STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)
40K subscribers
11.1K photos
272 videos
452 files
1.94K links
የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡
Download Telegram
መቀሌ ዩኒቨርሲቲ

ዩኒቨርስቲያችን በጠየቀው መሰረት MoSHE ከ ትራንስፖርት ሚንስተር ጋር በመተባበር ኣስር (10) ባሶችን እንደሚያገኝ ታውቋል::
እነዚህ ባሶች በአሁኑ ሰዓት መንገድ ላይ እንደሆኑ እና እሁድ ገብተው እንደሚያድሩ ማወቅ ችለናል።እኝህም ባሶች በተለያየ ምክንያት ወደየ ቀያቸው መሄድ ላልቻሉ ተማሪዎች የሽኝት ኣገልግሎት ለመስጠት ነው ።

አገልግሎቱን የሚሰጣቸው ተማሪዎች :-
1. መደረሻቸውን ደቡባዊ ትግራይ የሆኑ ፤
2. ከክልል ውጪ ላሉት ተማሪዎችን ደግሞ እስከ አዲስ አበባ ለሆኑ፤
3. የትግራይ ተማሪዎች ሆነው ወደ ሌሎች ዩኒቨርስቲዎች የሚሄዱ ካሉ፤

ይህን በመገንዘብ ያልተመዛገባችሁ ተማሪዎች በአቅራቢያችሁ በሚገኙ የተማሪ ህብረት ቢሮዎች እንድትመዘገብ እናሳስባለን ::
N.B፦
📌ባሶቹ ልክ #ሰኞ ጠዋት 12፡00 ሰዓት ከየ #ጊቢው እንደሚነሱ አውቃችሁ ተማሪዎች አስፈላጊዉን የሆነውን ዝግጅት ሁሉ እንድታደረጉ እንጠይቃለን።
📌 እንዲሁም ጊቢው ውስጥ ላሉት ተመራቂ ተማሪዎች ጓደኞች እና ወላጆችን የሆናችሁ ይህን ተገንዝባችው ተማሪዎችን እንድታሳውቁልን በትህትና እንጠይቃለን ።

Via Abrhaley Arefaine - ETH/HI/EDU/IN/SU V/president and Mekelle University SU President.

#SHARE
መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ ያጋሩ

ለተጨማሪ መረጃ ቻናላችንን ተቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
#በስልካችን_ብቻ_ወንድማችንን_እንታደገው

#ከተጋገዝን_እናሸንፋለን 💪

የደብረብርሃን ዩንቨርሲቲ ተማሪዎች በግቢያቸው የሁለተኛ ዓመት ተማሪ የሆነ እና በአሁኑ ሰዓት ሁለቱም ኩላሊቶቹ #Fail አድርገው የህክምና እርዳታ ለማግኘት ገንዘብ በማሰባሰብ ሂደት ላይ የሚገኝ ጓደኛቸውን ለመርዳት በሚል "ዶንኪ ቲዩብ" የተሰኘ የዩትዩብ ገፅ በቅርቡ ይፋ ያደረገውን ማለትም ለአሸናፊው #500ሺህ ብር የሚያሸልመውን ውድድር በመወዳደር የሽልማቱን ገቢ ለጓደኛቸው ድጋፍ ለማዋል አስበዋል።


ቻሌንጁ "Donkey Tube" የተሰኘውን የዩትዩብ ገፅ ሰብስክራይብ በማድረግ ከላይ በምስሉ በሚታየው መልኩ screenshot 👉 @legesecharitybot ላይ መላክ ብቻ ነው።

📌የውድድሩ አዘጋጆች እስከ 1.5k Subscribe ያስደረጉ አስር ሰዎችን በማወዳደር ለአሸናፊው ግማሽ ሚሊዮን ብር የሚሸልሙ በመሆኑ የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የበጎ አድራጎት ክበብ አባላት ለአንድ ዓላማ እድላቸውን ለማስፋት በሚል በርካታ Subscription Screenshot እንደሚያስፈልጋቸው ነግረውናል። በመሆኑም ይህንን መልዕክት የሰማቹህ በሙሉ መልካም ስራቸውን ለመጋራት ቻናሉን ሰብስክራይብ በማድረግ Screenshot --> @legesecharitybot ላኩላቸው🙏


፨ይህን መልዕክትም በብዛት #Share አድርጉት።


፨ውድድሩ የፊታችን #ሰኞ ይጠናቀቃል።

#ከተጋገዝን_እናሸንፋለን 💪


@NATIONALEXAMSRESULT
ለመውጫ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎቻችን በሙሉ
#ሰኞ ሐምሌ 03/2015 ዓ.ም የሚኖር የፈተና መርሃግብር
#session One: ከጧት 2:30-5:30
#Session Two: ከቀኑ 6:30-9:00
#Session Three: ከቀኑ 9:30-12:00 ድረስ መሆኑን አውቃችሁ ዝግጁ እንድትሆኑ እናሳውቃለን!

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#Result #Remedial #Exit_Exam

የ2016 ዓ.ም የመውጫ ፈተና እና የሪሚዲያል ማጠቃለያ ፈተና ውጤቶች መቼ ይፋ ይደረጋሉ?

(ከቲክቫህ ዩንቨርሲቲ የተገኘ)

የሪሚዲያል ተማሪዎቹ ውጤት ከሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና መጠናቀቅ በኋላ ባሉት ቀናት በጣም ከዘገየ እስከ #ሰኞ ሰኔ 24/2016 ዓ.ም ይፋ ይሆናል።

የመውጫ ፈተና ውጤት በቀጣይ ቀናት ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን ማስመረቅ ከመጀመራቸው #በፊት ይፋ ይደረጋል።

ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት
@NATIONALEXAMSRESULT