀስም::
2- ዒድ የደስታ ቀን ነው።ስለሆነም ሀዘንን የሚቀሰቅሱ፣ናፍቆትን የሚጭሩ መልእክቶችን ማስታወስ አይገባም።በዒድ ቀን ጸብና ጭቅጭቅም ተገቢ አይደለም። ያጠናቸው ሁሉ አይመለሱምና ባለፈው አመት ዒድ ከኛ ጋ የነበሩትን በማነሳሳት የዛሬን ደስታ ማደፍረስ ተገቢ አይደለም።
3- ቤተሰብና ወዳጆችን መዘየርም የሚበረታታ ስራ ነው።ዒድ በሙስሊሞች መካከል ያለዉን ጥብቅ ትስስር የሚናሳይበት አጋጣሚ ነው። መልእክተኛው "ጎረቤቱ እየተራበ እሱ ጠግቦ ያደረ ሰው ወላሂ እሱ እምነቱ ሙሉ አይደለም" ብለዋልና የራስ የራሳችሁን ብቻ አታስተካክሉ።የጎረቤትም ሀቅ አለ።ስታረዱ ከፍያለዉን እረዱ(ከቻላችሁ)።ስትቀቅሉ መረቁን በርከት አድርጉት።የጎረቤቶቻችሁን ሁኔታ ተከታተሉ።
4- ዒድ ሶላት በእያንዳንዱ ግለሰብ ላይ የተጣለ ግዴታ ነው።ስለዚህ ሴቶች የቤት ዝግጅት ላይ በማተኮር የዒድ ምንዳ እንዳታጡ።ሌባ እስካልተሰጋ ድረስ የቤት ሰራተኞቻችሁንም ለኢድ ሶላት እንድሄዱ መፍቀድ ብቻ ሳይሆን ማዘዝም አለባችሁ።ሀይድ ላይ ያሉ ሴቶች ሳይቀሩ መሳተፍ አለባቸው።ባይሆን ሶላት እንዳይሰግዱ።
5- የዒድ አልፊጥር ሶላት በማለዳ መሰገዱ ሱና መሆኑን አትዘንጉ።ስለዚህ ፈጥናችሁ በመስገጃ ቦታ ተገኙ።
6- ረመዳን መጠናቀቁ ከተረጋገጠበት ደቂቃ ጀምሮ ተክቢራ ማድረግ እና አላህን ማመስገን የተወደደ ስራ መሆኑን አትዘንጉ። ተክቢራው የተደነገገው ለኢድ ሶላት ጉዞ ሲጀመር አይደለም። ረመዳን መውጣቱ ሲታወቅ ጀምሮ ነው።
7- በሁሉም ቦታዎች ድምጽን ከፍፍ አድርጎ ተክቢራ ማድረጉ ሱና ነው።ሆን ብሎ በማሰብ ወይም በአንድ መሪ ተከትሎ በአንድ ድምጽ ተክቢራ ማለቱ የማይገባ ስራ ነው። ሁሉም በግል በግሉ ይጩህ። ሳይታሰብበት የሁሉም ሰው ድምጽ በአንድ ላይ ከወጣ ግን ችግር የለዉም።
8- ሶላቱ ከተጠናቀቀ በኋላ ኹጥባዉን መከታተል ሱና ነው።እንደግዴታ በመቁጠር (ተቀመጡ፣ ኹጥባው የሶላቱ ክፍል ነው ...) እያሉ ሰዎችን ማስቸገር ተገቢ አይደለም። ነብያችን የፈለገ ይከታተል. ያልፈለገ ይሂድ የሚል መልእክት ያለው ሀዲስ ተናግረዋል።
9- የዒድ አልፊጥር ሶላቱ እንደተጠናቀቀ ተክቢራዉም አብሮ ይጠናቀቃል።
10- ዒድ እለተ ጁሙዐ ከሆነ የጁሙዓን ሶላት መስገድ ግዴታ አይደለም። አስተዉሉ ዙህር የቀረ እንዳይመስላችሁ። በጁሙዓ ምትክ ዙህር መስገድ ግዴታ ነው።
11- ዒድ የምግብና የመጠጥ ቀን ነው። ነገር ግን ሁሉም በልክ ሊሆን ይገባል። ምግብ ማብዛት ለዲንም ለጤናም ጥሩ አይደለም። ምናልባት ከጠቀመ የሚጠቅመው የግል- የህክምና ተቋማትን ብቻ ነው።
12- ለኢድ ሶላት ከመዉጣታችን በፊት ማፍጠር ግዴታ ነው። በቴምር ማፍጠሩ ሱና ነው።በሀገራችን ገንፎ የተለመደበት ምክንያት ምን ይሆን? ብቻ በገንፎም ቢሆን ባህላችን ነውና ችግር የለዉም። ነገር ግን ሱናው እንድያብብ የዒድ እለት በቴምር ማፍጠር ሱና መሆኑን እናሳይ።ቴምሮቹ ደግሞ ነጠላ ቁጠር ይኑራቸው።1፣ 3 ፣5፣ 7 ... ስለዚህ ስንበላ እየዘገን ሳይሆን እየቆጠርን ይሁን።
13- የዒድ ቀን መተጣጠብ መቀባባት ይወደዳል። ባይሆን ሴቶች የሚጠቀሙት ኮስሞቲክስ መልካቸውን የሚቀይር፣ማራኪ መዓዛ ያለው እንዳይሆን። እህቶች በኢድ ቀን የዝሙተኝነት ወንጀል መሸከም የለባችሁም።ትጥበቱ ደግሞ ፈጅር ከወጣ በኋላ ቢሆን ይመረጣል።
14- ለዒድ ያማሩ ልብሶ ችን መለባበስም ይወደዳል።#ለኢድ ያለሆነ ቀሚስ ይበጣጠስ ይባል የለ።ባይሆን አለባበሳችሁ ሸሪዓው ያስቀመጠዉን መስፈርቶች መጠበቁን አትዘንጉ።ጠባብ፣ አጭር፣ ስስ፣ ወጣ ከማለቱ የተነሳ መጠቋቆሚያ የሚደረግን ልብስ ተጠንቀቁ።
15- ወንዶች ደግሞ አጉል ባህል ጀምራችሁብናል።ለሀጅ ስርአት የተደነገገውን አለባበስ ለዒድ መልባስ የሀጅን ልዩ መገለጫ ማራከስ ነውና ነጭ ፎጣና ሽርጥ እየለበሳችሁ ሀጃጆችን ወይም ዑምራ ላይ ያሉ ሰዎችን ለመምሰል አትሞክሩ።
16-
ለሚስኪኖች ልብስ መስጠት ካልቻላልን እናውሳቸው። ትውስትም ከመልካም ስራ ይመደባል።በተለይ የዒድ ቀን አድስ ልብስ ለሌላቸው ወንድምና እህቶች ልብሶችን ማዋስን የሚመለከት ሀዲስም ተላልፏል።
17- የዒድ ዕለት የምንጓዝባቸውን መንገዶች ማለያየት ተወዳጅ ስራ ነው።የምንሄድበትና የምንመለስበት ቦታ የተለያየ ይሁን።ጠላቶች ይቆጩ ዘንድ በሁሉም አቅጣጫ መንገዱን ሁሉ እናጥለቅልቀው። ብዛታችንን ይወቁ። አላህ ዘንድ መስካሪ ቦታዎችም ይብዙልን።
18- የዒድ ሶላት የሚሰገደው ሙስሊሞች ሁሉ በሚሰበሰቡበት ሰፊ ቦታ ነው። በመካከላችን በሚንጸባረቁ አንዳንድ ልዩነቶች ምክንያት በየጓዳና በየጎድጓዳው መስገድ ተገቢ አይደለም።
19- የዒድ ቀን የተለያዩ ጨዋታዎችን ማዘጋጀትና በጨዋታዎቹ መሳተፍም ይፈቀዳል።ሸሪዓዉን ባማከለ መልኩ ጦር መወራወር፣ሩጫ፣ኳስ......መሳተፍ ይቻላል።መመልከትም ጭምር
20- የዒድ ሶላት ከኢማሙ ጋር መስገድ ያልቻለ ( ያመለጠው ) ሰው ብቻዉን የዒድ ሶላት አሰጋገድን ተከትሎ መስገድ ይችላል። ይህ የአነስ፣ የዐጧእ፣ የኢክሪማ እንድሁም የኢማሙ ቡኻሪ አቋም ነው።
21- ወደ መድገጃ ቦታ የሚጓዝ ሰው በመኪና፣ፈረስ......... ከሚጠቀም ይልቅ በእግር መጓዙ በላጭ ነው። ከያዛችሁ ደግሞ ብቻችሁን አታሽከርክሩ ደካሞችን መርዳት አትርሱ።
#መጨረሻም
ዒድን በብቸኝነት የምታከብሩ ሁሉ አላህ ከቤተሰቦቻችሁ ጋር በሚያምር ኑሮ የምታከብሩበትን ጊዜ ያቅርብላችሁ።
ሸሪዓዉን በጠበቀ መልኩ --- ፏ ብትን ----የምትሉበት የደስታ ዒድ ይሁንላችሁ።
ዉዱ ነብያችን ሙሀመድ{ሰዐወ} በመጨረሻ ሀጅ ላይ ያደረጉት
ንግግር ይህን ይመስላል።
ሠዎች ሆይ ከዚህ አመት በኃላ ከመካከላችሁ እንደገና ለመገኘት
መብቃቴን አላውቅምና ልብ ብሎ የሚያዳምጥ ጀሮ አውሡኝ።
ዛሬ የምነግራችሁ ቁም ነገር በጥሞና አዳምጡ በእለቱ
ከመከላችሁ ለመገኘት እድል ላልገጠማቸው መልክቴን
አድርሡ።
ሠዎች ሆይ የዛሬውን ወር የዛሬውን ቀን ይህች ከተማ
የተቀደሡና የተከበሩ መሆናቸውን የምታውቁትን ያህል
የእያንዳንዱ ሙሥሊም ህይወት እና ንብረት በክብር እንድትይዙ
አደራ ተጥሎባችኃል በእጃችሁ የሚገኙ የአደራ እቃዎች
ለባለቤቶቻቸው መልሡ።
ማንም ሠው እንዳያጠቃችሁ በማንም ሠው ላይ ጥቃት
አታድርሡ። እርሡም ተግባራችሁን ይመዝናል። አራጣ እንዳትበሉ
አላህ(ሱወ) ከልክሎዋችኃል። ሥለዚህም ለመክፈል ቃል
የገባችሁትን የብድር ወለድ መክፈል ከእንግዲህ እርም
ተደርጎባችኃል።
ሀይማኖታችሁን ለመንከባከብ ከሠይጣን ተጠንቀቁ። በትልቅ
ጉዳዮች እናንተን አሣሥቶ በዚህች ምድር ላይ አዘቅት ውሥጥ
ለመጣል ሚያደርገው ሙከራ ተሥፋ ሥለቆረጠ በጥቃቅን
ጉዳዮች ሠይጣንን ተከታዮች እንዳትሆኑ ነቅታችሁ ጠብቁ።
ሠዎች ሆይ በሤቶቻችሁ ላይየተወሠኑ መብት ያላችሁ በመሆኑ
እርግጥ ነው። ነገር ግን እነርሡም በእናንተ ላይ መብት
አላቸው። በእናንተ ቁጥጥር እሥካሉ ድረሥ የመመገብ
የማልበሥና በርህራሄ የመያዝ ግዴታ ይኖርባችኃል። ሤቶቻችሁ
የኑሮ ጓደኞቻችሁ እና የቅርብ ደጋፊዮቻችሁ በመሆናቸው
በርህራሄ አግባብ ባለው ሁኔታ ተንከባከቡዋቸው። እናንተ
ከማትፈልጉት ሠው ጋር ጓደኝነት እንዳይመሥርቱ ቤታችሁ
በጭራሽ እንዳይደፈር ማድረግ የናንተ መብት ነው።
ሠዎች ሆይ በሚገባ አድምጡ! አላህን ተገዙ! በቀን አምሥት
ጊዜ ሠላት ሥገዱ የረመዳን ወር ፆምንም ፁሙ ከሀብቶቻችሁ
ዘካን አውጡለት ከተቻላችሁ ሀጅንም አድርጉ። እያንዳንዱ
ሙሥሊም ለሌላው ሙሥሊም ወንድም መሆኑን ታውቃላችሁ።
ሁላችሁም እኩል ናችሁ። ማንም ሠው ከሌላው የሚበልጥበት
መንገድ የለም አላህን በመፍራትና በጥሩ ምግባሩ እና ተግባሩ
ቢሆን እንጂ ።
አሥታውሡ!!! አንድ ቀን በአላህ ፊት ቀርባችሁ ለሠራችሁት ሥራ
ትጠየቃላችሁ ሥለዚህም ተጠንቀቁ እኔ ካለፍኩ በኃላ አላህን
ከመፍራት ጎዳና እንዳታፈነግጡ
ሠዎች ሆይ፦ ከእኔ በኃላ አዲሥ ነብይ አይመጣም አዲስ
እምነትም አይወለድም በሚገባ ተመራመሩ።
ይህ የድንቆች ድንቅ የሆነን የዉዱ ነብያችን(ሰዐወ) መልክት
አንብበው ሢጨርሡት በፍፁም እርሦ ዘንድ እንዲቀመጥ
አይፈቀድም። ቢያንሥ ለሀያ ሙሥሊም ወንድሞችና እህቶች ሼር
ያድርጉ የትኛው ሥራችን ለጀነት ሠበብ እንደምትሆነን
አናውቅምና፤ አንድ ሀሠናት(አጅር) አዱንያ በውሥጧ እና
ውጭዋ ከያዘችው ነገር ትበልጣለችና።
ማንበብ ሠውን ምሉእ ያደርጋል ማንበብ የሥኬት መንገድን
ይጠቁማል ካላነበብክ በእውቀትህ አትጨምርም ካላነበብክ
በአሥተሣሠብህ አትሻልም ካላነበብክ ለነገ ብትደርሥም ከዛሬ
አትሻልምና።
ንግግር ይህን ይመስላል።
ሠዎች ሆይ ከዚህ አመት በኃላ ከመካከላችሁ እንደገና ለመገኘት
መብቃቴን አላውቅምና ልብ ብሎ የሚያዳምጥ ጀሮ አውሡኝ።
ዛሬ የምነግራችሁ ቁም ነገር በጥሞና አዳምጡ በእለቱ
ከመከላችሁ ለመገኘት እድል ላልገጠማቸው መልክቴን
አድርሡ።
ሠዎች ሆይ የዛሬውን ወር የዛሬውን ቀን ይህች ከተማ
የተቀደሡና የተከበሩ መሆናቸውን የምታውቁትን ያህል
የእያንዳንዱ ሙሥሊም ህይወት እና ንብረት በክብር እንድትይዙ
አደራ ተጥሎባችኃል በእጃችሁ የሚገኙ የአደራ እቃዎች
ለባለቤቶቻቸው መልሡ።
ማንም ሠው እንዳያጠቃችሁ በማንም ሠው ላይ ጥቃት
አታድርሡ። እርሡም ተግባራችሁን ይመዝናል። አራጣ እንዳትበሉ
አላህ(ሱወ) ከልክሎዋችኃል። ሥለዚህም ለመክፈል ቃል
የገባችሁትን የብድር ወለድ መክፈል ከእንግዲህ እርም
ተደርጎባችኃል።
ሀይማኖታችሁን ለመንከባከብ ከሠይጣን ተጠንቀቁ። በትልቅ
ጉዳዮች እናንተን አሣሥቶ በዚህች ምድር ላይ አዘቅት ውሥጥ
ለመጣል ሚያደርገው ሙከራ ተሥፋ ሥለቆረጠ በጥቃቅን
ጉዳዮች ሠይጣንን ተከታዮች እንዳትሆኑ ነቅታችሁ ጠብቁ።
ሠዎች ሆይ በሤቶቻችሁ ላይየተወሠኑ መብት ያላችሁ በመሆኑ
እርግጥ ነው። ነገር ግን እነርሡም በእናንተ ላይ መብት
አላቸው። በእናንተ ቁጥጥር እሥካሉ ድረሥ የመመገብ
የማልበሥና በርህራሄ የመያዝ ግዴታ ይኖርባችኃል። ሤቶቻችሁ
የኑሮ ጓደኞቻችሁ እና የቅርብ ደጋፊዮቻችሁ በመሆናቸው
በርህራሄ አግባብ ባለው ሁኔታ ተንከባከቡዋቸው። እናንተ
ከማትፈልጉት ሠው ጋር ጓደኝነት እንዳይመሥርቱ ቤታችሁ
በጭራሽ እንዳይደፈር ማድረግ የናንተ መብት ነው።
ሠዎች ሆይ በሚገባ አድምጡ! አላህን ተገዙ! በቀን አምሥት
ጊዜ ሠላት ሥገዱ የረመዳን ወር ፆምንም ፁሙ ከሀብቶቻችሁ
ዘካን አውጡለት ከተቻላችሁ ሀጅንም አድርጉ። እያንዳንዱ
ሙሥሊም ለሌላው ሙሥሊም ወንድም መሆኑን ታውቃላችሁ።
ሁላችሁም እኩል ናችሁ። ማንም ሠው ከሌላው የሚበልጥበት
መንገድ የለም አላህን በመፍራትና በጥሩ ምግባሩ እና ተግባሩ
ቢሆን እንጂ ።
አሥታውሡ!!! አንድ ቀን በአላህ ፊት ቀርባችሁ ለሠራችሁት ሥራ
ትጠየቃላችሁ ሥለዚህም ተጠንቀቁ እኔ ካለፍኩ በኃላ አላህን
ከመፍራት ጎዳና እንዳታፈነግጡ
ሠዎች ሆይ፦ ከእኔ በኃላ አዲሥ ነብይ አይመጣም አዲስ
እምነትም አይወለድም በሚገባ ተመራመሩ።
ይህ የድንቆች ድንቅ የሆነን የዉዱ ነብያችን(ሰዐወ) መልክት
አንብበው ሢጨርሡት በፍፁም እርሦ ዘንድ እንዲቀመጥ
አይፈቀድም። ቢያንሥ ለሀያ ሙሥሊም ወንድሞችና እህቶች ሼር
ያድርጉ የትኛው ሥራችን ለጀነት ሠበብ እንደምትሆነን
አናውቅምና፤ አንድ ሀሠናት(አጅር) አዱንያ በውሥጧ እና
ውጭዋ ከያዘችው ነገር ትበልጣለችና።
ማንበብ ሠውን ምሉእ ያደርጋል ማንበብ የሥኬት መንገድን
ይጠቁማል ካላነበብክ በእውቀትህ አትጨምርም ካላነበብክ
በአሥተሣሠብህ አትሻልም ካላነበብክ ለነገ ብትደርሥም ከዛሬ
አትሻልምና።
Ebadurehman Abu Hamza
ዒድ ሙባረክ!
እንኳን ለ 1439ኛው የኢድ አል ፊጥር በዓል በሰላም አደረሰን፡፡
አቡ ዳውድ ኡስማን
የሸዋል ወር ጨረቃ በሌሎች ሃገራት እና በሳኡዲ አረበያ በመታየቷ የታላቁ የረመዳን ፆም በዛሬው እለት ሐሙስ ጁን 14/2018 መጠናቀቁ ታውቋል፡፡ የኢድ አል ፊጥር በዓል በነገው ዕለት ጁምአ ጁን 15/2018 መሆኑ ተገልፆል፡፡
አላህ ፆማችንን ይቀበለን
ተቀበለላሁ ሚና ወሚንኩም!
ዒድ ሙባረክ!
እንኳን ለ 1439ኛው የኢድ አል ፊጥር በዓል በሰላም አደረሰን፡፡
አቡ ዳውድ ኡስማን
የሸዋል ወር ጨረቃ በሌሎች ሃገራት እና በሳኡዲ አረበያ በመታየቷ የታላቁ የረመዳን ፆም በዛሬው እለት ሐሙስ ጁን 14/2018 መጠናቀቁ ታውቋል፡፡ የኢድ አል ፊጥር በዓል በነገው ዕለት ጁምአ ጁን 15/2018 መሆኑ ተገልፆል፡፡
አላህ ፆማችንን ይቀበለን
ተቀበለላሁ ሚና ወሚንኩም!
ሰበር ዜና
የደሴዎቹ ጀግኖች ከቃሊቲ ማረሚያ ቤት ተፈቱ!
ሙጂብ አሚኖ ዘ ኢስላም
የፌደራሉ መንግት ከአቃቤ ህግ ጋር በመተባበር ለ 300 እስረኞች ምህረት ማድረጉን ከሰአታት በፊት መዘገባችን ይታወሳል።
ይህን ተከትሎም በአሁኑ ሰአት የደሴ ጀግኖቻችን የመዝገቡ ተጠሪ አህመድ ኢድሪስ ገበየሁ፣ይመር ሁሴን ሞላ፣ ሷሊህ መሀመድ አብዱ፣ አንዋር ኡመር ሰዒድ ፤ ዑመር ሁሴን ከቃሊቲ ከፍተኛ ጥበቃ ማረሚያ ቤት እየወጡ እንዳለ ታውቋል።
በአህመድ እድሪስ መዝገብ የተካተቱት ሙሀመድ ዩሱፍ መሀመድ እስከአሁን አልተፈቱም። ምናልባት በአንዱ ክሳቸው የገንዘብ ቅጣት ስላለባቸው ከሱ ጋር በተያያዘ ጉዳይ ሊዘገዩ እንደቻሉ መረጃዎች ጠቁመዋል።
በእስረኞች መፈታት ጉዳይ ገፃችን በከፍተኛ ሁኔታ የፕሮፖጋንዳና መንግስትንና አቃቤ ህግን እንዲፈቱ ለተከታታይ ወራት ሲጠይቅ የነበረ በመሆኑ ፍሬውን በአላህ ፈቃድ እያየን በመሆኑ ደስታችን ወደር የለውም።
አላሃምዱሊላህ!
۩○◙◙○◙◙○◙◙○◙◙○۩
ላይክ ያላደረጋችሁ፤ ይህን ክፈቱና የሙጂብ አሚኖን ፔጅ like አድርጉ
https://www.facebook.com/blogger.mujib
የደሴዎቹ ጀግኖች ከቃሊቲ ማረሚያ ቤት ተፈቱ!
ሙጂብ አሚኖ ዘ ኢስላም
የፌደራሉ መንግት ከአቃቤ ህግ ጋር በመተባበር ለ 300 እስረኞች ምህረት ማድረጉን ከሰአታት በፊት መዘገባችን ይታወሳል።
ይህን ተከትሎም በአሁኑ ሰአት የደሴ ጀግኖቻችን የመዝገቡ ተጠሪ አህመድ ኢድሪስ ገበየሁ፣ይመር ሁሴን ሞላ፣ ሷሊህ መሀመድ አብዱ፣ አንዋር ኡመር ሰዒድ ፤ ዑመር ሁሴን ከቃሊቲ ከፍተኛ ጥበቃ ማረሚያ ቤት እየወጡ እንዳለ ታውቋል።
በአህመድ እድሪስ መዝገብ የተካተቱት ሙሀመድ ዩሱፍ መሀመድ እስከአሁን አልተፈቱም። ምናልባት በአንዱ ክሳቸው የገንዘብ ቅጣት ስላለባቸው ከሱ ጋር በተያያዘ ጉዳይ ሊዘገዩ እንደቻሉ መረጃዎች ጠቁመዋል።
በእስረኞች መፈታት ጉዳይ ገፃችን በከፍተኛ ሁኔታ የፕሮፖጋንዳና መንግስትንና አቃቤ ህግን እንዲፈቱ ለተከታታይ ወራት ሲጠይቅ የነበረ በመሆኑ ፍሬውን በአላህ ፈቃድ እያየን በመሆኑ ደስታችን ወደር የለውም።
አላሃምዱሊላህ!
۩○◙◙○◙◙○◙◙○◙◙○۩
ላይክ ያላደረጋችሁ፤ ይህን ክፈቱና የሙጂብ አሚኖን ፔጅ like አድርጉ
https://www.facebook.com/blogger.mujib
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
*ሰበር ዜና!*
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የሕዝበ ሙስሊሙን ጥያቄ ሁሉ በቀጣይ ሳምንት በመነጋገር ለመፍታት መንግሥታቸው ዝግጁ መሆኑን ዛሬ ምሽት ሰኔ 8 ቀን 2010 ከምሽቱ በ3:50 ላይ ዒድ አል-ፊጥርን አስመልክተው በጽሕፈት ቤታቸው መግለጫ በሰጡበት ወቅት ገለጹ፡፡
© *Abubeker alemu muhe*
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የሕዝበ ሙስሊሙን ጥያቄ ሁሉ በቀጣይ ሳምንት በመነጋገር ለመፍታት መንግሥታቸው ዝግጁ መሆኑን ዛሬ ምሽት ሰኔ 8 ቀን 2010 ከምሽቱ በ3:50 ላይ ዒድ አል-ፊጥርን አስመልክተው በጽሕፈት ቤታቸው መግለጫ በሰጡበት ወቅት ገለጹ፡፡
© *Abubeker alemu muhe*