ማስታወቂያ
በባሕር ዳር የኒቨርሲቲ ልዩ አማራጭ መምህራን ትምህርት ስልጠና አመልካቾች በሙሉ፤
በልዩ አማራጭ መምህራን ትምህርት ስልጠና ለመሳተፍ ካመለከታችሁት ምሩቃን መካከል በአማርኛ፤ እንግሊዝኛ እና ፊዚክስ ትምህርቶች ዘርፍ የተመረጣችሁ ስልጣኞች ስማችሁን ከዚህ ጋር በተዘረዘሩት ሰንጠረዦች ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን የምዝገባ ጊዜ የካቲት 2 እና 3፣ 2018 ዓ፣ም በፔዳ ካምፓስ መምህራን ትምህርት ትምህርት ቤት መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
Announcement
To all applicants of Bahir Dar University Special Alternative Teacher Education Training:
We would like to inform you that, among the graduates who applied to participate in the Special Alternative Teacher Education Training in Amharic, English, and Physics, the names of the selected candidates are presented in the attached tables.
The registration period will be February 10–11, 2026, at the Teacher Education School, PEDA Campus.
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በባሕር ዳር የኒቨርሲቲ ልዩ አማራጭ መምህራን ትምህርት ስልጠና አመልካቾች በሙሉ፤
በልዩ አማራጭ መምህራን ትምህርት ስልጠና ለመሳተፍ ካመለከታችሁት ምሩቃን መካከል በአማርኛ፤ እንግሊዝኛ እና ፊዚክስ ትምህርቶች ዘርፍ የተመረጣችሁ ስልጣኞች ስማችሁን ከዚህ ጋር በተዘረዘሩት ሰንጠረዦች ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን የምዝገባ ጊዜ የካቲት 2 እና 3፣ 2018 ዓ፣ም በፔዳ ካምፓስ መምህራን ትምህርት ትምህርት ቤት መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
Announcement
To all applicants of Bahir Dar University Special Alternative Teacher Education Training:
We would like to inform you that, among the graduates who applied to participate in the Special Alternative Teacher Education Training in Amharic, English, and Physics, the names of the selected candidates are presented in the attached tables.
The registration period will be February 10–11, 2026, at the Teacher Education School, PEDA Campus.
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ዲጂታል ቴክኖሎጂ ላይ ትኩረት ያደረጉ አራት አዳዲስ የትምህርት መስኮችን በመክፈት በሁለተኛ ዲግሪ ማሰልጠን ሊጀምር ነው።
በትምህርት መስኮቹ ላይ የፍላጎት ዳሰሳ ጥናት መካሔዱን የገለፁት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት አስራት አፀደወይን (ዶ/ር) ፤ በትምህርት ፕሮግራሞቹ ላይ የስርዓተ ትምህርት ቀረጻ እና ግምገማ መካሔዱን ገልፀዋል፡፡
አዲስ የሚጀመሩ የሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች፦
➫ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI)
➫ ኮምፒውተር ኔትዎርኪንግና ሴኩሪቲ
➫ ዲጂታል ማርኬቲንግና ዲጂታል አናሊሲስ
➫ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽንና ኢኖቬሽን ቴክኖሎጂ
ዩኒቨርሲቲው በዚህ ዓመት ሁለተኛ ሴሚስተር በፕሮግራሞች ተማሪዎችን ማሰልጠን እንደሚጀምር ፕሬዝዳንቱ ጠቅሰዋል። #ኢዜአ
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በትምህርት መስኮቹ ላይ የፍላጎት ዳሰሳ ጥናት መካሔዱን የገለፁት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት አስራት አፀደወይን (ዶ/ር) ፤ በትምህርት ፕሮግራሞቹ ላይ የስርዓተ ትምህርት ቀረጻ እና ግምገማ መካሔዱን ገልፀዋል፡፡
አዲስ የሚጀመሩ የሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች፦
➫ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI)
➫ ኮምፒውተር ኔትዎርኪንግና ሴኩሪቲ
➫ ዲጂታል ማርኬቲንግና ዲጂታል አናሊሲስ
➫ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽንና ኢኖቬሽን ቴክኖሎጂ
ዩኒቨርሲቲው በዚህ ዓመት ሁለተኛ ሴሚስተር በፕሮግራሞች ተማሪዎችን ማሰልጠን እንደሚጀምር ፕሬዝዳንቱ ጠቅሰዋል። #ኢዜአ
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#MekelleUniversity
መቐለ ዩኒቨርሲቲ ለአማራጭ የመምህራን ስልጠና ፕሮግራም አመልካቾች ጥሪ አድርጓል፡፡
ከዚህ በፊት የመቐለ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ሳይንስ ትምህርት ቤት ባወጣው የአመልካቾች ዝርዝር ላይ "to be verified" የተባላችሁ እንዲሁም "Last Chance" የተባላችሁ አመልካቶች፤ የመጀመርያ ዲግሪ የትምህርት ማስረጃችሁን ኮፒ እስከ ጥር 29/2018 ዓ.ም እንድታስገቡ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል፡፡
(የአመልካቾች ዝርዝር በዩኒቨርሲቲው የማኅበራዊ ገጾች ላይ ይገኛል፡፡)
መቐለ ዩኒቨርሲቲ ለአንድ ዓመት በሚሰጠው 'አማራጭ የመምህራን ስልጠና ፕሮግራም' በአምስት የትምህርት ዘርፎች ማለትም ባዮሎጂ፣ ፊዚክስ፣ ኬሚስትሪ፣ እንግሊዝኛ እና ሒሳብ መስኮች አመልካቾችን እንደሚቀበል መግለፁ ይታወቃል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
መቐለ ዩኒቨርሲቲ ለአማራጭ የመምህራን ስልጠና ፕሮግራም አመልካቾች ጥሪ አድርጓል፡፡
ከዚህ በፊት የመቐለ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ሳይንስ ትምህርት ቤት ባወጣው የአመልካቾች ዝርዝር ላይ "to be verified" የተባላችሁ እንዲሁም "Last Chance" የተባላችሁ አመልካቶች፤ የመጀመርያ ዲግሪ የትምህርት ማስረጃችሁን ኮፒ እስከ ጥር 29/2018 ዓ.ም እንድታስገቡ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል፡፡
(የአመልካቾች ዝርዝር በዩኒቨርሲቲው የማኅበራዊ ገጾች ላይ ይገኛል፡፡)
መቐለ ዩኒቨርሲቲ ለአንድ ዓመት በሚሰጠው 'አማራጭ የመምህራን ስልጠና ፕሮግራም' በአምስት የትምህርት ዘርፎች ማለትም ባዮሎጂ፣ ፊዚክስ፣ ኬሚስትሪ፣ እንግሊዝኛ እና ሒሳብ መስኮች አመልካቾችን እንደሚቀበል መግለፁ ይታወቃል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#ጥቆማ
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም ሁለተኛ ሴሚስተር በአማራጭ የመምህራን ስልጠና ፕሮግራም በ Postgraduate Diploma በመደበኛ እና በእረፍት ቀናት መርሐግብር አመልካቾችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
የስልጠና ዘርፎች፦
ሒሳብ፣ ባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪ፣ የዜግነት ትምህርት፣ ኢኮኖሚክስ፣ እንግሊዝኛ፣ ኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ፣ ፊዚክስ እና ስፖርት
የማመልከቻ መስፈርቶች፦
➫ ከታወቀ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም በተመሳሳይ ወይም በተዛማጅ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ/ከዚያ በላይ ያለው/ያላት
➫ በመምህርነት ለማገልገል ፍላጎት ያለው/ያላት
➫ ከግል ተቋማት የተመረቃችሁ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃችሁን ትክክለኛነት ከትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ማረጋገጫ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል።
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው፦
የካቲት 06/2018 ዓ.ም
የማመልከቻ ሁኔታ፦
➫ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ሬጅስትራር ቢሮ ቁ. 41 በሥራ ሰዓት
➫ በኦንላይን ለማመልከት የማመልከቻ ፎርሙን በዩኒቨርሲቲው ድረ-ገጽ (https://portal.hu.edu.et) በመግባትና አካውንት በመፍጠር አስፈላጊ መረጃዎችን መሙላት ይጠበቅባችኋል።
የመደበኛ ፕሮግራም አመልካቾች የመኝታ፣ ምግብ እና ጤና አገልግሎቶች ሙሉ በሙሉ በመንግሥት እንደሚሸፈኑ የተገለፀ ሲሆን፤ የእረፍት ቀናት አመልካቾች የትምህርት ወጪያቸውን በራሳቸው ይሸፍናሉ ተብሏል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም ሁለተኛ ሴሚስተር በአማራጭ የመምህራን ስልጠና ፕሮግራም በ Postgraduate Diploma በመደበኛ እና በእረፍት ቀናት መርሐግብር አመልካቾችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
የስልጠና ዘርፎች፦
ሒሳብ፣ ባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪ፣ የዜግነት ትምህርት፣ ኢኮኖሚክስ፣ እንግሊዝኛ፣ ኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ፣ ፊዚክስ እና ስፖርት
የማመልከቻ መስፈርቶች፦
➫ ከታወቀ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም በተመሳሳይ ወይም በተዛማጅ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ/ከዚያ በላይ ያለው/ያላት
➫ በመምህርነት ለማገልገል ፍላጎት ያለው/ያላት
➫ ከግል ተቋማት የተመረቃችሁ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃችሁን ትክክለኛነት ከትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ማረጋገጫ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል።
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው፦
የካቲት 06/2018 ዓ.ም
የማመልከቻ ሁኔታ፦
➫ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ሬጅስትራር ቢሮ ቁ. 41 በሥራ ሰዓት
➫ በኦንላይን ለማመልከት የማመልከቻ ፎርሙን በዩኒቨርሲቲው ድረ-ገጽ (https://portal.hu.edu.et) በመግባትና አካውንት በመፍጠር አስፈላጊ መረጃዎችን መሙላት ይጠበቅባችኋል።
የመደበኛ ፕሮግራም አመልካቾች የመኝታ፣ ምግብ እና ጤና አገልግሎቶች ሙሉ በሙሉ በመንግሥት እንደሚሸፈኑ የተገለፀ ሲሆን፤ የእረፍት ቀናት አመልካቾች የትምህርት ወጪያቸውን በራሳቸው ይሸፍናሉ ተብሏል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#NGAT
የ2018 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት (2ኛው ዙር) ብሔራዊ የድኅረ-ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT) ረቡዕ የካቲት 04/2018 ዓ.ም ይሰጣል።
የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተናውን ለመውሰድ አመልካቾች ምዝገባ ሲያደርጉ መቆየታቸው ይታወቃል፡፡ ምዝገባው አሁን ላይ የተጠናቀቀ ሲሆን፤ አመልካቾች ለፈተናው በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ ይጠበቃል፡፡
ለ2ኛው ዙር የድኅረ-ምረቃ መግቢያ ፈተና፣ ከ15 የሚበልጡ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ለፈተና ጣቢያነት የተመረጡ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የ2018 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት (2ኛው ዙር) ብሔራዊ የድኅረ-ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT) ረቡዕ የካቲት 04/2018 ዓ.ም ይሰጣል።
የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተናውን ለመውሰድ አመልካቾች ምዝገባ ሲያደርጉ መቆየታቸው ይታወቃል፡፡ ምዝገባው አሁን ላይ የተጠናቀቀ ሲሆን፤ አመልካቾች ለፈተናው በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ ይጠበቃል፡፡
ለ2ኛው ዙር የድኅረ-ምረቃ መግቢያ ፈተና፣ ከ15 የሚበልጡ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ለፈተና ጣቢያነት የተመረጡ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#WerabeUniversity
በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የተከታታይ መርሐግብር የመጀመሪያ ዲግሪ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች የ2ኛ ሴሚስተር ምዝገባ የካቲት 18 እና 19/2018 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
በተጠቀሱት ቀናት ምዝገባ ማድረግ የማትችሉ የካቲት 20/2018 ዓ.ም ብቻ በቅጣት መመዝገብ ትችላላችሁ ተብሏል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የተከታታይ መርሐግብር የመጀመሪያ ዲግሪ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች የ2ኛ ሴሚስተር ምዝገባ የካቲት 18 እና 19/2018 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
በተጠቀሱት ቀናት ምዝገባ ማድረግ የማትችሉ የካቲት 20/2018 ዓ.ም ብቻ በቅጣት መመዝገብ ትችላላችሁ ተብሏል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#MockExam
ዩኒቨርሲቲዎች ከፊታችን ማክሰኞ ጀምሮ ለሚሰጠው የ2018 አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ተማሪዎቻቸውን እያዘጋጁ ነው።
በርካታ ዩኒቨርሲቲዎች የመውጫ ፈተና መለማመጃ (Mock Exam) በመስጠት ላይ ይገኛሉ፡፡
ምስል፦ ዋቸሞ፣ ዲላ እና ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲዎች
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ዩኒቨርሲቲዎች ከፊታችን ማክሰኞ ጀምሮ ለሚሰጠው የ2018 አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ተማሪዎቻቸውን እያዘጋጁ ነው።
በርካታ ዩኒቨርሲቲዎች የመውጫ ፈተና መለማመጃ (Mock Exam) በመስጠት ላይ ይገኛሉ፡፡
ምስል፦ ዋቸሞ፣ ዲላ እና ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲዎች
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የ2018 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና የመጀመሪያ ቀን ፈተና ሲሰጥ ውሏል።
በዛሬው የመጀመሪያ ቀን ውሎ የአካውንቲንግ እና ፋይናንስ ፈተናዎች በሦስት ክፍለ-ጊዜ ተሰጥቷል።
የመውጫ ፈተናው ከዛሬ የካቲት 18/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለስምንት ቀናት ይሰጣል (እሑድ እና ሰኞ ፈተናው አይሰጥም።)
ምስል፦ መቅደላ አምባ፣ ደምቢ ዶሎ እና ቦንጋ ዩኒቨርሲቲዎች
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በዛሬው የመጀመሪያ ቀን ውሎ የአካውንቲንግ እና ፋይናንስ ፈተናዎች በሦስት ክፍለ-ጊዜ ተሰጥቷል።
የመውጫ ፈተናው ከዛሬ የካቲት 18/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለስምንት ቀናት ይሰጣል (እሑድ እና ሰኞ ፈተናው አይሰጥም።)
ምስል፦ መቅደላ አምባ፣ ደምቢ ዶሎ እና ቦንጋ ዩኒቨርሲቲዎች
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች በመጪው ምርጫ ተሳተፍው ወደትምህርታቸው ይመለሳሉ፡፡ - ትምህርት ሚኒስቴር
ትምህርት ሚኒስቴር በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚማሩ ተማሪዎች በመጪው አገር አቀፍ ምርጫ የሚሳተፉበትን አግባብ በማስመልከት ለሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ስኩላር ልኳል (ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ የደብዳቤውን ትክክለኛነት አረጋግጠጧል፡፡)
ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም በሚካሔደው አገር አቀፍ ምርጫ ላይ ተማሪዎች መምረጥ እንዲችሉ፣ የሚሰጠው ትምህርት ከምርጫው በፊት እንዲጠናቀቅና ተማሪዎች ወደ ቤታቸው እንዲሔዱ ታስቦ እንደነበር ሚኒስቴሩ አስታውሷል፡፡
ይሁን እንጂ ይህ አካሔድ በትምህርት አሰጣጥና ጥራት እንዲሁም በተማሪዎች የፈተና ዝግጅትና ስኬታማነት ላይ በሚኖረው አሉታዊ ተፅዕኖ ምክንያት አስቸጋሪ ሆኖ መገኘቱን ገልጿል፡፡
"ተማሪዎች ሔደው መርጠው ለመመለስ የሚያስፈልጋቸው ቀናት ብቻ ታስቦ እንዲፈቀድላቸውና መርጠው እንደተመለሱ ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ" የትምህርት ሚኒስቴር እና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አመራሮች ከመግባባት ላይ መድረሳቸውን ሰርኩላሩ ጠቁሟል፡፡
በመሆኑም ተማሪዎች በተፈቀደላቸው ቀናት ውስጥ ሔደው መርጠው መመለስ እንዲችሉ ፍቃድ እንዲሰጣቸው ሚኒስቴሩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱን አሳስቧል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ትምህርት ሚኒስቴር በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚማሩ ተማሪዎች በመጪው አገር አቀፍ ምርጫ የሚሳተፉበትን አግባብ በማስመልከት ለሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ስኩላር ልኳል (ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ የደብዳቤውን ትክክለኛነት አረጋግጠጧል፡፡)
ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም በሚካሔደው አገር አቀፍ ምርጫ ላይ ተማሪዎች መምረጥ እንዲችሉ፣ የሚሰጠው ትምህርት ከምርጫው በፊት እንዲጠናቀቅና ተማሪዎች ወደ ቤታቸው እንዲሔዱ ታስቦ እንደነበር ሚኒስቴሩ አስታውሷል፡፡
ይሁን እንጂ ይህ አካሔድ በትምህርት አሰጣጥና ጥራት እንዲሁም በተማሪዎች የፈተና ዝግጅትና ስኬታማነት ላይ በሚኖረው አሉታዊ ተፅዕኖ ምክንያት አስቸጋሪ ሆኖ መገኘቱን ገልጿል፡፡
"ተማሪዎች ሔደው መርጠው ለመመለስ የሚያስፈልጋቸው ቀናት ብቻ ታስቦ እንዲፈቀድላቸውና መርጠው እንደተመለሱ ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ" የትምህርት ሚኒስቴር እና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አመራሮች ከመግባባት ላይ መድረሳቸውን ሰርኩላሩ ጠቁሟል፡፡
በመሆኑም ተማሪዎች በተፈቀደላቸው ቀናት ውስጥ ሔደው መርጠው መመለስ እንዲችሉ ፍቃድ እንዲሰጣቸው ሚኒስቴሩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱን አሳስቧል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#Update
አርብ ከቀኑ 5:00-7:30 ሰዓት እንዲሁም ቅዳሜ ሙሉ ቀን በሚሰጡ የመውጫ ፈተናዎች ላይ ማስተካከያ ተደርጓል።
አርብ ከቀኑ 5:00-7:30 ሰዓት የሚሰጠው ፈተና ከጁምዓ ሶላት ስግደት ጋር በተያያዘ እንዲሁም ቅዳሜ በሚሰጡ ፈተናዎች ላይ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን በኩል ቅሬታዎች መቅረባቸውን ተከትሎ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ማስተካከያ ማድረጉ ታውቋል።
በዚህም አርብ በሁለተኛ ክፍለ-ጊዜ (ከ5:00-7:30) ፈተናዎች ላይ ሽግሽግ የተደረገ ሲሆን፤ ቅዳሜ ፈተናው የማይሰጥ ይሆናል።
ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተስተካከለውን መርሐግብር (ከላይ ተያይዟል) ለተፈታኝ ተማሪዎቻቸው በማስተዋወቅ ላይ ይገኛሉ።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
አርብ ከቀኑ 5:00-7:30 ሰዓት እንዲሁም ቅዳሜ ሙሉ ቀን በሚሰጡ የመውጫ ፈተናዎች ላይ ማስተካከያ ተደርጓል።
አርብ ከቀኑ 5:00-7:30 ሰዓት የሚሰጠው ፈተና ከጁምዓ ሶላት ስግደት ጋር በተያያዘ እንዲሁም ቅዳሜ በሚሰጡ ፈተናዎች ላይ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን በኩል ቅሬታዎች መቅረባቸውን ተከትሎ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ማስተካከያ ማድረጉ ታውቋል።
በዚህም አርብ በሁለተኛ ክፍለ-ጊዜ (ከ5:00-7:30) ፈተናዎች ላይ ሽግሽግ የተደረገ ሲሆን፤ ቅዳሜ ፈተናው የማይሰጥ ይሆናል።
ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተስተካከለውን መርሐግብር (ከላይ ተያይዟል) ለተፈታኝ ተማሪዎቻቸው በማስተዋወቅ ላይ ይገኛሉ።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በትግራይ ክልል በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞች ምዝገባ ተጀምሯል።
የተፈታኞች ምዝገባ ከየካቲት 18-30/2018 ዓ.ም በኦንላይን እንደሚከናወን የክልሉ የትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ኤጀንሲ ገልጿል።
በዚህ ዓመት በክልሉ ከ30 ሺህ በላይ ተማሪዎች ሀገር አቀፍ ፈተናውን ይወስዳሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ኤጀንሲው ጠቁሟል።
ተማሪዎች መታወቂያቸውን፣ ስልክ ቁጥራቸውን እና የትምህርት ሰነዶቻቸውን ይዘው ምዝገባ ማድረግ አለባቸው ተብሏል።
በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ያልተመዘገቡ ተማሪዎች ለፈተና እንደማይቀመጡ ኤጀንሲው አሳስቧል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የተፈታኞች ምዝገባ ከየካቲት 18-30/2018 ዓ.ም በኦንላይን እንደሚከናወን የክልሉ የትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ኤጀንሲ ገልጿል።
በዚህ ዓመት በክልሉ ከ30 ሺህ በላይ ተማሪዎች ሀገር አቀፍ ፈተናውን ይወስዳሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ኤጀንሲው ጠቁሟል።
ተማሪዎች መታወቂያቸውን፣ ስልክ ቁጥራቸውን እና የትምህርት ሰነዶቻቸውን ይዘው ምዝገባ ማድረግ አለባቸው ተብሏል።
በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ያልተመዘገቡ ተማሪዎች ለፈተና እንደማይቀመጡ ኤጀንሲው አሳስቧል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#Update
የ Speciality ወይም/እና የዩኒቨርሲቲ ምርጫ ማስተካከያ ቀናት እስከ የካቲት 29/2018 ዓ.ም ተራዝሟል፡፡
የ2018 ዓ.ም የብሔራዊ ህክምና ስፔሻሊቲ ስልጠና (ERMP) የመግቢያ ፈተና ውጤት መለቀቁ ይታወቃል፡፡
በማስተካከያው ወቅት ተጨማሪ የሬዚደንሲ ( Speciality ) ፕሮግራሞች ያሏቸው ሁለት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል።
➫ የካቲት 12 ሆስፒታል ህክምና ኮሌጅ በ Clinical Radiology (ብዛት 4)
➫ የካቲት 12 ሆስፒታል ህክምና ኮሌጅ በ Otolaryngology-HNS (ENT) (ብዛት 4)
➫ ወሎ ዩኒቨርሲቲ Wollo በ Clinical Radiology (ብዛት 4)
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የ Speciality ወይም/እና የዩኒቨርሲቲ ምርጫ ማስተካከያ ቀናት እስከ የካቲት 29/2018 ዓ.ም ተራዝሟል፡፡
የ2018 ዓ.ም የብሔራዊ ህክምና ስፔሻሊቲ ስልጠና (ERMP) የመግቢያ ፈተና ውጤት መለቀቁ ይታወቃል፡፡
በማስተካከያው ወቅት ተጨማሪ የሬዚደንሲ ( Speciality ) ፕሮግራሞች ያሏቸው ሁለት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል።
➫ የካቲት 12 ሆስፒታል ህክምና ኮሌጅ በ Clinical Radiology (ብዛት 4)
➫ የካቲት 12 ሆስፒታል ህክምና ኮሌጅ በ Otolaryngology-HNS (ENT) (ብዛት 4)
➫ ወሎ ዩኒቨርሲቲ Wollo በ Clinical Radiology (ብዛት 4)
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#Update
የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ የምትገኙ የጤና ባለሙያዎች ከዛሬ ግንቦት 20/2018 ዓ.ም ጀምሮ የፈተና ጣቢያ ምርጫ እንድታደርጉ ተብሏል፡፡
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ ወይም በድጋሜ ለመውሰድ ስማችሁን ከፋይዳ ቁጥራችሁ ጋር አስተሳሰራችሁ በመጠባበቅ ላይ የምትገኙ የጤና ሙያ ተመራቂዎች ከግንቦት 20-26/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ https://hple.moh.gov.et/ ላይ በመግባት የFayda ቁጥራችሁን እና Password በማስገባት የፈተና ጣቢያ እንድትመርጡ ሚኒስቴሩ አሳስቧል፡፡
እያንዳንዱ የፈተና ጣቢያ በየሙያ መስኩ ማስተናገድ በሚችለው ከፍተኛ የተመዛኝ ቁጥር ልክ ገደብ ስለተቀመጠለት፣ የፈተና ጣቢያ ምርጫ ቀድማችሁ በማጠናቀቅ ተጠቃሚ መሆን የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ለብቃት ምዘና ፈተና የመፈተኛ ጣቢያ መምረጥ የምትችሉት ስማችሁን ከፋይዳ ቁጥር ጋር ያያያዛችሁ ተመዛኞች ብቻ እንሆናችሁ ተመላክቷል፡፡
በምዝገባ ወቅት ለሚገጥማችሁ ማንኛውም ችግር በነጻ የስልክ መስመር 952 በመደወል ከዚያም 3 ቁጥርን በመጫን በቀጥታ እገዛ ማግኘት ትችላላችሁ ተብሏል፡፡
ጤና ሚኒስቴር የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተናን በሰኔ ወር 2018 ዓ.ም ለመስጠት እየተዘጋጀ ይገኛል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ የምትገኙ የጤና ባለሙያዎች ከዛሬ ግንቦት 20/2018 ዓ.ም ጀምሮ የፈተና ጣቢያ ምርጫ እንድታደርጉ ተብሏል፡፡
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ ወይም በድጋሜ ለመውሰድ ስማችሁን ከፋይዳ ቁጥራችሁ ጋር አስተሳሰራችሁ በመጠባበቅ ላይ የምትገኙ የጤና ሙያ ተመራቂዎች ከግንቦት 20-26/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ https://hple.moh.gov.et/ ላይ በመግባት የFayda ቁጥራችሁን እና Password በማስገባት የፈተና ጣቢያ እንድትመርጡ ሚኒስቴሩ አሳስቧል፡፡
እያንዳንዱ የፈተና ጣቢያ በየሙያ መስኩ ማስተናገድ በሚችለው ከፍተኛ የተመዛኝ ቁጥር ልክ ገደብ ስለተቀመጠለት፣ የፈተና ጣቢያ ምርጫ ቀድማችሁ በማጠናቀቅ ተጠቃሚ መሆን የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ለብቃት ምዘና ፈተና የመፈተኛ ጣቢያ መምረጥ የምትችሉት ስማችሁን ከፋይዳ ቁጥር ጋር ያያያዛችሁ ተመዛኞች ብቻ እንሆናችሁ ተመላክቷል፡፡
በምዝገባ ወቅት ለሚገጥማችሁ ማንኛውም ችግር በነጻ የስልክ መስመር 952 በመደወል ከዚያም 3 ቁጥርን በመጫን በቀጥታ እገዛ ማግኘት ትችላላችሁ ተብሏል፡፡
ጤና ሚኒስቴር የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተናን በሰኔ ወር 2018 ዓ.ም ለመስጠት እየተዘጋጀ ይገኛል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]