ልጆችን በሃላፊነት መምራት ስንችል ስኬታማ ዜጋ ማፍራት እንችላለን!!
አቶ ያሬድ አብዱ
የስለ እናት ማህበር ስራ-አስኪያጅ
ስለ ሃሳቦችህና እየሰራህ ስላለው ስራ እናመሰግናለን
አቶ ያሬድ አብዱ
የስለ እናት ማህበር ስራ-አስኪያጅ
ስለ ሃሳቦችህና እየሰራህ ስላለው ስራ እናመሰግናለን
👍1
፤፤፤፤
እንዳዲስ ተፀንሶ የመወለድ ምስጢር
ፍላጎት ነውና መፈለግን ፈልግ
፤፤፤፤
በጨለማው መንገስ አትፍራ ተራመድ
ህልምን ያዘለ ሰው አጣው አይልም መንገድ
፤፤፤፤
መራመድ ሳትጀምር ከመሮጥህ በፊት
ከራስህ ጋር አውራ ቁጭብለህ ፊት ለፊት
፤፤፤፤
መኖር እንቆቅልሽ ሁሌ ጥያቄ ናት
መልስ መስጠት ሳትችል በፊት የማትኖራት
፤፤፤፤
ከፈለኝ ዘለለው (የሐዋዝ የጥበብ ምሽት አዘጋጅ)
ስለ ውብ ግጥምህና ስለሃሳቦችህ እናመሰግናለን
እንዳዲስ ተፀንሶ የመወለድ ምስጢር
ፍላጎት ነውና መፈለግን ፈልግ
፤፤፤፤
በጨለማው መንገስ አትፍራ ተራመድ
ህልምን ያዘለ ሰው አጣው አይልም መንገድ
፤፤፤፤
መራመድ ሳትጀምር ከመሮጥህ በፊት
ከራስህ ጋር አውራ ቁጭብለህ ፊት ለፊት
፤፤፤፤
መኖር እንቆቅልሽ ሁሌ ጥያቄ ናት
መልስ መስጠት ሳትችል በፊት የማትኖራት
፤፤፤፤
ከፈለኝ ዘለለው (የሐዋዝ የጥበብ ምሽት አዘጋጅ)
ስለ ውብ ግጥምህና ስለሃሳቦችህ እናመሰግናለን
በሰው ልጅ ህይወት ውስጥ ታላቁ ነገር አለማወቁን ያወቀ ቀን ነው፡፡
ልጆች አሃ ማለት እንዲችሉ መሞከርንና ስህተት መስራትን ፍቀዱላቸው፡፡
ስህተትን ስንከለክል ልጆች ትልቅ ግብ አያስቀምጡም፣ በራስ መተማመን ያጣሉ፣ ስህተትን መደበቅና መዋሸት ይጀምራሉ ፡፡ ስለዚህ ልጆች የራሳቸውን መልስ እራሳቸው እንዲያገኙ ፍቀዱላቸው እናንተም የራሳችሁን መልስ ፈልጉ!
እድሜዓለም ስለ እይታህና ስለዕውቀትህ እናመሰግናለን
ልጆች አሃ ማለት እንዲችሉ መሞከርንና ስህተት መስራትን ፍቀዱላቸው፡፡
ስህተትን ስንከለክል ልጆች ትልቅ ግብ አያስቀምጡም፣ በራስ መተማመን ያጣሉ፣ ስህተትን መደበቅና መዋሸት ይጀምራሉ ፡፡ ስለዚህ ልጆች የራሳቸውን መልስ እራሳቸው እንዲያገኙ ፍቀዱላቸው እናንተም የራሳችሁን መልስ ፈልጉ!
እድሜዓለም ስለ እይታህና ስለዕውቀትህ እናመሰግናለን
