#Update
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ጉዳይ የከፍተኛ የፖለቲካ አመራር ውሳኔ እንደሚያስፈልገው ተጠቆመ።
በ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎችን ጉዳይ ለመፍታት የከፍተኛ ፖለቲካ አመራሩ ውሳኔ እንደሚያስፈልገው የአማራ ክልል የሥራ ኃላፊዎች ገልጸዋል፡፡
የአማራ ክልል ምክር ቤት አባላት በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ተፈታኝ ተማሪዎች ጉዳይ ላይ ተወያይቷል።
የክልሉ ተማሪዎች በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት በስነ ልቦና ለፈተናው ዝግጁ ሳይሆኑ በጦርነት ውስጥ ሆነው ለፈተና መቀመጣቸው በውጤታቸው ላይ ተጽዕኖ ማድረጉ ተገልጿል፡፡
የዩኒቨርሲቲ መግቢ የመቁረጫ ነጥብ ከተጠበቀው በላይ ከፍተኛ መሆኑ ተማሪዎችን፣ የተማሪ ወላጆችን፣ መምህራርን እና የትምህርት የሥራ ኃላፊዎችን መጉዳቱ በመድረኩ ተነስቷል፡፡
የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እና የሥራ ኃላፊዎች የ12ኛ ክፍል ተፈታኞችን ጉዳይ ለመፍታት የከፍተኛ የፖለቲካ አመራሩ ውሳኔ ያስፈልጋል ብለዋል። #WMCC
@minesterofeducation
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ጉዳይ የከፍተኛ የፖለቲካ አመራር ውሳኔ እንደሚያስፈልገው ተጠቆመ።
በ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎችን ጉዳይ ለመፍታት የከፍተኛ ፖለቲካ አመራሩ ውሳኔ እንደሚያስፈልገው የአማራ ክልል የሥራ ኃላፊዎች ገልጸዋል፡፡
የአማራ ክልል ምክር ቤት አባላት በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ተፈታኝ ተማሪዎች ጉዳይ ላይ ተወያይቷል።
የክልሉ ተማሪዎች በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት በስነ ልቦና ለፈተናው ዝግጁ ሳይሆኑ በጦርነት ውስጥ ሆነው ለፈተና መቀመጣቸው በውጤታቸው ላይ ተጽዕኖ ማድረጉ ተገልጿል፡፡
የዩኒቨርሲቲ መግቢ የመቁረጫ ነጥብ ከተጠበቀው በላይ ከፍተኛ መሆኑ ተማሪዎችን፣ የተማሪ ወላጆችን፣ መምህራርን እና የትምህርት የሥራ ኃላፊዎችን መጉዳቱ በመድረኩ ተነስቷል፡፡
የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እና የሥራ ኃላፊዎች የ12ኛ ክፍል ተፈታኞችን ጉዳይ ለመፍታት የከፍተኛ የፖለቲካ አመራሩ ውሳኔ ያስፈልጋል ብለዋል። #WMCC
@minesterofeducation
#የሕዝብ_ዕንባ_ጠባቂ_ተቋም
የሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ቅሬታ ወደ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሊወስደው እንደሚችል አሳውቋል።
"ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ጉዳዩን በአግባቡ በመመርመር ለተማሪዎቹ ቅሬታ አሳማኝ ምላሽ የማይሰጥ ከሆነ ጉዳዩን ለሕዝብ እንደራሴዎች እንደሚያቀርበው" ተቋሙ ገልጿል።
በአማራ ክልል የ12ኛ ክፍል ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ከአስተራረምና ከውጤት መቁረጫ ነጥብ ጋር በተያያዘ ያበረቡትን ቅሬታዎች ኤጀንሲው እያስተናገደበት ያለው መንገድ ኢ-ዲሞክራሲያዊ መሆኑን ዋና ዕንባ ጠባቂ እንዳለ ሀይሌ (ዶ/ር) ለቪኦኤ ተናግረዋል።
"ዜጎች ለሚያቀርቡት ቅሬታ ተገቢ ምላሽ የማያገኙ ከሆነ የሕግ አውጪው አካል ጣልቃ እንዲገባና እልባት መስጠት እንዲችል ጉዳዩን በልዩ ሪፖርት መልክ ለም/ቤት እንደሚቀርብ" ዋና ዕንባ ጠባቂው ገልጸዋል።
"አቤት ባዮች አጥጋቢ ምላሽ እስከሚያገኙ ድረስ የሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም አቤት ባዮችን ወክሎ እንደሚሟገት" አስረድተዋል።
"የአቤት ባዮች መብት እስከሚከበር መሄድ ያለብን ድረስ እንሄዳለን። ይሄ የግለሰብ ወይም የተቋም ጉዳይ አይደለም። የሀገር ጉዳይ ነው" ብለዋል።
በስልክ፣ በአጭር የፅሁፍ መልዕክት እና በአካል አቤቱታቸውን ለተቋሙ ያቀረቡ ተማሪዎችና ወላጆች ከፈተናዎች ኤጀንሲ ጋር በተያያዘ ሦሥት መሰረታዊ ጥያቄዎች እንዳሏቸው ዋና ዕንባ ጠባቂው ይገልጻሉ።
"ለምናቀርበው አቤቱታ በአግባቡ እየተስተናገድን አይደለም፣ በፈተናው አስተራረም ላይ አጠቃላይ ቅሬታ ስላላቸው በድጋማሜ ቢታይልን እንዲሁም ጦርነት በነበረባቸው አካባቢዎች የተፈተንን ተማሪዎች ውጤት አንጻራዊ ሰላም በነበረባቸው አካባቢዎች ከተፈኑ ተማሪዎች ጋር በእኩል ባይታይ" የሚሉ ጥያቄዎችን ማቅረባቸውን ገልጸዋል።
@minesterofeducation
የሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ቅሬታ ወደ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሊወስደው እንደሚችል አሳውቋል።
"ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ጉዳዩን በአግባቡ በመመርመር ለተማሪዎቹ ቅሬታ አሳማኝ ምላሽ የማይሰጥ ከሆነ ጉዳዩን ለሕዝብ እንደራሴዎች እንደሚያቀርበው" ተቋሙ ገልጿል።
በአማራ ክልል የ12ኛ ክፍል ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ከአስተራረምና ከውጤት መቁረጫ ነጥብ ጋር በተያያዘ ያበረቡትን ቅሬታዎች ኤጀንሲው እያስተናገደበት ያለው መንገድ ኢ-ዲሞክራሲያዊ መሆኑን ዋና ዕንባ ጠባቂ እንዳለ ሀይሌ (ዶ/ር) ለቪኦኤ ተናግረዋል።
"ዜጎች ለሚያቀርቡት ቅሬታ ተገቢ ምላሽ የማያገኙ ከሆነ የሕግ አውጪው አካል ጣልቃ እንዲገባና እልባት መስጠት እንዲችል ጉዳዩን በልዩ ሪፖርት መልክ ለም/ቤት እንደሚቀርብ" ዋና ዕንባ ጠባቂው ገልጸዋል።
"አቤት ባዮች አጥጋቢ ምላሽ እስከሚያገኙ ድረስ የሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም አቤት ባዮችን ወክሎ እንደሚሟገት" አስረድተዋል።
"የአቤት ባዮች መብት እስከሚከበር መሄድ ያለብን ድረስ እንሄዳለን። ይሄ የግለሰብ ወይም የተቋም ጉዳይ አይደለም። የሀገር ጉዳይ ነው" ብለዋል።
በስልክ፣ በአጭር የፅሁፍ መልዕክት እና በአካል አቤቱታቸውን ለተቋሙ ያቀረቡ ተማሪዎችና ወላጆች ከፈተናዎች ኤጀንሲ ጋር በተያያዘ ሦሥት መሰረታዊ ጥያቄዎች እንዳሏቸው ዋና ዕንባ ጠባቂው ይገልጻሉ።
"ለምናቀርበው አቤቱታ በአግባቡ እየተስተናገድን አይደለም፣ በፈተናው አስተራረም ላይ አጠቃላይ ቅሬታ ስላላቸው በድጋማሜ ቢታይልን እንዲሁም ጦርነት በነበረባቸው አካባቢዎች የተፈተንን ተማሪዎች ውጤት አንጻራዊ ሰላም በነበረባቸው አካባቢዎች ከተፈኑ ተማሪዎች ጋር በእኩል ባይታይ" የሚሉ ጥያቄዎችን ማቅረባቸውን ገልጸዋል።
@minesterofeducation
⚠️⚠️ምደባን በመጠባበቅ ላይ ያላችሁ ተማሪዎች
-እስከ የካቲት 30 የተባለው ምድብ እስካሁን አለመለቀቁ አጃኢብ ነው ወገን።ከተለያዩ ቤተሰቦች እየደረሰን ያለው መረጃ ልጆቻችን mentally በጣም እየተጎዱ ነው ሚሰሩት ከማጣቸው የተነሳ
-የተለያዩ የ12+ ተኛ ክፍል ተማሪዎች ልጆቻችን ወዳልሆነ ሱስ እና ጭንቀት ውስጥ እየገቡ ነው።መንግስት ስለነሱ አፋጣኝ እርምጃ መውሰድ ይኖርበታል።
-ወይም ድምጻችሁ እንዲሰማ የsocial media ዘመቻ በማድረግ የረሳችሁን መንግስት ማስታወስ ይኖርብናል።
-ተማሪዎች depression ውስጥ ገቡብን እያሉ የሚጮሁ እናቶች ስትሉ እንኳን በአፋጣኝ ምላሽ እንጠብቃለን።
ለተለያዩ ጥያቄዎች @marcilas3bot
@minesterofeducation
-እስከ የካቲት 30 የተባለው ምድብ እስካሁን አለመለቀቁ አጃኢብ ነው ወገን።ከተለያዩ ቤተሰቦች እየደረሰን ያለው መረጃ ልጆቻችን mentally በጣም እየተጎዱ ነው ሚሰሩት ከማጣቸው የተነሳ
-የተለያዩ የ12+ ተኛ ክፍል ተማሪዎች ልጆቻችን ወዳልሆነ ሱስ እና ጭንቀት ውስጥ እየገቡ ነው።መንግስት ስለነሱ አፋጣኝ እርምጃ መውሰድ ይኖርበታል።
-ወይም ድምጻችሁ እንዲሰማ የsocial media ዘመቻ በማድረግ የረሳችሁን መንግስት ማስታወስ ይኖርብናል።
-ተማሪዎች depression ውስጥ ገቡብን እያሉ የሚጮሁ እናቶች ስትሉ እንኳን በአፋጣኝ ምላሽ እንጠብቃለን።
ለተለያዩ ጥያቄዎች @marcilas3bot
@minesterofeducation
የ2013 ዓ/ የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ሂደት ላይ የቀረቡ ቅሬታዎችን እንዲያጣራ ከአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የተላከው ኮሚቴ ምንድነው ያለው ?
የ2013 የትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት አስመልክቶ የአማራ ክልል ትምህርት ባቀረባቸው ቅሬታዎች ላይ የተደረሰበት ሂደት ኮሚቴው ለህዝብ አሳውቋል።
በዚህም መሰረት ፤ በጦርነት አውድ ውስጥ ቆይተው ፈተና እንዲወስዱ የተደረጉ በክልሉ የሁሉም ዞን ተማሪዎች በውጤታቸው ላይ የተለየ ተፅዕኖ የተፈጠረ መሆኑ እና ጉዳዩ በልዩ ሁኔታ መታየት እንዳለበት #ከትምህርት_ሚኒስቴር ጋር አስፈላጊው መግባባት መፈጠሩን ገልጿል።
በትምህርት ቢሮው በኩል በጦርነት ተጽዕኖ ምክንያት ውጤታቸው የቀነሰባቸው ተማሪዎች ዝርዝር መረጃ እና አስፈላጊ ማስረጃዎች ሁሉ ለትምህርት ሚኒስቴር መቅረቡን ገልጿል።
የትምህርት ሚኒስቴርም በቀረበለት መረጃ እና ማስረጃ መሰረት ጉዳዩን በልዩ ሁኔታ እያየው እንደሆነና ውሳኔውን #በቅርብ_ቀናት የሚያሳውቅ መሆኑን ኮሚቴው ለህዝብ አሳውቋል።
ሌላው ኮሚቴው የተለያዩ መረጃዎችን አደራጅቶ ወደ ፈተናዎች ኤጀንሲ በመሄድ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ምርመራ ያደረገ ሲሆን የደረሰበትን በዝርዝር አሳውቋል ፤ (በዚህ ያንብቡ https://telegra.ph/Amhara-Education-Bureau-04-15)
ተማሪዎች ፣ ወላጆች እና መላው ማህበረሰብ የትምህርት ሚኒስቴርን የመፍትሄ ሃሳብ በትግስት እንዲጠብቅ ኮሚቴው ጥሪውን አቀርቧል፡፡
በሌላ በኩል ፤ የ2014 ዓ/ም ትምህርት ዘመን የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች በተፈጠረው ችግር ሳይዘናጉ የላቀ ውጤት ለማስመዝገብ እንዲዘጋጁ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ጥሪውን አቅርቧል።
@minesterofeducation
የ2013 የትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት አስመልክቶ የአማራ ክልል ትምህርት ባቀረባቸው ቅሬታዎች ላይ የተደረሰበት ሂደት ኮሚቴው ለህዝብ አሳውቋል።
በዚህም መሰረት ፤ በጦርነት አውድ ውስጥ ቆይተው ፈተና እንዲወስዱ የተደረጉ በክልሉ የሁሉም ዞን ተማሪዎች በውጤታቸው ላይ የተለየ ተፅዕኖ የተፈጠረ መሆኑ እና ጉዳዩ በልዩ ሁኔታ መታየት እንዳለበት #ከትምህርት_ሚኒስቴር ጋር አስፈላጊው መግባባት መፈጠሩን ገልጿል።
በትምህርት ቢሮው በኩል በጦርነት ተጽዕኖ ምክንያት ውጤታቸው የቀነሰባቸው ተማሪዎች ዝርዝር መረጃ እና አስፈላጊ ማስረጃዎች ሁሉ ለትምህርት ሚኒስቴር መቅረቡን ገልጿል።
የትምህርት ሚኒስቴርም በቀረበለት መረጃ እና ማስረጃ መሰረት ጉዳዩን በልዩ ሁኔታ እያየው እንደሆነና ውሳኔውን #በቅርብ_ቀናት የሚያሳውቅ መሆኑን ኮሚቴው ለህዝብ አሳውቋል።
ሌላው ኮሚቴው የተለያዩ መረጃዎችን አደራጅቶ ወደ ፈተናዎች ኤጀንሲ በመሄድ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ምርመራ ያደረገ ሲሆን የደረሰበትን በዝርዝር አሳውቋል ፤ (በዚህ ያንብቡ https://telegra.ph/Amhara-Education-Bureau-04-15)
ተማሪዎች ፣ ወላጆች እና መላው ማህበረሰብ የትምህርት ሚኒስቴርን የመፍትሄ ሃሳብ በትግስት እንዲጠብቅ ኮሚቴው ጥሪውን አቀርቧል፡፡
በሌላ በኩል ፤ የ2014 ዓ/ም ትምህርት ዘመን የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች በተፈጠረው ችግር ሳይዘናጉ የላቀ ውጤት ለማስመዝገብ እንዲዘጋጁ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ጥሪውን አቅርቧል።
@minesterofeducation
Telegraph
Amhara Education Bureau
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2013 ዓ/ም ብሄራዊ ፈተናን እንዲያጣራ የላከው ኮሚቴው መረጃዎችን በአግባቡ አደራጅቶ ወደ ፈተናዎች ኤጀንሲ በመሄድ በሚከተሉት ጉዳዮች ላይ ምርመራ አድርጓል፡፡ • ከፈተና እርማት ጋር በተያያዘ ሊኖር ይችላል ብሎ የገመተውን ችግር ለመመርመር ጥረት አድርጓል፡፡ ኮሚቴው ባደረገው ማጣራት በአንዳንድ ተማሪዎች ላይ የተከሰተው የውጤት ልዩነት የፈተና እርማት ችግር ሳይሆን ፈተናው…
#የዩኒቨርሲቲ_ምደባ
የትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ በሰጠው መግለጫ ፤ ከተያዘው ሳምንት መጨረሻ ጀምሮ የ2013 ዓ.ም ብሄራዊ ፈተና ተፈታኞች የዩኒቨርሲቲ ምደባቸውን ማወቅ ይችላሉ ሲል አሳውቋል።
መቼ ? በየትኛው ቀን ? ስለሚለው ጉዳይ አንድ የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ኃላፊ ቁርጥ ያለውን ቀን ለማሳወቅ እየተሰራ መሆኑን እና ሚኒስቴሩ ቀኑን እንደሚያሳውቁ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል።
@minesterofeducation
የትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ በሰጠው መግለጫ ፤ ከተያዘው ሳምንት መጨረሻ ጀምሮ የ2013 ዓ.ም ብሄራዊ ፈተና ተፈታኞች የዩኒቨርሲቲ ምደባቸውን ማወቅ ይችላሉ ሲል አሳውቋል።
መቼ ? በየትኛው ቀን ? ስለሚለው ጉዳይ አንድ የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ኃላፊ ቁርጥ ያለውን ቀን ለማሳወቅ እየተሰራ መሆኑን እና ሚኒስቴሩ ቀኑን እንደሚያሳውቁ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል።
@minesterofeducation
" ከ4 ክልሎች ተጨማሪ 8,080 ተማሪዎች ምደባ ያገኛሉ "
የትምህርት ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም ይፋ ካደረገው ወደ መንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ይገባሉ ካላቸው 152,014 ተማሪዎች በተጨማሪ 8 ሺህ 80 የሚሆኑ ተማሪዎችን ወደ መንግስት ዩኒቨርሲቲ እንደሚመድብ አሳውቋል።
ምንም እንኳን ጦርነት ሁሉንም ክልሎች በተወሰነ ደረጃ ተፅእኖ ቢያሳድርባቸውም ነገር ግን በተለየ ሁኔታ በአማራ፣ ኦሮሚያ፣ አፋር እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የነበረው ሁኔታ በልዩነት እንዲታይ ተደርጓል።
የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በተጠቀሱት አራቱ ክልሎች ዙሪያ በሰጡት ማብራሪያቸው ፥ " የጦርነት ስሜት የፈጠረው ነገር ተማሪዎችን ጎድቷቸው እንደሆነ አስተያየት የሚደረግበት መንገድ እንፈልግ በሚል የክልል ትምህርት ቢሮዎች ተስማምተው ለትምህርት ሚኒስቴር የሰጡት ስራ አስተያየት የሚደረግበት ሁኔታ ካለ እንዲፈለግ " የሚል እንደነበር አስረድተዋል።
በዚህም ፥ በፊት ወደ መንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እንዲገቡ ከተቆረጠው ቁጥር 152 ሺ ተጨማሪ የሚገኝ ቁጥር ካለ ታይቷል ሲሉ ገልፀዋል።
በተለይም ፥ ከትግራይ ክልል መጥተው አራተኛ ዓመት ጨርሰው የሚወጡ ተማሪዎች ስለሚኖሩ የቅበላ ቦታዎችን ማግኘት ይቻላል በሚል ስራ ላይ ያሉት 43 ዩኒቨርሲቲዎች ያላቸውን አቅም አሟጠው ወደ 8,080 ተማሪዎች የቅበላ ቦታ እንዳሳወቁ ሚኒስትሩ ተናግረዋል።
የተገኘውን የተማሪ ቅበላ አቅም በፍትሃዊነት ለ4ቱ ክልሎች በጦርነቱ ምክንያት በተጎዱ ተፈታኞች መጠን እንዲከፋፈል መወሰኑንም አሳውቀዋል።
ምንም እንኳን የተገኘው የቅበላ ቦታ ለ4ቱ ክልሎች ይከፋፈላል ቢባልም በምን አግባብ እና መንገድ ተማሪዎቹ እንደሚለዩ እስካሁን በግልፅ የተብራራ ሆነ የታወቀ ነገር የለም።
@minesterofeducation
የትምህርት ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም ይፋ ካደረገው ወደ መንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ይገባሉ ካላቸው 152,014 ተማሪዎች በተጨማሪ 8 ሺህ 80 የሚሆኑ ተማሪዎችን ወደ መንግስት ዩኒቨርሲቲ እንደሚመድብ አሳውቋል።
ምንም እንኳን ጦርነት ሁሉንም ክልሎች በተወሰነ ደረጃ ተፅእኖ ቢያሳድርባቸውም ነገር ግን በተለየ ሁኔታ በአማራ፣ ኦሮሚያ፣ አፋር እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የነበረው ሁኔታ በልዩነት እንዲታይ ተደርጓል።
የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በተጠቀሱት አራቱ ክልሎች ዙሪያ በሰጡት ማብራሪያቸው ፥ " የጦርነት ስሜት የፈጠረው ነገር ተማሪዎችን ጎድቷቸው እንደሆነ አስተያየት የሚደረግበት መንገድ እንፈልግ በሚል የክልል ትምህርት ቢሮዎች ተስማምተው ለትምህርት ሚኒስቴር የሰጡት ስራ አስተያየት የሚደረግበት ሁኔታ ካለ እንዲፈለግ " የሚል እንደነበር አስረድተዋል።
በዚህም ፥ በፊት ወደ መንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እንዲገቡ ከተቆረጠው ቁጥር 152 ሺ ተጨማሪ የሚገኝ ቁጥር ካለ ታይቷል ሲሉ ገልፀዋል።
በተለይም ፥ ከትግራይ ክልል መጥተው አራተኛ ዓመት ጨርሰው የሚወጡ ተማሪዎች ስለሚኖሩ የቅበላ ቦታዎችን ማግኘት ይቻላል በሚል ስራ ላይ ያሉት 43 ዩኒቨርሲቲዎች ያላቸውን አቅም አሟጠው ወደ 8,080 ተማሪዎች የቅበላ ቦታ እንዳሳወቁ ሚኒስትሩ ተናግረዋል።
የተገኘውን የተማሪ ቅበላ አቅም በፍትሃዊነት ለ4ቱ ክልሎች በጦርነቱ ምክንያት በተጎዱ ተፈታኞች መጠን እንዲከፋፈል መወሰኑንም አሳውቀዋል።
ምንም እንኳን የተገኘው የቅበላ ቦታ ለ4ቱ ክልሎች ይከፋፈላል ቢባልም በምን አግባብ እና መንገድ ተማሪዎቹ እንደሚለዩ እስካሁን በግልፅ የተብራራ ሆነ የታወቀ ነገር የለም።
@minesterofeducation
ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችን ለመድሀኒታችን እየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በአል በሰላም አደረሳችሁ በቻናላችን ስም በአሉ የደስታ እንዲሆንላችሁ እንመኛለን
@minesterofeducation
@minesterofeducation
#AAU
የአዲስ ተማሪዎች ጥሪ ፦
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2014 የትምህርት ዘመን በመደበኛ የዲግሪ ትምህርት መርሃ-ግብር በትምህርት ሚ/ር መስፈርት መሠረት አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ሚያዚያ 24 ቀን እና ሚያዚያ 25 ቀን 2014 ዓ.ም በተመደባችሁበት የዩኒቨርስቲው ካምፓስ ሪፖርት እንድታደርጉ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥሪ አቅርቧል።
ተማሪዎችም ለምዝገባ ስትመጡ የሚያስፈልጋችሁ ነገሮች ከላይ ተዘርዝረዋል አንብቧቸው።
ነዋሪነታችሁ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሆኖ ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት የምታደርጉትና ስለ ዩኒቨርስቲው ገለጻ የምታገኙት ሚያዚያ 26 ቀን 2014 ዓ.ም መሆኑን ተገልጿል።
ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ ተማሪዎች በዩኒቨርስቲው ውስጥ የመኝታ አገልግሎት ለማግኘት የተመደበላችሁን የመኝታ ክፍል 12ኛ ክፍል በተፈተናችሁበት ቁጥር በመጠቀም ከ https://portal.aau.edu.et ማግኘት ትችላላችሁ።
በሌሌላ በኩንል ፤ ተለያየ ምክንያት ትምህርት አቋርጣችሁ ለመልሶ ቅበላ ውጤታችሁ የሚያበቃችሁ ተማሪዎች አዲስ ከተመደቡ 1ኛ ዓመት ተማሪዎች ጋር በመቅረብ በ2014 ዓ.ም. የመጀመሪያ ሴሚስተር ለመልሶ ቅበላ ከሚያዚያ 27 እና 28 2014 ዓ.ም እንዲያመለክቱ ዩኒቨርሲቲው ጥሪ አቅርቧል።
መረጃው ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ነው የደረሰን።
@minesterofeducation
የአዲስ ተማሪዎች ጥሪ ፦
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2014 የትምህርት ዘመን በመደበኛ የዲግሪ ትምህርት መርሃ-ግብር በትምህርት ሚ/ር መስፈርት መሠረት አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ሚያዚያ 24 ቀን እና ሚያዚያ 25 ቀን 2014 ዓ.ም በተመደባችሁበት የዩኒቨርስቲው ካምፓስ ሪፖርት እንድታደርጉ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥሪ አቅርቧል።
ተማሪዎችም ለምዝገባ ስትመጡ የሚያስፈልጋችሁ ነገሮች ከላይ ተዘርዝረዋል አንብቧቸው።
ነዋሪነታችሁ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሆኖ ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት የምታደርጉትና ስለ ዩኒቨርስቲው ገለጻ የምታገኙት ሚያዚያ 26 ቀን 2014 ዓ.ም መሆኑን ተገልጿል።
ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ ተማሪዎች በዩኒቨርስቲው ውስጥ የመኝታ አገልግሎት ለማግኘት የተመደበላችሁን የመኝታ ክፍል 12ኛ ክፍል በተፈተናችሁበት ቁጥር በመጠቀም ከ https://portal.aau.edu.et ማግኘት ትችላላችሁ።
በሌሌላ በኩንል ፤ ተለያየ ምክንያት ትምህርት አቋርጣችሁ ለመልሶ ቅበላ ውጤታችሁ የሚያበቃችሁ ተማሪዎች አዲስ ከተመደቡ 1ኛ ዓመት ተማሪዎች ጋር በመቅረብ በ2014 ዓ.ም. የመጀመሪያ ሴሚስተር ለመልሶ ቅበላ ከሚያዚያ 27 እና 28 2014 ዓ.ም እንዲያመለክቱ ዩኒቨርሲቲው ጥሪ አቅርቧል።
መረጃው ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ነው የደረሰን።
@minesterofeducation
#MoH
የጤና ሚኒስቴር ከተለያዩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቁ የጤና ባለሙያዎች ከግንቦት 01 እስከ 04/2014 ዓ.ም የብቃት ምዘና ፈተና እንደሚሰጥ አሳውቋል።
ሚኒስቴሩ ፈተናውን ለመስጠት ዝግጅት እያደረገ መሆኑን የገለጸ ሲሆን የተፈታኝ ባለሙያዎች የጊዜ ሰሌዳን ይፋ አድርጓል።
👉 ፋርማሲ፣ አንስቴዥያ እና ሜዲካል ራዲዮሎጂ
ባለሙያዎች ~ ግንቦት 01/2014 ዓ.ም
👉 ነርሲንግ ~ ግንቦት 02/2014 ዓ.ም
👉 ሕክምና፣ ጤና መኮንን እና ዴንታል ሜድስን
ባለሙያዎች ~ ግንቦት 03/2014 ዓ.ም
👉 ሚድዋይፍሪ እና ሜዲካል ላቦራቶሪ
ባለሙያዎች ~ ግንቦት 04/2014 ዓ.ም
@minesterofeducation
የጤና ሚኒስቴር ከተለያዩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቁ የጤና ባለሙያዎች ከግንቦት 01 እስከ 04/2014 ዓ.ም የብቃት ምዘና ፈተና እንደሚሰጥ አሳውቋል።
ሚኒስቴሩ ፈተናውን ለመስጠት ዝግጅት እያደረገ መሆኑን የገለጸ ሲሆን የተፈታኝ ባለሙያዎች የጊዜ ሰሌዳን ይፋ አድርጓል።
👉 ፋርማሲ፣ አንስቴዥያ እና ሜዲካል ራዲዮሎጂ
ባለሙያዎች ~ ግንቦት 01/2014 ዓ.ም
👉 ነርሲንግ ~ ግንቦት 02/2014 ዓ.ም
👉 ሕክምና፣ ጤና መኮንን እና ዴንታል ሜድስን
ባለሙያዎች ~ ግንቦት 03/2014 ዓ.ም
👉 ሚድዋይፍሪ እና ሜዲካል ላቦራቶሪ
ባለሙያዎች ~ ግንቦት 04/2014 ዓ.ም
@minesterofeducation
የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ጥሪ ፦
በ2014 ዓ/ም የመጀመሪያ ዓመት አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ሚያዚያ 29 እና 30 / 2014 ዓ/ም ሲሆን ተማሪዎች በአካል ተገኝታችሁ ምዝገባ እንድታከናውኑ ጥሪ ቀርቧል።
#ደብረብርሃን_ዩኒቨርሲቲ #Tewabe
@minesterofeducation
በ2014 ዓ/ም የመጀመሪያ ዓመት አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ሚያዚያ 29 እና 30 / 2014 ዓ/ም ሲሆን ተማሪዎች በአካል ተገኝታችሁ ምዝገባ እንድታከናውኑ ጥሪ ቀርቧል።
#ደብረብርሃን_ዩኒቨርሲቲ #Tewabe
@minesterofeducation
⚠️ የትኛውም የግል ሆነ የመንግስት ት/ት ቤቶች ግንቦት 1 ት/ት እንዲጀምሩ ይደረጋል
-ለብዙ ጊዜ ስትጠባበቁ የነበራችሁ ውድ የ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች ትምህርታችሁን ልትጀምሩ በጣት ሚቆጠር ጊዜ ቀርቷችኋል።
-ተማሪዎች አስፈላጊውን ዝግጅት ምታደርጉበት ጊዜ አሁን ነው።ስለዚህ ይህን በመገንዘብ እራሳችሁን ከወዲሁ እንድታዘጋጁ ስንል እናሳስባለን ።
@minesterofeducation
-ለብዙ ጊዜ ስትጠባበቁ የነበራችሁ ውድ የ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች ትምህርታችሁን ልትጀምሩ በጣት ሚቆጠር ጊዜ ቀርቷችኋል።
-ተማሪዎች አስፈላጊውን ዝግጅት ምታደርጉበት ጊዜ አሁን ነው።ስለዚህ ይህን በመገንዘብ እራሳችሁን ከወዲሁ እንድታዘጋጁ ስንል እናሳስባለን ።
@minesterofeducation
#መግቢያ_ቀናት
እስካሁን ባለው የመግቢያ እና ሪፖርት ማድረጊያ ቀን ያሳወቁ ተቋማት እና የአዲስ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መግቢያ/ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ፦
👉 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሪፖርት ማድረጊያ ሚያዚያ 24 እና 25/2014 ዓ/ም ፤ በረመዷን በዓል ምክንያት መድረስ ለማይችሉ እስከ አርብ ሚያዚያ 28 /2014 ዓ/ም ድረስ
👉 ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የኦንላይን ምዝገባ ግንቦት 01 እስከ 05/2014 ዓ/ም ፤ ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ እና ሪፖርት ማድረጊያ ግንቦት 8 እና 9/2014 ዓ/ም
👉 ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ግንቦት 08 እና 09/2014 ዓ.ም
👉 ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ሚያዚያ 27 እና 28/2014 ዓ/ም
👉 ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ግንቦት 1 እና 2 /2014 ዓ/ም
👉 መደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ግንቦት 01 እና 02/2014 ዓ/ም
👉 ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ሚያዚያ 29 እና 30 /2014 ዓ/ም
👉 ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሚያዚያ 28 እስከ 30 /2014 ዓ/ም
👉 ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሚያዚያ 28 እና 29/2014 ዓ/ም
👉 ASTU / AASTU ሚያዚያ 28 እና 29 /2014 ዓ/ም በቅጣት ግንቦት 1 /2014 ዓ/ም
👉 ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ቀን ግንቦት 8 እና 9 ፤ ምዝገባ ግንቦት 10 እና 11
👉 መደወላቡ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ቀን ግንቦት 01 እና 02 /2014 ዓ/ም
👉 ሐረማያ ዩኒቨርስቲ ግንቦት 12፣ 13 እና 14
👉 አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ግንቦት 1 እና 2/2014 ዓ/ም
👉 ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ግንቦት 1 እና 2/2014 ዓ/ም
@minesterofeducation
እስካሁን ባለው የመግቢያ እና ሪፖርት ማድረጊያ ቀን ያሳወቁ ተቋማት እና የአዲስ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መግቢያ/ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ፦
👉 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሪፖርት ማድረጊያ ሚያዚያ 24 እና 25/2014 ዓ/ም ፤ በረመዷን በዓል ምክንያት መድረስ ለማይችሉ እስከ አርብ ሚያዚያ 28 /2014 ዓ/ም ድረስ
👉 ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የኦንላይን ምዝገባ ግንቦት 01 እስከ 05/2014 ዓ/ም ፤ ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ እና ሪፖርት ማድረጊያ ግንቦት 8 እና 9/2014 ዓ/ም
👉 ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ግንቦት 08 እና 09/2014 ዓ.ም
👉 ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ሚያዚያ 27 እና 28/2014 ዓ/ም
👉 ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ግንቦት 1 እና 2 /2014 ዓ/ም
👉 መደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ግንቦት 01 እና 02/2014 ዓ/ም
👉 ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ሚያዚያ 29 እና 30 /2014 ዓ/ም
👉 ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሚያዚያ 28 እስከ 30 /2014 ዓ/ም
👉 ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሚያዚያ 28 እና 29/2014 ዓ/ም
👉 ASTU / AASTU ሚያዚያ 28 እና 29 /2014 ዓ/ም በቅጣት ግንቦት 1 /2014 ዓ/ም
👉 ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ቀን ግንቦት 8 እና 9 ፤ ምዝገባ ግንቦት 10 እና 11
👉 መደወላቡ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ቀን ግንቦት 01 እና 02 /2014 ዓ/ም
👉 ሐረማያ ዩኒቨርስቲ ግንቦት 12፣ 13 እና 14
👉 አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ግንቦት 1 እና 2/2014 ዓ/ም
👉 ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ግንቦት 1 እና 2/2014 ዓ/ም
@minesterofeducation
#JimmaUniversity
በ2014 ዓ.ም የዩንቨርሲቲ መግቢያ ውጤት አስመዝግባቹህ በትምህርት ሚኒስቴር ወደ ጅማ ዩኒቨርስቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ 👉 ግንቦት 04 እና 05/2014 ዓ.ም መሆኑን የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት አሳውቋል።
፨ @minesterofeducation
በ2014 ዓ.ም የዩንቨርሲቲ መግቢያ ውጤት አስመዝግባቹህ በትምህርት ሚኒስቴር ወደ ጅማ ዩኒቨርስቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ 👉 ግንቦት 04 እና 05/2014 ዓ.ም መሆኑን የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት አሳውቋል።
፨ @minesterofeducation
#የ8ኛ_ክፍል_ፈተና
በአዲስ አበባ የስምንተኛ ክፍል (የሚኒስትሪ) ፈተና ከሰኔ 27 እስከ 30 ይሰጣል ተብሏል።
ከተማ አቀፍ የሆነው የስምንተኛ ክፍል ፈተና ከ71ሺ በላይ የሆኑ ተማሪዎችን ከሰኔ 27 እስከ ሰኔ 30 2014 ዓ.ም ለመፈተን መዘጋጀቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡
በአጠቃላይ ሰባ አንድ ሺ ስድስት መቶ ስልሳ አንድ የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች ለማስፈተን ዝግጅቱን እያጠናቀቀ መሆኑን በትምህርት ቢሮ ፈተና ዝግጅት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዲናኦል ጫላ ተናግረዋል።
የፈተና ዝግጅቱ ተጠናቆ የህትመት ስራዉ የተዘጋጀ ሲሆን በእለቱ የማሰራጨት ስራ ብቻ እንደሚቀርም ገልጸዋል፡፡
የፈተናዉን ምዝገባ በተመለከተ የተማሪዎች የአድሚሽ ካርድ በሚቀጥለው ሳምንት በየትምህርት ቤቶቹ እንደሚላክ እና ለተማሪዎቹም እንደሚተላለፍ ተናግረዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለስምንተኛ ክፍል ፈተና 211 የመፈተኛ ጣቢያዎች የተዘጋጁ ሲሆን ጣቢያዎቹን ምቹ ናቸው የሚለውን ምልከታ እየተደረገ መሆኑን በማንሳት ቁጥሩ ከፍ አልያም ዝቅ ሊደረግ እንደሚችል አቶ ዲናኦል አብራርተዋል።
ፈተናው በአማርኛ እና በአፋን ኦሮሞ ቋንቋዎች እንደሚሰጥ መታወቁን ብስራት ኤም ሬድዮ ዘግቧል።
ምንጭ፦ ብስራት ኤፍ ኤም 101.1 ሬድዮ
@minesterofeducation
በአዲስ አበባ የስምንተኛ ክፍል (የሚኒስትሪ) ፈተና ከሰኔ 27 እስከ 30 ይሰጣል ተብሏል።
ከተማ አቀፍ የሆነው የስምንተኛ ክፍል ፈተና ከ71ሺ በላይ የሆኑ ተማሪዎችን ከሰኔ 27 እስከ ሰኔ 30 2014 ዓ.ም ለመፈተን መዘጋጀቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡
በአጠቃላይ ሰባ አንድ ሺ ስድስት መቶ ስልሳ አንድ የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች ለማስፈተን ዝግጅቱን እያጠናቀቀ መሆኑን በትምህርት ቢሮ ፈተና ዝግጅት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዲናኦል ጫላ ተናግረዋል።
የፈተና ዝግጅቱ ተጠናቆ የህትመት ስራዉ የተዘጋጀ ሲሆን በእለቱ የማሰራጨት ስራ ብቻ እንደሚቀርም ገልጸዋል፡፡
የፈተናዉን ምዝገባ በተመለከተ የተማሪዎች የአድሚሽ ካርድ በሚቀጥለው ሳምንት በየትምህርት ቤቶቹ እንደሚላክ እና ለተማሪዎቹም እንደሚተላለፍ ተናግረዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለስምንተኛ ክፍል ፈተና 211 የመፈተኛ ጣቢያዎች የተዘጋጁ ሲሆን ጣቢያዎቹን ምቹ ናቸው የሚለውን ምልከታ እየተደረገ መሆኑን በማንሳት ቁጥሩ ከፍ አልያም ዝቅ ሊደረግ እንደሚችል አቶ ዲናኦል አብራርተዋል።
ፈተናው በአማርኛ እና በአፋን ኦሮሞ ቋንቋዎች እንደሚሰጥ መታወቁን ብስራት ኤም ሬድዮ ዘግቧል።
ምንጭ፦ ብስራት ኤፍ ኤም 101.1 ሬድዮ
@minesterofeducation
#Fake_News_Alert
በ2015 ዓ.ም የአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ባሉበት የትምህርት ደረጃ እንዲቀጥሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ተናገሩ በሚል በማኅበራዊ የትስስር ገጾች የሚዘዋወረው መረጃ #ሐሰት መሆኑን እንገልጻለን።
ቲክቫህ እንደዚህ አይነት ዘገባ አለመስራቱንም ልናረጋግጥ እንወዳለን።
ሀሰተኛ፣ ነተዛቡ እና ያልተረጋገጡ መረጃ ከሚያሰራጩ የማኅበራዊ ሚዲያ አካውንቶች ራስዎን ይጠብቁ፡፡
ትክክለኛው የትምህርት ሚኒስቴር አድራሻ፦
https://www.facebook.com/fdremoe
ትክክለኛው የትምህርት ሚኒስቴር አድራሻ፦
@minesterofeducation
በ2015 ዓ.ም የአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ባሉበት የትምህርት ደረጃ እንዲቀጥሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ተናገሩ በሚል በማኅበራዊ የትስስር ገጾች የሚዘዋወረው መረጃ #ሐሰት መሆኑን እንገልጻለን።
ቲክቫህ እንደዚህ አይነት ዘገባ አለመስራቱንም ልናረጋግጥ እንወዳለን።
ሀሰተኛ፣ ነተዛቡ እና ያልተረጋገጡ መረጃ ከሚያሰራጩ የማኅበራዊ ሚዲያ አካውንቶች ራስዎን ይጠብቁ፡፡
ትክክለኛው የትምህርት ሚኒስቴር አድራሻ፦
https://www.facebook.com/fdremoe
ትክክለኛው የትምህርት ሚኒስቴር አድራሻ፦
@minesterofeducation
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
#Addis_Ababa_Education_Bureau
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2014 ዓ.ም የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የአካዳሚክ ካላንደር ማሻሻያ አድርጓል።
👉 የ8ኛ ክፍል ከተማ ዐቀፍ ፈተና ከሰኔ 27 እስከ 29/2014 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል።
👉 የሁለተኛ መንፈቅ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና ከሰኔ 20 እስከ 23/ 2014 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል።
👉 የውጤት ማስረጃ የሚሰጥበት ቀን ሐምሌ 05/2014 ዓ.ም።
@minesterofeducation
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2014 ዓ.ም የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የአካዳሚክ ካላንደር ማሻሻያ አድርጓል።
👉 የ8ኛ ክፍል ከተማ ዐቀፍ ፈተና ከሰኔ 27 እስከ 29/2014 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል።
👉 የሁለተኛ መንፈቅ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና ከሰኔ 20 እስከ 23/ 2014 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል።
👉 የውጤት ማስረጃ የሚሰጥበት ቀን ሐምሌ 05/2014 ዓ.ም።
@minesterofeducation