ኢድ✅️
የሸዋል ጨረቃ ባለመታየቷ ፥ የኢድ አል ፈጥር በአል ሰኞ ይውላል።
ከወዲሁ የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን አደረሳችሁ።
የሸዋል ጨረቃ ባለመታየቷ ፥ የኢድ አል ፈጥር በአል ሰኞ ይውላል።
ከወዲሁ የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን አደረሳችሁ።
ጎንደር ጉድ ለማለት ተዘጋጅ!
ኧረ ምንም ዝግጅት አያስፈልግም! ጉድ በል ዝም ብለህ!
ጎንደር ምን እዳዋ……ኢትዮጵያ ጉድ ትበል!
ጎንደር ከተያዙት አሸባሪዎች መካከል የአንዱን ማንነት ልንገራችሁ!
ሶስት መታወቂያ አለው! የስራ መታወቂያ፣ ፓስፖርት፣ የመኖርያ መታወቂያ። በሶስቱም የተለያየ ማንነት ተላብሷል! ሶስቱም መታወቂያ የፀጥታ ኃይሉ እጅ ነው። መንግስት ለምን ዝም እንዳለ አላውቅም። በዚህ አጋጣሚ ሚዲያዎች ጥቆማ ይድረሳችሁ። ጎንደር ያለው የፀጥታ ግብረኃይል ከአንድ ሰው ሶስት የተለያዩ መታወቂያዎችን ይዟል። ጠይቁት!
የመኖርያ መታወቂያው ደባርቅ ቀበሌ 01 ሰሞኑን የወጣ!
የስራ መታወቂያው ቦሌ ነጃሽ ኢትዮጵያ
ፓስፖርቱ የሱዳን
ስሙ ብዙ ነው። ትክክለኛ ስሙ ሙሉ ደሳለኝ ሀጎስ፣ ከሱዳን በፓስፖርት የገባበት አንዋር ሙሃመድ
ማጭበርበሪያ ማንነቱ አማራ
ትክክለኛ ማንነቱ ትግሬ
ሙሉ ስራው አሸባሪ
የተገኘው መከላከያ ሰራዊት ላይ ሲተኩስ
የፖለቲካ ማንነቱ አሸባሪ ትህነግ!
የተሰጠው አጀንዳ በእምነት ስም ግጭት መፍጠር!
ዋናው አላማ ለቀጣዩ ጦርነት የኢትዮጵያውያንን አንድነት መበተን!
እየሆነ ያለው ይሄ ነው! የእምነት ግጭት አይደለም። ጉዳዩን አጡዘው የእምነት ግጭት ለመፍጠር የሰሩት እያሳኩ ያሉት የትህነግን አላማ ነው። የእኔ እምነት ተነካ እየተባለ የሚደረገው፣ ተረጋግቶ ከማረጋጋት ይልቅ ሕዝብን በግጭት ለመናጥ፣ ሕዝብን ስም ለማጥፋት የተኬደበት መንገድ የትህነግ ዋነኛ አላማ ነው።
እስካሁን በርካታ ድርብ ማንነት የተላበሱ ሰዎች ተይዘዋል። እነ ጁሃር ሙሃመድ ሀጎስን ደግሞ ወደ አዲስ አበባ ወስደዋቸዋል። ተባባሪያቸው ትህነግ ብቻ ሳይሆን ወደ መስጊድ የሚሄደው አማኝ ላይ ጥላቻ የሚዘራው የእነ አህመዲን ቡድን ነው።
ኧረ ምንም ዝግጅት አያስፈልግም! ጉድ በል ዝም ብለህ!
ጎንደር ምን እዳዋ……ኢትዮጵያ ጉድ ትበል!
ጎንደር ከተያዙት አሸባሪዎች መካከል የአንዱን ማንነት ልንገራችሁ!
ሶስት መታወቂያ አለው! የስራ መታወቂያ፣ ፓስፖርት፣ የመኖርያ መታወቂያ። በሶስቱም የተለያየ ማንነት ተላብሷል! ሶስቱም መታወቂያ የፀጥታ ኃይሉ እጅ ነው። መንግስት ለምን ዝም እንዳለ አላውቅም። በዚህ አጋጣሚ ሚዲያዎች ጥቆማ ይድረሳችሁ። ጎንደር ያለው የፀጥታ ግብረኃይል ከአንድ ሰው ሶስት የተለያዩ መታወቂያዎችን ይዟል። ጠይቁት!
የመኖርያ መታወቂያው ደባርቅ ቀበሌ 01 ሰሞኑን የወጣ!
የስራ መታወቂያው ቦሌ ነጃሽ ኢትዮጵያ
ፓስፖርቱ የሱዳን
ስሙ ብዙ ነው። ትክክለኛ ስሙ ሙሉ ደሳለኝ ሀጎስ፣ ከሱዳን በፓስፖርት የገባበት አንዋር ሙሃመድ
ማጭበርበሪያ ማንነቱ አማራ
ትክክለኛ ማንነቱ ትግሬ
ሙሉ ስራው አሸባሪ
የተገኘው መከላከያ ሰራዊት ላይ ሲተኩስ
የፖለቲካ ማንነቱ አሸባሪ ትህነግ!
የተሰጠው አጀንዳ በእምነት ስም ግጭት መፍጠር!
ዋናው አላማ ለቀጣዩ ጦርነት የኢትዮጵያውያንን አንድነት መበተን!
እየሆነ ያለው ይሄ ነው! የእምነት ግጭት አይደለም። ጉዳዩን አጡዘው የእምነት ግጭት ለመፍጠር የሰሩት እያሳኩ ያሉት የትህነግን አላማ ነው። የእኔ እምነት ተነካ እየተባለ የሚደረገው፣ ተረጋግቶ ከማረጋጋት ይልቅ ሕዝብን በግጭት ለመናጥ፣ ሕዝብን ስም ለማጥፋት የተኬደበት መንገድ የትህነግ ዋነኛ አላማ ነው።
እስካሁን በርካታ ድርብ ማንነት የተላበሱ ሰዎች ተይዘዋል። እነ ጁሃር ሙሃመድ ሀጎስን ደግሞ ወደ አዲስ አበባ ወስደዋቸዋል። ተባባሪያቸው ትህነግ ብቻ ሳይሆን ወደ መስጊድ የሚሄደው አማኝ ላይ ጥላቻ የሚዘራው የእነ አህመዲን ቡድን ነው።
ህንፃ ላይ ሆኖ መከላከያ ላይ ሲተኩስ ቆስሎ የተያዘው ነው!
ከአስር ቀን በፊት የደባርቅ ተብሎ የወጣው መታወቂያ ሙሉ ደሳለኝ ሐጎስ።
ሀኪም ቤት ያስመዘገቡት በፓስፖርት ስሙ አንዋር ሙሃመድ
ከእድሜው ሁሉ 15 አመት የሚቀያይር አሸባሪ ነው የገጠመን።
በነገራችን ላይ በጦርነቱ ወቅት ትህነግ ሰርጎ ገብ ሲያስገባ ምንም ያልተፃፈበት መታወቂያ ያድላቸዋል። በየደረሱበት አካባቢ ወረዳ፣ ቀበሌ ወዘተ አድርገው ሞልተው ሕዝብ ውስጥ ይገባሉ። ይህም የሆነው በዚሁ ነው።
ሶስቱም የተለያዩ መታወቂያዎቹ የፀጥታ ኃይሉ ጋር አሉ። መንግስት ይሄ መረጃ አለው። ግን ዝምታን መርጧል። ሌላም መትረየስ ይዞ ሲዋጋ የተገኘ የትህነግ አባል ታስሯል። ግን መንግስት ይህን ሁሉ መረጃ ለምን እንደደበቀው አይታወቅም። የኢድ ስግደት ስም ስም በሌላው የባንክ አካውንት ሲሰበስብ የነበረው ሌላ የትህነግ ሰው ነው። ወደ አዲስ አበባ አስመልጠውታል።
መንግስት ምን እስኪፈጠር ነው ዝም የሚለው?
ከአስር ቀን በፊት የደባርቅ ተብሎ የወጣው መታወቂያ ሙሉ ደሳለኝ ሐጎስ።
ሀኪም ቤት ያስመዘገቡት በፓስፖርት ስሙ አንዋር ሙሃመድ
ከእድሜው ሁሉ 15 አመት የሚቀያይር አሸባሪ ነው የገጠመን።
በነገራችን ላይ በጦርነቱ ወቅት ትህነግ ሰርጎ ገብ ሲያስገባ ምንም ያልተፃፈበት መታወቂያ ያድላቸዋል። በየደረሱበት አካባቢ ወረዳ፣ ቀበሌ ወዘተ አድርገው ሞልተው ሕዝብ ውስጥ ይገባሉ። ይህም የሆነው በዚሁ ነው።
ሶስቱም የተለያዩ መታወቂያዎቹ የፀጥታ ኃይሉ ጋር አሉ። መንግስት ይሄ መረጃ አለው። ግን ዝምታን መርጧል። ሌላም መትረየስ ይዞ ሲዋጋ የተገኘ የትህነግ አባል ታስሯል። ግን መንግስት ይህን ሁሉ መረጃ ለምን እንደደበቀው አይታወቅም። የኢድ ስግደት ስም ስም በሌላው የባንክ አካውንት ሲሰበስብ የነበረው ሌላ የትህነግ ሰው ነው። ወደ አዲስ አበባ አስመልጠውታል።
መንግስት ምን እስኪፈጠር ነው ዝም የሚለው?
የጎንደር ሙስሊሞች ተቸግረዋል!
የጎንደር ሙስሊሞች አዲስ አበባ ከሚገኘው ፅንፈኛ ቡድን በሚመጣ ትዕዛዝ ትልቅ ጫና ውስጥ ገብተዋል። እውነታው እንዲታወቅ የሚፈልጉ አባቶች መግለጫ ላይ አትገኙ ተብለው ተከልክለዋል። ሟቾች እንዳይቀበሩ ከፍተኛ ጫና ሲደረግ ሰንብቷል። ትናንትና ዛሬ ደግሞ የነገው በዓል ስታዲዬም ላይ እንዳይከበር ከአዲስ አበባ ትዕዛዝ እየመጣ ነው። ትዕዛዙ ከተቋም ሳይሆን ከፅንፈኛው ቡድን ነው። ይህ ቡድን በፕሮፖጋንዳ ሰነዱ እንደጠቀሰው ትልልቆችን የሚያዋርድ፣ ህዝብን የሚያወናብድ ስለሆነ አባቶች ትልቅ ጫና ውስጥ ገብተዋል። በዚህ ሀዘን ወቅት ከወገናቸው ጋር እንዳይሆኑ ለመነጠል የሚሰራው ቡድን የጎንደር ሙስሊሞች ጥቃቅን ጉዳይን እንኳን በራሳቸው እንዳይወስኑ ትልቅ ጫና እያደረሰባቸው ነው።
የጎንደር ሙስሊም ክርስትያን በጠዋቱ ስታዲዬሙን አፅድቷል። ይህን የሰሙ አዲስ አበባ የሚኖሩት አክራሪዎች በዓሉ መከበር የለበትም ብለዋው እያዋከቧቸው ይገኛሉ። በዓሉ እንዳይከበር አድርገው ሌላ አጀንዳ ይዘው ሊመጡ እንደሆነ ግልፅ ነው።
የጎንደር ሙስሊሞች አዲስ አበባ ከሚገኘው ፅንፈኛ ቡድን በሚመጣ ትዕዛዝ ትልቅ ጫና ውስጥ ገብተዋል። እውነታው እንዲታወቅ የሚፈልጉ አባቶች መግለጫ ላይ አትገኙ ተብለው ተከልክለዋል። ሟቾች እንዳይቀበሩ ከፍተኛ ጫና ሲደረግ ሰንብቷል። ትናንትና ዛሬ ደግሞ የነገው በዓል ስታዲዬም ላይ እንዳይከበር ከአዲስ አበባ ትዕዛዝ እየመጣ ነው። ትዕዛዙ ከተቋም ሳይሆን ከፅንፈኛው ቡድን ነው። ይህ ቡድን በፕሮፖጋንዳ ሰነዱ እንደጠቀሰው ትልልቆችን የሚያዋርድ፣ ህዝብን የሚያወናብድ ስለሆነ አባቶች ትልቅ ጫና ውስጥ ገብተዋል። በዚህ ሀዘን ወቅት ከወገናቸው ጋር እንዳይሆኑ ለመነጠል የሚሰራው ቡድን የጎንደር ሙስሊሞች ጥቃቅን ጉዳይን እንኳን በራሳቸው እንዳይወስኑ ትልቅ ጫና እያደረሰባቸው ነው።
የጎንደር ሙስሊም ክርስትያን በጠዋቱ ስታዲዬሙን አፅድቷል። ይህን የሰሙ አዲስ አበባ የሚኖሩት አክራሪዎች በዓሉ መከበር የለበትም ብለዋው እያዋከቧቸው ይገኛሉ። በዓሉ እንዳይከበር አድርገው ሌላ አጀንዳ ይዘው ሊመጡ እንደሆነ ግልፅ ነው።
የሚያምርብን ይህ ነው። በቃብትያ- ዓድህርዲ ከተማ ሁለቱም የሃይማኖት አባቶች በጋራ የዒድ በዓልን አክብረዋል። በእምነት ይለያዩ እንጂ አንዱ ከአንዱ በወንድማማችነት ተነጣጥለው አያውቁም ።
በረከታችሁ ይብዛ ! ፍቅራችሁ እንደ አለት ለዘላለሙ ይፅና !!!
ክብር ለቃብትያ ህዝብ !!!
Endeshaw Taffese
በረከታችሁ ይብዛ ! ፍቅራችሁ እንደ አለት ለዘላለሙ ይፅና !!!
ክብር ለቃብትያ ህዝብ !!!
Endeshaw Taffese
ሰበር ‼️
በዛሬው ዕለት በኢድ ሶላት ላይ ጥቂት ግለሰቦች ባስነሱት ረብሻ በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን ፖሊስ አስታወቀ!!
የአዲስ አበባ ፖሊስ በዛሬው ዕለት በኢድ ሶላት ላይ ጥቂት ግለሰቦች ባስነሱት ረብሻ በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን አስታወቀ፡፡
የኢድ ሶላት ከመሰገዱ በፊት በሰማዕታት ሀውልት አካባቢ ጥቂት ግለሰቦች ባስነሱት ረብሻ በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን ነው የገለጸው፡፡
ምዕመኑ አሁን ተረጋግቶ ወደ መጣበት እየተመለሰ ስለሆነ ህብረተሰቡ በመረጋጋት ራሱንና አካባቢውን እንዲጠብቅ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥሪውን አስተላልፏል፡፡ በቀጣይ የረብሻውን መነሻና ከዚህ ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ሌሎች ጉዳዮችን ለህዝብ እንደሚያሳውቅ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጨምሮ ገልጿል፡፡
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
ጥያቄ ሃሳብ አስተያየት ካላችሁ
@NebaDhappy
በዛሬው ዕለት በኢድ ሶላት ላይ ጥቂት ግለሰቦች ባስነሱት ረብሻ በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን ፖሊስ አስታወቀ!!
የአዲስ አበባ ፖሊስ በዛሬው ዕለት በኢድ ሶላት ላይ ጥቂት ግለሰቦች ባስነሱት ረብሻ በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን አስታወቀ፡፡
የኢድ ሶላት ከመሰገዱ በፊት በሰማዕታት ሀውልት አካባቢ ጥቂት ግለሰቦች ባስነሱት ረብሻ በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን ነው የገለጸው፡፡
ምዕመኑ አሁን ተረጋግቶ ወደ መጣበት እየተመለሰ ስለሆነ ህብረተሰቡ በመረጋጋት ራሱንና አካባቢውን እንዲጠብቅ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥሪውን አስተላልፏል፡፡ በቀጣይ የረብሻውን መነሻና ከዚህ ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ሌሎች ጉዳዮችን ለህዝብ እንደሚያሳውቅ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጨምሮ ገልጿል፡፡
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
ጥያቄ ሃሳብ አስተያየት ካላችሁ
@NebaDhappy
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
#VIDEO
ፅንፈኞች የተከበረውን እና ታላቁን የረመዳንን በዓል በማዎክ ህዝበ ሙሲሊሙ በዓሉን በሰላም አክብሮ እንዳይመለስ አድርገዋል።
በየአካበቢው ሙስሊም በመምሰል የሚጮኸው ሙስሊም ላለመሆኑ ይችን ቪዲዮ እዩዋት!
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
ፅንፈኞች የተከበረውን እና ታላቁን የረመዳንን በዓል በማዎክ ህዝበ ሙሲሊሙ በዓሉን በሰላም አክብሮ እንዳይመለስ አድርገዋል።
በየአካበቢው ሙስሊም በመምሰል የሚጮኸው ሙስሊም ላለመሆኑ ይችን ቪዲዮ እዩዋት!
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
የኦሮሚያ አንቂ ነኝ ባዮችን
ድህረ ገፅ የምትከታተሉ መቸም ምን እያሉ አደሚፅፉ አንብባቹህታል አይታቹህታል
አሁንስ የፋኖን ስም ያጠለሸን እየመሰላቸው እንድንፈራ ትልቅ
አስተዋጽኦ ነው እያደረጉልን ያሉት
አዲስ አበባ ፋኖዎች በመግባት
እረብሻ አንስተዋል እያሉ ነው
እውነትም ከብት ናቸው
ድህረ ገፅ የምትከታተሉ መቸም ምን እያሉ አደሚፅፉ አንብባቹህታል አይታቹህታል
አሁንስ የፋኖን ስም ያጠለሸን እየመሰላቸው እንድንፈራ ትልቅ
አስተዋጽኦ ነው እያደረጉልን ያሉት
አዲስ አበባ ፋኖዎች በመግባት
እረብሻ አንስተዋል እያሉ ነው
እውነትም ከብት ናቸው
የፓርቲ ገፅም እንዲህ ያደርጋል እንዴ ?
በውስጥ ሲልኩልኝ ጊዜ ገፁ ፌክ ይሆናል ብዬ ተጠራጥሬው ነበር።ገብቼ ሳየው ግን... አዎ እሱ ነው- OPP !!
ተከታዩ ማስተባበያ is loading ....
" የፓርቲው አቋም አይደለም ፤ ችግሩ የAdmiኑ ነው "
😂😂
በውስጥ ሲልኩልኝ ጊዜ ገፁ ፌክ ይሆናል ብዬ ተጠራጥሬው ነበር።ገብቼ ሳየው ግን... አዎ እሱ ነው- OPP !!
ተከታዩ ማስተባበያ is loading ....
" የፓርቲው አቋም አይደለም ፤ ችግሩ የAdmiኑ ነው "
😂😂
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
"አላህን ፍሩ"እህታችን ክብር በይ🙏
Update‼️
ዛሬ በአዲስ አበባ በኢድ በዓል እረብሻ ላይ በቀጥታ የተሳተፉ እስካሁን 76 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ
ዛሬ በአዲስ አበባ በኢድ በዓል እረብሻ ላይ በቀጥታ የተሳተፉ እስካሁን 76 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ