ከመቱ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት የተላለፈ🙄🙄
ለመቱ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ
ዛሬ ምሳ ሰዓት ላይ ለስላሳ መከፋፈሉ ይታወቃል።ነገር ግን ለስላሳው ለሁሉም ተማሪ ኣልተዳረሰም ምክንያቱም ኣዲስ የታዘዘ ሳይሆን ከዓረፋ በዓል የተረፈ በመሆኑ ቅሬታ እንዳያስነሳ እንላለን።
ለ ዲሲፕሊናችሁ እናመሰግናለን።
የመቱ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት
መረጃውን #Share በማድረግ ለስላሳ ላላገኙ ተማሪዎች ያድርሱ🙄🏃♂😂
መረጃዎችን ለማግኘት
@NATIONALEXAMSRESULT
ለመቱ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ
ዛሬ ምሳ ሰዓት ላይ ለስላሳ መከፋፈሉ ይታወቃል።ነገር ግን ለስላሳው ለሁሉም ተማሪ ኣልተዳረሰም ምክንያቱም ኣዲስ የታዘዘ ሳይሆን ከዓረፋ በዓል የተረፈ በመሆኑ ቅሬታ እንዳያስነሳ እንላለን።
ለ ዲሲፕሊናችሁ እናመሰግናለን።
የመቱ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት
መረጃውን #Share በማድረግ ለስላሳ ላላገኙ ተማሪዎች ያድርሱ🙄🏃♂😂
መረጃዎችን ለማግኘት
@NATIONALEXAMSRESULT
STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)
#UPDATE #GRADE11 11ኛ ክፍል አዲሱ ስርአተ ትምህርት እንዲተገበር ተላልፎ የነበረው መመሪያ ለጊዜው ተይዞ በድሮው ስርአተ ትምህርት እንዲቀጥል መመሪያ የተሰጠ ሲሆን አዲሱ ስርአተ ትምህርት የሚጀመርበት ጊዜ በየትምህርት ቤቱ ይፋ ይደረጋል፡፡ መረጃውን ላደረሱን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አባላት ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው። @NATIONALEXAMSRESULT
Telegram
STUDENTS NEWS CHANNEL
ከቀጣይ ዓመት ጀምሮ የቲያትር ትምህርት SUBJECT ሊጨመር ነው
በቀጣይ የትምህርት ዘመን በመላ አገሪቱ በሚገኙ የመንግሥትና የግል ትምህርት ቤቶች የቴአትር ትምህርት ሊሰጥ ነው
በሁሉም የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች ከአንደኛ እስከ አስራ ሁለተኛ ክፍል የቴአትር ትምህርት በ 2014 ለመስጠት እየተሰራ እንደሆነ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የቴአትር ጥበባት ትምህርት ክፍል መምህር እና የዝግጅቱ ዋና…
በቀጣይ የትምህርት ዘመን በመላ አገሪቱ በሚገኙ የመንግሥትና የግል ትምህርት ቤቶች የቴአትር ትምህርት ሊሰጥ ነው
በሁሉም የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች ከአንደኛ እስከ አስራ ሁለተኛ ክፍል የቴአትር ትምህርት በ 2014 ለመስጠት እየተሰራ እንደሆነ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የቴአትር ጥበባት ትምህርት ክፍል መምህር እና የዝግጅቱ ዋና…