#ጥቆማ
የኢፌዴሪ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የክረምት አጫጭር ስልጠና ለመስጠት የአመልካቾች ምዝገባ እያደረገ ነው።
የስልጠና መስኮች፦
- አዲቲቭ ማኑፋክቸሪንግ (3D Printing)
- ማሽን ዲዛይን (SolidWorks & RHINO 8 Design)
የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎችን ጨምሮ ማንኛውንም በዘርፉ ፍላጎት ያለው የግል ሰልጣኝ መመዝገብ ይችላል ተብሏል።
የምዝገባ ጊዜ 👇
ከሐምሌ 01-10/2018 ዓ.ም
የምዝገባ አማራጮች፦
በአካል ወይም በኤ-ሜይል epip.et@ftveti.edu.et
ስልጠናው ሐምሌ 13/2018 ዓ.ም ይጀምራል።
አመልካቾች የዲዛይን ሶፍትዌሮችን በደንብ ማስተናገድ የሚችል የራሳችሁን ላፕቶፕ መያዝ ይጠበቅባችኋል።
አድራሻ፦
አዲስ አበባ፣ ወሰን አካባቢ በሚገኘው የቴክኖሎጂና ብየዳ ልህቀት ማዕከል ግቢ ውስጥ
ለተጨማሪ መረጃ፦
0116464455 / 0985112035
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የኢፌዴሪ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የክረምት አጫጭር ስልጠና ለመስጠት የአመልካቾች ምዝገባ እያደረገ ነው።
የስልጠና መስኮች፦
- አዲቲቭ ማኑፋክቸሪንግ (3D Printing)
- ማሽን ዲዛይን (SolidWorks & RHINO 8 Design)
የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎችን ጨምሮ ማንኛውንም በዘርፉ ፍላጎት ያለው የግል ሰልጣኝ መመዝገብ ይችላል ተብሏል።
የምዝገባ ጊዜ 👇
ከሐምሌ 01-10/2018 ዓ.ም
የምዝገባ አማራጮች፦
በአካል ወይም በኤ-ሜይል epip.et@ftveti.edu.et
ስልጠናው ሐምሌ 13/2018 ዓ.ም ይጀምራል።
አመልካቾች የዲዛይን ሶፍትዌሮችን በደንብ ማስተናገድ የሚችል የራሳችሁን ላፕቶፕ መያዝ ይጠበቅባችኋል።
አድራሻ፦
አዲስ አበባ፣ ወሰን አካባቢ በሚገኘው የቴክኖሎጂና ብየዳ ልህቀት ማዕከል ግቢ ውስጥ
ለተጨማሪ መረጃ፦
0116464455 / 0985112035
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ የሚገኙ ከትግራይ ክልል የመጡ ተማሪዎች፣ የክረምት ወራት የእረፍት ጊዚያቸውን በዩኒቨርሲቲው እንዲቆዩ ዩኒቨርሲቲው ፈቅዷል፡፡
ተማሪዎቹ በትግራይ ክልል አለ ባሉት "አስገዳጅ የውትድርና ምልመላ" እና የፀጥታ ስጋት ምክንያት ወደ ቤተሰቦቻቸው መመለስ እንደማይችሉ በመግለፅ የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር በክረምት የዕረፍት ወራት የማደሪያ አገልግሎት (Dormitory Service) እንዲፈቅድላቸው በቲክቫህ ኢትዮጵያ በኩል ጥሪ አቅርበው ነበር፡፡ ተማሪዎቹ ወደ ትግራይ የሚሔዱ ከሆነ ትምህርታቸው ሊቋርጥባቸው እንደሚችልም ስጋታቸውን ገልፀው ነበር፡፡
አሁን ላይ ተማሪዎቹ እስከሚቀጥለው የትምህርት ዓመት ድረስ አስፈላጊውን የምግብ እና የዶርም አገልግሎት እያገኙ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እንዲቆዩ የተፈቀደላቸው መሆኑን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከተማሪዎቹ ሰምቷል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኮምዩኔኬሽን ዳይሬክተር ኤልያስ ወርቁ (ዶ/ር) ተማሪዎቹ በዩኒቨርሲቲው እንዲቆዩ መፍቀዱን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል። "አስፈላጊው በጀት እንዲመጣ ተደርጎ ተማሪዎቹ በግቢው እንዲቆዩ ተደርጓል" ብለዋል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄይሉ ዑመር (ዶ/ር) ተማሪዎቹ በግቢው ያሉ መሆናቸውን አረጋግጠዋል። ላቀረቡት ቅሬታም ምላሽ የተሰጠ መሆኑን ገልፀዋል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ተማሪዎቹ በትግራይ ክልል አለ ባሉት "አስገዳጅ የውትድርና ምልመላ" እና የፀጥታ ስጋት ምክንያት ወደ ቤተሰቦቻቸው መመለስ እንደማይችሉ በመግለፅ የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር በክረምት የዕረፍት ወራት የማደሪያ አገልግሎት (Dormitory Service) እንዲፈቅድላቸው በቲክቫህ ኢትዮጵያ በኩል ጥሪ አቅርበው ነበር፡፡ ተማሪዎቹ ወደ ትግራይ የሚሔዱ ከሆነ ትምህርታቸው ሊቋርጥባቸው እንደሚችልም ስጋታቸውን ገልፀው ነበር፡፡
አሁን ላይ ተማሪዎቹ እስከሚቀጥለው የትምህርት ዓመት ድረስ አስፈላጊውን የምግብ እና የዶርም አገልግሎት እያገኙ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እንዲቆዩ የተፈቀደላቸው መሆኑን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከተማሪዎቹ ሰምቷል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኮምዩኔኬሽን ዳይሬክተር ኤልያስ ወርቁ (ዶ/ር) ተማሪዎቹ በዩኒቨርሲቲው እንዲቆዩ መፍቀዱን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል። "አስፈላጊው በጀት እንዲመጣ ተደርጎ ተማሪዎቹ በግቢው እንዲቆዩ ተደርጓል" ብለዋል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄይሉ ዑመር (ዶ/ር) ተማሪዎቹ በግቢው ያሉ መሆናቸውን አረጋግጠዋል። ላቀረቡት ቅሬታም ምላሽ የተሰጠ መሆኑን ገልፀዋል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ጅማ ዩኒቨርሲቲ 10 የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞቹ ዓለም አቀፍ ዕውቅና ማግኘታቸውን ገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው ከፈረንሳይ የጥናትና ከፍተኛ ትምህርት ግምገማ ኤጀንሲ (High Council for the Evaluation of Research and Higher Education - HCERES) በአስር የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራሞች ዓለም አቀፍ ዕውቅና አጊኝቷል።
ፕሮግራሞቹ ዕውቅና ያገኙት ሳይንሳዊ የዕውቅና አሰጣጥ ሂደቶችን በማለፍ የፊት ለፊት የመስክ ላይ ምልከታ፣ የሰነዶች ግምገማና ትንተና እንዲሁም በተቋም ደረጃ ጥልቅ ግለ ግምገማ ከተካሔደ በኋ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በግምገማውም ዘጠኝ ፕሮግራሞች ሙሉ የአምስት ዓመት እውቅና ሲያገኙ፣ አንድ ፕሮግራም ደግሞ የሦስት ዓመት እውቅና ከተጨማሪ ክትትል ጋር ተሰጥቶታል።
ዓለም አቀፍ ዕውቅና ያገኙ 10 ፕሮግራሞች፦
● ከጤና ሳይንስ ፋኩሊቲ (ነርሲንግ እና ሚድዋይፈሪ)
● ከሕክምና ሳይንስ ፋኩሊቲ (ሕክምና እና አንስቴዢያ)
● ከቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (ሲቪል ምህንድስና፣ ኬሚካል ምህንድስና እና ሜካኒካል ምሕንድስና)
● ከኮምፒዩቲንግና ኢንፎርማቲክስ (ኮምፒዩተር ሳይንስ፣ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እና ኢንፎርሜሽን ሳይንስ)
ዓለም አቀፍ ዕውቅናው ጅማ ዩኒቨርሲቲ ዓለም አቀፍ ተማሪዎችን ለመሳብና የዩኒቨርሲቲውን ተመራቂዎች ዓለም አቀፍ ተፈላጊነት ለማሳደግ ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል ተብሏል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ዩኒቨርሲቲው ከፈረንሳይ የጥናትና ከፍተኛ ትምህርት ግምገማ ኤጀንሲ (High Council for the Evaluation of Research and Higher Education - HCERES) በአስር የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራሞች ዓለም አቀፍ ዕውቅና አጊኝቷል።
ፕሮግራሞቹ ዕውቅና ያገኙት ሳይንሳዊ የዕውቅና አሰጣጥ ሂደቶችን በማለፍ የፊት ለፊት የመስክ ላይ ምልከታ፣ የሰነዶች ግምገማና ትንተና እንዲሁም በተቋም ደረጃ ጥልቅ ግለ ግምገማ ከተካሔደ በኋ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በግምገማውም ዘጠኝ ፕሮግራሞች ሙሉ የአምስት ዓመት እውቅና ሲያገኙ፣ አንድ ፕሮግራም ደግሞ የሦስት ዓመት እውቅና ከተጨማሪ ክትትል ጋር ተሰጥቶታል።
ዓለም አቀፍ ዕውቅና ያገኙ 10 ፕሮግራሞች፦
● ከጤና ሳይንስ ፋኩሊቲ (ነርሲንግ እና ሚድዋይፈሪ)
● ከሕክምና ሳይንስ ፋኩሊቲ (ሕክምና እና አንስቴዢያ)
● ከቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (ሲቪል ምህንድስና፣ ኬሚካል ምህንድስና እና ሜካኒካል ምሕንድስና)
● ከኮምፒዩቲንግና ኢንፎርማቲክስ (ኮምፒዩተር ሳይንስ፣ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እና ኢንፎርሜሽን ሳይንስ)
ዓለም አቀፍ ዕውቅናው ጅማ ዩኒቨርሲቲ ዓለም አቀፍ ተማሪዎችን ለመሳብና የዩኒቨርሲቲውን ተመራቂዎች ዓለም አቀፍ ተፈላጊነት ለማሳደግ ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል ተብሏል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#ETA
የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን በትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016 ላይ ያደረጋቸው ማሻሻያዎች ምን ይላሉ?
ባለሥልጣኑ በመመሪያው አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 5 ላይ ማሻሻያዎች ያደረገ ሲሆን፤ በረቂቅ ማሻሻያዎቹ ላይ የትምህርት ማኅበረሰቡ እና ባለድርሻ አካላት እስከ ሐምሌ 13/2018 ዓ.ም አስተያየታቸውን እንዲሰጡ መጠየቁ ይታወቃል።
ማሻሻያዎቹ፦
በቀድሞው ዲፕሎማ / ከ12+2 /ከ10+3 ወይም ከቴክኒክና ሙያ ደረጃ አራት ስልጠና ተመርቀው ያጠናቀቁ ትክክለኛነቱ በባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ ወይም በፌደራል ወይም በክልል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋም የተረጋገጠ ኦሪጅናል የስልጠና ማስረጃ ወይም ዲፕሎማ እና ትራንስክሪፕት ኖራቸው ነገር ግን የደረጃ አራት የብቃት ማዕቀፍ ሳይኖራቸው በመጀመሪያ ዲግሪ ተምረው የተመረቁ የትምህርት ማስረጃ የሚረጋገጥላቸው፦
ሀ) ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ ይህ መመሪያ እስከተሻሻለበት ጊዜ የተመረቁ እና የመውጫ ፈተና ተፈትነው ያለፋ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው ይሆናል፡፡
ለ) ሆኖም ከላይ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ (ሀ) የተጠቀሰው ቢኖርም ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ የመጀመሪያ፣ ሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ የያዙ ባሉበት የትምህርት ደረጃ (BA, MA, and PhD) ላይ ሚኒስቴሩ በሚያወጣው በያዙት የትምህርት ደረጃ ፈተና ተፈትነው ሲያልፉ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው ይሆናል።
ሐ) ይህ መመረያ ተሻሽሎ በስራ ላይ ከዋለበት ጊዜ ጀምሮ ማንኛውም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ያለበት ትምህርት ሚኒስቴር ወይም ማንኛውም የሚመሰከተው አካል የሚያወጣውን የመግቢያ መስፈርት ብቻ ተከትሎ ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር አለበት።
በማሻሻያዎቹ ላይ አስተያየት ይስጡ 👇
https://forms.gle/ndRhodE2yoHSn2P5A
ሊንኩን በመጫን አስተያየት መስጫውን ማግኘት ትችላላችሁ፤ አስተያየታችሁን ሞልታችሁ ስትጨርሱ Submit የሚለውን በመጫን አስተያየታችሁን ይላኩ።
በተጨማሪ ለሚኖራችሁ ማንኛውም አስተያየት በባለሥልጣኑ ኢ-ሜይል አድራሻ Info@eta.et ላይ አስተያየታችሁን ሞልታችሁ መላክ ትችላላችሁ ተብሏል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን በትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016 ላይ ያደረጋቸው ማሻሻያዎች ምን ይላሉ?
ባለሥልጣኑ በመመሪያው አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 5 ላይ ማሻሻያዎች ያደረገ ሲሆን፤ በረቂቅ ማሻሻያዎቹ ላይ የትምህርት ማኅበረሰቡ እና ባለድርሻ አካላት እስከ ሐምሌ 13/2018 ዓ.ም አስተያየታቸውን እንዲሰጡ መጠየቁ ይታወቃል።
ማሻሻያዎቹ፦
በቀድሞው ዲፕሎማ / ከ12+2 /ከ10+3 ወይም ከቴክኒክና ሙያ ደረጃ አራት ስልጠና ተመርቀው ያጠናቀቁ ትክክለኛነቱ በባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ ወይም በፌደራል ወይም በክልል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋም የተረጋገጠ ኦሪጅናል የስልጠና ማስረጃ ወይም ዲፕሎማ እና ትራንስክሪፕት ኖራቸው ነገር ግን የደረጃ አራት የብቃት ማዕቀፍ ሳይኖራቸው በመጀመሪያ ዲግሪ ተምረው የተመረቁ የትምህርት ማስረጃ የሚረጋገጥላቸው፦
ሀ) ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ ይህ መመሪያ እስከተሻሻለበት ጊዜ የተመረቁ እና የመውጫ ፈተና ተፈትነው ያለፋ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው ይሆናል፡፡
ለ) ሆኖም ከላይ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ (ሀ) የተጠቀሰው ቢኖርም ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ የመጀመሪያ፣ ሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ የያዙ ባሉበት የትምህርት ደረጃ (BA, MA, and PhD) ላይ ሚኒስቴሩ በሚያወጣው በያዙት የትምህርት ደረጃ ፈተና ተፈትነው ሲያልፉ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው ይሆናል።
ሐ) ይህ መመረያ ተሻሽሎ በስራ ላይ ከዋለበት ጊዜ ጀምሮ ማንኛውም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ያለበት ትምህርት ሚኒስቴር ወይም ማንኛውም የሚመሰከተው አካል የሚያወጣውን የመግቢያ መስፈርት ብቻ ተከትሎ ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር አለበት።
በማሻሻያዎቹ ላይ አስተያየት ይስጡ 👇
https://forms.gle/ndRhodE2yoHSn2P5A
ሊንኩን በመጫን አስተያየት መስጫውን ማግኘት ትችላላችሁ፤ አስተያየታችሁን ሞልታችሁ ስትጨርሱ Submit የሚለውን በመጫን አስተያየታችሁን ይላኩ።
በተጨማሪ ለሚኖራችሁ ማንኛውም አስተያየት በባለሥልጣኑ ኢ-ሜይል አድራሻ Info@eta.et ላይ አስተያየታችሁን ሞልታችሁ መላክ ትችላላችሁ ተብሏል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
Google Docs
የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016 በአንቀፅ ፭ ንዑስ አንቀፅ ፭ መመሪያ ማሻሻያ ላይ አስተያየት መስጫ ቅጽ
ይህ ቅጽ የተዘጋጀው የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ ማሻሻያ ላይ አስተያየት እንዲሰጥበት ነው።እባክዎን የመመሪያውን ማሻሻያ በጥንቃቄ በማንበብ አስተያየቶችዎን ይስጡ። የእርስዎ አስተያየት ለመመሪያው መሻሻል ወሳኝ ነው።
ረቂቅ መመሪያውን ለማግኘት ይሄን ማስፈንጠሪያ(ሊንክ) ይጫኑ
የማሻሻያ መመሪያው ተፈፃሚነት ወሰን
ይህ መመሪያ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ማንኛውም የመንግስት እና…
ረቂቅ መመሪያውን ለማግኘት ይሄን ማስፈንጠሪያ(ሊንክ) ይጫኑ
የማሻሻያ መመሪያው ተፈፃሚነት ወሰን
ይህ መመሪያ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ማንኛውም የመንግስት እና…
#ጥቆማ
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ሞዴል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2019 የትምህርት ዘመን 60 የዘጠነኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋለ፡፡
በመሆኑም በ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የተፈተናችሁና ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተማሪዎች በ https://forms.gle/rpgGP8r3Ea6LrEPUA አማካኝነት ምዝገባ ማድረግ ትችላላችሁ፡፡
የመግቢያ መስፈርቶች
➫ የ8ኛ ክፍል ማጠቃለያ ክልላዊ ፈተና Percentile ውጤት ለወንድ 85% እና ለሴት 80%
➫ የእንግሊዝኛ እና የሂሳብ ትምህርት የ8ኛ ክፍል አማካይ ውጤት ለወንድ 85% እና ለሴት 80%
የመመዝገቢያ ጊዜ
ከሐምሌ 04-20/2018 ዓ.ም
የመግቢያ ፈተና ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው ግቢ ውስጥ ይሰጣል። የመግቢያ ፈተናው እንግሊዝኛ፣ ሂሳብ፣ የተፈጥሮ እና ማኅበራዊ ሳይንስ ትምህርቶችን ያካትታል፡፡
የመግቢያ ፈተና ውጤት ሐምሌ 30/2018 ዓ.ም ይፋ የሚደረግ ሲሆን፤ ያለፉ ተማሪዎች ምዝገባ ከነሐሴ 18-21/2018 ይካሄዳል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ሞዴል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2019 የትምህርት ዘመን 60 የዘጠነኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋለ፡፡
በመሆኑም በ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የተፈተናችሁና ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተማሪዎች በ https://forms.gle/rpgGP8r3Ea6LrEPUA አማካኝነት ምዝገባ ማድረግ ትችላላችሁ፡፡
የመግቢያ መስፈርቶች
➫ የ8ኛ ክፍል ማጠቃለያ ክልላዊ ፈተና Percentile ውጤት ለወንድ 85% እና ለሴት 80%
➫ የእንግሊዝኛ እና የሂሳብ ትምህርት የ8ኛ ክፍል አማካይ ውጤት ለወንድ 85% እና ለሴት 80%
የመመዝገቢያ ጊዜ
ከሐምሌ 04-20/2018 ዓ.ም
የመግቢያ ፈተና ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው ግቢ ውስጥ ይሰጣል። የመግቢያ ፈተናው እንግሊዝኛ፣ ሂሳብ፣ የተፈጥሮ እና ማኅበራዊ ሳይንስ ትምህርቶችን ያካትታል፡፡
የመግቢያ ፈተና ውጤት ሐምሌ 30/2018 ዓ.ም ይፋ የሚደረግ ሲሆን፤ ያለፉ ተማሪዎች ምዝገባ ከነሐሴ 18-21/2018 ይካሄዳል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በቀዶ ሕክምና የስፔሻሊቲ ትምህርትን በሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) የታገዘ ለማድረግ እየተሠራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገለፀ፡፡
ይህ የተገለፀው የኢትዮጵያ የውስጥ ደዌ ሕክምና ማኅበር 11ኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ባካሔደበት ወቅት ነው።
ጤና ሚኒስቴር ለስፔሻሊስት ሐኪሞች በሚሰጠው የቀዶ ሕክምና ትምህርት በAI የታገዙ ኮርሶችን አካቶ ለመተግበር፣ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር እየሠራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ደኤታ ሳህረላ አብደላ ገልፀዋል፡፡
የጤና ስርዓቱ በቴክኖሎጂ የተቃኘ እንዲሆን ሚኒስቴሩ ከአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር አብሮ ለመሥራት ከስምምነት መድረሱን ያስታወሱት ሚኒስትር ዴኤታዋ፤ ጤና ሚኒስቴር ካለፈው አንድ ዓመት ወዲህ በሰው ሠራሽ አስተውሎት የታገዙ የጤና አገልግሎቶችን መተግበር መጀመሩን ጠቁመዋል፡፡
የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) የሕክምና አሰጣጥን ለማሳለጥ፣ አንዳንድ የዲያግኖስቲክ ችግሮችን ለማወቅ የሚፈጀውን ጊዜ ለማሳጠር፣ የላቦራቶሪ ውጤት ትክክለኛነትን ለማሻሻል፣ በሰው ዓይን ሊታዩ የማይችሉ ነገሮች ጎልተው እንዲታዩ ለማድረግና በሌሎችም ሕክምናዎች ላይ ከፍተኛ ዕገዛ እያደረገ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ የውስጥ ደዌ ሕክምና ማኅበር ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብሩክ ዓለማየሁ አብራርተዋል።
ይሁን እንጂ የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) የሚሰጣቸው መረጃዎችን የማጥራት እንዲሁም የቁጥጥር ሥራዎች ሊጠናከሩ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ #ሪፖርተር
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ይህ የተገለፀው የኢትዮጵያ የውስጥ ደዌ ሕክምና ማኅበር 11ኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ባካሔደበት ወቅት ነው።
ጤና ሚኒስቴር ለስፔሻሊስት ሐኪሞች በሚሰጠው የቀዶ ሕክምና ትምህርት በAI የታገዙ ኮርሶችን አካቶ ለመተግበር፣ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር እየሠራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ደኤታ ሳህረላ አብደላ ገልፀዋል፡፡
የጤና ስርዓቱ በቴክኖሎጂ የተቃኘ እንዲሆን ሚኒስቴሩ ከአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር አብሮ ለመሥራት ከስምምነት መድረሱን ያስታወሱት ሚኒስትር ዴኤታዋ፤ ጤና ሚኒስቴር ካለፈው አንድ ዓመት ወዲህ በሰው ሠራሽ አስተውሎት የታገዙ የጤና አገልግሎቶችን መተግበር መጀመሩን ጠቁመዋል፡፡
የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) የሕክምና አሰጣጥን ለማሳለጥ፣ አንዳንድ የዲያግኖስቲክ ችግሮችን ለማወቅ የሚፈጀውን ጊዜ ለማሳጠር፣ የላቦራቶሪ ውጤት ትክክለኛነትን ለማሻሻል፣ በሰው ዓይን ሊታዩ የማይችሉ ነገሮች ጎልተው እንዲታዩ ለማድረግና በሌሎችም ሕክምናዎች ላይ ከፍተኛ ዕገዛ እያደረገ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ የውስጥ ደዌ ሕክምና ማኅበር ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብሩክ ዓለማየሁ አብራርተዋል።
ይሁን እንጂ የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) የሚሰጣቸው መረጃዎችን የማጥራት እንዲሁም የቁጥጥር ሥራዎች ሊጠናከሩ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ #ሪፖርተር
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ትምህርት ሚኒስቴር በክረምት የመምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና አዲስ ማዕቀፍ አዘጋጅቷል።
ማዕቀፉ መምህራን በክረምት ስልጠና ከዲፕሎማ ወደ መጀመሪያ ዲግሪ የሚሸጋገሩበት መሆኑ ተገልጿል።
ሚኒስቴሩ በቀን 06/11/2018 ዓ.ም ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በጻፈው ደብዳቤ፣ ከአጠቃላይ ትምህርት ሥርዓተ ትምህርት ለውጥ ጋር ተያይዞ ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ በክረምት የመምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና ወደ ዩኒቨርሲቲዎች ማስገባት መቋረጡን አስታውሷል፡፡
ይሁን እንጂ በቀጣይ በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት በተዘጋጀ የስልጠና ማዕቀፍ፣ በክረምት የመምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና የሚሰጥ መሆኑን ገልጿል።
በ2018 ዓ.ም የክረምት ስልጠናውን ለመስጠት ስምንት አሰልጣኝ ዩኒቨርሲቲዎች መመረጣቸውን ሚኒስቴሩ አሳውቋል።
ለክረምት ስልጠናው የተመረጡ ዩኒቨርሲቲዎች፦
1. ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ
2. ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
3. ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
4. መቐለ ዩኒቨርሲቲ
5. ጅማ ዩኒቨርሲቲ
6. ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ
7. ጎንደር ዩኒቨርሲቲ
8. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
ተቋማት እና የስልጠናው አሰጣጥ አግባብነት ከትምህርት ሚኒስቴር እስከሚገለጽ ድረስ ከላይ ከተገለፁት ዩኒቨርሲቲዎች በስተቀር በክረምት መምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና መስጠት የማይቻል መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
ከ2011 ዓ.ም በፊት ስልጠና ጀምረው ያላጠናቀቁ መምህራን ከዚህ በፊት በተሰጠው ውሳኔ መሰረት እንዲያጠናቅቁ እንዲደረግ በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ ተፈርሞ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የተላከው ደብዳቤ ይገልጻል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ማዕቀፉ መምህራን በክረምት ስልጠና ከዲፕሎማ ወደ መጀመሪያ ዲግሪ የሚሸጋገሩበት መሆኑ ተገልጿል።
ሚኒስቴሩ በቀን 06/11/2018 ዓ.ም ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በጻፈው ደብዳቤ፣ ከአጠቃላይ ትምህርት ሥርዓተ ትምህርት ለውጥ ጋር ተያይዞ ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ በክረምት የመምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና ወደ ዩኒቨርሲቲዎች ማስገባት መቋረጡን አስታውሷል፡፡
ይሁን እንጂ በቀጣይ በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት በተዘጋጀ የስልጠና ማዕቀፍ፣ በክረምት የመምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና የሚሰጥ መሆኑን ገልጿል።
በ2018 ዓ.ም የክረምት ስልጠናውን ለመስጠት ስምንት አሰልጣኝ ዩኒቨርሲቲዎች መመረጣቸውን ሚኒስቴሩ አሳውቋል።
ለክረምት ስልጠናው የተመረጡ ዩኒቨርሲቲዎች፦
1. ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ
2. ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
3. ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
4. መቐለ ዩኒቨርሲቲ
5. ጅማ ዩኒቨርሲቲ
6. ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ
7. ጎንደር ዩኒቨርሲቲ
8. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
ተቋማት እና የስልጠናው አሰጣጥ አግባብነት ከትምህርት ሚኒስቴር እስከሚገለጽ ድረስ ከላይ ከተገለፁት ዩኒቨርሲቲዎች በስተቀር በክረምት መምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና መስጠት የማይቻል መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
ከ2011 ዓ.ም በፊት ስልጠና ጀምረው ያላጠናቀቁ መምህራን ከዚህ በፊት በተሰጠው ውሳኔ መሰረት እንዲያጠናቅቁ እንዲደረግ በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ ተፈርሞ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የተላከው ደብዳቤ ይገልጻል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#ጥቆማ
ለ2019 የትምህርት ዘመን በዘጠኝ የፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች የሚማሩ ተማሪዎች ምዝገባ በቅርብ ቀን ይጀመራል።
ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶቹ ለቀጣይ ዓመት የ9ኛ አና 10ኛ ከፍል እንዲሁም የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች (አዲስ ሥራ በሚጀምሩት) ምዝገባ ያደርጋሉ።
በ2018 ዓ.ም ትምህርት መስጠት የጀመሩ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች፦
1. ወሊሶ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
2. ቡኢ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
3. ቦንጋ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
4. ጅግጅጋ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
5. ጋምቤላ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
በ2019 ዓ.ም አዲስ ወደ ሥራ የሚገቡ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች፦
1. አርባ ምንጭ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
2. አሶሳ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
3. ባህርዳር ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
4. ድሬዳዋ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ለ2019 የትምህርት ዘመን በዘጠኝ የፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች የሚማሩ ተማሪዎች ምዝገባ በቅርብ ቀን ይጀመራል።
ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶቹ ለቀጣይ ዓመት የ9ኛ አና 10ኛ ከፍል እንዲሁም የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች (አዲስ ሥራ በሚጀምሩት) ምዝገባ ያደርጋሉ።
በ2018 ዓ.ም ትምህርት መስጠት የጀመሩ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች፦
1. ወሊሶ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
2. ቡኢ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
3. ቦንጋ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
4. ጅግጅጋ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
5. ጋምቤላ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
በ2019 ዓ.ም አዲስ ወደ ሥራ የሚገቡ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች፦
1. አርባ ምንጭ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
2. አሶሳ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
3. ባህርዳር ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
4. ድሬዳዋ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#ጥቆማ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር ትምህርት ቢሮ ገላን የወንዶች እና እቴጌ መነን የልጃገረዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍል በከተማ አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችን በማወዳደር ተቀብሎ በማስተማር ላይ ይገኛል፡፡
በ2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ በአማርኛ እና በአፋን ኦሮሞ ቋንቋዎች 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተምራችሁ ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ወደ 7ኛ እና 9ኛ ክፍል የተዘዋወራችሁ ተማሪዎች ለወንድ ተማሪ በገላን የወንዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እንዲሁም ለሴት ተማሪዎች በእቴጌ መነን የልጃገረዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በውድድር ለ2019 ዓ.ም ቅበላ ይደረጋል፡፡
ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ ተማሪዎች በአዳሪ ትምህርት ቤቶቹ ለመግባት መወዳደር የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡
(ዝርዝር መስፈርቶችን ከላይ ከተያያዘው ምስል ይመልከቱ፡፡)
የምዝገባ ጊዜ
ከሐምሌ 13-17/2018 ዓ.ም
ኦንላይን ይመዝገቡ 👇🏼
● ለገላን ወንዶች አዳሪ መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመልካቾች፦ https://bs.ministry.et
● ለእቴጌ መነን ልጃገረዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመልካቾች፦ https://bs.ministry.et
የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን
● 9ኛ ክፍል ለሚገቡ ተወዳዳሪ ተማሪዎች ሐምሌ 22/2018 ዓ.ም
● 7ኛ ክፍል ለሚገቡ ተወዳዳሪ ተማሪዎች ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም
● የፈተና ቦታና ሰዓት በቀጣይ ይገለጻል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር ትምህርት ቢሮ ገላን የወንዶች እና እቴጌ መነን የልጃገረዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍል በከተማ አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችን በማወዳደር ተቀብሎ በማስተማር ላይ ይገኛል፡፡
በ2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ በአማርኛ እና በአፋን ኦሮሞ ቋንቋዎች 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተምራችሁ ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ወደ 7ኛ እና 9ኛ ክፍል የተዘዋወራችሁ ተማሪዎች ለወንድ ተማሪ በገላን የወንዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እንዲሁም ለሴት ተማሪዎች በእቴጌ መነን የልጃገረዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በውድድር ለ2019 ዓ.ም ቅበላ ይደረጋል፡፡
ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ ተማሪዎች በአዳሪ ትምህርት ቤቶቹ ለመግባት መወዳደር የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡
(ዝርዝር መስፈርቶችን ከላይ ከተያያዘው ምስል ይመልከቱ፡፡)
የምዝገባ ጊዜ
ከሐምሌ 13-17/2018 ዓ.ም
ኦንላይን ይመዝገቡ 👇🏼
● ለገላን ወንዶች አዳሪ መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመልካቾች፦ https://bs.ministry.et
● ለእቴጌ መነን ልጃገረዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመልካቾች፦ https://bs.ministry.et
የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን
● 9ኛ ክፍል ለሚገቡ ተወዳዳሪ ተማሪዎች ሐምሌ 22/2018 ዓ.ም
● 7ኛ ክፍል ለሚገቡ ተወዳዳሪ ተማሪዎች ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም
● የፈተና ቦታና ሰዓት በቀጣይ ይገለጻል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#ጥቆማ
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሞዴል የማኅበረሰብ ትምህርት ቤት (AAU-MCS) በማቋቋም በ2019 ዓ.ም ከ1ኛ-7ኛ ክፍል ለማስተማር ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ላይ እንደሚገኝ ገልጿል።
በመሆኑም ልጆቻችሁን በሚከፈተው የማኅበረሰብ ትምህርት ቤት ማስመዝገብ የምትፈልጉ ወላጆች የሚከተሉትን መረጃዎች ልታውቁ ይገባል፦
የምዝገባ ጊዜ
ከሐምሌ 14-21/2018 ዓ.ም
የምዝገባ ቦታ
5 ኪሎ በሚገኘው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂና ቢዩልት ኢንቫይሮንመንት ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር E04
ትምህርት ቤቱ የሚገኝበት ቦታ፦
5 ኪሎ (በቀድሞው የድኅረ ምረቃ/ፋርማሲ ትምህርት ቤት ግቢ)
የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 1,000 ሲሆን፤ በቀጣይ ወርሃዊ የክፍያ መጠን ይገለጻል ተብሏል።
የሚያስፈልጉ ሰነዶች
● የተመዝጋቢ ልጆች የልደት ካርድ
● ከቀድሞ ትምህርት ቤት ያጠናቀቁበት ሰርተፊኬት
● ሁለት የወላጅ እና አራት የልጅ ፎቶግራፍ
● ወላጆች ህጋዊ አሳዳጊ መሆናቸውን የሚገልፅ ደብዳቤ
● የክፍያ ደረሰኝ እና የመመዝገቢያ ክላሰር
ትምህርት ቤቱ ቅድሚያ ለዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ልጆች ዕድል የሚሰጥ ቢሆንም፣ ባለው ክፍት ቦታ መሠረት ከዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ውጭ ላሉ ተማሪዎች በውድድር ተደራሽ የሚሆን መሆኑ ተገልጿል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሞዴል የማኅበረሰብ ትምህርት ቤት (AAU-MCS) በማቋቋም በ2019 ዓ.ም ከ1ኛ-7ኛ ክፍል ለማስተማር ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ላይ እንደሚገኝ ገልጿል።
በመሆኑም ልጆቻችሁን በሚከፈተው የማኅበረሰብ ትምህርት ቤት ማስመዝገብ የምትፈልጉ ወላጆች የሚከተሉትን መረጃዎች ልታውቁ ይገባል፦
የምዝገባ ጊዜ
ከሐምሌ 14-21/2018 ዓ.ም
የምዝገባ ቦታ
5 ኪሎ በሚገኘው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂና ቢዩልት ኢንቫይሮንመንት ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር E04
ትምህርት ቤቱ የሚገኝበት ቦታ፦
5 ኪሎ (በቀድሞው የድኅረ ምረቃ/ፋርማሲ ትምህርት ቤት ግቢ)
የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 1,000 ሲሆን፤ በቀጣይ ወርሃዊ የክፍያ መጠን ይገለጻል ተብሏል።
የሚያስፈልጉ ሰነዶች
● የተመዝጋቢ ልጆች የልደት ካርድ
● ከቀድሞ ትምህርት ቤት ያጠናቀቁበት ሰርተፊኬት
● ሁለት የወላጅ እና አራት የልጅ ፎቶግራፍ
● ወላጆች ህጋዊ አሳዳጊ መሆናቸውን የሚገልፅ ደብዳቤ
● የክፍያ ደረሰኝ እና የመመዝገቢያ ክላሰር
ትምህርት ቤቱ ቅድሚያ ለዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ልጆች ዕድል የሚሰጥ ቢሆንም፣ ባለው ክፍት ቦታ መሠረት ከዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ውጭ ላሉ ተማሪዎች በውድድር ተደራሽ የሚሆን መሆኑ ተገልጿል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#ጥቆማ
አዲስ ሠልጣኞችን ለመቀበል ዝግጅት ማጠናቀቁን የባቦጋያ ማሪታይምና ሎጅስቲክ አካዳሚ አሳውቋል።
በኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ (ESL) ስር የሚገኘው የባቦጋያ ማሪታይምና ሎጅስቲክስ አካዳሚ፣ አዳዲስ ሠልጣኞችን ተቀብሎ ለማስተማር የሚያስችለውን የትምህርት እና የመሠረተ ልማት ዝግጅት ሙሉ በሙሉ ማጠናቀቁን ገልጿል።
አካዳሚው ዘመናዊ የማስተማሪያ መሠረተ ልማት፣ ዓለም አቀፍ ደረጃን የጠበቁ ካሪኩለሞች እና ብቁ የማስተማር አቅም በማሟላት ለአዲሱ የትምህርት ዘመን ዝግጁ መሆኑን የአካዳሚው ዲን ሲራጅ አብዱላሂ ገልፀዋል።
ሲሙሌተሮች በመጠቀም እና በባቦጋያ ሐይቅ ላይ በሚካሄዱ የተግባር ስልጠናዎች በከፍተኛ የደህንነት እና የጥራት ደረጃ ለማከናወን ምቹ ሁኔታ መፍጠሩንም ጠቁመዋል።
አካዳሚው ከመሠረታዊ የባህር ላይ ደህንነት ስልጠናዎች ጀምሮ እስከ የመርከብ መኮንንነት ፕሮግራሞች በዓለም አቀፉ የባህር ድርጅት (IMO) መስፈርቶች መሰረት የተዘጋጁ ስልጠናዎችን ለመስጠት መዘጋጀቱን አረጋግጠዋል። #ESL
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
አዲስ ሠልጣኞችን ለመቀበል ዝግጅት ማጠናቀቁን የባቦጋያ ማሪታይምና ሎጅስቲክ አካዳሚ አሳውቋል።
በኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ (ESL) ስር የሚገኘው የባቦጋያ ማሪታይምና ሎጅስቲክስ አካዳሚ፣ አዳዲስ ሠልጣኞችን ተቀብሎ ለማስተማር የሚያስችለውን የትምህርት እና የመሠረተ ልማት ዝግጅት ሙሉ በሙሉ ማጠናቀቁን ገልጿል።
አካዳሚው ዘመናዊ የማስተማሪያ መሠረተ ልማት፣ ዓለም አቀፍ ደረጃን የጠበቁ ካሪኩለሞች እና ብቁ የማስተማር አቅም በማሟላት ለአዲሱ የትምህርት ዘመን ዝግጁ መሆኑን የአካዳሚው ዲን ሲራጅ አብዱላሂ ገልፀዋል።
ሲሙሌተሮች በመጠቀም እና በባቦጋያ ሐይቅ ላይ በሚካሄዱ የተግባር ስልጠናዎች በከፍተኛ የደህንነት እና የጥራት ደረጃ ለማከናወን ምቹ ሁኔታ መፍጠሩንም ጠቁመዋል።
አካዳሚው ከመሠረታዊ የባህር ላይ ደህንነት ስልጠናዎች ጀምሮ እስከ የመርከብ መኮንንነት ፕሮግራሞች በዓለም አቀፉ የባህር ድርጅት (IMO) መስፈርቶች መሰረት የተዘጋጁ ስልጠናዎችን ለመስጠት መዘጋጀቱን አረጋግጠዋል። #ESL
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት በዛሬው ዕለት ይፋ ሆኗል።
በክልሉ በ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ፈተና ከወሰዱ 85,531 ተማሪዎች መካከል 83,342 ተማሪዎች ወደ 9ኛ ክፍል የሚያሸጋግራቸውን ውጤት አምጥተዋል፡፡
ዘንድሮ ለፈተና ከተቀመጡ ተማሪዎች 97.4% የሚሆኑት ያለፉ ሲሆን፤ ይህም በክልሉ ባለፉት ዓመታት ከተመዘገበው ከፍተኛው ውጤት መሆኑን የክልሉ የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አንተነህ ፈቃዱ ገልፀዋል፡፡
የማለፊያ ነጥብ ለመደበኛ ተፈታኞች 50% እና ከዚያ በላይ ሲሆን፤ ለአካል ጉዳተኞች እና ልዩ ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች ደግሞ 45% እና ከዚያ በላይ ሆኖ ተቀምጧል።
ፈተናውን ካስፈተኑ 1,538 ትምህርት ቤቶች መካከል 1,017 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ተማሪዎቻቸውን ማሳለፋቸውን የገለፁት ኃላፊው፤ ዘንድሮ አንድም ተማሪ ያላሳለፈ ትምህርት ቤት የለም ብለዋል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በክልሉ በ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ፈተና ከወሰዱ 85,531 ተማሪዎች መካከል 83,342 ተማሪዎች ወደ 9ኛ ክፍል የሚያሸጋግራቸውን ውጤት አምጥተዋል፡፡
ዘንድሮ ለፈተና ከተቀመጡ ተማሪዎች 97.4% የሚሆኑት ያለፉ ሲሆን፤ ይህም በክልሉ ባለፉት ዓመታት ከተመዘገበው ከፍተኛው ውጤት መሆኑን የክልሉ የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አንተነህ ፈቃዱ ገልፀዋል፡፡
የማለፊያ ነጥብ ለመደበኛ ተፈታኞች 50% እና ከዚያ በላይ ሲሆን፤ ለአካል ጉዳተኞች እና ልዩ ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች ደግሞ 45% እና ከዚያ በላይ ሆኖ ተቀምጧል።
ፈተናውን ካስፈተኑ 1,538 ትምህርት ቤቶች መካከል 1,017 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ተማሪዎቻቸውን ማሳለፋቸውን የገለፁት ኃላፊው፤ ዘንድሮ አንድም ተማሪ ያላሳለፈ ትምህርት ቤት የለም ብለዋል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ2018 ትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ተለቋል።
ተማሪዎች ቀጥሎ ባለው ሊንክ መለያ ቁጥራችሁን እና ስማችሁን በማስገባት ውጤታችሁን ማየት ትችላላችሁ 👇 http://ce.ministry.et
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ተማሪዎች ቀጥሎ ባለው ሊንክ መለያ ቁጥራችሁን እና ስማችሁን በማስገባት ውጤታችሁን ማየት ትችላላችሁ 👇 http://ce.ministry.et
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
6ኛው ዙር የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ዛሬ መሠጠት ጀምሯል።
በዚህ የመጨረሻው ዙር ፈተና፣ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ከዛሬ ሐምሌ 14/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ፈተናቸውን በኦንላይን የሚወስዱ ይሆናል። ምስል፦ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በዚህ የመጨረሻው ዙር ፈተና፣ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ከዛሬ ሐምሌ 14/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ፈተናቸውን በኦንላይን የሚወስዱ ይሆናል። ምስል፦ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#ጥቆማ
በ2019 የትምህርት ዘመን ወደ ሸገር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (SIT) ለመግባት ያመልክቱ!
የማመልከቻ ጊዜው የሚያበቃው 👇
ሐምሌ 23/2018 ዓ.ም
የትምህርት መስኮች
● Electrical Engineering
● Biotechnology
● Space Science
● Mechanical Engineering
● AI
● Nuclear engineering
መስፈርቶች
● የ11ኛ እና 12ኛ ክፍል አማካኝ ውጤት 90%
● የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት 95 ፐርሰንታይል
● ከ500-700 ቃላት የግል መግለጫ መጻፍ ይኖርብዎታል
● የድጋፍ ደብዳቤ ከ2ኛ ደረጃ መምህርዎ/ሜንተርዎ ማጻፍ
● የማኅበረሰብ በጎ አገልግሎት የሰጡት ካለ ቢያይዙ ጥሩ ነው
ያመልክቱ 👉 https://sitedu.info
የማመልከቻ ሒደቱን የሚያስረዳ ቪዲዮ ለመመልከት 👇
https://web.facebook.com/share/v/1Bg5mV7Kur/
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በ2019 የትምህርት ዘመን ወደ ሸገር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (SIT) ለመግባት ያመልክቱ!
የማመልከቻ ጊዜው የሚያበቃው 👇
ሐምሌ 23/2018 ዓ.ም
የትምህርት መስኮች
● Electrical Engineering
● Biotechnology
● Space Science
● Mechanical Engineering
● AI
● Nuclear engineering
መስፈርቶች
● የ11ኛ እና 12ኛ ክፍል አማካኝ ውጤት 90%
● የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት 95 ፐርሰንታይል
● ከ500-700 ቃላት የግል መግለጫ መጻፍ ይኖርብዎታል
● የድጋፍ ደብዳቤ ከ2ኛ ደረጃ መምህርዎ/ሜንተርዎ ማጻፍ
● የማኅበረሰብ በጎ አገልግሎት የሰጡት ካለ ቢያይዙ ጥሩ ነው
ያመልክቱ 👉 https://sitedu.info
የማመልከቻ ሒደቱን የሚያስረዳ ቪዲዮ ለመመልከት 👇
https://web.facebook.com/share/v/1Bg5mV7Kur/
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#የሥራ_ቅጥር_ዕድል_ጥቆማ
ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ፍላጎት ያላቸውና ብቁ የሆኑ ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለሐረማያ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት መቅጠር ይፈልጋል፡፡
➤ የሥራ መደብ፦ በተለያዩ የስራ መደቦች
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 23
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ ከመጀመሪያ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ
➤ የሥራ ቦታ፦ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት
➤ ልምድ፦ ዜሮ ዓመት እና 2 ዓመት
➤ የቅጥር ሁኔታ፦ በቋሚነት
አመልካቾች ከሐምሌ 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ሰባት (7) የሥራ ቀናት በአካል ማመልከት ትችላላችሁ ተብሏል፡፡ (መስፈርቶችን ከተያያዘው ምስል ይመልከቱ፡፡)
አመልካቾች CV እና ሙሉ የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የብቃትና ሰው ሀብት አስተዳደር ክላስተር ቢሮ ቁጥር 1 ወይም አዲስ አበባ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ወኪል ቢሮ፣ አራት ኪሎ፣ የቀድሞው የጀርመን ባህል ኢንስቲትዩት ህንፃ ቢሮ ቁ. 15 በአካል በመቅረብ ማመልከት ትችላላችሁ፡፡
ለቃል ፈተና የተመረጡ አመልካቾች የማመልከቻው ጊዜ ባበቃ በጥቂት ቀናት ጥሪ ይደረግላቸዋል ተብሏል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ፍላጎት ያላቸውና ብቁ የሆኑ ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለሐረማያ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት መቅጠር ይፈልጋል፡፡
➤ የሥራ መደብ፦ በተለያዩ የስራ መደቦች
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 23
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ ከመጀመሪያ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ
➤ የሥራ ቦታ፦ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት
➤ ልምድ፦ ዜሮ ዓመት እና 2 ዓመት
➤ የቅጥር ሁኔታ፦ በቋሚነት
አመልካቾች ከሐምሌ 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ሰባት (7) የሥራ ቀናት በአካል ማመልከት ትችላላችሁ ተብሏል፡፡ (መስፈርቶችን ከተያያዘው ምስል ይመልከቱ፡፡)
አመልካቾች CV እና ሙሉ የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የብቃትና ሰው ሀብት አስተዳደር ክላስተር ቢሮ ቁጥር 1 ወይም አዲስ አበባ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ወኪል ቢሮ፣ አራት ኪሎ፣ የቀድሞው የጀርመን ባህል ኢንስቲትዩት ህንፃ ቢሮ ቁ. 15 በአካል በመቅረብ ማመልከት ትችላላችሁ፡፡
ለቃል ፈተና የተመረጡ አመልካቾች የማመልከቻው ጊዜ ባበቃ በጥቂት ቀናት ጥሪ ይደረግላቸዋል ተብሏል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በሲዳማ ክልል የ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ አለመደረጉን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አረጋግጧል፡፡
በተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያ ቻናሎች ላይ በክልሉ የተፈታኞች ውጤት ተለቀቀ በሚል እየተሰራጭ ያለው መረጃ ሐሰተኛ መሆኑን ቢሮው ገልጿል፡፡
የተፈታኞቹ ውጤት በቅርቡ በክልሉ ትምህርት ቢሮ በኩል ይፋ እንደሚደረግ የተገለጸ ሲሆን፤ እስከዛ ድረስ ከሐሰተኛ መረጃ እንዲጠበቁና ውጤት ይፋ እስከሚደረግ በትዕግስት እንዲጠብቁ ቢሮው ጠይቋል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያ ቻናሎች ላይ በክልሉ የተፈታኞች ውጤት ተለቀቀ በሚል እየተሰራጭ ያለው መረጃ ሐሰተኛ መሆኑን ቢሮው ገልጿል፡፡
የተፈታኞቹ ውጤት በቅርቡ በክልሉ ትምህርት ቢሮ በኩል ይፋ እንደሚደረግ የተገለጸ ሲሆን፤ እስከዛ ድረስ ከሐሰተኛ መረጃ እንዲጠበቁና ውጤት ይፋ እስከሚደረግ በትዕግስት እንዲጠብቁ ቢሮው ጠይቋል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]