የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና በ52 ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ይሰጣል፡፡
የመውጫ ፈተናው ከ48ቱ የመንግሥት ዩኒቨርሲዎች በተጨማሪ በኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ፣ በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ፣ በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ፣ በኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ፣ በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት እንዲሁም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ እንደሚሰጥ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የወጣው የፈተና መስጫ መርሐግብሩ ያሳያል፡፡
የመውጫ ፈተናው ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን፤ ስለፈተናው አጠቃላይ ገለጻ ለተፈታኞች እንደሚሰጥ በመርሐግብሩ ላይ ተመላክቷል፡፡
ተፈታኞች ፈተናው ከሚጀመርበት አንድ ቀን አስቀድመው በተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ/ከፍተኛ ትምህርት ተቋም በመገኘት የመፈተኛ ክፍላቸውን ሊያዩ ይገባል ተብሏል፡፡
ፈተናውን ለመውሰድ የተመዘገባችሁ ተፈታኞች የግል መረጃችሁን በራስ በማረጋገጥ የፈተና መግቢያ ትኬታችሁን ፕሪንት በማለት መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የመውጫ ፈተናው ከ48ቱ የመንግሥት ዩኒቨርሲዎች በተጨማሪ በኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ፣ በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ፣ በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ፣ በኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ፣ በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት እንዲሁም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ እንደሚሰጥ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የወጣው የፈተና መስጫ መርሐግብሩ ያሳያል፡፡
የመውጫ ፈተናው ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን፤ ስለፈተናው አጠቃላይ ገለጻ ለተፈታኞች እንደሚሰጥ በመርሐግብሩ ላይ ተመላክቷል፡፡
ተፈታኞች ፈተናው ከሚጀመርበት አንድ ቀን አስቀድመው በተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ/ከፍተኛ ትምህርት ተቋም በመገኘት የመፈተኛ ክፍላቸውን ሊያዩ ይገባል ተብሏል፡፡
ፈተናውን ለመውሰድ የተመዘገባችሁ ተፈታኞች የግል መረጃችሁን በራስ በማረጋገጥ የፈተና መግቢያ ትኬታችሁን ፕሪንት በማለት መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#MoH
የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና ከሰኔ 17-19/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ ምዝገባ ያጠናቀቃችሁ የጤና ባለሙያዎች ፈተና ከሰኔ 17/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት እንደሚሰጥ ጤና ሚኒስቴር ገልጿል፡፡
የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና መርሐግብር፦
17/10/2018 ዓ.ም
Medicine, Public Health, Medical Laboratory Science, Midwifery, Medical Radiology Technology እና Pediatric and Child Health Nursing.
18/10/2018 ዓ.ም
Nursing, Human Nutrition, Optometry, Physiotherapy እና Surgical Nursing.
19/10/2018 ዓ.ም
Pharmacy, Anesthesia, Dental Medicine, Emergency and Critical Care Nursing, Environmental Health እና Psychiatric Nursing.
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና ከሰኔ 17-19/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ ምዝገባ ያጠናቀቃችሁ የጤና ባለሙያዎች ፈተና ከሰኔ 17/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት እንደሚሰጥ ጤና ሚኒስቴር ገልጿል፡፡
የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና መርሐግብር፦
17/10/2018 ዓ.ም
Medicine, Public Health, Medical Laboratory Science, Midwifery, Medical Radiology Technology እና Pediatric and Child Health Nursing.
18/10/2018 ዓ.ም
Nursing, Human Nutrition, Optometry, Physiotherapy እና Surgical Nursing.
19/10/2018 ዓ.ም
Pharmacy, Anesthesia, Dental Medicine, Emergency and Critical Care Nursing, Environmental Health እና Psychiatric Nursing.
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#ተጨማሪ
ከሰኔ 17-19/2018 ዓ.ም የሚሰጠውን የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና የምትወስዱ ተመዛኞች ማክሰኞ ሰኔ 16/2018 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00 ሰዓት በመፈተኛ ጣቢያ በመገኘት ስለፈተናው አሰጣጥ ቅድመ ገለጻ መከታተል ይኖርባችኋል ተብሏል፡፡
የተመዛኞች ስም እና የተመደቡበትን የፈተና ማዕከል ዝርዝር በ https://t.me/M0H_EThiopia/2842 እና https://t.me/M0H_EThiopia/2851 ላይ ማየት ይችላሉ፡፡
በፈተናው ወቅት የብሔራዊ መታወቂያ እንዲሁም ሲስተሙ የሚሰጠውን QR Code ያለው የፈተና መግቢያ (ስሊፕ) ፕሪንት አድርጋችሁ መያዝ ይኖርባችኋል፡፡
ምንም አይነት የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያ (ስልክ፣ የእጅ ሰዓት፣ መነፅር (የተረጋገጠ የዕይታ ችግር ከሌለ በስተቀር)፣ ቦርሳ እና ሌሎች እቃዎች፣ ምንም አይነት ማጣቀሻዎች እና ባዶ ወረቀቶች እንዲሁም ምግብ ወይም መጠጥ (የተረጋገጠ የጤና ችግር ከሌለ በስተቀር) ይዞ ወደ ፈተና ክፍል መግባት አይፈቀድም፡፡
በፈተናው ወቅት ተመዛኞች በሁለቱም ክፍለ ጊዜ (ጠዋት እና ከሰዓት) የፈተና ክፍሉን ለቀው ከመውጣታቸው በፊት አቴንዳንስ ላይ መፈረም ይጠበቅባቸዋል።
ተመዛኞች ስማቸው ከተጠቀሰበት የመፈተኛ ጣቢያ ውጪ በፍጹም ፈተናውን መውሰድ አይፈቀድም፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ከሰኔ 17-19/2018 ዓ.ም የሚሰጠውን የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና የምትወስዱ ተመዛኞች ማክሰኞ ሰኔ 16/2018 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00 ሰዓት በመፈተኛ ጣቢያ በመገኘት ስለፈተናው አሰጣጥ ቅድመ ገለጻ መከታተል ይኖርባችኋል ተብሏል፡፡
የተመዛኞች ስም እና የተመደቡበትን የፈተና ማዕከል ዝርዝር በ https://t.me/M0H_EThiopia/2842 እና https://t.me/M0H_EThiopia/2851 ላይ ማየት ይችላሉ፡፡
በፈተናው ወቅት የብሔራዊ መታወቂያ እንዲሁም ሲስተሙ የሚሰጠውን QR Code ያለው የፈተና መግቢያ (ስሊፕ) ፕሪንት አድርጋችሁ መያዝ ይኖርባችኋል፡፡
ምንም አይነት የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያ (ስልክ፣ የእጅ ሰዓት፣ መነፅር (የተረጋገጠ የዕይታ ችግር ከሌለ በስተቀር)፣ ቦርሳ እና ሌሎች እቃዎች፣ ምንም አይነት ማጣቀሻዎች እና ባዶ ወረቀቶች እንዲሁም ምግብ ወይም መጠጥ (የተረጋገጠ የጤና ችግር ከሌለ በስተቀር) ይዞ ወደ ፈተና ክፍል መግባት አይፈቀድም፡፡
በፈተናው ወቅት ተመዛኞች በሁለቱም ክፍለ ጊዜ (ጠዋት እና ከሰዓት) የፈተና ክፍሉን ለቀው ከመውጣታቸው በፊት አቴንዳንስ ላይ መፈረም ይጠበቅባቸዋል።
ተመዛኞች ስማቸው ከተጠቀሰበት የመፈተኛ ጣቢያ ውጪ በፍጹም ፈተናውን መውሰድ አይፈቀድም፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#ExitExamComplaints
ሰሞኑን የተሰጠውን የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተናን ከ224 ሺህ በላይ ተማሪዎች መውሰዳቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ በ88 ማዕከላት እና በ287 የፈተና አይነቶች በተሰጠው ፈተና ላይ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች እና የትምህርት ክፍሎች "ቅሬታ አለን" ያሉ ተፈታኞች ቅሬታቸውን አቅርበዋል።
የፋርማሲ ተማሪዎች "የፈተናው ጥያቄዎች አስቀድመው ተሰርቀው ለተወሰኑ ተማሪዎች ተሰራጭተዋል" የሚል ቅሬታ አቅርበዋል።
ኃላፊነት በማይሰማቸው አካላት አማካኝነት ፈተናው ቀድሞ ወጥቶ መሰራጨቱን የሚያሳዩ መረጃዎች እንዳላቸው ቅሬታ አቅራቢዎቹ ገልፀዋል። ይህ መሆኑም በከፍተኛ ጥረትና በራሳቸው ልፋት የተፈተኑ ተማሪዎችን ስነ-ልቦና የጎዳና ፍትሃዊነትን የጎደለው ተግባር መሆኑን ጠቁመዋል። የሚመለከታቸው የበላይ አካላት እንዚህ ጉዳይ ላይ ምርመራ እንዲያደርጉና ምላሽ እንዲሰጡበት ጠይቀዋል።
ሌላው፣ በአንዳንድ የትምህርት ዘርፍ ውስጥ ካሉ ተፈታኞች ዘንድ የተነሳው ቅሬታ ፈተናው ከተቀመጠው የይዘት መመሪያ (Blueprint) ውጪ መውጣቱ ነው።
ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በተላከ የቅሬታ መልዕክት የሂሳብ፣ የፊዚክስ፣ የጂኦሎጂ እና የሰርቬይንግ ኢንጂነሪንግ የተለያዩ ጥያቄዎች ከተቀመጠው መመሪያ (Blueprint) ጋር የማይጣጣሙ ሆነው እንዳገኟቸው ገልፀዋል። በተመሳሳይ ከቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በተላኩ መልዕክቶች የእንስሳት ጤና (DVM) የመውጫ ፈተና የተለያዩ ጥያቆዎች ከBlueprint ጋር የማይገናኙ እንደሆኑ አመልክተዋል።
ከዚህ ባለፈ መልስ የሌላቸው ስህተት የሆኑ ጥያቄዎች እንደነበሩ ተመሳሳይ ምርጫዎች መደገማቸውንም ተማሪዎች ጠቁመዋል። በአንዳንድ የትምህርት ዘርፎች ላይ የሰዓት እጥረት እንደነበር ተፈታኞቹ ጠቁመዋል።
በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ (ASTU) እና በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲዎች ያጋጠመው ተደጋጋሚ የመብራት መቋረጥ በፈተናው ሂደት ላይ እንቅፋት እንደነበር የገለፁ ተፈታኞች ነበሩ። በተለይም በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የጤና ኢንፎርማቲክስ ተማሪዎች ፈተና ወቅት መብራት አራት ጊዜ በመጥፋቱ ምክንያት የባከነው ሰዓት ሳይተካላቸው ቀርቶ፣ የ100 ጥያቄዎችን ፈተና በአንድ ሰዓት ውስጥ ብቻ እንዲያጠናቅቁ መገደዳቸውን ተማሪዎቹ ገልፀዋል።
በተመሳሳይ እንደ አካውንቲንግ ባሉ የሂሳብ ስሌት በሚጠይቁ ዘርፎች ካልኩሌተር እና የማሰቢያ ወረቀት መከልከላቸው ጥያቄዎችን በግምት ለማጥቆር እንደዳረጋቸውና ከፍተኛ ጫና እንደፈጠረባቸው ተማሪዎቹ ለቲክቫህ አብራርተዋል።
ተፈታኞቹ ትምህርት ሚኒስቴር እና የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የነበሩትን እንቅፋቶች ፈትሸው ፍትሃዊ መፍትሄ እንዲሰጡ፣ ስህተት ያለባቸው ጥያቄዎች እንዲመረመሩ እና ውጤት ሲገለጽ ያጋጠሙትን የቴክኒክ ችግሮች ታሳቢ ያደረገ እንዲሆን ጠይቀዋል።
እስካሁን ድረስ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በተነሱት ቅሬታዎች ላይ ያለው ነገር የለም። መ/ቤቱ ትናንት ባወጣው አጭር መግለጫ፣ ፈተናው "በሰላም መጠናቀቁን" ብቻ ገልጿል። አገልግሎቱ በተነሱት ጉዳዮች ላይ የሚያወጣውን መረጃ የምናደርሳችሁ ይሆናል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ሰሞኑን የተሰጠውን የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተናን ከ224 ሺህ በላይ ተማሪዎች መውሰዳቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ በ88 ማዕከላት እና በ287 የፈተና አይነቶች በተሰጠው ፈተና ላይ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች እና የትምህርት ክፍሎች "ቅሬታ አለን" ያሉ ተፈታኞች ቅሬታቸውን አቅርበዋል።
የፋርማሲ ተማሪዎች "የፈተናው ጥያቄዎች አስቀድመው ተሰርቀው ለተወሰኑ ተማሪዎች ተሰራጭተዋል" የሚል ቅሬታ አቅርበዋል።
ኃላፊነት በማይሰማቸው አካላት አማካኝነት ፈተናው ቀድሞ ወጥቶ መሰራጨቱን የሚያሳዩ መረጃዎች እንዳላቸው ቅሬታ አቅራቢዎቹ ገልፀዋል። ይህ መሆኑም በከፍተኛ ጥረትና በራሳቸው ልፋት የተፈተኑ ተማሪዎችን ስነ-ልቦና የጎዳና ፍትሃዊነትን የጎደለው ተግባር መሆኑን ጠቁመዋል። የሚመለከታቸው የበላይ አካላት እንዚህ ጉዳይ ላይ ምርመራ እንዲያደርጉና ምላሽ እንዲሰጡበት ጠይቀዋል።
ሌላው፣ በአንዳንድ የትምህርት ዘርፍ ውስጥ ካሉ ተፈታኞች ዘንድ የተነሳው ቅሬታ ፈተናው ከተቀመጠው የይዘት መመሪያ (Blueprint) ውጪ መውጣቱ ነው።
ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በተላከ የቅሬታ መልዕክት የሂሳብ፣ የፊዚክስ፣ የጂኦሎጂ እና የሰርቬይንግ ኢንጂነሪንግ የተለያዩ ጥያቄዎች ከተቀመጠው መመሪያ (Blueprint) ጋር የማይጣጣሙ ሆነው እንዳገኟቸው ገልፀዋል። በተመሳሳይ ከቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በተላኩ መልዕክቶች የእንስሳት ጤና (DVM) የመውጫ ፈተና የተለያዩ ጥያቆዎች ከBlueprint ጋር የማይገናኙ እንደሆኑ አመልክተዋል።
ከዚህ ባለፈ መልስ የሌላቸው ስህተት የሆኑ ጥያቄዎች እንደነበሩ ተመሳሳይ ምርጫዎች መደገማቸውንም ተማሪዎች ጠቁመዋል። በአንዳንድ የትምህርት ዘርፎች ላይ የሰዓት እጥረት እንደነበር ተፈታኞቹ ጠቁመዋል።
በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ (ASTU) እና በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲዎች ያጋጠመው ተደጋጋሚ የመብራት መቋረጥ በፈተናው ሂደት ላይ እንቅፋት እንደነበር የገለፁ ተፈታኞች ነበሩ። በተለይም በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የጤና ኢንፎርማቲክስ ተማሪዎች ፈተና ወቅት መብራት አራት ጊዜ በመጥፋቱ ምክንያት የባከነው ሰዓት ሳይተካላቸው ቀርቶ፣ የ100 ጥያቄዎችን ፈተና በአንድ ሰዓት ውስጥ ብቻ እንዲያጠናቅቁ መገደዳቸውን ተማሪዎቹ ገልፀዋል።
በተመሳሳይ እንደ አካውንቲንግ ባሉ የሂሳብ ስሌት በሚጠይቁ ዘርፎች ካልኩሌተር እና የማሰቢያ ወረቀት መከልከላቸው ጥያቄዎችን በግምት ለማጥቆር እንደዳረጋቸውና ከፍተኛ ጫና እንደፈጠረባቸው ተማሪዎቹ ለቲክቫህ አብራርተዋል።
ተፈታኞቹ ትምህርት ሚኒስቴር እና የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የነበሩትን እንቅፋቶች ፈትሸው ፍትሃዊ መፍትሄ እንዲሰጡ፣ ስህተት ያለባቸው ጥያቄዎች እንዲመረመሩ እና ውጤት ሲገለጽ ያጋጠሙትን የቴክኒክ ችግሮች ታሳቢ ያደረገ እንዲሆን ጠይቀዋል።
እስካሁን ድረስ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በተነሱት ቅሬታዎች ላይ ያለው ነገር የለም። መ/ቤቱ ትናንት ባወጣው አጭር መግለጫ፣ ፈተናው "በሰላም መጠናቀቁን" ብቻ ገልጿል። አገልግሎቱ በተነሱት ጉዳዮች ላይ የሚያወጣውን መረጃ የምናደርሳችሁ ይሆናል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
Telegram
Ethio school
ይህ ለተማሪዎች እና ለትምህርት ፈላጊዎች ተብሎ የተዘጋጀ ፈጣን የሆነ መረጃ የሚያገኙበት ቻናል ነው።
እንዲሁም በተጨማሪ መረጃወችን በመሰብሰብ በሁሉም የ ት/ት ደረጃ ተማሪን የሚመለከት መረጃ በፍጥነት እናደርሳለን።
❤Join❤
👇👇
https://t.me/allethioschool
Cross መስራት ለምትፈልጉ
👇👇
@gashtiman1990
@yesshsammmits
እንዲሁም በተጨማሪ መረጃወችን በመሰብሰብ በሁሉም የ ት/ት ደረጃ ተማሪን የሚመለከት መረጃ በፍጥነት እናደርሳለን።
❤Join❤
👇👇
https://t.me/allethioschool
Cross መስራት ለምትፈልጉ
👇👇
@gashtiman1990
@yesshsammmits
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በተቋሙ የማታ እና የእረፍት ቀናት ፕሮግራም ተማሪዎች የ2018 ዓ.ም የክረምት ትምህርት ምዝገባ ከሰኔ 17-19/2018 ዓ.ም የሚካሔድ መሆኑን ገልጿል፡፡
የ2ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ የሆኑ ተማሪዎች ምዝገባ ከሰኔ 17-19/2018 ዓ.ም እንዲሁም የ1ኛ ዓመት ተማሪዎች ምዝገባ ከሰኔ 18-19/2018 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑ ተገልጿል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የ2ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ የሆኑ ተማሪዎች ምዝገባ ከሰኔ 17-19/2018 ዓ.ም እንዲሁም የ1ኛ ዓመት ተማሪዎች ምዝገባ ከሰኔ 18-19/2018 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑ ተገልጿል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#Motivation
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ቅዳሜ ሰኔ 20/2018 ዓ.ም የተማሪዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ያካሒዳል፡፡
ዩኒቨርሲቲው በዕለቱ ከሚያስመርቃቸው ተማሪዎች መካከል በኢትዮጵያ የመጀመሪያው በሀገር ውስጥ የሰለጠነ የኒውክሌር ሳይንስና ምህንድስና ተመራቂ (Ethiopia’s first locally trained Nuclear Science and Engineering Graduate) ይገኝበታል፡፡ 👏👍
ውባንተ ደሴ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የኒውክሌር ሪአክተር ቴክኖሎጂ የልህቀት ማዕከል የማስተርስ ዲግሪ ትምህርቱን ተከታትሎ አጠናቋል፡፡
የMSc ጥናቱ በNuclear Materials ላይ ትኩረት የያደረገ ሲሆን፤ ምርምሩ የኒውክሌር ኃይል ስርዓቶችን ደኅንነት በከፍተኛ ደረጃ ለማረጋገጥ ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ተገልጿል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ቅዳሜ ሰኔ 20/2018 ዓ.ም የተማሪዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ያካሒዳል፡፡
ዩኒቨርሲቲው በዕለቱ ከሚያስመርቃቸው ተማሪዎች መካከል በኢትዮጵያ የመጀመሪያው በሀገር ውስጥ የሰለጠነ የኒውክሌር ሳይንስና ምህንድስና ተመራቂ (Ethiopia’s first locally trained Nuclear Science and Engineering Graduate) ይገኝበታል፡፡ 👏👍
ውባንተ ደሴ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የኒውክሌር ሪአክተር ቴክኖሎጂ የልህቀት ማዕከል የማስተርስ ዲግሪ ትምህርቱን ተከታትሎ አጠናቋል፡፡
የMSc ጥናቱ በNuclear Materials ላይ ትኩረት የያደረገ ሲሆን፤ ምርምሩ የኒውክሌር ኃይል ስርዓቶችን ደኅንነት በከፍተኛ ደረጃ ለማረጋገጥ ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ተገልጿል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#Commencement
በርካታ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን በዚህ ሳምንት ያስመርቃሉ።
➫ አርሲ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 16/2018 ዓ.ም)
➫ ራያ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 16/2018 ዓ.ም)
➫ ሠመራ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 17/2018 ዓ.ም)
➫ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም)
➫ ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም)
➫ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም)
➫ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም)
➫ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም)
➫ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም)
➫ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ጅማ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ዲላ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ አክሱም ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ቀብሪደሃር ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ጂንካ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 21/2018 ዓ.ም)
➫ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20 እና 21/2018 ዓ.ም)
[https://t.me/allethioschool]
በርካታ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን በዚህ ሳምንት ያስመርቃሉ።
➫ አርሲ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 16/2018 ዓ.ም)
➫ ራያ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 16/2018 ዓ.ም)
➫ ሠመራ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 17/2018 ዓ.ም)
➫ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም)
➫ ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም)
➫ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም)
➫ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም)
➫ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም)
➫ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም)
➫ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ጅማ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ዲላ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ አክሱም ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ቀብሪደሃር ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ጂንካ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 21/2018 ዓ.ም)
➫ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20 እና 21/2018 ዓ.ም)
[https://t.me/allethioschool]
ውጤትዎን ይመልከቱ!
ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት መታየት ጀምሯል።
ውጤትዎን ለማየት 👇
https://result.ethernet.edu.et
ሊንኩን ከተጫኑ በኋላ 'Exit Examination' ላይ 'View Results' የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት መታየት ጀምሯል።
ውጤትዎን ለማየት 👇
https://result.ethernet.edu.et
ሊንኩን ከተጫኑ በኋላ 'Exit Examination' ላይ 'View Results' የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#EHPLE
የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና ከነገ ሰኔ 17/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ይሰጣል፡፡
ነገ ሰኔ 17/2018 ዓ.ም የሚሰጡ ፈተናዎች፦
● ሕክምና
● ማኅበረሰብ ጤና
● ሜዲካል ላቦራቶሪ ሳይንስ
● ሚድዋይፈሪ
● ሜዲካል ራዲዮሎጂ ቴክኖሎጂ
● የሕጻናት ሕክምናና የሕጻናት ጤና ነርሲንግ
ተፈታኞች በዛሬው ዕለት አጠቃላይ የፈተና ገለጻ የተሰጣቸው ሲሆን፤ የመለማመጃ ፈተና (Mock Exam) እየወሰዱ ነው።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና ከነገ ሰኔ 17/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ይሰጣል፡፡
ነገ ሰኔ 17/2018 ዓ.ም የሚሰጡ ፈተናዎች፦
● ሕክምና
● ማኅበረሰብ ጤና
● ሜዲካል ላቦራቶሪ ሳይንስ
● ሚድዋይፈሪ
● ሜዲካል ራዲዮሎጂ ቴክኖሎጂ
● የሕጻናት ሕክምናና የሕጻናት ጤና ነርሲንግ
ተፈታኞች በዛሬው ዕለት አጠቃላይ የፈተና ገለጻ የተሰጣቸው ሲሆን፤ የመለማመጃ ፈተና (Mock Exam) እየወሰዱ ነው።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ቅሬታዎን ያስገቡ!
በመውጫ ፈተና ውጤትዎ ላይ ቅሬታ ካለዎት ቅሬታዎን በኦንላይን ያስገቡ፡፡
➫ ውጤትዎ ያልተገኘ ከሆነ
➫ Disqualified የተባሉ ከሆነ
➫ ፊርማ ቢፈርሙም NG የተባሉ ከሆነ
➫ የተሳሳተ ጾታ ከመረጡና መሠል ቅሬታ ካለዎ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
የመውጫ ፈተና ውጤት ባዩበት ሊንክ (https://result.ethernet.edu.et) ላይ Submit Complaint የሚለውን ይጫኑ፣ Complaint Category ከሚለው ይምረጡ፣ Description የሚለው ባዶ ቦታ ላይ ቅሬታውን አጠር አድርገው ይግለፁ፣ ስልክ ቁጥርዎን ያስገቡና Submit Complaint የሚለውን በመጫን ያጠናቅቁ፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በመውጫ ፈተና ውጤትዎ ላይ ቅሬታ ካለዎት ቅሬታዎን በኦንላይን ያስገቡ፡፡
➫ ውጤትዎ ያልተገኘ ከሆነ
➫ Disqualified የተባሉ ከሆነ
➫ ፊርማ ቢፈርሙም NG የተባሉ ከሆነ
➫ የተሳሳተ ጾታ ከመረጡና መሠል ቅሬታ ካለዎ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
የመውጫ ፈተና ውጤት ባዩበት ሊንክ (https://result.ethernet.edu.et) ላይ Submit Complaint የሚለውን ይጫኑ፣ Complaint Category ከሚለው ይምረጡ፣ Description የሚለው ባዶ ቦታ ላይ ቅሬታውን አጠር አድርገው ይግለፁ፣ ስልክ ቁጥርዎን ያስገቡና Submit Complaint የሚለውን በመጫን ያጠናቅቁ፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ቅሬታችሁን እስከ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ ማቅረብ ትችላላችሁ። - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
ከመውጫ ፈተና ውጤት ጋር በተያያዘ ቅሬታ ያላችሁ ተፈታኞች፣ ቅሬታችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል።
ውጤት ያያችሁበትን ሊንክ https://result.ethernet.edu.et/usernamepage በመጠቀም፣ በገፁ ላይ የሚገኘውን "Submit Complaint" የሚለውን አማራጭ በመጫን ቅሬታችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን አገልግሎቱ አስረድቷል።
ቅሬታ የማቅረቢያ ጊዜ 👇
ከሰኔ 17-23/2018 ዓ.ም
ቅሬታ አቅራቢዎች በአካል ወደ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መሔድ ሳይጠበቅባችሁ በኦንላይን ብቻ ቅሬታችሁን እንድታቀርቡ ተብሏል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ከመውጫ ፈተና ውጤት ጋር በተያያዘ ቅሬታ ያላችሁ ተፈታኞች፣ ቅሬታችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል።
ውጤት ያያችሁበትን ሊንክ https://result.ethernet.edu.et/usernamepage በመጠቀም፣ በገፁ ላይ የሚገኘውን "Submit Complaint" የሚለውን አማራጭ በመጫን ቅሬታችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን አገልግሎቱ አስረድቷል።
ቅሬታ የማቅረቢያ ጊዜ 👇
ከሰኔ 17-23/2018 ዓ.ም
ቅሬታ አቅራቢዎች በአካል ወደ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መሔድ ሳይጠበቅባችሁ በኦንላይን ብቻ ቅሬታችሁን እንድታቀርቡ ተብሏል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#MizanTepiUniversity
ከሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ተመርቃችሁ ዋናውን ዲግሪ (Original Degree) ያልወሰዳችሁ እና እንዲሠራላችሁ የምትፈልጉ የተቋሙ ምሩቃን ትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት ዋናው ዲግሪ የመጀመሪያ ዙር ህትመት ለማድረግ ከታች በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም ድረስ አስፈላጊውን መረጃ እንድትሞሉ ዩኒቨርሲቲው ጠይቋል፡፡
ከሰኔ 30/2018 ዓ.ም በኋላ የምትመዘገቡ በሁለተኛው ዙር የሚታተምላችሁ መሆኑ ተገልጿል፡፡
በወጭ መጋራት የተማራችሁ አመልካቾች ዋናውን ዲግሪያችሁን ለመውሰድ ክፍያ መፈፀማችሁን ወይም በአገልግሎት መወጣታችሁን የሚያረጋግጥ ደብዳቤ እና ደረሰኝ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል ተብሏል፡፡
ምዝገባ ለማድረግ 👇🏼
https://forms.gle/9ymN9vsQP6Df5y1y8
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ከሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ተመርቃችሁ ዋናውን ዲግሪ (Original Degree) ያልወሰዳችሁ እና እንዲሠራላችሁ የምትፈልጉ የተቋሙ ምሩቃን ትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት ዋናው ዲግሪ የመጀመሪያ ዙር ህትመት ለማድረግ ከታች በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም ድረስ አስፈላጊውን መረጃ እንድትሞሉ ዩኒቨርሲቲው ጠይቋል፡፡
ከሰኔ 30/2018 ዓ.ም በኋላ የምትመዘገቡ በሁለተኛው ዙር የሚታተምላችሁ መሆኑ ተገልጿል፡፡
በወጭ መጋራት የተማራችሁ አመልካቾች ዋናውን ዲግሪያችሁን ለመውሰድ ክፍያ መፈፀማችሁን ወይም በአገልግሎት መወጣታችሁን የሚያረጋግጥ ደብዳቤ እና ደረሰኝ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል ተብሏል፡፡
ምዝገባ ለማድረግ 👇🏼
https://forms.gle/9ymN9vsQP6Df5y1y8
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#RayaUniversity
ራያ ዩኒቨርሲቲ ባለፈው ሳምንት የተጠናቀቀውን የመውጫ ፈተና ከወሰዱ የተቋሙ ተማሪዎች መካከል 98.98 በመቶዎቹ የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን ገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው ለአገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ካስቀመጣቸው 295 እጩ ተመራቂዎች መካከል 292 ተማሪዎች ወይም 98.98% ማለፉቸውን አሳውቋል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ራያ ዩኒቨርሲቲ ባለፈው ሳምንት የተጠናቀቀውን የመውጫ ፈተና ከወሰዱ የተቋሙ ተማሪዎች መካከል 98.98 በመቶዎቹ የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን ገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው ለአገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ካስቀመጣቸው 295 እጩ ተመራቂዎች መካከል 292 ተማሪዎች ወይም 98.98% ማለፉቸውን አሳውቋል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#WolkiteUniversity
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ የተቋሙ የመደበኛ መርሐግብር ተማሪዎች መካከል 92.5% የሚሆኑት እጩ ተመራቂ ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን ገልጿል።
ባለፈው ሳምንት የተጠናቀቀውን የመውጫ ፈተና ካስፈተኑት 17 የተቋሙ ትምህርት ክፍሎች መካከል ዘጠኙ ሙሉ በሙሉ (100%) በማሳለፍ የላቀ ውጤት ማስመዝገባቸው ተገልጿል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ የተቋሙ የመደበኛ መርሐግብር ተማሪዎች መካከል 92.5% የሚሆኑት እጩ ተመራቂ ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን ገልጿል።
ባለፈው ሳምንት የተጠናቀቀውን የመውጫ ፈተና ካስፈተኑት 17 የተቋሙ ትምህርት ክፍሎች መካከል ዘጠኙ ሙሉ በሙሉ (100%) በማሳለፍ የላቀ ውጤት ማስመዝገባቸው ተገልጿል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#UoG
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ ለስምንት የተቋሙ ምሑራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ እድገት አጽድቋል።
ከተባባሪ ፕሮፌሰርነት ወደ ሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ እድገት ያደጉ ምሑራን፦
1. ዶ/ር በውቀቱ መሐሪ
2. ዶ/ር ሞላ ተፈራ
3. ዶ/ር ምሳዬ ሙላቴ
4. ዶ/ር ጌትነት ማስረሻ
5. ዶ/ር ደሴ ጥበበ
6. ዶ/ር ማስተዋል ብርሀን
7. ዶ/ር አስማማው አጥናፉ
8. ዶ/ር አስማማው ዓለሙ
የአካዳሚክ ማዕረግ እድገቱ በትምህርት ሚኒስቴር መመሪያ መሠረት ምሑራኑ በምርምር፣ በማስተማር እና በላቀ ተቋማዊ አመራር ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽኦ የተሰጠ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ ለስምንት የተቋሙ ምሑራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ እድገት አጽድቋል።
ከተባባሪ ፕሮፌሰርነት ወደ ሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ እድገት ያደጉ ምሑራን፦
1. ዶ/ር በውቀቱ መሐሪ
2. ዶ/ር ሞላ ተፈራ
3. ዶ/ር ምሳዬ ሙላቴ
4. ዶ/ር ጌትነት ማስረሻ
5. ዶ/ር ደሴ ጥበበ
6. ዶ/ር ማስተዋል ብርሀን
7. ዶ/ር አስማማው አጥናፉ
8. ዶ/ር አስማማው ዓለሙ
የአካዳሚክ ማዕረግ እድገቱ በትምህርት ሚኒስቴር መመሪያ መሠረት ምሑራኑ በምርምር፣ በማስተማር እና በላቀ ተቋማዊ አመራር ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽኦ የተሰጠ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#ArsiUniversity
አርሲ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ የተቋሙ የመደበኛ መርሐግብር ተማሪዎች መካከል 94.14% የሚሆኑት እጩ ተመራቂ ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን ገልጿል።
ባለፈው ሳምንት የተጠናቀቀውን የመውጫ ፈተና ካስፈተኑ የትምህርት ክፍሎች መካከል ሰባቱ ሙሉ በሙሉ (100%) በማሳለፍ የላቀ ውጤት ማስመዝገባቸው ተገልጿል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
አርሲ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ የተቋሙ የመደበኛ መርሐግብር ተማሪዎች መካከል 94.14% የሚሆኑት እጩ ተመራቂ ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን ገልጿል።
ባለፈው ሳምንት የተጠናቀቀውን የመውጫ ፈተና ካስፈተኑ የትምህርት ክፍሎች መካከል ሰባቱ ሙሉ በሙሉ (100%) በማሳለፍ የላቀ ውጤት ማስመዝገባቸው ተገልጿል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#InjibaraUniversity
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን ከ2,900 በላይ ተማሪዎች አስመርቋል፡፡
ከተመራቂዎቹ መካከል 178ቱ በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራም ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።
ተቋሙ በ2018 ዓ.ም ለመጀመሪያ ጊዜ ካስፈተናቸው የመደበኛ እና የተከታታይ ፕሮግራም ተማሪዎች መካከል 87.4 በመቶ ተማሪዎች ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ያሳለፈ መሆኑን የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ጋርዳቸው ወርቁ (ዶ/ር) ገልፀዋል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን ከ2,900 በላይ ተማሪዎች አስመርቋል፡፡
ከተመራቂዎቹ መካከል 178ቱ በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራም ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።
ተቋሙ በ2018 ዓ.ም ለመጀመሪያ ጊዜ ካስፈተናቸው የመደበኛ እና የተከታታይ ፕሮግራም ተማሪዎች መካከል 87.4 በመቶ ተማሪዎች ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ያሳለፈ መሆኑን የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ጋርዳቸው ወርቁ (ዶ/ር) ገልፀዋል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#UoG
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የድንቅነሽን ቅሪተ አካል ላገኙት አሜሪካዊ ምሑር ፕሮፌሰር ዶናልድ ጆሀንሰን የክብር የሳይንስ ዶክትሬት ዲግሪ ሰጥቷል፡፡
ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ከ4 ሺህ በላይ ተማሪዎች አስመርቋል፡፡
ተመራቂዎቹ በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ፣ በሦስተኛ ዲግሪ እንዲሁም በስፔሻሊቲ እና በሰብ-ስፔሻሊቲ ፕሮግራሞች ስልጠናዎች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።
ዩኒቨርሲቲው “ሉሲ” ወይም “ድንቅነሽ” በመባል የምትታወቀውን የ3.2 ሚሊዮን ዓመት እድሜ ያላትን የሰው ዘር ቅሪት አካል በአፋር ክልል ላገኙት አሜሪካዊ ምሑር ፕሮፌሰር ዶናልድ ካርል ጆሀንሰን የክብር የሳይንስ ዶክትሬት ዲግሪ ሰጥቷል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የድንቅነሽን ቅሪተ አካል ላገኙት አሜሪካዊ ምሑር ፕሮፌሰር ዶናልድ ጆሀንሰን የክብር የሳይንስ ዶክትሬት ዲግሪ ሰጥቷል፡፡
ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ከ4 ሺህ በላይ ተማሪዎች አስመርቋል፡፡
ተመራቂዎቹ በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ፣ በሦስተኛ ዲግሪ እንዲሁም በስፔሻሊቲ እና በሰብ-ስፔሻሊቲ ፕሮግራሞች ስልጠናዎች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።
ዩኒቨርሲቲው “ሉሲ” ወይም “ድንቅነሽ” በመባል የምትታወቀውን የ3.2 ሚሊዮን ዓመት እድሜ ያላትን የሰው ዘር ቅሪት አካል በአፋር ክልል ላገኙት አሜሪካዊ ምሑር ፕሮፌሰር ዶናልድ ካርል ጆሀንሰን የክብር የሳይንስ ዶክትሬት ዲግሪ ሰጥቷል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#MoH
በሰኔ 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ለወስዳችሁ የጤና ሙያ ተመራቂዎች የብቃት ምዘና ፈተና #በሐምሌ ወር 2018 ዓ.ም መጨረሻ ለመስጠት መታቀዱን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል።
ለዚህም በቅርብ ቀን ምዝገባ እንደሚጀመር ሚኒስቴሩ ገልጿል።
በመሆኑም በሰኔ ወር የመውጫ ፈተና የወሰዳችሁ የጤና ሙያ ተመራቂዎች ለብቃት ምዘናው የሚያስፈልጉ የትምህርት ማስረጃዎችን እንድታሟሉ እና ለምዝገባው ዝግጁ እንድታደርጉ ተብሏል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በሰኔ 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ለወስዳችሁ የጤና ሙያ ተመራቂዎች የብቃት ምዘና ፈተና #በሐምሌ ወር 2018 ዓ.ም መጨረሻ ለመስጠት መታቀዱን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል።
ለዚህም በቅርብ ቀን ምዝገባ እንደሚጀመር ሚኒስቴሩ ገልጿል።
በመሆኑም በሰኔ ወር የመውጫ ፈተና የወሰዳችሁ የጤና ሙያ ተመራቂዎች ለብቃት ምዘናው የሚያስፈልጉ የትምህርት ማስረጃዎችን እንድታሟሉ እና ለምዝገባው ዝግጁ እንድታደርጉ ተብሏል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]