STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)
40.8K subscribers
11K photos
272 videos
452 files
1.94K links
የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡
Download Telegram
ለጥናትና ምርምርዎ እገዛ ይፈልጋሉ?
    አዎ ከሆነ መልስዎ!
በመንግስትም ሆነ በግል ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በዲፕሎማ፣ዲግሪ እና በማስተርስ ፕሮግራም ለምትማሩ እና ትምህርታችሁን ጨርሳችሁ የምርቃት ጊዜያችሁን በጉጉት ለምትጠብቁ ሁሉ ስለ ጥናትና ምርምር በቂ እዉቀትን በመያዝ የመመረቂያ ፅሁፋችሁን ተመራጭ እና ተወዳጅ አድርጋችሁ በመስራት በጥሩ ዉጤት ትመረቁ  ዘንድ እናግዝዎታለን፡

If you need support related to:    
1 Assignment / አሳይመንት
2 Research / ሪሰርች
3 Proposal / ፕሮፖዛል
4 Term Paper /  ተረም ፔፐር
5 Case study/ ኬዝ ስተዲ
6 Article Review
7  Mini research
8  Business plan
9  Environmental impact assessment [EIA]

Any other Questions
Contact us via
@ResearcherETH
@ResearcherETH
@ResearcherETH
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate and Masters Program Students !

STUDY IN EUROPE ! 🇪🇺 🇮🇹

⭐️ በዚህ Full scholarship ማግኘት አስቸጋሪ  በሆነበት ሰዐት 💯 ወጪዎ ተሸፍኖ በተጨማሪም እየከፈሉ ሳይሆን በአመት እስከ € 11,000 (Euro) እየተከፈሎ በጣሊያን 🇮🇹(Europe) ከፍተኛ ትምህርቶን መከታተል ይፈልጋሉ ?

ታዲያ ምን ይጠብቃሉ

ኑ ወደ Ethio-Genuine-Consultancy ከ Application process እሰከ Visa Process ሙሉ በሙሉ ሀሳባቹን በእኛ ላይ ጥላቹ Europe ትገባላቹ። እኛ እንደስማችን Genuine ነው ስራችን።

⭐️ 100% Application and Visa Success rate !

Requirements for undergraduate students:

1. Passport,
2. High school transcripts,
3. Grade 10 & 12 Matric result.


Requirements for Masters Students :

1. Passport,
2. Bachelor degree certificate,
3. Student Copy
.

Students who have 500+ Entrance Score will be offered big discount.

  ለበለጠ መረጃ : -

🔵 @Gossa07

☎️ +251935343325 /+393444355194

ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇:
@Ethiogenuine1
@Ethiogenuine1

📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 .

🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
#MekelleUniversity

በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን በመቐለ ዩኒቨርሲቲ እንድትከታተሉ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ከጥር 13 እስከ 15/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

የምዝገባ ቦታ፦
የማኅበረሰብ ሳይንስ ተማሪዎች በዓዲ ሐቂ ግቢ፤ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ግቢ (አርዲ)

ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርትፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክርፕት ዋናውና ኮፒው፣
አራት 4x4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
በነገው ዕለት ትምህርት የሌለ መሆኑን ስለማሳወቅ

ለመንግስት እና ለግል ት/ቤቶች በሙሉ

እለተ አርብ ጥር 10 ቀን 2016 ዓ.ም በከተራ በዓል ምክንያት መንገዶች ስለሚዘጋጉ በመንግስት እና በግል ትምህርት ቤቶች የሚማሩ ተማሪዎች በሙሉ ትምህርት የማይኖር መሆኑን ለተማሪዎችና ለወላጆች መልእክት እንዲተላለፍላቸው እያሳወቅን የመንግስት ት/ቤት የተማሪ መጋቢ እናቶች በእለቱ ምግብ እንዳያዘጋጁ ከወዲሁ እንድታሳወቁ እናሳስባለን ፡፡

የአቃቂ ቃሊቲ ትምህርት ጽ/ቤት

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate Program Students !

Study in USA! 🇺🇸

⭐️ከፍተኛ ትምህርቶን በአሜሪካ ሀገር እየተከታተሉ የሚሰሩበት ትልቅ ዕድል !

No Prepayment !



Bachelor Degree ✈️

Fast Process

Quality Service

High Visa Ratio

Limited Spot ! Take your spot early live your dream !

🟡🟡Contact us :

🔵 @Gossa07

☎️ +251935343325 / +393444355194

ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇:

@Ethiogenuine1
@Ethiogenuine1

📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 .

🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
#BahirdarUniversity

የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት በጊዚያዊነት ከትግራይ ክልል ዩኒቨርስቲዎች #ወደ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተመድበው ቀሪ ኮርሶችን ሲወስዱ የነበሩ ተማሪዎች ውጤታቸው ሙሉ በሙሉ #ቀድሞ ወደ ነበሩባቸው ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ መሆኑን በመግለጽ የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ጥሪ እነኚህን ተማሪዎች የማይመለከት መሆኑን አሳስቧል።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#Update

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ለ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ለነባር እና አዲስ ገቢ መደበኛ የቅድመ-ምረቃ እንዲሁም ለሪሚዲያል ተማሪዎች አውጥቶት የነበረውን ጥሪ አራዝሟል፡፡

የተስተካከለ የምዝገባ ጊዜ፦

➭ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም
የ4ኛ ዓመት የህክምና ተማሪዎች (C2) እና በ2015 ዓ.ም መመረቅ የነበረባችሁ የጤና ሳይንስ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች ብቻ

➭ የካቲት 7 እና 8/2016 ዓ.ም
የ2ኛ ዓመት 2ኛ ወሰነ ትምህርትና ከዚያ በላይ የሆናችሁ ነባር መደበኛ ተማሪዎች

➭ የካቲት 14 እና 15/2016 ዓ.ም
የ1ኛ ዓመት 2ኛ ወሰነ ትምህርት ነባር ተማሪዎች እና በ2015 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርት ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያገኛችሁ ነባር ተማሪዎች እንዲሁም በ2016 ዓ.ም አዲስ ገቢ የፍሬሽማን እና የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች

የምዝገባ ቦታ፦

➢ የነባር ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደዉ በየነበራችሁበት ካምፓስ ነው።

➢ በ2016 ዓ.ም የማለፊያ ውጤት አምጥታችሁ የተመደባችሁ አዲስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደዉ በዋናው ግቢ ብቻ ነው።

➢ በ2016 ዓ.ም አዲስ የሪሚዲያል የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ስማችሁ ከ A-G የሚጀምር የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችና እና ስማችሁ ከ A-H የሚጀምር የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ምዝገባችሁ በቡሬ ካምፓስ የሚከናወን ሲሆን ስማችሁ ከተጠቀሱት ፊደላት ውጭ የሚጀምር ደግሞ በዋናው ካምፓስ የምትመዘገቡ ይሆናል።

Note:

በተለያየ ምክንያት ትምህርታችሁን አቋርጣችሁ ለመልሶ ቅበላ ውጤታችሁ የሚያበቃችሁና የመልሶ ቅበላ ፎርም የሞላችሁ ተማሪዎች የምትገቡበት ባች በሚመዘገቡበት ቀን ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።


@NATIONALEXAMSRESULT


@studentsnewsadv35bot
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate Program Students !

Study in USA! 🇺🇸

⭐️ከፍተኛ ትምህርቶን በአሜሪካ ሀገር እየተከታተሉ የሚሰሩበት ትልቅ ዕድል !

No Prepayment !



Bachelor Degree ✈️

Fast Process

Quality Service

High Visa Ratio

Limited Spot ! Take your spot early live your dream !

🟡🟡Contact us :

🔵 @Gossa07

☎️ +251935343325 / +393444355194

ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇:

@Ethiogenuine1
@Ethiogenuine1

📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 .

🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለከተራ እና ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ።
መልካም በዓል!

Team
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#Update #WolloUniversity

በወሎ ዩኒቨርስቲ በ2016 ዓም በ Remedial program አዲስ ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ

የወሎ ዩኒቨርስቲ በ2016 ዓም በ Remedial program አዲስ ለተመደባችሁ ተማሪዎች ጥር 16 እና 17/05/16 ዓም ጥሪ ማድረጉ ይታወቃል።በመሆኑም የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ ኮምቦልቻ ግቢ የሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ ደሴ ግቢ የተመደባችሁ መሆኑን እንገልፃለን።

         ©ተማሪዎች ህብረት

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
ትምህርት ሚኒስቴር ለሁሉም የትምህርት ቢሮዎች የላከው ደብዳቤ፣

ጉዳዩ:- የ2016 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተናን ይመለከታል፤

በአጠቃላይ ትምህርት ሥርዓተ-ትምህርት ሪፎርም መሠረት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ከ2016 ዓ.ም. ጀምሮ በአዲሱ ሥርዓተ-ትምህርት መሠረት ወደ ሙሉ ትግበራ መግባቱ ይታወሣል፡፡ በዚህም መሠረት በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት የሚሰጡ የትምህርት አይነቶች ተለይተው የመማር ማስተማር ሂደቱ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞ በ2016 ዓ.ም በሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና የሚሰጡ የትምህርት አይነቶችን መወሰን በማስፈለጉ በሁለቱም ዘርፎች ስድስት፣ ስድስት የትምህርት አይነቶች እንዲሆኑ እንደሚከተለው ተወስኗል፡፡

የተፈጥሮ ሣይንስ
♦️እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ባዮሎጅ፣ ፊዚክስ፣ ኬሚስትሪ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ

የማህበራዊ ሣይንስ
♦️እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ታሪክ፣ ኢኮኖሚክስ፣ ጅኦግራፊ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ


👉 የፈተና ዝግጅትም:-

1. የኢኮኖሚክስ ፈተና ለ2016 ዓ.ም. ከ12ኛ ክፍል ብቻ ሲሆን ሌሎች የትምህርት አይነቶች ከ9ኛ-11ኛ በአሮጌው ስርአተ ትምህርት እና 12ኛ ክፍል በአዲሱ ስርአተ ትምህርት ያጠቃልላል::

2. ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት በነባሩ አሠራር መሠረት ውጤት ተደምሮ የሚገለጽ መሆኑን እናሳውቃለን።

3. የፈተና አሰጣጡን በተመለከተ ለተማሪዎች፣ ለወላጆች፣ ለመምህራን እና ለትምህርት ማህበረሰቡ ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ ከወዲሁ እንዲያውቁት እንዲደረግ እናሳስባለን። [ትምህርት ሚኒስቴር]

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate Program Students !

Study in USA! 🇺🇸

⭐️ከፍተኛ ትምህርቶን በአሜሪካ ሀገር እየተከታተሉ የሚሰሩበት ትልቅ ዕድል !

No Prepayment !



Bachelor Degree ✈️

Fast Process

Quality Service

High Visa Ratio

Limited Spot ! Take your spot early live your dream !

🟡🟡Contact us :

🔵 @Gossa07

☎️ +251935343325 / +393444355194

ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇:

@Ethiogenuine1
@Ethiogenuine1

📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 .

🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
#MoE

ትምህርት ሚኒስቴር በ2016 ዓ.ም በሚሰጡ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የትምህርት አይነቶች ላይ ውሳኔ አሳልፏል።

በዚህም በሁለቱም የትምህርት መስኮች እያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት አይነቶች ፈተናው እንዲሰጥ ተወስኗል፡፡

የተፈጥሮ ሣይንስ፦
እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ፊዚክስ፣ ኬሚስትሪ፣ ባዮሎጂ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት

የማኅበራዊ ሣይንስ፦
እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ታሪክ፣ ጂኦግራፊ፣ ኢኮኖሚክስ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት

ለሁሉም ክልሎች እና ለሁለቱ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች የተፃፈው ሰርኩላር፤ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዝግጅትንም ያብራራል።

በዚህም የኢኮኖሚክስ ፈተና ለ2016 ዓ.ም ከ12ኛ ክፍል ብቻ ፈተናው የሚዘጋጅ ሲሆን ሌሎች የትምህርት አይነቶች ከ9-11ኛ ክፍሎች በነባሩ ሥርዓተ ትምህርት እንዲሁም የ12ኛ ክፍል በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት እንደሚሆን ያትታል።

ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት ወደፊት ጥናት ተጠንቶ እስከሚለይ ድረስ በነበረው አሠራር መሠረት ውጤት ተደምሮ የሚገለጽ መሆኑንም ገልጿል።

የፈተና አሰጣጡን በተመለከተ ለተማሪዎች፣ ለወላጆች፣ ለመምህራን እና ለትምህርት ማህበረሰቡ ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ ከወዲሁ እንዲያውቁት እንዲደረግ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#General_Physics Module ገፅ ለገፅ የቪድዮ ቲቶርያል እና የሁሉንም Chapters Review Exercise የቪድዮ ማብራሪያ በ100ብር ብቻ አቅርበናል።

💥ቪድዮዎቹን መግዛት የምትፈልጉ 👉 @muedu ላይ ያናግሩን።

ተመዝግባቹህ ኮርሱን የምትማሩ ተማሪዎች በየትኛውም ጊዜ ሴሚስተሩን ሙሉ ኮርሱ ላይ ያልገባችሁን ርዕስ ተጨማሪ ማብራሪያ መጠየቅ ትችላላቹህ።

Remedial Mathematics 👇
https://t.me/ATC_EUEE/78?single
የኢንትራንስ Maths G9-12👇
https://t.me/ATC_EUEE/79

በ100 ብር ብቻ👇
https://t.me/muedu
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate Program Students !

Study in USA! 🇺🇸

⭐️ከፍተኛ ትምህርቶን በአሜሪካ ሀገር እየተከታተሉ የሚሰሩበት ትልቅ ዕድል !

No Prepayment !



Bachelor Degree ✈️

Fast Process

Quality Service

High Visa Ratio

Limited Spot ! Take your spot early live your dream !

🟡🟡Contact us :

🔵 @Gossa07

☎️ +251935343325 / +393444355194

ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇:

@Ethiogenuine1
@Ethiogenuine1

📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 .

🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
#General_Physics Module ገፅ ለገፅ የቪድዮ ቲቶርያል እና የሁሉንም Chapters Review Exercise የቪድዮ ማብራሪያ በ100ብር ብቻ አቅርበናል።

💥ቪድዮዎቹን መግዛት የምትፈልጉ 👉 @muedu ላይ ያናግሩን።

ተመዝግባቹህ ኮርሱን የምትማሩ ተማሪዎች በየትኛውም ጊዜ ሴሚስተሩን ሙሉ ኮርሱ ላይ ያልገባችሁን ርዕስ ተጨማሪ ማብራሪያ መጠየቅ ትችላላቹህ።

Remedial Mathematics 👇
https://t.me/ATC_EUEE/78?single
የኢንትራንስ Maths G9-12👇
https://t.me/ATC_EUEE/79

በ100 ብር ብቻ👇
https://t.me/muedu