💪ታሪኩ ዲሽታ ጊና በቁጥጥር ስር ዋለ!
በበርካ በሺሺር በባላመር በየትነበርሽ በኩሬ ቀበሌዎች በሀፓች ሞተር እየተዘዋወረ ወጣቱን ለዳግም ጥፋት እያደራጀ ባለበት ፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሏል። ከአራት ቀን በፊት በሞተር ብስክሌት አምልጦ ነበር።
ዋና አስተባባሪው የደቡብ ክልል ም/ርእሰ መስተዳደር ማዕረግ የክልሉ ጸጥታ ቢሮ ሀላፊ አቶ አለማዬሁ ባውዲ ከእነግብረ አበሮቹ በጂንካ ከተማ በፌዴራል ፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉን ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያረጋግጣል።
ምንጭ:-ሙሉጌታ አንበርብር
ከወራቶች በፊት ስለ ታሪኩ የፃፍኩትን አስታውሱ
በበርካ በሺሺር በባላመር በየትነበርሽ በኩሬ ቀበሌዎች በሀፓች ሞተር እየተዘዋወረ ወጣቱን ለዳግም ጥፋት እያደራጀ ባለበት ፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሏል። ከአራት ቀን በፊት በሞተር ብስክሌት አምልጦ ነበር።
ዋና አስተባባሪው የደቡብ ክልል ም/ርእሰ መስተዳደር ማዕረግ የክልሉ ጸጥታ ቢሮ ሀላፊ አቶ አለማዬሁ ባውዲ ከእነግብረ አበሮቹ በጂንካ ከተማ በፌዴራል ፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉን ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያረጋግጣል።
ምንጭ:-ሙሉጌታ አንበርብር
ከወራቶች በፊት ስለ ታሪኩ የፃፍኩትን አስታውሱ
አማራ ጭንቅ ዉስጥ በነበረበት በዛን ጊዜ"ያኔ ወጣቱን እንዳዘምቱ ብሎ በአደባባይ ሲናገር እኛም ይህን ብለን ነበር👇👇👇
ይቅርታ አያሰጥም!
በወንጀል ይቅርታ የሚያሰጥና የማያሰጥ ጉዳይ አለ። የዚህ ሰውዬ ጥፋት ይቅርታ የሚያሰጥ አይደለም።
1) ኢትዮጵያ አደጋ ውስጥ ወድቃ ይህን አደጋ ለመቀልበስ በተደረገ ዝግጅት ላይ ዝፈን ተብሎ ተጠራ፣ አልዘፍንም አላለም። ተቃውሞ ቢቀርማ መልካም ነበር። እዘፍናለሁ ብሎ መጣ። እንዲናገር አልተፈቀደለትም። እንዲያውም ሳይፈቀድለት ለጠላት የሚጠቅም መልዕክት አስተላለፈ። እዘፍናለሁ ብሎ የመጣበትን መድረክ አልዘፍንም አለ። ይሄ የራስህ መድረክ ቢሆን፣ ለምሳሌ ሰርግህ ቢሆን፣ የምትወደው ቤተሰብህ ለቅሶ ቢሆን፣ የምትወደው ሰው ተዝክር ቢሆንና እጅግ በተቃራኒው ቢያበላሽብህ ይቅር ትለዋለህ? አትለውም! በአገር ደሕንነት ላይ እንዲህ ተጫውቶ፣ አላማውን አሳክቶ ከጨረሰ በኋላ ለምን ይቅር እለዋለሁ። እኔ አላስመስልም። ይቅርታ አይገባውም። ከተሰማው በደንብ ይሰማው። በደንብ ያልቅስ! ስንቶች ዘምተው ቆስለው የቆሰሉ አሉ። የእነሱን ያህል ባይጠዘጥዘው ጦርነቱ እስኪያልቅ እንኳን ይሰማው እንጅ። እስከዛ ቢያለቅ ጥሩ ነው እንዲያውም!
2) ይህ ሰው የሰራው ወንጀል ነው። ክህደት ነው። የጦርነት አዋጅ ታውጆ ይህን በሚቃረን መልኩ ነው ለጠላት የሰራው። ያውም በራሷ በኢትዮጵያ መድረክ። ዘፋኝ ስለሆነ ብቻ ሊያሳዝነኝ አይችልም። የጦርነት አዋጅን፣ ዝግጅትን መቃወም ወንጀል ነው። ይህ ወንጀል በይቅርታ አይታለፍም።
3) አንዱ ምስኪን አዲስ አበባ ላይ "ወደ ጦርነት አትሂዱ" እያለ ሲቀሰቅስ ብታዩ ትጠቁማላችሁ፣ ይታሰር ትላላችሁ። መንግስትም መሰል እንቅስቃሴ ቢመለከት ያስራል። ይህ ሰው ግን በአደባባይ፣ በኢትዮጵያ መድረክ ነው አትዝመቱ ብሎ የቀሰቀሰው። የትግሬ ወራሪ እየዘመተ አንተን አትዝመት ሲልህ እጅግን አጣጥፈህ ተመታ ማለቱ ነው። ይቅርታ አያስፈልገውም።
4) የጠላት መጠቀሚያ የሆነው፣ የውጭ ጠላትን አዝሎ ያመጣ ጡት ነካሽ በወረራት አገር ዝግጅት ቀዝቃዛ ውሀ የቸለሰውን ሰውኮ ይችው ምስኪን አገር ከፍ ያደረገችው ነው። ኢትዮጵያውያን የሸለሙት፣ ያሞገሱት ነው። ክህደት ነው የፈፀመው!
5) የጠላት መጠቀሚያ የሆነው ሚሊዮኖች በተፈናቀሉበት፣ እየተፈናቀሉበት ባለ ጦርነት ነው። ለጠላት መጠቀሚያ የሆነው ቢሊዮን ንብረታችን ጠላት እያወደመ ባለበት ነው። ለጠላት መጠቀሚያ የሆነው ከተሞቻችን በጠላት በተያዙበት፣ አሁንም ጠላት ሕዝብ አግተልትሎ በሚወረን ወቅት ነው። ለጠላት መጠቀሚያ የሆነው ብዙዎች ዋጋ እየከፈሉ ባሉበት ጦርነት ነው።
ማልቀሱ ለወገኖቸ ፋይዳ የለውም። ይቅርታው ለተደፈሩት እናትና እህቶች ላይ ለውጥ አያመጣም። ወደ ጫካ እመለሳለሁ ነው ያለው? ለምን እንጦሮጦስ አይወርድም? ለምን ገሃነም አይገባም?
ይቅርታ አያስፈልገውም!
በግንበሩ ተደፋ፣ በአናቱ ቆመ የእሱ ይቅርታ ከጥፋት የሚመልሰው ነገር የለም!
የምር ከሆነ! አጥፍቻለሁ ካለ ባለፈው ካጠፋው ጥፋት ተመጣጣኝ በሆነ መልኩ እየዞረ ይቀስቅስ፣ ዝመቱ ይበል። ሰራዊቱ ድረስ ሄዶ ይቀስቅስ።
ካልሆነ ግን:_
እንዲህ አይነት መጃጃልን መደገፍ ማንንም አያስተምርም። ነገ ማንም ሆን ብሎ ተሳስቶ፣ የጠላት መጠቀሚያ ሆኖ፣ ከዛ ለሁለት ደቂቃ አይኑን አሻሽቶ ይቀልድብሃል። ማንም አቅዶ አጥፍቶ ሰነባብቶ መጥቶ በይምሰል ይቅርታ ይቀልድብሃል። በትልቅ ዝግጅትህ ላይ ሰርቶልህ፣ በሆነች ትንሽ ፕሮግራም መጥቶ ይቅርታ ይጠይቅሃል። ካበላሸ በኋላ መጥቶ ይተውንብሃል። ይቅርታ መቀለጃ አይደለም!
እንዲህ አይነት መጃጃልን በይቅርታ እየተቀበልክ ማንም በድሎህ በሁለት ደቂቃ ቪዲዮ የሚያታልልህ አትሁን!
የያዝከው የሕልውና ጉዳይ ነው። ከጠላት ጋር አውቆም ይሁን ሳያውቅ ለሚሰለፍ ይቅርታ አይኑርህ። አእምሮ ካለው ይቆጨው። ይሰማው። ክህደት እንደፈፀመ እየተነገረው ደም ያልቅስ እንጅ የምን ይቅርታ ነው? በአገር፣ በሕልውና ወዘተ ይቅርታ የለም። አንተን ጠልፎ ጥሎህ ጥርስህን ቢያረግፍህ ይቅርታ የማትለውን በአገር ጉዳይ ያውም እበትናታለሁ ያለውን ጠላት የሚያግዝ ጥፋት አጥፍቶ ይቅርታ ለማለት ሞራል ከየት አገኘህ?
የዚህን ሰው ይቅርታ አለመቀበል ቢያንስ ሌሎች በየመድረኩ ተመሳሳይ ክህደት እንዳይፈፅሙ ያደርጋል። ታሪኩ በቁሙ መማርያ መሆን አለበት። የኢትዮጵያ ሕዝብ ማንም በአደባባይ ክዶት፣ በሁለት ደቂቃ ይቅርታ የማያጃጅለው መሆኑን ከታሪኩ ትምህርት መወሰድ አለበት! ጦርነቱ ይለፍ። ይቅርታም የግድ ከሆነ ከጦርነት በኋላ ይደረስበታል!
ዛቱብኝ ብሏል። ተገቢ አይደለም። ወንጀል የሰራ በሰራው ወንጀል መጠየቅ አለበት እንጅ ዛቻ አያስፈልገውም። ግለሰቦች ሊያስፈራሩት አይገባም። መንግስት ይጠይቀው እንጅ አንዱ አስፈራርቶት ሌላው ይቅርታ ሲጠይቀው የሚውል መሆን የለበትም። መንግስት በሕግ ሊጠይቀው ይገባል። ፖለቲካው ይበላሽብኛል ብሎ መንግስት ካልጠየቀው ደግሞ አእምሮው ይጠይቀው። ይሰማው፣ ሌሎቹ ዋጋ የከፈሉበት ነውና እሱንም በደንብ ይቆጨው። ደረሰብኝ ያለው ዛቻም የጠየቀው ይቅርታም አያስፈልገውም።
ይቅርታ አያሰጥም!
በወንጀል ይቅርታ የሚያሰጥና የማያሰጥ ጉዳይ አለ። የዚህ ሰውዬ ጥፋት ይቅርታ የሚያሰጥ አይደለም።
1) ኢትዮጵያ አደጋ ውስጥ ወድቃ ይህን አደጋ ለመቀልበስ በተደረገ ዝግጅት ላይ ዝፈን ተብሎ ተጠራ፣ አልዘፍንም አላለም። ተቃውሞ ቢቀርማ መልካም ነበር። እዘፍናለሁ ብሎ መጣ። እንዲናገር አልተፈቀደለትም። እንዲያውም ሳይፈቀድለት ለጠላት የሚጠቅም መልዕክት አስተላለፈ። እዘፍናለሁ ብሎ የመጣበትን መድረክ አልዘፍንም አለ። ይሄ የራስህ መድረክ ቢሆን፣ ለምሳሌ ሰርግህ ቢሆን፣ የምትወደው ቤተሰብህ ለቅሶ ቢሆን፣ የምትወደው ሰው ተዝክር ቢሆንና እጅግ በተቃራኒው ቢያበላሽብህ ይቅር ትለዋለህ? አትለውም! በአገር ደሕንነት ላይ እንዲህ ተጫውቶ፣ አላማውን አሳክቶ ከጨረሰ በኋላ ለምን ይቅር እለዋለሁ። እኔ አላስመስልም። ይቅርታ አይገባውም። ከተሰማው በደንብ ይሰማው። በደንብ ያልቅስ! ስንቶች ዘምተው ቆስለው የቆሰሉ አሉ። የእነሱን ያህል ባይጠዘጥዘው ጦርነቱ እስኪያልቅ እንኳን ይሰማው እንጅ። እስከዛ ቢያለቅ ጥሩ ነው እንዲያውም!
2) ይህ ሰው የሰራው ወንጀል ነው። ክህደት ነው። የጦርነት አዋጅ ታውጆ ይህን በሚቃረን መልኩ ነው ለጠላት የሰራው። ያውም በራሷ በኢትዮጵያ መድረክ። ዘፋኝ ስለሆነ ብቻ ሊያሳዝነኝ አይችልም። የጦርነት አዋጅን፣ ዝግጅትን መቃወም ወንጀል ነው። ይህ ወንጀል በይቅርታ አይታለፍም።
3) አንዱ ምስኪን አዲስ አበባ ላይ "ወደ ጦርነት አትሂዱ" እያለ ሲቀሰቅስ ብታዩ ትጠቁማላችሁ፣ ይታሰር ትላላችሁ። መንግስትም መሰል እንቅስቃሴ ቢመለከት ያስራል። ይህ ሰው ግን በአደባባይ፣ በኢትዮጵያ መድረክ ነው አትዝመቱ ብሎ የቀሰቀሰው። የትግሬ ወራሪ እየዘመተ አንተን አትዝመት ሲልህ እጅግን አጣጥፈህ ተመታ ማለቱ ነው። ይቅርታ አያስፈልገውም።
4) የጠላት መጠቀሚያ የሆነው፣ የውጭ ጠላትን አዝሎ ያመጣ ጡት ነካሽ በወረራት አገር ዝግጅት ቀዝቃዛ ውሀ የቸለሰውን ሰውኮ ይችው ምስኪን አገር ከፍ ያደረገችው ነው። ኢትዮጵያውያን የሸለሙት፣ ያሞገሱት ነው። ክህደት ነው የፈፀመው!
5) የጠላት መጠቀሚያ የሆነው ሚሊዮኖች በተፈናቀሉበት፣ እየተፈናቀሉበት ባለ ጦርነት ነው። ለጠላት መጠቀሚያ የሆነው ቢሊዮን ንብረታችን ጠላት እያወደመ ባለበት ነው። ለጠላት መጠቀሚያ የሆነው ከተሞቻችን በጠላት በተያዙበት፣ አሁንም ጠላት ሕዝብ አግተልትሎ በሚወረን ወቅት ነው። ለጠላት መጠቀሚያ የሆነው ብዙዎች ዋጋ እየከፈሉ ባሉበት ጦርነት ነው።
ማልቀሱ ለወገኖቸ ፋይዳ የለውም። ይቅርታው ለተደፈሩት እናትና እህቶች ላይ ለውጥ አያመጣም። ወደ ጫካ እመለሳለሁ ነው ያለው? ለምን እንጦሮጦስ አይወርድም? ለምን ገሃነም አይገባም?
ይቅርታ አያስፈልገውም!
በግንበሩ ተደፋ፣ በአናቱ ቆመ የእሱ ይቅርታ ከጥፋት የሚመልሰው ነገር የለም!
የምር ከሆነ! አጥፍቻለሁ ካለ ባለፈው ካጠፋው ጥፋት ተመጣጣኝ በሆነ መልኩ እየዞረ ይቀስቅስ፣ ዝመቱ ይበል። ሰራዊቱ ድረስ ሄዶ ይቀስቅስ።
ካልሆነ ግን:_
እንዲህ አይነት መጃጃልን መደገፍ ማንንም አያስተምርም። ነገ ማንም ሆን ብሎ ተሳስቶ፣ የጠላት መጠቀሚያ ሆኖ፣ ከዛ ለሁለት ደቂቃ አይኑን አሻሽቶ ይቀልድብሃል። ማንም አቅዶ አጥፍቶ ሰነባብቶ መጥቶ በይምሰል ይቅርታ ይቀልድብሃል። በትልቅ ዝግጅትህ ላይ ሰርቶልህ፣ በሆነች ትንሽ ፕሮግራም መጥቶ ይቅርታ ይጠይቅሃል። ካበላሸ በኋላ መጥቶ ይተውንብሃል። ይቅርታ መቀለጃ አይደለም!
እንዲህ አይነት መጃጃልን በይቅርታ እየተቀበልክ ማንም በድሎህ በሁለት ደቂቃ ቪዲዮ የሚያታልልህ አትሁን!
የያዝከው የሕልውና ጉዳይ ነው። ከጠላት ጋር አውቆም ይሁን ሳያውቅ ለሚሰለፍ ይቅርታ አይኑርህ። አእምሮ ካለው ይቆጨው። ይሰማው። ክህደት እንደፈፀመ እየተነገረው ደም ያልቅስ እንጅ የምን ይቅርታ ነው? በአገር፣ በሕልውና ወዘተ ይቅርታ የለም። አንተን ጠልፎ ጥሎህ ጥርስህን ቢያረግፍህ ይቅርታ የማትለውን በአገር ጉዳይ ያውም እበትናታለሁ ያለውን ጠላት የሚያግዝ ጥፋት አጥፍቶ ይቅርታ ለማለት ሞራል ከየት አገኘህ?
የዚህን ሰው ይቅርታ አለመቀበል ቢያንስ ሌሎች በየመድረኩ ተመሳሳይ ክህደት እንዳይፈፅሙ ያደርጋል። ታሪኩ በቁሙ መማርያ መሆን አለበት። የኢትዮጵያ ሕዝብ ማንም በአደባባይ ክዶት፣ በሁለት ደቂቃ ይቅርታ የማያጃጅለው መሆኑን ከታሪኩ ትምህርት መወሰድ አለበት! ጦርነቱ ይለፍ። ይቅርታም የግድ ከሆነ ከጦርነት በኋላ ይደረስበታል!
ዛቱብኝ ብሏል። ተገቢ አይደለም። ወንጀል የሰራ በሰራው ወንጀል መጠየቅ አለበት እንጅ ዛቻ አያስፈልገውም። ግለሰቦች ሊያስፈራሩት አይገባም። መንግስት ይጠይቀው እንጅ አንዱ አስፈራርቶት ሌላው ይቅርታ ሲጠይቀው የሚውል መሆን የለበትም። መንግስት በሕግ ሊጠይቀው ይገባል። ፖለቲካው ይበላሽብኛል ብሎ መንግስት ካልጠየቀው ደግሞ አእምሮው ይጠይቀው። ይሰማው፣ ሌሎቹ ዋጋ የከፈሉበት ነውና እሱንም በደንብ ይቆጨው። ደረሰብኝ ያለው ዛቻም የጠየቀው ይቅርታም አያስፈልገውም።
ታሪኩ ዲሽታ ጊና በቁጥጥር ስር ዋለ!
በበርካ በሺሺር በባላመር በየትነበርሽ በኩሬ ቀበሌዎች በሀፓች ሞተር እየተዘዋወረ ወጣቱን ለዳግም ጥፋት እያደራጀ ባለበት ፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሏል። ከአራት ቀን በፊት በሞተር ብስክሌት አምልጦ ነበር።
ዋና አስተባባሪው የደቡብ ክልል ም/ርእሰ መስተዳደር ማዕረግ የክልሉ ጸጥታ ቢሮ ሀላፊ አቶ አለማዬሁ ባውዲ ከእነግብረ አበሮቹ በጂንካ ከተማ በፌዴራል ፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉን ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያረጋግጣል።
ምንጭ:-ሙሉጌታ አንበርብር
በበርካ በሺሺር በባላመር በየትነበርሽ በኩሬ ቀበሌዎች በሀፓች ሞተር እየተዘዋወረ ወጣቱን ለዳግም ጥፋት እያደራጀ ባለበት ፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሏል። ከአራት ቀን በፊት በሞተር ብስክሌት አምልጦ ነበር።
ዋና አስተባባሪው የደቡብ ክልል ም/ርእሰ መስተዳደር ማዕረግ የክልሉ ጸጥታ ቢሮ ሀላፊ አቶ አለማዬሁ ባውዲ ከእነግብረ አበሮቹ በጂንካ ከተማ በፌዴራል ፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉን ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያረጋግጣል።
ምንጭ:-ሙሉጌታ አንበርብር
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ፋኖ ማለት ለአማራ ቀርቶ ለኢትዮጵያ ቀኝ እጅ ማለት ነው።
እጅግ ታሪካዊ!
የወልቃይት ጠገዴ አማራ ሙስሊሞች በማንነታቸው ሲጨቆኑ ቆይተዋል። ተገድለው በጅምላ ተቀብረዋል። ወፍ አርግፍ አካባቢ አሁንም ድረስ አፅማቸው ከጅምላ መቃብር ያልወጣ ሙስሊሞች እንዳሉ ይታወቃል።
ዛሬ ለወልቃይት ጠገዴ ሙስሊሞች አዲስ ታሪክ ነው። ለመጀመርያ ጊዜ እምነታቸውን በአደባባይ ማክበር ችለዋል። በዛሬው ዕለት ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ በተገኘበት የአደባባይ አፍጥር ፕሮግራም አድርገዋል። ይህ እጅግ ታሪካዊ ነው። የማዕከላዊ ጎንደር ዑለማዎች በስነ ስርዓቱ ተገኝተዋል።
የወልቃይት ጠገዴ አማራ ሙስሊሞች በማንነታቸው ሲጨቆኑ ቆይተዋል። ተገድለው በጅምላ ተቀብረዋል። ወፍ አርግፍ አካባቢ አሁንም ድረስ አፅማቸው ከጅምላ መቃብር ያልወጣ ሙስሊሞች እንዳሉ ይታወቃል።
ዛሬ ለወልቃይት ጠገዴ ሙስሊሞች አዲስ ታሪክ ነው። ለመጀመርያ ጊዜ እምነታቸውን በአደባባይ ማክበር ችለዋል። በዛሬው ዕለት ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ በተገኘበት የአደባባይ አፍጥር ፕሮግራም አድርገዋል። ይህ እጅግ ታሪካዊ ነው። የማዕከላዊ ጎንደር ዑለማዎች በስነ ስርዓቱ ተገኝተዋል።
አደባባይ ላይ በጅምላ ከመቀበር፣ ወደ አደባባይ ኢፍጥር
በመጀመርያው ፎቶ የሚታየውም የሞሃመድ ቀብር ነው። ቀብሩ በወግ የተፈፀመ አይደለም። የጅምላ መቃብር ነው። ሞሃመድ ገና ትህነግ ወደ ወልቃይት እንደገባ የወልቃይት አማራ ማንነትን የጠየቁት እነ ፍርዱ ወንድማገኝና ካሳ ሱራፌል ጋር ተገድለው ለሕዝብ ማስፈራሪያ አስከሬናቸው ከመኪኗ ኋላ ላይ ታስሮ ተጎተቱ። አደባባይ ላይ ተጣሉ። ከቀናት በኋላ በመኪና አፈርና ድንጋይ አምጥተው ደፉባቸው።
አፈሩ ሲሸረሸር አስከሬኑ እየወጣ የሄደ ሲሆን ቤተ ክርስትያንና መስጊድ ውስጥ እንዳይቀበሩ ተከልክሎ ቆይቷል። በጅምላ ተቀብረው ከነበሩት መካከል የፍርዱ ወንድማገኝ እና ካሱ ሱራፊኤል አስከርናቸው የተነሳ ሲሆን ቀሪው የሚታየው የሞሃመድ ነው። ሶስቱም "ማንነታችን አማራ ነው" በማለታቸው የተገደሉ ናቸው።
የሞሃመድ አፅም በቅርቡ ወጥቶ በመስጊድ ያርፋል ተብሏል። በትህነግ ዘመን የወልቃይት ጠገዴ ሙስሊሞች ተገድለው፣ አደባባይ ላይ አስከሬናቸው ይጎተት ነበር። ከክርስትያን ወንድሞቻቸው ጋር በጅምላ ተቀብረዋል።
ቀሪው ፎቶ ደግሞ የዛሬ ነው። የወልቃይት ጠገዴ ሙስሊሞች ከአስተዳደሩ ጋር ሆነው ጎዳና ላይ ፆም እየፈቱ፣ ምግብ እያጋሩ ነው። ተገድሎ በአደባባይ ከመጎተት፣ የአደባባይ ኢፍጥር ላይ ደርሰዋል። በጅምላ ከመቀበር፣ ሰብሰብ ብለው ማፍጠር እንዲችሉ ሆኗል። ወልቃይት ጠገዴ ከአሸባሪው ነፃ በመውጣቷ።
ወልቃይት ጠገዴ ከትህነግ እጅ በመውጣቷ ያለው ልዩነት እንዲህ ቁልጭ ያለ ነው። በአደባባይ ከመገደል በአደባባይ ኢፍጥር ወደማድረግ፣ በጅምላ ከመቀበር፣ በጋራ እምነትወደማክበር።
በመጀመርያው ፎቶ የሚታየውም የሞሃመድ ቀብር ነው። ቀብሩ በወግ የተፈፀመ አይደለም። የጅምላ መቃብር ነው። ሞሃመድ ገና ትህነግ ወደ ወልቃይት እንደገባ የወልቃይት አማራ ማንነትን የጠየቁት እነ ፍርዱ ወንድማገኝና ካሳ ሱራፌል ጋር ተገድለው ለሕዝብ ማስፈራሪያ አስከሬናቸው ከመኪኗ ኋላ ላይ ታስሮ ተጎተቱ። አደባባይ ላይ ተጣሉ። ከቀናት በኋላ በመኪና አፈርና ድንጋይ አምጥተው ደፉባቸው።
አፈሩ ሲሸረሸር አስከሬኑ እየወጣ የሄደ ሲሆን ቤተ ክርስትያንና መስጊድ ውስጥ እንዳይቀበሩ ተከልክሎ ቆይቷል። በጅምላ ተቀብረው ከነበሩት መካከል የፍርዱ ወንድማገኝ እና ካሱ ሱራፊኤል አስከርናቸው የተነሳ ሲሆን ቀሪው የሚታየው የሞሃመድ ነው። ሶስቱም "ማንነታችን አማራ ነው" በማለታቸው የተገደሉ ናቸው።
የሞሃመድ አፅም በቅርቡ ወጥቶ በመስጊድ ያርፋል ተብሏል። በትህነግ ዘመን የወልቃይት ጠገዴ ሙስሊሞች ተገድለው፣ አደባባይ ላይ አስከሬናቸው ይጎተት ነበር። ከክርስትያን ወንድሞቻቸው ጋር በጅምላ ተቀብረዋል።
ቀሪው ፎቶ ደግሞ የዛሬ ነው። የወልቃይት ጠገዴ ሙስሊሞች ከአስተዳደሩ ጋር ሆነው ጎዳና ላይ ፆም እየፈቱ፣ ምግብ እያጋሩ ነው። ተገድሎ በአደባባይ ከመጎተት፣ የአደባባይ ኢፍጥር ላይ ደርሰዋል። በጅምላ ከመቀበር፣ ሰብሰብ ብለው ማፍጠር እንዲችሉ ሆኗል። ወልቃይት ጠገዴ ከአሸባሪው ነፃ በመውጣቷ።
ወልቃይት ጠገዴ ከትህነግ እጅ በመውጣቷ ያለው ልዩነት እንዲህ ቁልጭ ያለ ነው። በአደባባይ ከመገደል በአደባባይ ኢፍጥር ወደማድረግ፣ በጅምላ ከመቀበር፣ በጋራ እምነትወደማክበር።