This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ፋኖ ማለት ለአማራ ቀርቶ ለኢትዮጵያ ቀኝ እጅ ማለት ነው።
እጅግ ታሪካዊ!
የወልቃይት ጠገዴ አማራ ሙስሊሞች በማንነታቸው ሲጨቆኑ ቆይተዋል። ተገድለው በጅምላ ተቀብረዋል። ወፍ አርግፍ አካባቢ አሁንም ድረስ አፅማቸው ከጅምላ መቃብር ያልወጣ ሙስሊሞች እንዳሉ ይታወቃል።
ዛሬ ለወልቃይት ጠገዴ ሙስሊሞች አዲስ ታሪክ ነው። ለመጀመርያ ጊዜ እምነታቸውን በአደባባይ ማክበር ችለዋል። በዛሬው ዕለት ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ በተገኘበት የአደባባይ አፍጥር ፕሮግራም አድርገዋል። ይህ እጅግ ታሪካዊ ነው። የማዕከላዊ ጎንደር ዑለማዎች በስነ ስርዓቱ ተገኝተዋል።
የወልቃይት ጠገዴ አማራ ሙስሊሞች በማንነታቸው ሲጨቆኑ ቆይተዋል። ተገድለው በጅምላ ተቀብረዋል። ወፍ አርግፍ አካባቢ አሁንም ድረስ አፅማቸው ከጅምላ መቃብር ያልወጣ ሙስሊሞች እንዳሉ ይታወቃል።
ዛሬ ለወልቃይት ጠገዴ ሙስሊሞች አዲስ ታሪክ ነው። ለመጀመርያ ጊዜ እምነታቸውን በአደባባይ ማክበር ችለዋል። በዛሬው ዕለት ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ በተገኘበት የአደባባይ አፍጥር ፕሮግራም አድርገዋል። ይህ እጅግ ታሪካዊ ነው። የማዕከላዊ ጎንደር ዑለማዎች በስነ ስርዓቱ ተገኝተዋል።
አደባባይ ላይ በጅምላ ከመቀበር፣ ወደ አደባባይ ኢፍጥር
በመጀመርያው ፎቶ የሚታየውም የሞሃመድ ቀብር ነው። ቀብሩ በወግ የተፈፀመ አይደለም። የጅምላ መቃብር ነው። ሞሃመድ ገና ትህነግ ወደ ወልቃይት እንደገባ የወልቃይት አማራ ማንነትን የጠየቁት እነ ፍርዱ ወንድማገኝና ካሳ ሱራፌል ጋር ተገድለው ለሕዝብ ማስፈራሪያ አስከሬናቸው ከመኪኗ ኋላ ላይ ታስሮ ተጎተቱ። አደባባይ ላይ ተጣሉ። ከቀናት በኋላ በመኪና አፈርና ድንጋይ አምጥተው ደፉባቸው።
አፈሩ ሲሸረሸር አስከሬኑ እየወጣ የሄደ ሲሆን ቤተ ክርስትያንና መስጊድ ውስጥ እንዳይቀበሩ ተከልክሎ ቆይቷል። በጅምላ ተቀብረው ከነበሩት መካከል የፍርዱ ወንድማገኝ እና ካሱ ሱራፊኤል አስከርናቸው የተነሳ ሲሆን ቀሪው የሚታየው የሞሃመድ ነው። ሶስቱም "ማንነታችን አማራ ነው" በማለታቸው የተገደሉ ናቸው።
የሞሃመድ አፅም በቅርቡ ወጥቶ በመስጊድ ያርፋል ተብሏል። በትህነግ ዘመን የወልቃይት ጠገዴ ሙስሊሞች ተገድለው፣ አደባባይ ላይ አስከሬናቸው ይጎተት ነበር። ከክርስትያን ወንድሞቻቸው ጋር በጅምላ ተቀብረዋል።
ቀሪው ፎቶ ደግሞ የዛሬ ነው። የወልቃይት ጠገዴ ሙስሊሞች ከአስተዳደሩ ጋር ሆነው ጎዳና ላይ ፆም እየፈቱ፣ ምግብ እያጋሩ ነው። ተገድሎ በአደባባይ ከመጎተት፣ የአደባባይ ኢፍጥር ላይ ደርሰዋል። በጅምላ ከመቀበር፣ ሰብሰብ ብለው ማፍጠር እንዲችሉ ሆኗል። ወልቃይት ጠገዴ ከአሸባሪው ነፃ በመውጣቷ።
ወልቃይት ጠገዴ ከትህነግ እጅ በመውጣቷ ያለው ልዩነት እንዲህ ቁልጭ ያለ ነው። በአደባባይ ከመገደል በአደባባይ ኢፍጥር ወደማድረግ፣ በጅምላ ከመቀበር፣ በጋራ እምነትወደማክበር።
በመጀመርያው ፎቶ የሚታየውም የሞሃመድ ቀብር ነው። ቀብሩ በወግ የተፈፀመ አይደለም። የጅምላ መቃብር ነው። ሞሃመድ ገና ትህነግ ወደ ወልቃይት እንደገባ የወልቃይት አማራ ማንነትን የጠየቁት እነ ፍርዱ ወንድማገኝና ካሳ ሱራፌል ጋር ተገድለው ለሕዝብ ማስፈራሪያ አስከሬናቸው ከመኪኗ ኋላ ላይ ታስሮ ተጎተቱ። አደባባይ ላይ ተጣሉ። ከቀናት በኋላ በመኪና አፈርና ድንጋይ አምጥተው ደፉባቸው።
አፈሩ ሲሸረሸር አስከሬኑ እየወጣ የሄደ ሲሆን ቤተ ክርስትያንና መስጊድ ውስጥ እንዳይቀበሩ ተከልክሎ ቆይቷል። በጅምላ ተቀብረው ከነበሩት መካከል የፍርዱ ወንድማገኝ እና ካሱ ሱራፊኤል አስከርናቸው የተነሳ ሲሆን ቀሪው የሚታየው የሞሃመድ ነው። ሶስቱም "ማንነታችን አማራ ነው" በማለታቸው የተገደሉ ናቸው።
የሞሃመድ አፅም በቅርቡ ወጥቶ በመስጊድ ያርፋል ተብሏል። በትህነግ ዘመን የወልቃይት ጠገዴ ሙስሊሞች ተገድለው፣ አደባባይ ላይ አስከሬናቸው ይጎተት ነበር። ከክርስትያን ወንድሞቻቸው ጋር በጅምላ ተቀብረዋል።
ቀሪው ፎቶ ደግሞ የዛሬ ነው። የወልቃይት ጠገዴ ሙስሊሞች ከአስተዳደሩ ጋር ሆነው ጎዳና ላይ ፆም እየፈቱ፣ ምግብ እያጋሩ ነው። ተገድሎ በአደባባይ ከመጎተት፣ የአደባባይ ኢፍጥር ላይ ደርሰዋል። በጅምላ ከመቀበር፣ ሰብሰብ ብለው ማፍጠር እንዲችሉ ሆኗል። ወልቃይት ጠገዴ ከአሸባሪው ነፃ በመውጣቷ።
ወልቃይት ጠገዴ ከትህነግ እጅ በመውጣቷ ያለው ልዩነት እንዲህ ቁልጭ ያለ ነው። በአደባባይ ከመገደል በአደባባይ ኢፍጥር ወደማድረግ፣ በጅምላ ከመቀበር፣ በጋራ እምነትወደማክበር።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM