#ጥቆማ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ሀገር አቀፍ የግእዝ ጉባኤ ከሚያዚያ 15-17/2018 ዓ.ም ያካሒዳል፡፡
ለጉባኤው የሚሆኑ የምርምር ጽሑፎችን ከስር በተገለፁት የምርምር ጭብጦች ዙሪያ እንዲያቀርቡ ተጋብዘዋል፡፡
የምርምር ጭብጦች፦
➫ የጊዜ እሳቤ እና የዘመን መንፈስ በፍልስፍና እና በግእዝ ሥነ ጽሑፍ፣
➫ የዘመን ስሌትና ጥንታዊ የሥነ ፈለክ (አስትሮኖሚ) ምርምር፣
➫ ሰው መሆን፣ ባህል፣ እምነት እና ጊዜ በግእዝ ሥነ ጽሑፍ፣
➫ የኢትዮጵያ የዘመን ቀመር በግዕዝ ድርሳናት፣
➫ የአቡሻኽር የዘመን አቆጣጠርና የእቆጣጠሩ ብልኃት፣
➫ የዘመን አከፋፈልና የጊዜ እሳቤ በሥነ ተፈጥሮ ጥናት በቅዱስ ያሬድ ሥራዎች፣
➫ የግዕዝ የሒሳብ ስሌት ከዘመናዊ የሒሳብ ስሌት ጋር ሲነፃፀር፣
➫ የግዕዝ ፊደልና ቀመረ ፊደል፣
➫ የገዳማት አስተዋጽኦ በጥንታዊው የዘመን ስሌት፣
➫ የግእዝ ስነ-ጽሁፋዊ ሀብቶች ጥበቃ ከኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ አንጻር፣
የአኅጽሮተ ጽሑፍ ማስረከቢያ ጊዜ፦
ከታህሳስ 1-20/2018 ዓ.ም
የተመረጡ የምርመር ጽሑፎች ማሳወቂያ ጊዜ፦
ታህሳስ 25/2018 ዓ.ም
ሙሉ ጽሑፍ ለጉባኤው አዘጋጆች የሚላክበት ጊዜ፦
ከመጋቢት 25-30/2018 ዓ.ም
የምርምር ሥራዎች የሚላኩበት አድራሻ፦
➫ በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አቶ መኮንን ከፋለ
ስልክ ቁ. 0933225306
ኢሜይል፦ mokewwa@gmail.com
➫ በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ዐፄ ዘርዓ ያዕቆብ የባህል፣ ታሪክ እና ቋንቋ ልማት ማዕከል
ኢሜይል፦Zemeneworkyohannes19@gmail.com
የሚቀርቡ ጥናቶች ከዚህ በፊት ያልቀረቡና ያልታተሙ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
ለበለጠ
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ሀገር አቀፍ የግእዝ ጉባኤ ከሚያዚያ 15-17/2018 ዓ.ም ያካሒዳል፡፡
ለጉባኤው የሚሆኑ የምርምር ጽሑፎችን ከስር በተገለፁት የምርምር ጭብጦች ዙሪያ እንዲያቀርቡ ተጋብዘዋል፡፡
የምርምር ጭብጦች፦
➫ የጊዜ እሳቤ እና የዘመን መንፈስ በፍልስፍና እና በግእዝ ሥነ ጽሑፍ፣
➫ የዘመን ስሌትና ጥንታዊ የሥነ ፈለክ (አስትሮኖሚ) ምርምር፣
➫ ሰው መሆን፣ ባህል፣ እምነት እና ጊዜ በግእዝ ሥነ ጽሑፍ፣
➫ የኢትዮጵያ የዘመን ቀመር በግዕዝ ድርሳናት፣
➫ የአቡሻኽር የዘመን አቆጣጠርና የእቆጣጠሩ ብልኃት፣
➫ የዘመን አከፋፈልና የጊዜ እሳቤ በሥነ ተፈጥሮ ጥናት በቅዱስ ያሬድ ሥራዎች፣
➫ የግዕዝ የሒሳብ ስሌት ከዘመናዊ የሒሳብ ስሌት ጋር ሲነፃፀር፣
➫ የግዕዝ ፊደልና ቀመረ ፊደል፣
➫ የገዳማት አስተዋጽኦ በጥንታዊው የዘመን ስሌት፣
➫ የግእዝ ስነ-ጽሁፋዊ ሀብቶች ጥበቃ ከኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ አንጻር፣
የአኅጽሮተ ጽሑፍ ማስረከቢያ ጊዜ፦
ከታህሳስ 1-20/2018 ዓ.ም
የተመረጡ የምርመር ጽሑፎች ማሳወቂያ ጊዜ፦
ታህሳስ 25/2018 ዓ.ም
ሙሉ ጽሑፍ ለጉባኤው አዘጋጆች የሚላክበት ጊዜ፦
ከመጋቢት 25-30/2018 ዓ.ም
የምርምር ሥራዎች የሚላኩበት አድራሻ፦
➫ በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አቶ መኮንን ከፋለ
ስልክ ቁ. 0933225306
ኢሜይል፦ mokewwa@gmail.com
➫ በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ዐፄ ዘርዓ ያዕቆብ የባህል፣ ታሪክ እና ቋንቋ ልማት ማዕከል
ኢሜይል፦Zemeneworkyohannes19@gmail.com
የሚቀርቡ ጥናቶች ከዚህ በፊት ያልቀረቡና ያልታተሙ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
ለበለጠ
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
#ጥቆማ
ጥምር የማስተርስ እና የፒኤችዲ ፕሮግራም ትምህርት እድል ተጠቃሚ ለመሆን ያመልክቱ!
ፕሮግራሙ (Joint MA and PhD Program Global Studies: Peace and Security in Africa) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና በሌፕዚግ ዩኒቨርሲቲ በጋራ የሚሰጥ ነው፡፡
በሁለቱ ዩኒቨርሲቲዎች ማለትም ሦስት ተርሞች በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና አንድ ተርም በሌፕዚግ ዩኒቨርሲቲ ቆይታ ይኖርዎታል፡፡ ሁሉም ኮርሶች በእንግሊዝኛ የሚሰጡ ናቸው፡፡
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው፦
የካቲት 21/2018 ዓ.ም
የኦንላይን ቃለመጠይቅ፦ መጋቢት 2018 ዓ.ም
የመጨረሻ ቅበላ ውሳኔ፦ ሚያዝያ 2018 ዓ.ም
ተጨማሪ ያንብቡ 👉 bit.ly/48Mvn9A
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ጥምር የማስተርስ እና የፒኤችዲ ፕሮግራም ትምህርት እድል ተጠቃሚ ለመሆን ያመልክቱ!
ፕሮግራሙ (Joint MA and PhD Program Global Studies: Peace and Security in Africa) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና በሌፕዚግ ዩኒቨርሲቲ በጋራ የሚሰጥ ነው፡፡
በሁለቱ ዩኒቨርሲቲዎች ማለትም ሦስት ተርሞች በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና አንድ ተርም በሌፕዚግ ዩኒቨርሲቲ ቆይታ ይኖርዎታል፡፡ ሁሉም ኮርሶች በእንግሊዝኛ የሚሰጡ ናቸው፡፡
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው፦
የካቲት 21/2018 ዓ.ም
የኦንላይን ቃለመጠይቅ፦ መጋቢት 2018 ዓ.ም
የመጨረሻ ቅበላ ውሳኔ፦ ሚያዝያ 2018 ዓ.ም
ተጨማሪ ያንብቡ 👉 bit.ly/48Mvn9A
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#Update
በጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
በፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለመማር ተወዳድራችሁ ያለፋችሁና በየትምህርት ቤቶቹ የተመደባችሁ የመግቢያ ጊዜ ታህሳስ 11 እና 12/2018 ዓ.ም መሆኑን ሚኒስቴሩ መግለፁ ይታወቃል።
ይሁን እንጂ፥ በጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት የተመደባችሁ ተማሪዎች "ያልተሟሉ ነገሮች" ስላሉ የመግቢያ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን ሚኒስቴሩ በዛሬው ዕለት ገልጿል።
ወደ ትምህርት ቤቱ የምትገቡበትን ቀን እስከሚገለፅ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁ ሚኒስቴሩ ጠይቋል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
በፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለመማር ተወዳድራችሁ ያለፋችሁና በየትምህርት ቤቶቹ የተመደባችሁ የመግቢያ ጊዜ ታህሳስ 11 እና 12/2018 ዓ.ም መሆኑን ሚኒስቴሩ መግለፁ ይታወቃል።
ይሁን እንጂ፥ በጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት የተመደባችሁ ተማሪዎች "ያልተሟሉ ነገሮች" ስላሉ የመግቢያ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን ሚኒስቴሩ በዛሬው ዕለት ገልጿል።
ወደ ትምህርት ቤቱ የምትገቡበትን ቀን እስከሚገለፅ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁ ሚኒስቴሩ ጠይቋል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ ተመዝግበዋል?
ጤና ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ17 የጤና ሙያዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቀው የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለሚገኙ የጤና ባለሙያዎች በታህሳስ 2018 ዓ.ም የብቃት ምዘና ፈተና ይሰጣል፡፡
በመሆኑም አዲስ እንዲሁም ነባር የመንግሥት እና የግል ተቋማት ተመዛኞች በኦንላይን http://hpe.moh.gov.et/hple ላይ በመግባት እንድትመዘገቡ አሳስቧል፡፡
የኦንላይን ምዝገባ ጊዜ የሚያበቃው፦
እሑድ ታህሳስ 12/2018 ዓ.ም
ከተጠቀሰው የምዝገባ ጊዜ በኋላ ምንም ዓይነት የምዝገባ ጥያቄ የማያስተናግድ መሆኑን የገለፀው ሚኒስቴሩ፤ በተጠቀሱት ቀናት እንድትመዘገቡና ሲስተሙ የሚሰጣችሁን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ስሊፕ Print አድርጋችሁ መያዝ እንዳለባችሁ ገልጿል፡፡
ስትመዘገቡ በመረጣችሁት የፈተና ጣቢያ በፈተናው ወቅት እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡
ተመዛኞች ምዝገባውን ለማካሔድ የዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ግዴታ በመሆኑ፣ የፋይዳ መለያ ልዩ ቁጥር (FIN) በትክክል እንድታስገቡ አሳስቧል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ጤና ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ17 የጤና ሙያዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቀው የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለሚገኙ የጤና ባለሙያዎች በታህሳስ 2018 ዓ.ም የብቃት ምዘና ፈተና ይሰጣል፡፡
በመሆኑም አዲስ እንዲሁም ነባር የመንግሥት እና የግል ተቋማት ተመዛኞች በኦንላይን http://hpe.moh.gov.et/hple ላይ በመግባት እንድትመዘገቡ አሳስቧል፡፡
የኦንላይን ምዝገባ ጊዜ የሚያበቃው፦
እሑድ ታህሳስ 12/2018 ዓ.ም
ከተጠቀሰው የምዝገባ ጊዜ በኋላ ምንም ዓይነት የምዝገባ ጥያቄ የማያስተናግድ መሆኑን የገለፀው ሚኒስቴሩ፤ በተጠቀሱት ቀናት እንድትመዘገቡና ሲስተሙ የሚሰጣችሁን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ስሊፕ Print አድርጋችሁ መያዝ እንዳለባችሁ ገልጿል፡፡
ስትመዘገቡ በመረጣችሁት የፈተና ጣቢያ በፈተናው ወቅት እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡
ተመዛኞች ምዝገባውን ለማካሔድ የዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ግዴታ በመሆኑ፣ የፋይዳ መለያ ልዩ ቁጥር (FIN) በትክክል እንድታስገቡ አሳስቧል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#ጥቆማ
#BahirDarUniversity
የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ፍላጎትና ብቃት ያላቸው የምህንድስና ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
➤ የሥራ መደብ፦ የህክምና 3D ቴክኖሎጂ ኢንጂነሮች እና ሳይንቲስቶች
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 03
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ የመጀመሪያ ዲግሪ
➤ የሥራ ልምድ፦ ዜሮ ዓመት
➤ የቅጥር ሁኔታ፦ በኮንትራት
➤ የሥራ ቦታ፦ ባህር ዳር
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው፦
ታህሳስ 22/2018 ዓ.ም
ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች አስፈላጊ የትምህርት ማስረጃዎችን በኢሜይል አድራሻ gmkim111@gmail.com በመላክ ማመልከት ትችላላችሁ ተብሏል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#BahirDarUniversity
የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ፍላጎትና ብቃት ያላቸው የምህንድስና ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
➤ የሥራ መደብ፦ የህክምና 3D ቴክኖሎጂ ኢንጂነሮች እና ሳይንቲስቶች
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 03
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ የመጀመሪያ ዲግሪ
➤ የሥራ ልምድ፦ ዜሮ ዓመት
➤ የቅጥር ሁኔታ፦ በኮንትራት
➤ የሥራ ቦታ፦ ባህር ዳር
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው፦
ታህሳስ 22/2018 ዓ.ም
ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች አስፈላጊ የትምህርት ማስረጃዎችን በኢሜይል አድራሻ gmkim111@gmail.com በመላክ ማመልከት ትችላላችሁ ተብሏል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#ExitExamUpdates
በጥር ወር 2018 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ ከታህሳስ 06/2018 ዓ.ም ጀምሮ እየተከናወነ እንደሚገኝ ይታወቃል።
ፈተናውን ለመጀመሪያ ጊዜ የምትወስዱ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባችሁን በተቋም ደረጃ በተጠቀሱት ቀናት አድርጋችሁ መረጃችሁ በምትማሩበት ከፍተኛ ትምህርት ተቋም አማካኝነት ለትምህርት ሚኒስቴር የሚላክ ይሆናል፡፡
⏩ የክፍያ ጉዳይ፦ ቴሌብር በመጠቀም Payment የሚለውን በመጫን ከዛም Education fee የሚውን በመንካት ከሚመጡ ዝርዝሮች "Educational Assessment and Examinations Service" የሚለውን በመጫን የፈተና አስተዳደር ክፍያ 750 ብር መፈፀም ይጠበቅባችኋል፡፡ (ምስል 2)
⏩ የመውጫ ፈተናውን በድጋሜ የምወስዱ አመልካቾች ምዝገባ የምታደርጉት በራሳችሁ ነው 👉🏽 https://exam.ethernet.edu.et
⏩ የመፈተኛ Password እና የመግቢያ ትኬት የፈተና ጊዜው ሲደርስ የሚሰጣችሁ ይሆናል፡፡
⏩ Username የረሳችሁ forgot username በመጠቀም ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
⏩ ከዚህ ቀደም በተለያየ ሁኔታ ከአንድ ጊዜ በላይ ከተመዘገባችሁ ሲስተሙ ሁሉንም Username ያሳያል፤ አንዱን በቻ ይዛችሁ መመዝገብ ይኖርባችኋል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በጥር ወር 2018 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ ከታህሳስ 06/2018 ዓ.ም ጀምሮ እየተከናወነ እንደሚገኝ ይታወቃል።
ፈተናውን ለመጀመሪያ ጊዜ የምትወስዱ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባችሁን በተቋም ደረጃ በተጠቀሱት ቀናት አድርጋችሁ መረጃችሁ በምትማሩበት ከፍተኛ ትምህርት ተቋም አማካኝነት ለትምህርት ሚኒስቴር የሚላክ ይሆናል፡፡
⏩ የክፍያ ጉዳይ፦ ቴሌብር በመጠቀም Payment የሚለውን በመጫን ከዛም Education fee የሚውን በመንካት ከሚመጡ ዝርዝሮች "Educational Assessment and Examinations Service" የሚለውን በመጫን የፈተና አስተዳደር ክፍያ 750 ብር መፈፀም ይጠበቅባችኋል፡፡ (ምስል 2)
⏩ የመውጫ ፈተናውን በድጋሜ የምወስዱ አመልካቾች ምዝገባ የምታደርጉት በራሳችሁ ነው 👉🏽 https://exam.ethernet.edu.et
⏩ የመፈተኛ Password እና የመግቢያ ትኬት የፈተና ጊዜው ሲደርስ የሚሰጣችሁ ይሆናል፡፡
⏩ Username የረሳችሁ forgot username በመጠቀም ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
⏩ ከዚህ ቀደም በተለያየ ሁኔታ ከአንድ ጊዜ በላይ ከተመዘገባችሁ ሲስተሙ ሁሉንም Username ያሳያል፤ አንዱን በቻ ይዛችሁ መመዝገብ ይኖርባችኋል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ ተመዝግበዋል?
ጤና ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ17 የጤና ሙያዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቀው የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለሚገኙ የጤና ባለሙያዎች በታህሳስ 2018 ዓ.ም የብቃት ምዘና ፈተና ይሰጣል፡፡
በመሆኑም አዲስ እንዲሁም ነባር የመንግሥት እና የግል ተቋማት ተመዛኞች በኦንላይን http://hpe.moh.gov.et/hple ላይ በመግባት እንድትመዘገቡ አሳስቧል፡፡
የኦንላይን ምዝገባ ጊዜ የሚያበቃው፦
እሑድ ታህሳስ 12/2018 ዓ.ም
ከተጠቀሰው የምዝገባ ጊዜ በኋላ ምንም ዓይነት የምዝገባ ጥያቄ የማያስተናግድ መሆኑን የገለፀው ሚኒስቴሩ፤ በተጠቀሱት ቀናት እንድትመዘገቡና ሲስተሙ የሚሰጣችሁን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ስሊፕ Print አድርጋችሁ መያዝ እንዳለባችሁ ገልጿል፡፡
ስትመዘገቡ በመረጣችሁት የፈተና ጣቢያ በፈተናው ወቅት እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡
ተመዛኞች ምዝገባውን ለማካሔድ የዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ግዴታ በመሆኑ፣ የፋይዳ መለያ ልዩ ቁጥር (FIN) በትክክል እንድታስገቡ አሳስቧል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ጤና ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ17 የጤና ሙያዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቀው የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለሚገኙ የጤና ባለሙያዎች በታህሳስ 2018 ዓ.ም የብቃት ምዘና ፈተና ይሰጣል፡፡
በመሆኑም አዲስ እንዲሁም ነባር የመንግሥት እና የግል ተቋማት ተመዛኞች በኦንላይን http://hpe.moh.gov.et/hple ላይ በመግባት እንድትመዘገቡ አሳስቧል፡፡
የኦንላይን ምዝገባ ጊዜ የሚያበቃው፦
እሑድ ታህሳስ 12/2018 ዓ.ም
ከተጠቀሰው የምዝገባ ጊዜ በኋላ ምንም ዓይነት የምዝገባ ጥያቄ የማያስተናግድ መሆኑን የገለፀው ሚኒስቴሩ፤ በተጠቀሱት ቀናት እንድትመዘገቡና ሲስተሙ የሚሰጣችሁን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ስሊፕ Print አድርጋችሁ መያዝ እንዳለባችሁ ገልጿል፡፡
ስትመዘገቡ በመረጣችሁት የፈተና ጣቢያ በፈተናው ወቅት እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡
ተመዛኞች ምዝገባውን ለማካሔድ የዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ግዴታ በመሆኑ፣ የፋይዳ መለያ ልዩ ቁጥር (FIN) በትክክል እንድታስገቡ አሳስቧል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#ጥቆማ
ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ በ2018 ዓ.ም በኅብረተሰብ ጤና ትምህርት የፒኤችዲ ፕሮግራም (PhD in Public Health) ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
የምዝገባ ጊዜ፦
ከታህሳስ 09-25/2018 ዓ.ም
የፈተና/Synopsis ማቅረቢያ ቀናት፦
ጥር 07 እና 08/2018 ዓ.ም
ለመመዝገብ ተከታዩን ሊንክ ይጠቀሙ 👇
https://portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement
(ዝርዝር መስፈርቶችን ለማግኘት የኮሌጁን ድረ-ገፅ https://sphmmc.edu.et/ ይጎብኙ፡፡)
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ በ2018 ዓ.ም በኅብረተሰብ ጤና ትምህርት የፒኤችዲ ፕሮግራም (PhD in Public Health) ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
የምዝገባ ጊዜ፦
ከታህሳስ 09-25/2018 ዓ.ም
የፈተና/Synopsis ማቅረቢያ ቀናት፦
ጥር 07 እና 08/2018 ዓ.ም
ለመመዝገብ ተከታዩን ሊንክ ይጠቀሙ 👇
https://portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement
(ዝርዝር መስፈርቶችን ለማግኘት የኮሌጁን ድረ-ገፅ https://sphmmc.edu.et/ ይጎብኙ፡፡)
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#ጥቆማ
ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ በ2018 ዓ.ም በኅብረተሰብ ጤና ትምህርት የፒኤችዲ ፕሮግራም (PhD in Public Health) ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
የምዝገባ ጊዜ፦
ከታህሳስ 09-25/2018 ዓ.ም
የፈተና/Synopsis ማቅረቢያ ቀናት፦
ጥር 07 እና 08/2018 ዓ.ም
ለመመዝገብ ተከታዩን ሊንክ ይጠቀሙ 👇
https://portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement
(ዝርዝር መስፈርቶችን ለማግኘት የኮሌጁን ድረ-ገፅ https://sphmmc.edu.et/ ይጎብኙ፡፡)
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ በ2018 ዓ.ም በኅብረተሰብ ጤና ትምህርት የፒኤችዲ ፕሮግራም (PhD in Public Health) ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
የምዝገባ ጊዜ፦
ከታህሳስ 09-25/2018 ዓ.ም
የፈተና/Synopsis ማቅረቢያ ቀናት፦
ጥር 07 እና 08/2018 ዓ.ም
ለመመዝገብ ተከታዩን ሊንክ ይጠቀሙ 👇
https://portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement
(ዝርዝር መስፈርቶችን ለማግኘት የኮሌጁን ድረ-ገፅ https://sphmmc.edu.et/ ይጎብኙ፡፡)
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#ጥቆማ
#HawassaUniversity
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዳዬ ካምፓስ ፍላጎትና ብቃት ያላቸው መመህራንን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
➤ የሥራ መደብ፦ መምህራን
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 04
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ ሁለተኛ ዲግሪ
➤ የሥራ ልምድ፦ ዜሮ ዓመት እና በላይ
➤ የሥራ ቦታ፦ ዳዬ ከተማ (ከሃዋሳ ከተማ 130 ኪ.ሜ. ርቀት ላይ)
የመመዝገቢያ ቀናት፦
ለሥራ መደቡ በትምህርት ሚኒስቴር የተቀመጠውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 (ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በዋናው ግቢ የብቃትና ሰው ኃይል አስተዳደር ሥራ አስፈፃሚ ቢሮ እና በዳዬ ካምፓስ የብቃትና ሰው ኃይል አስተዳደር ሥራ አስፈፃሚ ቢሮ 2ኛ ፎቅ በአካል በመገኘት ወይም በተወካይ አማካይነት መመዝገብ ይችላሉ ተብሏል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#HawassaUniversity
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዳዬ ካምፓስ ፍላጎትና ብቃት ያላቸው መመህራንን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
➤ የሥራ መደብ፦ መምህራን
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 04
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ ሁለተኛ ዲግሪ
➤ የሥራ ልምድ፦ ዜሮ ዓመት እና በላይ
➤ የሥራ ቦታ፦ ዳዬ ከተማ (ከሃዋሳ ከተማ 130 ኪ.ሜ. ርቀት ላይ)
የመመዝገቢያ ቀናት፦
ለሥራ መደቡ በትምህርት ሚኒስቴር የተቀመጠውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 (ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በዋናው ግቢ የብቃትና ሰው ኃይል አስተዳደር ሥራ አስፈፃሚ ቢሮ እና በዳዬ ካምፓስ የብቃትና ሰው ኃይል አስተዳደር ሥራ አስፈፃሚ ቢሮ 2ኛ ፎቅ በአካል በመገኘት ወይም በተወካይ አማካይነት መመዝገብ ይችላሉ ተብሏል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#ማስታወሻ
በ2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ትምህርታችሁን በመከታተል ላይ የምትገኙ ተማሪዎች የፋይዳ መታወቂያ ማውጣት ይጠበቅባችኋል።
የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ያላደረጋችሁ በከተማዋ የምትገኙ የአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ቅዳሜ እና እሑድ በሁሉም የምዝገባ ጣቢያዎች በመገኘት ምዝገባ በማድረግ መታወቂያውን መውሰድ ትችላላችሁ።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በ2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ትምህርታችሁን በመከታተል ላይ የምትገኙ ተማሪዎች የፋይዳ መታወቂያ ማውጣት ይጠበቅባችኋል።
የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ያላደረጋችሁ በከተማዋ የምትገኙ የአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ቅዳሜ እና እሑድ በሁሉም የምዝገባ ጣቢያዎች በመገኘት ምዝገባ በማድረግ መታወቂያውን መውሰድ ትችላላችሁ።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#ETA
ሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ2018 ዓ.ም የተመዘገቡ አዲስ ተማሪዎቻቸውን ዝርዝር መረጃ እንዲልኩ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ጠይቋል።
ተቋማቱ ፈቃድ በተሰጣቸው የትምህርት መስኮች፣ የትምህርት ደረጃ፣ መርሐግብር እና ካምፓስ በ2018 ዓ.ም የመዘገቧቸውን አዲስ ተማሪዎች ብቻ ከዚህ በፊት በባለሥልጣኑ በተላከው ቅጽ መሰረት ዝርዝር መረጃውን እስከ ታህሳስ 25/2018 ዓ.ም በሶፍት እና በሃርድ ኮፒዎች እንዲልኩ ባለሥልጣን መስሪያቤቱ አሳስቧል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ2018 ዓ.ም የተመዘገቡ አዲስ ተማሪዎቻቸውን ዝርዝር መረጃ እንዲልኩ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ጠይቋል።
ተቋማቱ ፈቃድ በተሰጣቸው የትምህርት መስኮች፣ የትምህርት ደረጃ፣ መርሐግብር እና ካምፓስ በ2018 ዓ.ም የመዘገቧቸውን አዲስ ተማሪዎች ብቻ ከዚህ በፊት በባለሥልጣኑ በተላከው ቅጽ መሰረት ዝርዝር መረጃውን እስከ ታህሳስ 25/2018 ዓ.ም በሶፍት እና በሃርድ ኮፒዎች እንዲልኩ ባለሥልጣን መስሪያቤቱ አሳስቧል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በቀጣይ ራስ ገዝ ሆነው የሚቋቋሙ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ለሚያደርጉት የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች ግብዓት የሚሆን የሽግግር ረቂቅ መመሪያ ላይ ምክክር ተደረገ።
በመጪው ዓመት ራስ ገዝ ለመሆን እየሠሩ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች፥ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተጀመረው ራስ ገዝ የመሆን ሂደት የተገኙ ተሞክሮዎች እና ፈተናዎችን በመለየት በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) አሳስበዋል።
በመድረኩ ለመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የራስ ገዝነት ሽግግር የተዘጋጀው ረቂቅ መመሪያ ውይይት ተደርጎበታል።
ረቂቅ ሰነዱ ለራስ ገዝነት ሽግግር የሚያበቁ መስፈርቶችና ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች የተካተቱበት ሲሆን፤ ዩኒቨርሲቲዎች በዚህ ረቂቅ መመሪያ እየተመዘኑ ሽግግር የሚያደርጉ መሆኑ ተገልጿል።
በመድረኩ በቀጣይ ራስ ገዝ በመሆን ለሚቋቋሙ ዩኒቨርሲቲዎች ተሞክሮ እንዲሆን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የራስ ገዝነት ሽግግርን የተመለከተ የዳሰሳ ጥናት ቀርቦ ወይይት ተደርጎበታል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በመጪው ዓመት ራስ ገዝ ለመሆን እየሠሩ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች፥ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተጀመረው ራስ ገዝ የመሆን ሂደት የተገኙ ተሞክሮዎች እና ፈተናዎችን በመለየት በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) አሳስበዋል።
በመድረኩ ለመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የራስ ገዝነት ሽግግር የተዘጋጀው ረቂቅ መመሪያ ውይይት ተደርጎበታል።
ረቂቅ ሰነዱ ለራስ ገዝነት ሽግግር የሚያበቁ መስፈርቶችና ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች የተካተቱበት ሲሆን፤ ዩኒቨርሲቲዎች በዚህ ረቂቅ መመሪያ እየተመዘኑ ሽግግር የሚያደርጉ መሆኑ ተገልጿል።
በመድረኩ በቀጣይ ራስ ገዝ በመሆን ለሚቋቋሙ ዩኒቨርሲቲዎች ተሞክሮ እንዲሆን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የራስ ገዝነት ሽግግርን የተመለከተ የዳሰሳ ጥናት ቀርቦ ወይይት ተደርጎበታል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#MoE
የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የ2018 ዓ.ም የመረጃ አሰባሰብ (HEMIS) ያለበት ሁኔታ እና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሪፎርም ሥራዎችን የተመለከተ የምክክር መድረክ በትምህርት ሚኒስቴር ተዘጋጅቷል።
መድረኩ ታህሳስ 14 እና 15/2018 ዓ.ም ይካሔዳል።
በዚህም ስማችሁ ከላይ በምስሉ የተዘረዘሩ ተቋማት፣ የተቋም ባለቤት/የበላይ አመራር እና ከተገለፀው ሥራ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያለው አንድ ባለሙያ የተቋሙን የተሟላ መረጃና ለሥራ የሚሆን ላፕቶፕ በመያዝ ታህሳስ 14/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 በትምህርት ሚኒስቴር ትንሹ የመሰብሰቢያ አዳራሽ እንድትገኙ ጥሪ ተላልፏል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የ2018 ዓ.ም የመረጃ አሰባሰብ (HEMIS) ያለበት ሁኔታ እና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሪፎርም ሥራዎችን የተመለከተ የምክክር መድረክ በትምህርት ሚኒስቴር ተዘጋጅቷል።
መድረኩ ታህሳስ 14 እና 15/2018 ዓ.ም ይካሔዳል።
በዚህም ስማችሁ ከላይ በምስሉ የተዘረዘሩ ተቋማት፣ የተቋም ባለቤት/የበላይ አመራር እና ከተገለፀው ሥራ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያለው አንድ ባለሙያ የተቋሙን የተሟላ መረጃና ለሥራ የሚሆን ላፕቶፕ በመያዝ ታህሳስ 14/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 በትምህርት ሚኒስቴር ትንሹ የመሰብሰቢያ አዳራሽ እንድትገኙ ጥሪ ተላልፏል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ተራዝሞ የነበረው ጋምቤላ ፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከታህሳስ 12-15/2018 ዓ.ም መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ለበለጠ መረጃ የጋምቤላ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር 0911590938 በመደወል መጠየቅ ትችላላችሁ።
ከከተማው ወደ ዩኒቨርሲቲው የምትሄዱበትን ትራንስፖርት ለማመቻቸት እንዲረዳ ጋምቤላ የምትደርሱበትን ቀን እና ሰዓት አስቀድማችሁ በተጠቀሰው ስልክ ቁጥር እንድታሳውቁ ሚኒስቴሩ ጠይቋል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ለበለጠ መረጃ የጋምቤላ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር 0911590938 በመደወል መጠየቅ ትችላላችሁ።
ከከተማው ወደ ዩኒቨርሲቲው የምትሄዱበትን ትራንስፖርት ለማመቻቸት እንዲረዳ ጋምቤላ የምትደርሱበትን ቀን እና ሰዓት አስቀድማችሁ በተጠቀሰው ስልክ ቁጥር እንድታሳውቁ ሚኒስቴሩ ጠይቋል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#SpecialBoardingSchools
በፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለመማር ተወዳድረው ያለፉና የተመደቡ ተማሪዎች ወደየተመደቡበት ተቋም በመግባት ላይ ይገኛሉ።
ወሊሶ የተመደቡ አምቦ ዩኒቨርሲቲ ሀጫሉ ሁንዴሳ ካምፓስ፣ ቡኢ የተመደቡ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ቦንጋ የተመደቡ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ፣ እንዲሁም ጅግጅጋ የተመደቡ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ እየገቡ መሆኑ መሆኑ ተገልጿል።
ተራዝሞ የነበረው ጋምቤላ ፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተመደቡ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከታህሳስ 12-15/2018 ዓ.ም መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለመማር ተወዳድረው ያለፉና የተመደቡ ተማሪዎች ወደየተመደቡበት ተቋም በመግባት ላይ ይገኛሉ።
ወሊሶ የተመደቡ አምቦ ዩኒቨርሲቲ ሀጫሉ ሁንዴሳ ካምፓስ፣ ቡኢ የተመደቡ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ቦንጋ የተመደቡ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ፣ እንዲሁም ጅግጅጋ የተመደቡ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ እየገቡ መሆኑ መሆኑ ተገልጿል።
ተራዝሞ የነበረው ጋምቤላ ፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተመደቡ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከታህሳስ 12-15/2018 ዓ.ም መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
ዛሬ ይጠናቀቃል!!
በጥር ወር 2018 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ ዛሬ ታህሳስ 13/2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል፡፡
መዝገባው ከታህሳስ 06/2018 ዓ.ም ጀምሮ እየተከናወነ እንደሚገኝ ይታወቃል።
የመውጫ ፈተናውን በድጋሜ ለመውሰድ ምዝገባ ያድርጉ 👉🏽 https://exam.ethernet.edu.et
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በጥር ወር 2018 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ ዛሬ ታህሳስ 13/2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል፡፡
መዝገባው ከታህሳስ 06/2018 ዓ.ም ጀምሮ እየተከናወነ እንደሚገኝ ይታወቃል።
የመውጫ ፈተናውን በድጋሜ ለመውሰድ ምዝገባ ያድርጉ 👉🏽 https://exam.ethernet.edu.et
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#JinkaUniversity
በ2018 ዓ.ም ለሪሚዲያል ፕሮግራም ጂንካ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ተማሪዎች በሙሉ የማርበርግ ቫይረስ ሙሉ በሙሉ መጥፋቱ በጤና ሚኒስቴር ተረጋግጦ ጥሪ እስከሚደረግላችሁ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁ ዩኒቨርሲቲው ጠይቋል።
በሌላ መረጃ፤
ከአሪ እና ደቡብ ኦሞ ዞኖች በሚገኙ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስዳችሁ የሪሚዲያል ትምህርት ለመከታተል ከጂንካ ዩኒቨርሲቲ ውጪ በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተመደባችሁ ተማሪዎች ታህሳስ 15 እና 16/2018 ዓ.ም ወደ ጂንካ ዩኒቨርሲቲ ገብታችሁ የ21 ቀናት Quarantine ወስዳችሁ በዩኒቨርሲቲው ነፃ የምግብ እና የመኝታ አገልግሎት እያገኛችሁ በመቆየት ከማርበርግ ቫይረስ ነፃ መሆናችሁ ሲረጋገጥና የምስክር ወረቀት ከተሰጣችሁ በኋላ ወደየተመደባችሁባቸው ዩኒቨርሲቲዎች እንድትገቡ ትምህርት ሚኒስቴር ወስኗል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በ2018 ዓ.ም ለሪሚዲያል ፕሮግራም ጂንካ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ተማሪዎች በሙሉ የማርበርግ ቫይረስ ሙሉ በሙሉ መጥፋቱ በጤና ሚኒስቴር ተረጋግጦ ጥሪ እስከሚደረግላችሁ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁ ዩኒቨርሲቲው ጠይቋል።
በሌላ መረጃ፤
ከአሪ እና ደቡብ ኦሞ ዞኖች በሚገኙ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስዳችሁ የሪሚዲያል ትምህርት ለመከታተል ከጂንካ ዩኒቨርሲቲ ውጪ በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተመደባችሁ ተማሪዎች ታህሳስ 15 እና 16/2018 ዓ.ም ወደ ጂንካ ዩኒቨርሲቲ ገብታችሁ የ21 ቀናት Quarantine ወስዳችሁ በዩኒቨርሲቲው ነፃ የምግብ እና የመኝታ አገልግሎት እያገኛችሁ በመቆየት ከማርበርግ ቫይረስ ነፃ መሆናችሁ ሲረጋገጥና የምስክር ወረቀት ከተሰጣችሁ በኋላ ወደየተመደባችሁባቸው ዩኒቨርሲቲዎች እንድትገቡ ትምህርት ሚኒስቴር ወስኗል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
#Update
የ2018 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም የመውጫ ፈተና የምዝገባ ጊዜ ተራዝሟል።
የምዝገባ ጊዜው ከተቋማት በቀረበ ጥያቄ እና ሌሎች ሁኔታዎችን ከግምት በማስገባት እስከ አርብ ታህሳስ 17/2018 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ስዓት ድረስ የተራዘመ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
ሁሉም የመንግሥት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተፈታኞች እንዲሁም የግል ተፈታኞች ምዝገባችሁን በተራዘመው ጊዜ እንድታጠናቅቁ ተብሏል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
የ2018 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም የመውጫ ፈተና የምዝገባ ጊዜ ተራዝሟል።
የምዝገባ ጊዜው ከተቋማት በቀረበ ጥያቄ እና ሌሎች ሁኔታዎችን ከግምት በማስገባት እስከ አርብ ታህሳስ 17/2018 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ስዓት ድረስ የተራዘመ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
ሁሉም የመንግሥት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተፈታኞች እንዲሁም የግል ተፈታኞች ምዝገባችሁን በተራዘመው ጊዜ እንድታጠናቅቁ ተብሏል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በአማራ ክልል ከ27 ሺህ በላይ ለሚሆኑ መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች የሙያ ፈቃድ ምዘና ይሰጣል።
በአማራ ክልል በዚህ ዓመት ከ27 ሺህ በላይ ለሚሆኑ መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች የሙያ ፈቃድ ምዘና ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ደምስ እንድሪስ ገልፀዋል።
ለ21,669 ነባር እና 5,559 ከመምህራን ትምህርት ኮሌጅ ለሚመረቁ እጩ መምህራን ምዘና እንደሚሰጥ እንደሚሰጥ ምክትል ኃላፊው ጠቁመዋል።
መምህራኑ እና የትምህርት ቤት አመራሮቹ የሙያ ፈቃድ ምዘና ማረጋገጫ ሰርተፊኬት መያዛቸው የበለጠ ተወዳዳሪ ለመሆን ያስችላቸዋል ተብሏል።
በሞዴል እና አዳሪ ትምህርት ቤቶች ለማስተማር መምህራን ከሚጠየቁት ማስረጃዎች መካካል የሙያ ፈቃድ ምዘና ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት መሆኑ ይታወቃል።
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
በአማራ ክልል በዚህ ዓመት ከ27 ሺህ በላይ ለሚሆኑ መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች የሙያ ፈቃድ ምዘና ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ደምስ እንድሪስ ገልፀዋል።
ለ21,669 ነባር እና 5,559 ከመምህራን ትምህርት ኮሌጅ ለሚመረቁ እጩ መምህራን ምዘና እንደሚሰጥ እንደሚሰጥ ምክትል ኃላፊው ጠቁመዋል።
መምህራኑ እና የትምህርት ቤት አመራሮቹ የሙያ ፈቃድ ምዘና ማረጋገጫ ሰርተፊኬት መያዛቸው የበለጠ ተወዳዳሪ ለመሆን ያስችላቸዋል ተብሏል።
በሞዴል እና አዳሪ ትምህርት ቤቶች ለማስተማር መምህራን ከሚጠየቁት ማስረጃዎች መካካል የሙያ ፈቃድ ምዘና ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት መሆኑ ይታወቃል።
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]