በትግራይ ክልል በወረቀት ለመፈተን ለተመዘገቡ 15,325 የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ፈተናው ከሐምሌ 22-24/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
ተፈታኞቹ በተገለፁት ቀናት በመቐለ እና በአክሱም ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በወረቀት እንደሚፈተኑ አገልግሎቱ ገልጿል።
ተፈታኞች ወደተገለፁት ዩኒቨርሲቲዎች ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም በመግባት እና ሐምሌ 21/2018 ዓ.ም ላይ ኦሬንቴሽን በመውሰድ መፈተን የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ አብራርቷል።
በተያያዘ በትግራይ ክልል በበይነ መረብ ለመፈተን የተመዘገቡ 14,755 ተፈታኞች በስድስቱ ዙር ከሰኔ 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ ፈተናው እየተሰጠ መሆኑ ተመልክቷል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ተፈታኞቹ በተገለፁት ቀናት በመቐለ እና በአክሱም ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በወረቀት እንደሚፈተኑ አገልግሎቱ ገልጿል።
ተፈታኞች ወደተገለፁት ዩኒቨርሲቲዎች ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም በመግባት እና ሐምሌ 21/2018 ዓ.ም ላይ ኦሬንቴሽን በመውሰድ መፈተን የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ አብራርቷል።
በተያያዘ በትግራይ ክልል በበይነ መረብ ለመፈተን የተመዘገቡ 14,755 ተፈታኞች በስድስቱ ዙር ከሰኔ 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ ፈተናው እየተሰጠ መሆኑ ተመልክቷል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ካስፈተኑ 768 ትምህርት ቤቶች፥ 543ቱ ተማሪዎቻቸውን ሙሉ በሙሉ ማሳለፋቸው ተገለፀ።
የአዲስ አበባ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ አድርጓል።
በከተማ አስተዳደሩ በ2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 97.48% የሚሆኑት 50% እና በላይ በማስመዝገብ ወደ 7ኛ ክፍል መዘዋወራቸውን ቢሮው አሳውቋል።
በመዲናዋ ፈተናውን ከወሰዱ 84,257 የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል 82,137 ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ሆኖ የተቆረጠውን 50 በመቶ እና በላይ አስመዝግበዋል።
ተማሪዎች ውጤት ለማየት 👇 https://aa6.ministry.et/#/result
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የአዲስ አበባ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ አድርጓል።
በከተማ አስተዳደሩ በ2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 97.48% የሚሆኑት 50% እና በላይ በማስመዝገብ ወደ 7ኛ ክፍል መዘዋወራቸውን ቢሮው አሳውቋል።
በመዲናዋ ፈተናውን ከወሰዱ 84,257 የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል 82,137 ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ሆኖ የተቆረጠውን 50 በመቶ እና በላይ አስመዝግበዋል።
ተማሪዎች ውጤት ለማየት 👇 https://aa6.ministry.et/#/result
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ የሁለተኛ ዙር ፈተና እየሠጠ ነው።
ሰኔ 26/2018 ዓ.ም መሠጠት የጀመረው የሁለተኛ ዙር የኦንላይን ተፈታኝ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ነገ ይጠናቀቃል።
የሦስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች የወረቀት እና የኦንላይን ፈተና ከረቡዕ ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ይሰጣል። ተፈታኞች ፈተናውን ወደሚወስዱበት ተቋማት መግባት ጀምረዋል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ሰኔ 26/2018 ዓ.ም መሠጠት የጀመረው የሁለተኛ ዙር የኦንላይን ተፈታኝ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ነገ ይጠናቀቃል።
የሦስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች የወረቀት እና የኦንላይን ፈተና ከረቡዕ ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ይሰጣል። ተፈታኞች ፈተናውን ወደሚወስዱበት ተቋማት መግባት ጀምረዋል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና በነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም ይሰጣል። - ጤና ሚኒስቴር
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቃችሁ የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና በነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገልጿል።
በመሆኑም መረጃችሁን ወደ ሲስተም ያላስገባችሁ ነባር እና አዲስ ተመዛኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ https://hple.moh.gov.et/ ላይ በመግባት የብሔራዊ መታወቂያ መለያ ቁጥር (FAN 16 Digit) በማስገባት አስፈላጊ መረጃዎችን በማሟላት ለምዝገባ እንድትዘጋጁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል፡፡
መረጃ የማስተሳሰር ሂደት እንዳለቀ የፈተና ጣቢያ መረጣ ሂደት እንደሚቀጥል ተገልጿል፡፡
🔔 በሰኔ 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ተፈትናችሁ ያለፉችሁ ተመዛኞች የስም ዝርዝራችሁን በተማራችሁበት ተቋም አማካኝነት ወደ ሲስተም ማስጫን ይጠበቅባችኋል ተብሏል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቃችሁ የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና በነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገልጿል።
በመሆኑም መረጃችሁን ወደ ሲስተም ያላስገባችሁ ነባር እና አዲስ ተመዛኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ https://hple.moh.gov.et/ ላይ በመግባት የብሔራዊ መታወቂያ መለያ ቁጥር (FAN 16 Digit) በማስገባት አስፈላጊ መረጃዎችን በማሟላት ለምዝገባ እንድትዘጋጁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል፡፡
መረጃ የማስተሳሰር ሂደት እንዳለቀ የፈተና ጣቢያ መረጣ ሂደት እንደሚቀጥል ተገልጿል፡፡
🔔 በሰኔ 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ተፈትናችሁ ያለፉችሁ ተመዛኞች የስም ዝርዝራችሁን በተማራችሁበት ተቋም አማካኝነት ወደ ሲስተም ማስጫን ይጠበቅባችኋል ተብሏል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#ጥቆማ
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2019 የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ ሴሚስተር የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች አመልካቾችን በመቀበል ላይ ይገኛል፡፡
ዩኒቨርሲቲው ለ Masters ፕሮግራም በመደበኛ እና በኤክስቴንሽን መርሐግብሮች እንዲሁም ለ PhD ፕሮግራም በመደበኛ እና በኤክስቴንሽን መርሐግብሮች አመልካቾችን ይቀበላል፡፡
የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞቹን ዝርዝር በ https://admission.aau.edu.et/GraduatePrograms መመልከት ይችላሉ፡፡
አመልካቾች በቅድሚያ በዩኒቨርሲቲው የሚሰጠውን የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) መውሰድና ማለፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡
የ GAT ማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው 👇
ነሐሴ 05/2018 ዓ.ም
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2019 የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ ሴሚስተር የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች አመልካቾችን በመቀበል ላይ ይገኛል፡፡
ዩኒቨርሲቲው ለ Masters ፕሮግራም በመደበኛ እና በኤክስቴንሽን መርሐግብሮች እንዲሁም ለ PhD ፕሮግራም በመደበኛ እና በኤክስቴንሽን መርሐግብሮች አመልካቾችን ይቀበላል፡፡
የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞቹን ዝርዝር በ https://admission.aau.edu.et/GraduatePrograms መመልከት ይችላሉ፡፡
አመልካቾች በቅድሚያ በዩኒቨርሲቲው የሚሰጠውን የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) መውሰድና ማለፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡
የ GAT ማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው 👇
ነሐሴ 05/2018 ዓ.ም
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#AAU #GAT
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጠውን የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ለመውሰድ ይመዝገቡ!
የ GAT ማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው👇
ነሐሴ 05/2018 ዓ.ም
➫ https://portal.aau.edu.et ይግቡ።
➫ 'Online Exams' የሚለውን ይጫኑ።
➫ Quick Links ከሚለው ስር 'Apply for GAT' የሚለውን ይጫኑ።
➫ 'Test Taker Registration' የሚለውን ቅፅ ይሙሉ።
➫ የፓስፖርት መጠን ያለው ፎቶ ያስገቡ።
➫ 'Submit' የሚለውን ይጫኑ።
➫ ሲስተሙ የሚሰጥዎን የመለያ ቁጥር ይያዙ።
➫ ቴሌብር በመጠቀም የምዝገባ ክፍያ ይፈፅሙ።
➫ አድሚሽን ቲኬትዎን በማውረድ ፕሪንት ብለው፡፡
የ GAT ፈተና በሁለት ዞሮች እንደሚሰጥ የዩኒቨርሲቲው መርሐግብር ያሳያል👇
ከሐምሌ 20-24/2018 ዓ.ም እና ከነሐሴ 07-08/2018 ዓ.ም
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጠውን የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ለመውሰድ ይመዝገቡ!
የ GAT ማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው👇
ነሐሴ 05/2018 ዓ.ም
➫ https://portal.aau.edu.et ይግቡ።
➫ 'Online Exams' የሚለውን ይጫኑ።
➫ Quick Links ከሚለው ስር 'Apply for GAT' የሚለውን ይጫኑ።
➫ 'Test Taker Registration' የሚለውን ቅፅ ይሙሉ።
➫ የፓስፖርት መጠን ያለው ፎቶ ያስገቡ።
➫ 'Submit' የሚለውን ይጫኑ።
➫ ሲስተሙ የሚሰጥዎን የመለያ ቁጥር ይያዙ።
➫ ቴሌብር በመጠቀም የምዝገባ ክፍያ ይፈፅሙ።
➫ አድሚሽን ቲኬትዎን በማውረድ ፕሪንት ብለው፡፡
የ GAT ፈተና በሁለት ዞሮች እንደሚሰጥ የዩኒቨርሲቲው መርሐግብር ያሳያል👇
ከሐምሌ 20-24/2018 ዓ.ም እና ከነሐሴ 07-08/2018 ዓ.ም
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#MoE
ትምህርት ሚኒስቴር በ2019 ዓ.ም በዘጠኝ የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የ9ኛ እና የ10ኛ ክፍል ተማሪዎችን በኦንላይን መዝግቦ በማወዳደር ለማስተማር ይፈልጋል።
ሚኒስቴሩ ለ2019 የትምህርት ዘመን በ2018 ዓ.ም ትምህርት በጀመረባቸው አምስት የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም በአራት አዲስ በሚጀምሩ የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የ9ኛ እና 10ኛ ክፍል ተማሪዎችን አወዳድሮ ለማስተማር ይፈልጋል።
በመሆኑም በእነዚህ ዘጠኝ የፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ተመዝግባችሁ ለመማር የምትፈልጉ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና ስለሚኖር ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
የምዝገባ ጊዜው በቀጣይ የሚገለፅ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ትምህርት ሚኒስቴር በ2019 ዓ.ም በዘጠኝ የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የ9ኛ እና የ10ኛ ክፍል ተማሪዎችን በኦንላይን መዝግቦ በማወዳደር ለማስተማር ይፈልጋል።
ሚኒስቴሩ ለ2019 የትምህርት ዘመን በ2018 ዓ.ም ትምህርት በጀመረባቸው አምስት የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም በአራት አዲስ በሚጀምሩ የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የ9ኛ እና 10ኛ ክፍል ተማሪዎችን አወዳድሮ ለማስተማር ይፈልጋል።
በመሆኑም በእነዚህ ዘጠኝ የፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ተመዝግባችሁ ለመማር የምትፈልጉ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና ስለሚኖር ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
የምዝገባ ጊዜው በቀጣይ የሚገለፅ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#ETA
የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን በትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016 አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 5 ላይ ብቻ ሀ፣ ለ እና ሐ ተብሎ ተጨምሮ በተዘጋጀው ማሻሻያ ረቂቅ ላይ የትምህርት ማኅበረሰቡ እና ባለድርሻ አካላት እስከ ሐምሌ 13/2018 ዓ.ም ከዚህ በታች በተቀመጡት አማራጮች አስተያየታቸውን እንዲሰጡ ጠይቋል።
https://forms.gle/ndRhodE2yoHSn2P5A ሊንክን በመጫን አስተያየት መስጫውን ማግኘት ትችላላችሁ፤ አስተያየታችሁን ሞልታችሁ ስትጨርሱ (Submit) የሚለውን በመጫን አስተያየታችሁን መላክ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
ማሻሻያ የተደረገበትን ረቂቅ አዋጅ በባለሥልጣኑ ድረ-ገፅ www.neta.gov.et ላይ ማግኘት ይቻላል።
ለሚኖራችሁ ማንኛውም አስተያየት በባለሥልጣኑ ኢ-ሚይል አድራሻ Info@eta.et ላይ አስተያየታችሁን ሞልታችሁ መላክ ትችላላችሁ ተብሏል።
በአካል ቀርባችሁ መረጃዎችንና አስተያየታችሁን መስጠት ለምትፈልጉ የፊት ለፊት የመወያያ መድረክ በቅርቡ እንደሚያዘጋጅ ባለሥልጣኑ ገልጿል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን በትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016 አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 5 ላይ ብቻ ሀ፣ ለ እና ሐ ተብሎ ተጨምሮ በተዘጋጀው ማሻሻያ ረቂቅ ላይ የትምህርት ማኅበረሰቡ እና ባለድርሻ አካላት እስከ ሐምሌ 13/2018 ዓ.ም ከዚህ በታች በተቀመጡት አማራጮች አስተያየታቸውን እንዲሰጡ ጠይቋል።
https://forms.gle/ndRhodE2yoHSn2P5A ሊንክን በመጫን አስተያየት መስጫውን ማግኘት ትችላላችሁ፤ አስተያየታችሁን ሞልታችሁ ስትጨርሱ (Submit) የሚለውን በመጫን አስተያየታችሁን መላክ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
ማሻሻያ የተደረገበትን ረቂቅ አዋጅ በባለሥልጣኑ ድረ-ገፅ www.neta.gov.et ላይ ማግኘት ይቻላል።
ለሚኖራችሁ ማንኛውም አስተያየት በባለሥልጣኑ ኢ-ሚይል አድራሻ Info@eta.et ላይ አስተያየታችሁን ሞልታችሁ መላክ ትችላላችሁ ተብሏል።
በአካል ቀርባችሁ መረጃዎችንና አስተያየታችሁን መስጠት ለምትፈልጉ የፊት ለፊት የመወያያ መድረክ በቅርቡ እንደሚያዘጋጅ ባለሥልጣኑ ገልጿል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የ2018 ዓ.ም 3ኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና በዛሬው ዕለት መሠጠት ጀምሯል።
በዚህ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በወረቀት እና በኦንላይን ፈተናቸውን ከዛሬ ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ይወስዳሉ።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በዚህ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በወረቀት እና በኦንላይን ፈተናቸውን ከዛሬ ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ይወስዳሉ።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#ጥቆማ
የኢፌዴሪ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የክረምት አጫጭር ስልጠና ለመስጠት የአመልካቾች ምዝገባ እያደረገ ነው።
የስልጠና መስኮች፦
- አዲቲቭ ማኑፋክቸሪንግ (3D Printing)
- ማሽን ዲዛይን (SolidWorks & RHINO 8 Design)
የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎችን ጨምሮ ማንኛውንም በዘርፉ ፍላጎት ያለው የግል ሰልጣኝ መመዝገብ ይችላል ተብሏል።
የምዝገባ ጊዜ 👇
ከሐምሌ 01-10/2018 ዓ.ም
የምዝገባ አማራጮች፦
በአካል ወይም በኤ-ሜይል epip.et@ftveti.edu.et
ስልጠናው ሐምሌ 13/2018 ዓ.ም ይጀምራል።
አመልካቾች የዲዛይን ሶፍትዌሮችን በደንብ ማስተናገድ የሚችል የራሳችሁን ላፕቶፕ መያዝ ይጠበቅባችኋል።
አድራሻ፦
አዲስ አበባ፣ ወሰን አካባቢ በሚገኘው የቴክኖሎጂና ብየዳ ልህቀት ማዕከል ግቢ ውስጥ
ለተጨማሪ መረጃ፦
0116464455 / 0985112035
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የኢፌዴሪ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የክረምት አጫጭር ስልጠና ለመስጠት የአመልካቾች ምዝገባ እያደረገ ነው።
የስልጠና መስኮች፦
- አዲቲቭ ማኑፋክቸሪንግ (3D Printing)
- ማሽን ዲዛይን (SolidWorks & RHINO 8 Design)
የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎችን ጨምሮ ማንኛውንም በዘርፉ ፍላጎት ያለው የግል ሰልጣኝ መመዝገብ ይችላል ተብሏል።
የምዝገባ ጊዜ 👇
ከሐምሌ 01-10/2018 ዓ.ም
የምዝገባ አማራጮች፦
በአካል ወይም በኤ-ሜይል epip.et@ftveti.edu.et
ስልጠናው ሐምሌ 13/2018 ዓ.ም ይጀምራል።
አመልካቾች የዲዛይን ሶፍትዌሮችን በደንብ ማስተናገድ የሚችል የራሳችሁን ላፕቶፕ መያዝ ይጠበቅባችኋል።
አድራሻ፦
አዲስ አበባ፣ ወሰን አካባቢ በሚገኘው የቴክኖሎጂና ብየዳ ልህቀት ማዕከል ግቢ ውስጥ
ለተጨማሪ መረጃ፦
0116464455 / 0985112035
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ የሚገኙ ከትግራይ ክልል የመጡ ተማሪዎች፣ የክረምት ወራት የእረፍት ጊዚያቸውን በዩኒቨርሲቲው እንዲቆዩ ዩኒቨርሲቲው ፈቅዷል፡፡
ተማሪዎቹ በትግራይ ክልል አለ ባሉት "አስገዳጅ የውትድርና ምልመላ" እና የፀጥታ ስጋት ምክንያት ወደ ቤተሰቦቻቸው መመለስ እንደማይችሉ በመግለፅ የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር በክረምት የዕረፍት ወራት የማደሪያ አገልግሎት (Dormitory Service) እንዲፈቅድላቸው በቲክቫህ ኢትዮጵያ በኩል ጥሪ አቅርበው ነበር፡፡ ተማሪዎቹ ወደ ትግራይ የሚሔዱ ከሆነ ትምህርታቸው ሊቋርጥባቸው እንደሚችልም ስጋታቸውን ገልፀው ነበር፡፡
አሁን ላይ ተማሪዎቹ እስከሚቀጥለው የትምህርት ዓመት ድረስ አስፈላጊውን የምግብ እና የዶርም አገልግሎት እያገኙ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እንዲቆዩ የተፈቀደላቸው መሆኑን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከተማሪዎቹ ሰምቷል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኮምዩኔኬሽን ዳይሬክተር ኤልያስ ወርቁ (ዶ/ር) ተማሪዎቹ በዩኒቨርሲቲው እንዲቆዩ መፍቀዱን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል። "አስፈላጊው በጀት እንዲመጣ ተደርጎ ተማሪዎቹ በግቢው እንዲቆዩ ተደርጓል" ብለዋል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄይሉ ዑመር (ዶ/ር) ተማሪዎቹ በግቢው ያሉ መሆናቸውን አረጋግጠዋል። ላቀረቡት ቅሬታም ምላሽ የተሰጠ መሆኑን ገልፀዋል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ተማሪዎቹ በትግራይ ክልል አለ ባሉት "አስገዳጅ የውትድርና ምልመላ" እና የፀጥታ ስጋት ምክንያት ወደ ቤተሰቦቻቸው መመለስ እንደማይችሉ በመግለፅ የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር በክረምት የዕረፍት ወራት የማደሪያ አገልግሎት (Dormitory Service) እንዲፈቅድላቸው በቲክቫህ ኢትዮጵያ በኩል ጥሪ አቅርበው ነበር፡፡ ተማሪዎቹ ወደ ትግራይ የሚሔዱ ከሆነ ትምህርታቸው ሊቋርጥባቸው እንደሚችልም ስጋታቸውን ገልፀው ነበር፡፡
አሁን ላይ ተማሪዎቹ እስከሚቀጥለው የትምህርት ዓመት ድረስ አስፈላጊውን የምግብ እና የዶርም አገልግሎት እያገኙ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እንዲቆዩ የተፈቀደላቸው መሆኑን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከተማሪዎቹ ሰምቷል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኮምዩኔኬሽን ዳይሬክተር ኤልያስ ወርቁ (ዶ/ር) ተማሪዎቹ በዩኒቨርሲቲው እንዲቆዩ መፍቀዱን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል። "አስፈላጊው በጀት እንዲመጣ ተደርጎ ተማሪዎቹ በግቢው እንዲቆዩ ተደርጓል" ብለዋል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄይሉ ዑመር (ዶ/ር) ተማሪዎቹ በግቢው ያሉ መሆናቸውን አረጋግጠዋል። ላቀረቡት ቅሬታም ምላሽ የተሰጠ መሆኑን ገልፀዋል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ጅማ ዩኒቨርሲቲ 10 የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞቹ ዓለም አቀፍ ዕውቅና ማግኘታቸውን ገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው ከፈረንሳይ የጥናትና ከፍተኛ ትምህርት ግምገማ ኤጀንሲ (High Council for the Evaluation of Research and Higher Education - HCERES) በአስር የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራሞች ዓለም አቀፍ ዕውቅና አጊኝቷል።
ፕሮግራሞቹ ዕውቅና ያገኙት ሳይንሳዊ የዕውቅና አሰጣጥ ሂደቶችን በማለፍ የፊት ለፊት የመስክ ላይ ምልከታ፣ የሰነዶች ግምገማና ትንተና እንዲሁም በተቋም ደረጃ ጥልቅ ግለ ግምገማ ከተካሔደ በኋ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በግምገማውም ዘጠኝ ፕሮግራሞች ሙሉ የአምስት ዓመት እውቅና ሲያገኙ፣ አንድ ፕሮግራም ደግሞ የሦስት ዓመት እውቅና ከተጨማሪ ክትትል ጋር ተሰጥቶታል።
ዓለም አቀፍ ዕውቅና ያገኙ 10 ፕሮግራሞች፦
● ከጤና ሳይንስ ፋኩሊቲ (ነርሲንግ እና ሚድዋይፈሪ)
● ከሕክምና ሳይንስ ፋኩሊቲ (ሕክምና እና አንስቴዢያ)
● ከቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (ሲቪል ምህንድስና፣ ኬሚካል ምህንድስና እና ሜካኒካል ምሕንድስና)
● ከኮምፒዩቲንግና ኢንፎርማቲክስ (ኮምፒዩተር ሳይንስ፣ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እና ኢንፎርሜሽን ሳይንስ)
ዓለም አቀፍ ዕውቅናው ጅማ ዩኒቨርሲቲ ዓለም አቀፍ ተማሪዎችን ለመሳብና የዩኒቨርሲቲውን ተመራቂዎች ዓለም አቀፍ ተፈላጊነት ለማሳደግ ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል ተብሏል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ዩኒቨርሲቲው ከፈረንሳይ የጥናትና ከፍተኛ ትምህርት ግምገማ ኤጀንሲ (High Council for the Evaluation of Research and Higher Education - HCERES) በአስር የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራሞች ዓለም አቀፍ ዕውቅና አጊኝቷል።
ፕሮግራሞቹ ዕውቅና ያገኙት ሳይንሳዊ የዕውቅና አሰጣጥ ሂደቶችን በማለፍ የፊት ለፊት የመስክ ላይ ምልከታ፣ የሰነዶች ግምገማና ትንተና እንዲሁም በተቋም ደረጃ ጥልቅ ግለ ግምገማ ከተካሔደ በኋ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በግምገማውም ዘጠኝ ፕሮግራሞች ሙሉ የአምስት ዓመት እውቅና ሲያገኙ፣ አንድ ፕሮግራም ደግሞ የሦስት ዓመት እውቅና ከተጨማሪ ክትትል ጋር ተሰጥቶታል።
ዓለም አቀፍ ዕውቅና ያገኙ 10 ፕሮግራሞች፦
● ከጤና ሳይንስ ፋኩሊቲ (ነርሲንግ እና ሚድዋይፈሪ)
● ከሕክምና ሳይንስ ፋኩሊቲ (ሕክምና እና አንስቴዢያ)
● ከቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (ሲቪል ምህንድስና፣ ኬሚካል ምህንድስና እና ሜካኒካል ምሕንድስና)
● ከኮምፒዩቲንግና ኢንፎርማቲክስ (ኮምፒዩተር ሳይንስ፣ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እና ኢንፎርሜሽን ሳይንስ)
ዓለም አቀፍ ዕውቅናው ጅማ ዩኒቨርሲቲ ዓለም አቀፍ ተማሪዎችን ለመሳብና የዩኒቨርሲቲውን ተመራቂዎች ዓለም አቀፍ ተፈላጊነት ለማሳደግ ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል ተብሏል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#ETA
የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን በትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016 ላይ ያደረጋቸው ማሻሻያዎች ምን ይላሉ?
ባለሥልጣኑ በመመሪያው አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 5 ላይ ማሻሻያዎች ያደረገ ሲሆን፤ በረቂቅ ማሻሻያዎቹ ላይ የትምህርት ማኅበረሰቡ እና ባለድርሻ አካላት እስከ ሐምሌ 13/2018 ዓ.ም አስተያየታቸውን እንዲሰጡ መጠየቁ ይታወቃል።
ማሻሻያዎቹ፦
በቀድሞው ዲፕሎማ / ከ12+2 /ከ10+3 ወይም ከቴክኒክና ሙያ ደረጃ አራት ስልጠና ተመርቀው ያጠናቀቁ ትክክለኛነቱ በባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ ወይም በፌደራል ወይም በክልል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋም የተረጋገጠ ኦሪጅናል የስልጠና ማስረጃ ወይም ዲፕሎማ እና ትራንስክሪፕት ኖራቸው ነገር ግን የደረጃ አራት የብቃት ማዕቀፍ ሳይኖራቸው በመጀመሪያ ዲግሪ ተምረው የተመረቁ የትምህርት ማስረጃ የሚረጋገጥላቸው፦
ሀ) ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ ይህ መመሪያ እስከተሻሻለበት ጊዜ የተመረቁ እና የመውጫ ፈተና ተፈትነው ያለፋ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው ይሆናል፡፡
ለ) ሆኖም ከላይ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ (ሀ) የተጠቀሰው ቢኖርም ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ የመጀመሪያ፣ ሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ የያዙ ባሉበት የትምህርት ደረጃ (BA, MA, and PhD) ላይ ሚኒስቴሩ በሚያወጣው በያዙት የትምህርት ደረጃ ፈተና ተፈትነው ሲያልፉ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው ይሆናል።
ሐ) ይህ መመረያ ተሻሽሎ በስራ ላይ ከዋለበት ጊዜ ጀምሮ ማንኛውም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ያለበት ትምህርት ሚኒስቴር ወይም ማንኛውም የሚመሰከተው አካል የሚያወጣውን የመግቢያ መስፈርት ብቻ ተከትሎ ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር አለበት።
በማሻሻያዎቹ ላይ አስተያየት ይስጡ 👇
https://forms.gle/ndRhodE2yoHSn2P5A
ሊንኩን በመጫን አስተያየት መስጫውን ማግኘት ትችላላችሁ፤ አስተያየታችሁን ሞልታችሁ ስትጨርሱ Submit የሚለውን በመጫን አስተያየታችሁን ይላኩ።
በተጨማሪ ለሚኖራችሁ ማንኛውም አስተያየት በባለሥልጣኑ ኢ-ሜይል አድራሻ Info@eta.et ላይ አስተያየታችሁን ሞልታችሁ መላክ ትችላላችሁ ተብሏል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን በትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016 ላይ ያደረጋቸው ማሻሻያዎች ምን ይላሉ?
ባለሥልጣኑ በመመሪያው አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 5 ላይ ማሻሻያዎች ያደረገ ሲሆን፤ በረቂቅ ማሻሻያዎቹ ላይ የትምህርት ማኅበረሰቡ እና ባለድርሻ አካላት እስከ ሐምሌ 13/2018 ዓ.ም አስተያየታቸውን እንዲሰጡ መጠየቁ ይታወቃል።
ማሻሻያዎቹ፦
በቀድሞው ዲፕሎማ / ከ12+2 /ከ10+3 ወይም ከቴክኒክና ሙያ ደረጃ አራት ስልጠና ተመርቀው ያጠናቀቁ ትክክለኛነቱ በባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ ወይም በፌደራል ወይም በክልል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋም የተረጋገጠ ኦሪጅናል የስልጠና ማስረጃ ወይም ዲፕሎማ እና ትራንስክሪፕት ኖራቸው ነገር ግን የደረጃ አራት የብቃት ማዕቀፍ ሳይኖራቸው በመጀመሪያ ዲግሪ ተምረው የተመረቁ የትምህርት ማስረጃ የሚረጋገጥላቸው፦
ሀ) ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ ይህ መመሪያ እስከተሻሻለበት ጊዜ የተመረቁ እና የመውጫ ፈተና ተፈትነው ያለፋ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው ይሆናል፡፡
ለ) ሆኖም ከላይ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ (ሀ) የተጠቀሰው ቢኖርም ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ የመጀመሪያ፣ ሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ የያዙ ባሉበት የትምህርት ደረጃ (BA, MA, and PhD) ላይ ሚኒስቴሩ በሚያወጣው በያዙት የትምህርት ደረጃ ፈተና ተፈትነው ሲያልፉ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው ይሆናል።
ሐ) ይህ መመረያ ተሻሽሎ በስራ ላይ ከዋለበት ጊዜ ጀምሮ ማንኛውም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ያለበት ትምህርት ሚኒስቴር ወይም ማንኛውም የሚመሰከተው አካል የሚያወጣውን የመግቢያ መስፈርት ብቻ ተከትሎ ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር አለበት።
በማሻሻያዎቹ ላይ አስተያየት ይስጡ 👇
https://forms.gle/ndRhodE2yoHSn2P5A
ሊንኩን በመጫን አስተያየት መስጫውን ማግኘት ትችላላችሁ፤ አስተያየታችሁን ሞልታችሁ ስትጨርሱ Submit የሚለውን በመጫን አስተያየታችሁን ይላኩ።
በተጨማሪ ለሚኖራችሁ ማንኛውም አስተያየት በባለሥልጣኑ ኢ-ሜይል አድራሻ Info@eta.et ላይ አስተያየታችሁን ሞልታችሁ መላክ ትችላላችሁ ተብሏል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
Google Docs
የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016 በአንቀፅ ፭ ንዑስ አንቀፅ ፭ መመሪያ ማሻሻያ ላይ አስተያየት መስጫ ቅጽ
ይህ ቅጽ የተዘጋጀው የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ ማሻሻያ ላይ አስተያየት እንዲሰጥበት ነው።እባክዎን የመመሪያውን ማሻሻያ በጥንቃቄ በማንበብ አስተያየቶችዎን ይስጡ። የእርስዎ አስተያየት ለመመሪያው መሻሻል ወሳኝ ነው።
ረቂቅ መመሪያውን ለማግኘት ይሄን ማስፈንጠሪያ(ሊንክ) ይጫኑ
የማሻሻያ መመሪያው ተፈፃሚነት ወሰን
ይህ መመሪያ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ማንኛውም የመንግስት እና…
ረቂቅ መመሪያውን ለማግኘት ይሄን ማስፈንጠሪያ(ሊንክ) ይጫኑ
የማሻሻያ መመሪያው ተፈፃሚነት ወሰን
ይህ መመሪያ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ማንኛውም የመንግስት እና…