#ለሸኽ_አሊ_ሰማን (ረሂመሁላህ)
==============
يَا جَمَال مَظْهَرَ
#ያ_ጀማል_መዝሃረል_ጀማል የሚለው መንዙማ በራሱ #ጀማል_ማዞሃረል_ጀማል ነው ለማለት ይቻላል። የሸህ አሊ ሰማንን መንዙማ ስሰማ መድረሻ ያሳጣኛል ያቁነጠንጠኛል እንደእኔ ሁኖ እሚሰማልኝ ሰው ይቸግረኛል የእሱን ደስ እሚል ሀድራ ስሰማ ለወዳጀ ስማልኝ እስኪ የዚህን ሰው ጉድ ብየ በወዳጀ እተነፍሳለሁ
በደስታ ጤኔ ስከንፍ ጋበዝኳቹሁ። #ሸኽ_አሊ_ሰማን ናፍቆኝ ነው፣ መሰለኝ። ሆዴን ባርባር እያለው ነው። የውዴ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ስም በተወሳ ቁጥር፣ ለአንተም የፍቅርና የደስታን ደረጃ ከፍ ያድርግልህ
مَن حَامَ حَولَ حِمَاهُ ، وَجَدَ كَنْزًا مُكَتَّم
أَجُرُّ زَيْلَ مَدْحِهِ ، و َأَنَا عَبْدٌ مُتَيّم
كَيْفَ لَا وَهُوَ الجَمَال ، البَادِئ بِسحبِ الكرَام
كَيْفَ لَا وَهُوَ نُور النور ، وَنُورُ الْحِجَاد الأَعْظَم
كَيْفَ لَا وَهُوَ سِرُّ السِّر ، وسِرُّ الْغَيْبِ الْمُطَلْسَم
كَيْفَ لَا وَهُوَ سَبَانِي ، وَجَنَّةُ الله الأَعْظَم
غَزَانِي مِن ذَاكَ الحَرَم ـ واللهِ لَهُوَ المُكَرَّم
غَزَانِي بَحرُ الأَنْوَارِ ـ مِنْ بَحر قُدْسهِ الأَعظم
تَجَلَّى الْبَدْرُ الْمُنِيرُ ـ مِنْ سُرَادِقَاتُ الْكَرَم
ولَهُ المَقَامُ السَّامِي ـ فِي بحر العز والتعظيم
ولَهُ الكَمَالُ النَّامِي ـ المُجَدَّد فِي الدَّوَام
ولَهُ المَددٌ العَالِي ـ الْجَارِي في كُلِّ المَقَام
أَيُّهَا السِّرُ الْقَيُّوم ـ السَّارِي في كُلِّ العَالم
ولك قوة القيام ـ لذاك التجلي الأَعْظَم
لَو لاكَ مَا قَامَ الوُجُود ـ لِذاكَ الْأَمْرُ المُعَظَّم
بَلْ تَلَاشَا فِي العَدَم ـ كَمَا لَمْ يَكُن فِي القِدَم
وَلَٰكِنْ أَنْتَ سِرُّهَ ـ يَا جَمَالُ يَا مُكَرَّم
أَيُّهَا الحِجَابُ الْجَلَال ـ لَأَنْتَ أَمْرٌ لَا يُهْدَم
أَيُّهَا الرُّوْحُ الْأَعظَم ـ لَأَنْتَ أَمْرٌ مُطَلْسَم
أَيُّهَا النُّورُ الْمُقَدَم ـ أَنْت َالجَمَالُ المُكْرَم
أَيُّهَا الحِجَاب الْأَعظَم ـ لَأَنْت َسِتْر مُحَكَم
تَجَلَّى بَحْر الْكُنوز ـ مِنْ بَحْرِ الكَرم الأعْظم
عَمَّنَا فَيضُ نُوره ـ وَجَال فِي كُلٌّ العَالَم
طمنا بحر سره ـ وَفِيهِ سرُّ مُطَلسَم
أَيُّهَا العَرْش الرَّحمَٰنِ ـ لَأَنتَ مَظهَرَ الْكَرَم
وَأَنتَ مَدَد الْكُلِّ ـ حَتَّى لِلٍعَرْشِ الْمُكَرَّم
وَأَنتَ أصل الموجودات ـ ومنك اللوح والقلم
ومنك العَرْشُ والكُرسي ـ سرك وسع العالم
وَلَكَ شَأنٌ عَظِيمٌ ـ وَأَنْتَ غَيْثٌ مُكَتَّم
تَجَلَّى النُّورُ الْكَرِيم ـ المُشْرِف بِالتَّقْدِيم
تَجَلَّى الْبَدْرُ الْمُنِيرُ ـ مِنْ سُرَادِقَات الْكَرَم
أول نور قد ظهر ـ من ذر الملك العظيم
وله الفضل العظيم ـ من فضل الجواد الكريم
تجلي عين الجمال ـ ينبوع أنوار الكرم
قائد ركب المعالي ـ إمام الجمع المقدم
خازن أسرار القدس ـ سلطان حضرة الكرم
مرآت التجليات ـ وباب الجمال الأعظم
أيهال الكنز المدخر ـ ليوم الفزع الأكبر
أنت ملاذ البرايا ـ حتى لأدم
اشتد حر الويس ـ وأنت شفيع الأمم
يرجوك كل الخلائق ـ أنت الشفيع المقدم
وأنت غياث الورى ـ ونعم الغوث المعظم
أدخلنا في لوائك ـ لواء الحَمْدِ والكرم
وطم الكرب بالكرب ـ وتجلى الله الأعظم
يَا جَمَال أدْرِك بِاجَمَال ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَلَكَ سِرٌّ لَطِيفٌ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَلَكَ جَاهٌ عَظيمٌ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَلَكَ سِتْرٌ شَامِل ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَلَكَ فَيْضٌ عَمِيمٌ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَلَكَ ظِلٌّ ظَلِيْلٌ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَلَكَ جَمَالٌ وَافِي ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ التِّرْيَاقُ الكَبِير ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ مَدَد كَثِير ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
أَيُّهَا الكَنْزُ العَظيم ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ جَنَّاتُ النَّعِيم ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ النَّعِيم المُقِيم ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ الْخَيرَ كـُلِّهِ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ الْخَيْر كـُلِّهِ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ النُّور كـُلِّهِ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ السِّر كـُلِّهِ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ الْبَحْر كـُلِّهِ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ كُلَّ التَّجَلِّي ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ كُلَّ الجَمَال ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ كُلَّ الكَمَال ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ عَين الوصال ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ بَحر التَّوالي ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ بَحر التَّجلِّي ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ بَحر التَّدَّلي ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ بَحر التَّمَلِّي ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
أَيًّهَا البَحْر المُحيط ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيْكَ الطَّعَاتُ كُلِّهِ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيْكَ الصَّلَاح كُلِّهِ ـ ي
@menarulhuda
==============
يَا جَمَال مَظْهَرَ
#ያ_ጀማል_መዝሃረል_ጀማል የሚለው መንዙማ በራሱ #ጀማል_ማዞሃረል_ጀማል ነው ለማለት ይቻላል። የሸህ አሊ ሰማንን መንዙማ ስሰማ መድረሻ ያሳጣኛል ያቁነጠንጠኛል እንደእኔ ሁኖ እሚሰማልኝ ሰው ይቸግረኛል የእሱን ደስ እሚል ሀድራ ስሰማ ለወዳጀ ስማልኝ እስኪ የዚህን ሰው ጉድ ብየ በወዳጀ እተነፍሳለሁ
በደስታ ጤኔ ስከንፍ ጋበዝኳቹሁ። #ሸኽ_አሊ_ሰማን ናፍቆኝ ነው፣ መሰለኝ። ሆዴን ባርባር እያለው ነው። የውዴ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ስም በተወሳ ቁጥር፣ ለአንተም የፍቅርና የደስታን ደረጃ ከፍ ያድርግልህ
مَن حَامَ حَولَ حِمَاهُ ، وَجَدَ كَنْزًا مُكَتَّم
أَجُرُّ زَيْلَ مَدْحِهِ ، و َأَنَا عَبْدٌ مُتَيّم
كَيْفَ لَا وَهُوَ الجَمَال ، البَادِئ بِسحبِ الكرَام
كَيْفَ لَا وَهُوَ نُور النور ، وَنُورُ الْحِجَاد الأَعْظَم
كَيْفَ لَا وَهُوَ سِرُّ السِّر ، وسِرُّ الْغَيْبِ الْمُطَلْسَم
كَيْفَ لَا وَهُوَ سَبَانِي ، وَجَنَّةُ الله الأَعْظَم
غَزَانِي مِن ذَاكَ الحَرَم ـ واللهِ لَهُوَ المُكَرَّم
غَزَانِي بَحرُ الأَنْوَارِ ـ مِنْ بَحر قُدْسهِ الأَعظم
تَجَلَّى الْبَدْرُ الْمُنِيرُ ـ مِنْ سُرَادِقَاتُ الْكَرَم
ولَهُ المَقَامُ السَّامِي ـ فِي بحر العز والتعظيم
ولَهُ الكَمَالُ النَّامِي ـ المُجَدَّد فِي الدَّوَام
ولَهُ المَددٌ العَالِي ـ الْجَارِي في كُلِّ المَقَام
أَيُّهَا السِّرُ الْقَيُّوم ـ السَّارِي في كُلِّ العَالم
ولك قوة القيام ـ لذاك التجلي الأَعْظَم
لَو لاكَ مَا قَامَ الوُجُود ـ لِذاكَ الْأَمْرُ المُعَظَّم
بَلْ تَلَاشَا فِي العَدَم ـ كَمَا لَمْ يَكُن فِي القِدَم
وَلَٰكِنْ أَنْتَ سِرُّهَ ـ يَا جَمَالُ يَا مُكَرَّم
أَيُّهَا الحِجَابُ الْجَلَال ـ لَأَنْتَ أَمْرٌ لَا يُهْدَم
أَيُّهَا الرُّوْحُ الْأَعظَم ـ لَأَنْتَ أَمْرٌ مُطَلْسَم
أَيُّهَا النُّورُ الْمُقَدَم ـ أَنْت َالجَمَالُ المُكْرَم
أَيُّهَا الحِجَاب الْأَعظَم ـ لَأَنْت َسِتْر مُحَكَم
تَجَلَّى بَحْر الْكُنوز ـ مِنْ بَحْرِ الكَرم الأعْظم
عَمَّنَا فَيضُ نُوره ـ وَجَال فِي كُلٌّ العَالَم
طمنا بحر سره ـ وَفِيهِ سرُّ مُطَلسَم
أَيُّهَا العَرْش الرَّحمَٰنِ ـ لَأَنتَ مَظهَرَ الْكَرَم
وَأَنتَ مَدَد الْكُلِّ ـ حَتَّى لِلٍعَرْشِ الْمُكَرَّم
وَأَنتَ أصل الموجودات ـ ومنك اللوح والقلم
ومنك العَرْشُ والكُرسي ـ سرك وسع العالم
وَلَكَ شَأنٌ عَظِيمٌ ـ وَأَنْتَ غَيْثٌ مُكَتَّم
تَجَلَّى النُّورُ الْكَرِيم ـ المُشْرِف بِالتَّقْدِيم
تَجَلَّى الْبَدْرُ الْمُنِيرُ ـ مِنْ سُرَادِقَات الْكَرَم
أول نور قد ظهر ـ من ذر الملك العظيم
وله الفضل العظيم ـ من فضل الجواد الكريم
تجلي عين الجمال ـ ينبوع أنوار الكرم
قائد ركب المعالي ـ إمام الجمع المقدم
خازن أسرار القدس ـ سلطان حضرة الكرم
مرآت التجليات ـ وباب الجمال الأعظم
أيهال الكنز المدخر ـ ليوم الفزع الأكبر
أنت ملاذ البرايا ـ حتى لأدم
اشتد حر الويس ـ وأنت شفيع الأمم
يرجوك كل الخلائق ـ أنت الشفيع المقدم
وأنت غياث الورى ـ ونعم الغوث المعظم
أدخلنا في لوائك ـ لواء الحَمْدِ والكرم
وطم الكرب بالكرب ـ وتجلى الله الأعظم
يَا جَمَال أدْرِك بِاجَمَال ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَلَكَ سِرٌّ لَطِيفٌ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَلَكَ جَاهٌ عَظيمٌ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَلَكَ سِتْرٌ شَامِل ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَلَكَ فَيْضٌ عَمِيمٌ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَلَكَ ظِلٌّ ظَلِيْلٌ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَلَكَ جَمَالٌ وَافِي ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ التِّرْيَاقُ الكَبِير ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ مَدَد كَثِير ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
أَيُّهَا الكَنْزُ العَظيم ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ جَنَّاتُ النَّعِيم ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ النَّعِيم المُقِيم ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ الْخَيرَ كـُلِّهِ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ الْخَيْر كـُلِّهِ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ النُّور كـُلِّهِ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ السِّر كـُلِّهِ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ الْبَحْر كـُلِّهِ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ كُلَّ التَّجَلِّي ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ كُلَّ الجَمَال ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ كُلَّ الكَمَال ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ عَين الوصال ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ بَحر التَّوالي ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ بَحر التَّجلِّي ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ بَحر التَّدَّلي ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيكَ بَحر التَّمَلِّي ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
أَيًّهَا البَحْر المُحيط ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيْكَ الطَّعَاتُ كُلِّهِ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيْكَ الصَّلَاح كُلِّهِ ـ ي
@menarulhuda
َا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيْكَ الجَنَّةُ كُلِّهِ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيْكَ النَّعِيمُ كُلِّهِ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيْكَ النَّجَاةُ كُلِّهِ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيْكَ الرَّحْمةُ كُلِّهِ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيْكَ الكَرَمُ كُلِّهِ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
@menarulhuda
وَفِيْكَ الجَنَّةُ كُلِّهِ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيْكَ النَّعِيمُ كُلِّهِ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيْكَ النَّجَاةُ كُلِّهِ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيْكَ الرَّحْمةُ كُلِّهِ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
وَفِيْكَ الكَرَمُ كُلِّهِ ـ يَا جَمَال مَظْهَرَ الجَمَال
@menarulhuda
‼️ አንብቧት
👇👇👇
#ኒስፉ_ሸዕባን❤️
ምስጋና ይገባው ለዓለማቱ ጌታ የጠራ ለሆነው ካቅጣጫም ከቦታ ሶላት እና ሰላም ይውረድ በሰይዳችን ላይ በሆኑት የኸልቁ አይነታ!*
ዛሬ ዕለተ ጁሙዐ ነው ሌሊቱ የሸዕባን አጋማሽ ሌሊት ነው(በዱዓና በዒባዳ መጠንከር አለብን) ነገ ቅዳሜ ደግሞ የሸዕባን አጋማሽ ወይም አስራ አምስተኛው ቀን ነው መጾሙ ይወደዳል::
የተወደዳችሁ ወንድሞቼና እህቶቼ አሁን የምንገኘው በሸዕባን ወር ሲሆን ከሸዕባን ደግሞ ልዩ የሆነ ራሕመት ከሚወርድባት የሸዕባን አጋማሽ(አስራ አራተኛው ቀን) ላይ እንገኛለን::ዛሬ ዕለተ ጁሙዐ ጸሀይ ከገባችበት ሰዐት አንስተን እውነተኛው ጎህ እስከሚወጣ ድረስ የሸዕባን አጋማሽ (አስራ አምስተኛው ቀን)ሌሊት ይባላል::በዚህ ሌሊት ዱዓእ ማድረጉ ይወደዳል ነገ ቀኑን(ቅዳሜን) ደግሞ መጾሙ ይወደዳል::በሐዲስ እንደመጣው ሰይዳችን ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል
"إذا كانت ليلة النصف من شعبان فقوموا ليلها وصوموا نهارها"
ትርጉሙ:“የሸዕባን አጋማሽ (አስራ አምስተኛው ቀን)ሌሊት በሆነ ጊዜ ለሊቱን በሶላት(በሌሎች ዒባዶች) እንዲሁም ቀኑን በጾም አሳልፉት”ብለዋል::በሌላ ሐዲስ ደግሞ እንዲህ ብለዋል:-
قال رسول الله صلى الله عليه وسلم
"يَطَّلِعُ الله إلى خلقه في ليلةِ النصفِ من شعبانَ فيغفرُ لجميع خَلْقِهِ إلا لمشركٍ أو مشاحنٍ"
رواه ابن حبان في صحيحه.
ትርጉሙ“የሸዕባን ግማሽ ሌሊት ላይ አሏህ ባሮቹን ልዩ በሆነች ራሕመት ያጎናጽፋቸዋል ሙሽሪክ እና ለዱኒያ ብለው በመካከላቸው ጥላቻ ቂምና ኩርፊያ ያላቸው ሲቀሩም የተቀሩትን አሏህ ይምራቸዋል”::እናም በዚሁ የማስታውሳችሁ ነገር የተኳረፍነው በውስጣችን ጥላቻን ያሳደርንበት ሙስሊም ወንድማችን ወይም እህታችን ካለ ይቅር እንባባል ይህ ራሕመት እንዳያልፈን::እዚህ ጋር ወሀቢያዎችን አይደለም የሚፈለግበት!!!እነሱ በኩፍር እምነታቸው ከሙሽሪኮች ናቸው::ሌላው ጉዳይ በዚች ሌሊት ዱዓእ ስናደርግ ቁርኣንን ሐዲስን በማይጋጭ መልኩ መሆን አለበት::ዱዓም እውቀት ያስፈልገዋልና::በዚች ሌሊት ቁርኣን መቅራቱ ይወደዳል::ሱና ሶላቶችን መስገድ ማብዛት ፣ ዚክር ማብዛት ዲናዊ እውቀት መማማር እና መልካም ስራዎችን በመስራት ማሳለፉ በጥብቅ የተወደደ ነው::ይሁንና “ያሲንን ለይቶ መቅራት ከነብዩ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም መጥቷል”የሚባለው ስህተት ነው!
@menarulhuda
👇👇👇
#ኒስፉ_ሸዕባን❤️
ምስጋና ይገባው ለዓለማቱ ጌታ የጠራ ለሆነው ካቅጣጫም ከቦታ ሶላት እና ሰላም ይውረድ በሰይዳችን ላይ በሆኑት የኸልቁ አይነታ!*
ዛሬ ዕለተ ጁሙዐ ነው ሌሊቱ የሸዕባን አጋማሽ ሌሊት ነው(በዱዓና በዒባዳ መጠንከር አለብን) ነገ ቅዳሜ ደግሞ የሸዕባን አጋማሽ ወይም አስራ አምስተኛው ቀን ነው መጾሙ ይወደዳል::
የተወደዳችሁ ወንድሞቼና እህቶቼ አሁን የምንገኘው በሸዕባን ወር ሲሆን ከሸዕባን ደግሞ ልዩ የሆነ ራሕመት ከሚወርድባት የሸዕባን አጋማሽ(አስራ አራተኛው ቀን) ላይ እንገኛለን::ዛሬ ዕለተ ጁሙዐ ጸሀይ ከገባችበት ሰዐት አንስተን እውነተኛው ጎህ እስከሚወጣ ድረስ የሸዕባን አጋማሽ (አስራ አምስተኛው ቀን)ሌሊት ይባላል::በዚህ ሌሊት ዱዓእ ማድረጉ ይወደዳል ነገ ቀኑን(ቅዳሜን) ደግሞ መጾሙ ይወደዳል::በሐዲስ እንደመጣው ሰይዳችን ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል
"إذا كانت ليلة النصف من شعبان فقوموا ليلها وصوموا نهارها"
ትርጉሙ:“የሸዕባን አጋማሽ (አስራ አምስተኛው ቀን)ሌሊት በሆነ ጊዜ ለሊቱን በሶላት(በሌሎች ዒባዶች) እንዲሁም ቀኑን በጾም አሳልፉት”ብለዋል::በሌላ ሐዲስ ደግሞ እንዲህ ብለዋል:-
قال رسول الله صلى الله عليه وسلم
"يَطَّلِعُ الله إلى خلقه في ليلةِ النصفِ من شعبانَ فيغفرُ لجميع خَلْقِهِ إلا لمشركٍ أو مشاحنٍ"
رواه ابن حبان في صحيحه.
ትርጉሙ“የሸዕባን ግማሽ ሌሊት ላይ አሏህ ባሮቹን ልዩ በሆነች ራሕመት ያጎናጽፋቸዋል ሙሽሪክ እና ለዱኒያ ብለው በመካከላቸው ጥላቻ ቂምና ኩርፊያ ያላቸው ሲቀሩም የተቀሩትን አሏህ ይምራቸዋል”::እናም በዚሁ የማስታውሳችሁ ነገር የተኳረፍነው በውስጣችን ጥላቻን ያሳደርንበት ሙስሊም ወንድማችን ወይም እህታችን ካለ ይቅር እንባባል ይህ ራሕመት እንዳያልፈን::እዚህ ጋር ወሀቢያዎችን አይደለም የሚፈለግበት!!!እነሱ በኩፍር እምነታቸው ከሙሽሪኮች ናቸው::ሌላው ጉዳይ በዚች ሌሊት ዱዓእ ስናደርግ ቁርኣንን ሐዲስን በማይጋጭ መልኩ መሆን አለበት::ዱዓም እውቀት ያስፈልገዋልና::በዚች ሌሊት ቁርኣን መቅራቱ ይወደዳል::ሱና ሶላቶችን መስገድ ማብዛት ፣ ዚክር ማብዛት ዲናዊ እውቀት መማማር እና መልካም ስራዎችን በመስራት ማሳለፉ በጥብቅ የተወደደ ነው::ይሁንና “ያሲንን ለይቶ መቅራት ከነብዩ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም መጥቷል”የሚባለው ስህተት ነው!
@menarulhuda
#ከመተኛታችን_በፊት_ተባረክን_እንቅራ_ሊላሂ_ተዓላ👇👇📖
༄ནྱཾ༩ྀ༅✿❁࿐❁✿༄ནྱཾ༩ྀ༅
﷽
بِسْمِ اللهِ الرَّحْمَٰنِ الرَّحِيمِ
تَبَارَكَ الَّذِي بِيَدِهِ الْمُلْكُ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ ☆ الَّذِي خَلَقَ الْمَوْتَ وَالْحَيَاةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًا ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْغَفُورُ ☆ الَّذِي خَلَقَ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ طِبَاقًا ۖ مَا تَرَىٰ فِي خَلْقِ الرَّحْمَٰنِ مِنْ تَفَاوُتٍ ۖ فَارْجِعِ الْبَصَرَ هَلْ تَرَىٰ مِنْ فُطُورٍ ☆ ثُمَّ ارْجِعِ الْبَصَرَ كَرَّتَيْنِ يَنْقَلِبْ إِلَيْكَ الْبَصَرُ خَاسِئًا وَهُوَ حَسِيرٌ ☆ وَلَقَدْ زَيَّنَّا السَّمَاءَ الدُّنْيَا بِمَصَابِيحَ وَجَعَلْنَاهَا رُجُومًا لِلشَّيَاطِينِ ۖ وَأَعْتَدْنَا لَهُمْ عَذَابَ السَّعِيرِ ☆ وَلِلَّذِينَ كَفَرُوا بِرَبِّهِمْ عَذَابُ جَهَنَّمَ ۖ وَبِئْسَ الْمَصِيرُ ☆ إِذَا أُلْقُوا فِيهَا سَمِعُوا لَهَا شَهِيقًا وَهِيَ تَفُورُ ☆ تَكَادُ تَمَيَّزُ مِنَ الْغَيْظِ ۖ كُلَّمَا أُلْقِيَ فِيهَا فَوْجٌ سَأَلَهُمْ خَزَنَتُهَا أَلَمْ يَأْتِكُمْ نَذِيرٌ ☆ قَالُوا بَلَىٰ قَدْ جَاءَنَا نَذِيرٌ فَكَذَّبْنَا وَقُلْنَا مَا نَزَّلَ اللهُ مِنْ شَىْءٍ إِنْ أَنْتُمْ إِلَّا فِي ضَلَالٍ كَبِيرٍ ☆ وَقَالُوا لَوْ كُنَّا نَسْمَعُ أَوْ نَعْقِلُ مَا كُنَّا فِي أَصْحَابِ السَّعِيرِ ☆ فَاعْتَرَفُوا بِذَنْبِهِمْ فَسُحْقًا لِأَصْحَابِ السَّعِيرِ ☆ إِنَّ الَّذِينَ يَخْشَوْنَ رَبَّهُمْ بِالْغَيْبِ لَهُمْ مَغْفِرَةٌ وَأَجْرٌ كَبِيرٌ ☆ وَأَسِرُّوا قَوْلَكُمْ أَوِ اجْهَرُوا بِهِ ۖ إِنَّهُ عَلِيمٌ بِذَاتِ الصُّدُورِ ☆ أَلَا يَعْلَمُ مَنْ خَلَقَ وَهُوَ اللَّطِيفُ الْخَبِيرُ ☆ هُوَ الَّذِي جَعَلَ لَكُمُ الْأَرْضَ ذَلُولًا فَامْشُوا فِي مَنَاكِبِهَا وَكُلُوا مِنْ رِزْقِهِ ۖ وَإِلَيْهِ النُّشُورُ ☆ أَأَمِنْتُمْ مَنْ فِي السَّمَاءِ أَنْ يَخْسِفَ بِكُمُ الْأَرْضَ فَإِذَا هِيَ تَمُورُ ☆ أَمْ أَمِنْتُمْ مَنْ فِي السَّمَاءِ أَنْ يُرْسِلَ عَلَيْكُمْ حَاصِبًا ۖ فَسَتَعْلَمُونَ كَيْفَ نَذِيرِ ☆ وَلَقَدْ كَذَّبَ الَّذِينَ مِنْ قَبْلِهِمْ فَكَيْفَ كَانَ نَكِيرِ ☆ أَوَلَمْ يَرَوْا إِلَى الطَّيْرِ فَوْقَهُمْ صَافَّاتٍ وَيَقْبِضْنَ ۚ مَا يُمْسِكُهُنَّ إِلَّا الرَّحْمَٰنُ ۚ إِنَّهُ بِكُلِّ شَىْءٍ بَصِيرٌ ☆ أَمَّنْ هَٰذَا الَّذِي هُوَ جُنْدٌ لَكُمْ يَنْصُرُكُمْ مِنْ دُونِ الرَّحْمَٰنِ ۚ إِنِ الْكَافِرُونَ إِلَّا فِي غُرُورٍ ☆ أَمَّنْ هَٰذَا الَّذِي يَرْزُقُكُمْ إِنْ أَمْسَكَ رِزْقَهُ ۚ بَلْ لَجُّوا فِي عُتُوٍّ وَنُفُورٍ ☆ أَفَمَنْ يَمْشِي مُكِبًّا عَلَىٰ وَجْهِهِ أَهْدَىٰ أَمَّنْ يَمْشِي سَوِيًّا عَلَىٰ صِرَاطٍ مُسْتَقِيمٍ ☆ قُلْ هُوَ الَّذِي أَنْشَأَكُمْ وَجَعَلَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۖ قَلِيلًا مَا تَشْكُرُونَ ☆ قُلْ هُوَ الَّذِي ذَرَأَكُمْ فِي الْأَرْضِ وَإِلَيْهِ تُحْشَرُونَ ☆ وَيَقُولُونَ مَتَىٰ هَٰذَا الْوَعْدُ إِنْ كُنْتُمْ صَادِقِينَ ☆ قُلْ إِنَّمَا الْعِلْمُ عِنْدَ اللهِ وَإِنَّمَا أَنَا نَذِيرٌ مُبِينٌ ☆ فَلَمَّا رَأَوْهُ زُلْفَةً سِيئَتْ وُجُوهُ الَّذِينَ كَفَرُوا وَقِيلَ هَٰذَا الَّذِي كُنْتُمْ بِهِ تَدَّعُونَ ☆ قُلْ أَرَأَيْتُمْ إِنْ أَهْلَكَنِيَ اللهُ وَمَنْ مَعِيَ أَوْ رَحِمَنَا فَمَنْ يُجِيرُ الْكَافِرِينَ مِنْ عَذَابٍ أَلِيمٍ ☆ قُلْ هُوَ الرَّحْمَٰنُ ءَامَنَّا بِهِ وَعَلَيْهِ تَوَكَّلْنَا ۖ فَسَتَعْلَمُونَ مَنْ هُوَ فِي ضَلَالٍ مُبِينٍ ☆ قُلْ أَرَأَيْتُمْ إِنْ أَصْبَحَ مَاؤُكُمْ غَوْرًا فَمَنْ يَأْتِيكُمْ بِمَاءٍ مَعِينٍ.
༄ནྱཾ༩ྀ༅✿❁࿐❁✿༄ནྱཾ༩ྀ༅
#رَبِّ_اغفِر_لِي_وللمُؤمِنينَ_والمُؤمنَات... 27 مرة.
((وِردٌ لاستِجَابَةِ الدعوة بإذنِ الله)) لمن دَاوَمَ عليه.
༄ནྱཾ༩ྀ༅✿❁࿐❁✿༄ནྱཾ༩ྀ༅
༅ ┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
@menarulhuda
༄ནྱཾ༩ྀ༅✿❁࿐❁✿༄ནྱཾ༩ྀ༅
﷽
بِسْمِ اللهِ الرَّحْمَٰنِ الرَّحِيمِ
تَبَارَكَ الَّذِي بِيَدِهِ الْمُلْكُ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ ☆ الَّذِي خَلَقَ الْمَوْتَ وَالْحَيَاةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًا ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْغَفُورُ ☆ الَّذِي خَلَقَ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ طِبَاقًا ۖ مَا تَرَىٰ فِي خَلْقِ الرَّحْمَٰنِ مِنْ تَفَاوُتٍ ۖ فَارْجِعِ الْبَصَرَ هَلْ تَرَىٰ مِنْ فُطُورٍ ☆ ثُمَّ ارْجِعِ الْبَصَرَ كَرَّتَيْنِ يَنْقَلِبْ إِلَيْكَ الْبَصَرُ خَاسِئًا وَهُوَ حَسِيرٌ ☆ وَلَقَدْ زَيَّنَّا السَّمَاءَ الدُّنْيَا بِمَصَابِيحَ وَجَعَلْنَاهَا رُجُومًا لِلشَّيَاطِينِ ۖ وَأَعْتَدْنَا لَهُمْ عَذَابَ السَّعِيرِ ☆ وَلِلَّذِينَ كَفَرُوا بِرَبِّهِمْ عَذَابُ جَهَنَّمَ ۖ وَبِئْسَ الْمَصِيرُ ☆ إِذَا أُلْقُوا فِيهَا سَمِعُوا لَهَا شَهِيقًا وَهِيَ تَفُورُ ☆ تَكَادُ تَمَيَّزُ مِنَ الْغَيْظِ ۖ كُلَّمَا أُلْقِيَ فِيهَا فَوْجٌ سَأَلَهُمْ خَزَنَتُهَا أَلَمْ يَأْتِكُمْ نَذِيرٌ ☆ قَالُوا بَلَىٰ قَدْ جَاءَنَا نَذِيرٌ فَكَذَّبْنَا وَقُلْنَا مَا نَزَّلَ اللهُ مِنْ شَىْءٍ إِنْ أَنْتُمْ إِلَّا فِي ضَلَالٍ كَبِيرٍ ☆ وَقَالُوا لَوْ كُنَّا نَسْمَعُ أَوْ نَعْقِلُ مَا كُنَّا فِي أَصْحَابِ السَّعِيرِ ☆ فَاعْتَرَفُوا بِذَنْبِهِمْ فَسُحْقًا لِأَصْحَابِ السَّعِيرِ ☆ إِنَّ الَّذِينَ يَخْشَوْنَ رَبَّهُمْ بِالْغَيْبِ لَهُمْ مَغْفِرَةٌ وَأَجْرٌ كَبِيرٌ ☆ وَأَسِرُّوا قَوْلَكُمْ أَوِ اجْهَرُوا بِهِ ۖ إِنَّهُ عَلِيمٌ بِذَاتِ الصُّدُورِ ☆ أَلَا يَعْلَمُ مَنْ خَلَقَ وَهُوَ اللَّطِيفُ الْخَبِيرُ ☆ هُوَ الَّذِي جَعَلَ لَكُمُ الْأَرْضَ ذَلُولًا فَامْشُوا فِي مَنَاكِبِهَا وَكُلُوا مِنْ رِزْقِهِ ۖ وَإِلَيْهِ النُّشُورُ ☆ أَأَمِنْتُمْ مَنْ فِي السَّمَاءِ أَنْ يَخْسِفَ بِكُمُ الْأَرْضَ فَإِذَا هِيَ تَمُورُ ☆ أَمْ أَمِنْتُمْ مَنْ فِي السَّمَاءِ أَنْ يُرْسِلَ عَلَيْكُمْ حَاصِبًا ۖ فَسَتَعْلَمُونَ كَيْفَ نَذِيرِ ☆ وَلَقَدْ كَذَّبَ الَّذِينَ مِنْ قَبْلِهِمْ فَكَيْفَ كَانَ نَكِيرِ ☆ أَوَلَمْ يَرَوْا إِلَى الطَّيْرِ فَوْقَهُمْ صَافَّاتٍ وَيَقْبِضْنَ ۚ مَا يُمْسِكُهُنَّ إِلَّا الرَّحْمَٰنُ ۚ إِنَّهُ بِكُلِّ شَىْءٍ بَصِيرٌ ☆ أَمَّنْ هَٰذَا الَّذِي هُوَ جُنْدٌ لَكُمْ يَنْصُرُكُمْ مِنْ دُونِ الرَّحْمَٰنِ ۚ إِنِ الْكَافِرُونَ إِلَّا فِي غُرُورٍ ☆ أَمَّنْ هَٰذَا الَّذِي يَرْزُقُكُمْ إِنْ أَمْسَكَ رِزْقَهُ ۚ بَلْ لَجُّوا فِي عُتُوٍّ وَنُفُورٍ ☆ أَفَمَنْ يَمْشِي مُكِبًّا عَلَىٰ وَجْهِهِ أَهْدَىٰ أَمَّنْ يَمْشِي سَوِيًّا عَلَىٰ صِرَاطٍ مُسْتَقِيمٍ ☆ قُلْ هُوَ الَّذِي أَنْشَأَكُمْ وَجَعَلَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۖ قَلِيلًا مَا تَشْكُرُونَ ☆ قُلْ هُوَ الَّذِي ذَرَأَكُمْ فِي الْأَرْضِ وَإِلَيْهِ تُحْشَرُونَ ☆ وَيَقُولُونَ مَتَىٰ هَٰذَا الْوَعْدُ إِنْ كُنْتُمْ صَادِقِينَ ☆ قُلْ إِنَّمَا الْعِلْمُ عِنْدَ اللهِ وَإِنَّمَا أَنَا نَذِيرٌ مُبِينٌ ☆ فَلَمَّا رَأَوْهُ زُلْفَةً سِيئَتْ وُجُوهُ الَّذِينَ كَفَرُوا وَقِيلَ هَٰذَا الَّذِي كُنْتُمْ بِهِ تَدَّعُونَ ☆ قُلْ أَرَأَيْتُمْ إِنْ أَهْلَكَنِيَ اللهُ وَمَنْ مَعِيَ أَوْ رَحِمَنَا فَمَنْ يُجِيرُ الْكَافِرِينَ مِنْ عَذَابٍ أَلِيمٍ ☆ قُلْ هُوَ الرَّحْمَٰنُ ءَامَنَّا بِهِ وَعَلَيْهِ تَوَكَّلْنَا ۖ فَسَتَعْلَمُونَ مَنْ هُوَ فِي ضَلَالٍ مُبِينٍ ☆ قُلْ أَرَأَيْتُمْ إِنْ أَصْبَحَ مَاؤُكُمْ غَوْرًا فَمَنْ يَأْتِيكُمْ بِمَاءٍ مَعِينٍ.
༄ནྱཾ༩ྀ༅✿❁࿐❁✿༄ནྱཾ༩ྀ༅
#رَبِّ_اغفِر_لِي_وللمُؤمِنينَ_والمُؤمنَات... 27 مرة.
((وِردٌ لاستِجَابَةِ الدعوة بإذنِ الله)) لمن دَاوَمَ عليه.
༄ནྱཾ༩ྀ༅✿❁࿐❁✿༄ནྱཾ༩ྀ༅
༅ ┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
@menarulhuda
አይ መሀመድ አወል አንጀት አርስ
አላህ ያቆይልን
«ለሊት የሚሉት ኸልዋ ሰርተናል፤
መጅሊስ የሚሉት ከሌ አንጥፈናል፤
ወንድም የሚሉት ክላሽ ይዘናል፣
ውዴታሚሉት መድፍ አጥምደናል፣
ሀድራየሚሉት ስቃ ጭነናል ፣
ሊቃ የሚሉት ክላሽ አዝለናል ፣
ቀንበጥ የሚሉት ጥይት ታጥቀናል፣
ያሲን የሚሉት ጨሬ ይዘናል፣
ይስተጂብ ለኩም አላህ ብሎናል ፣ ለምንድን ብለው ይነካኩናል፣ እንደውም እንዳው ሆድ
ይብሰናል»
---
መች ይገባዋል የኛ ጨዋታ
ጠዋት የለከፈው ትልቅ በሽታ
ይቅር ተወው መች ይሆናል ጓድ
አብዱየ ናቸው ፏ ፏ በሉ
@menarulhuda
አላህ ያቆይልን
«ለሊት የሚሉት ኸልዋ ሰርተናል፤
መጅሊስ የሚሉት ከሌ አንጥፈናል፤
ወንድም የሚሉት ክላሽ ይዘናል፣
ውዴታሚሉት መድፍ አጥምደናል፣
ሀድራየሚሉት ስቃ ጭነናል ፣
ሊቃ የሚሉት ክላሽ አዝለናል ፣
ቀንበጥ የሚሉት ጥይት ታጥቀናል፣
ያሲን የሚሉት ጨሬ ይዘናል፣
ይስተጂብ ለኩም አላህ ብሎናል ፣ ለምንድን ብለው ይነካኩናል፣ እንደውም እንዳው ሆድ
ይብሰናል»
---
መች ይገባዋል የኛ ጨዋታ
ጠዋት የለከፈው ትልቅ በሽታ
ይቅር ተወው መች ይሆናል ጓድ
አብዱየ ናቸው ፏ ፏ በሉ
@menarulhuda
🌈🌹🌼
🌻🌻💐💐💐🌻🌻
🌻🌺 እንኳን 🌺🌻
🌻🌹ደስ አላችሁ 🌹🌻
🌻🌻🌾🌾🌾🌻🌻አስደሳች ዜና‼️ በታዋቂው እና ተወዳጁ መናሩል ሁዳ inshad group የተከፈተ በአይነቱ ልዩ የሆነ Menarulhuda neshida & menzuma tube የተሰኘ ምርጥ ቻናል @menarulhudatube
💽🎧 አዳዲስ ነሺዳ እና መንዙማወች
🎤🕌 ኢስላማዊ ይዘታቸውን የጠበቁ ቀልዶች
🌍🕌 islamic world fact
🌌🍥 ማራኪ እና አዝናኝ የሆኑ ፕሮግራሞችም ይለቀቃሉ በእውነት ይወዱታል
➤➣➢ሊንኩን በመጫን Join ያድርጉ 🌺🌺እነዳያመልጥዎ share share ማድረጎን አይርሱ አሁኑኑ Join Join 👏👏➢➣➤ @menarulhudatube
🌻🌻💐💐💐🌻🌻
🌻🌺 እንኳን 🌺🌻
🌻🌹ደስ አላችሁ 🌹🌻
🌻🌻🌾🌾🌾🌻🌻አስደሳች ዜና‼️ በታዋቂው እና ተወዳጁ መናሩል ሁዳ inshad group የተከፈተ በአይነቱ ልዩ የሆነ Menarulhuda neshida & menzuma tube የተሰኘ ምርጥ ቻናል @menarulhudatube
💽🎧 አዳዲስ ነሺዳ እና መንዙማወች
🎤🕌 ኢስላማዊ ይዘታቸውን የጠበቁ ቀልዶች
🌍🕌 islamic world fact
🌌🍥 ማራኪ እና አዝናኝ የሆኑ ፕሮግራሞችም ይለቀቃሉ በእውነት ይወዱታል
➤➣➢ሊንኩን በመጫን Join ያድርጉ 🌺🌺እነዳያመልጥዎ share share ማድረጎን አይርሱ አሁኑኑ Join Join 👏👏➢➣➤ @menarulhudatube
شيخ علي سمان ياجمال
👉እስኪ ዛሬ ይሄንን ሙሂብ❤️ የረሱል አፍቃሪ 🌼 ሀድራውን እየሰማችሁ ኃሚሱን ዱአ አድርጉ
አህባቦቸ አገራችን ከወሀብያ የፀዳች እንድትሆንልን ፊክር አድርገን ዱአ እናድርግ !
እስኪ አስቡት ምን ሀያት አለ ወሀብያ የሸሆቻችንን ያን እሚያምረውን መንገድ አጥፍተውብን😥
ውሀብያን ከአገራችን ስሯን ንቅቅቅል ያድርጋት በሀበሻ ወልዬች ይሁንበት አቦ!
@menarulhuda
👉እስኪ ዛሬ ይሄንን ሙሂብ❤️ የረሱል አፍቃሪ 🌼 ሀድራውን እየሰማችሁ ኃሚሱን ዱአ አድርጉ
አህባቦቸ አገራችን ከወሀብያ የፀዳች እንድትሆንልን ፊክር አድርገን ዱአ እናድርግ !
እስኪ አስቡት ምን ሀያት አለ ወሀብያ የሸሆቻችንን ያን እሚያምረውን መንገድ አጥፍተውብን😥
ውሀብያን ከአገራችን ስሯን ንቅቅቅል ያድርጋት በሀበሻ ወልዬች ይሁንበት አቦ!
@menarulhuda
☪ አሰላሙአለይኩም ውድ የመናሩል ሁዳ እህት ወንድሞቸ...
ዛሬ ሀይቅ ሰርግና ምላሿ ነበር ፍንድቅ ፍንድቅድቅ ብላ ዋለች ዛሬ ሀይቅ ላይ ያልተደሰተ ይኖራል..
እንጃ ምን አልባት የኢብሊስ ጭፍራዎች እርር😡 እርርር👹👹 ብለውባት ይሆናል
🌼🌼አጂብ እኮ ነው 《የሀይቅ》 መሬት አሏህ ያደላት...
❤️እንደ ሸህ አህመድ ቀጣኒት ያሉ የሚናገሩት ቃላት ከብረት የከበደ ከማር የጣፈጠ መግለፅ በማልችለው ቃላት የሚገለፁ እንቁ ዳይመንድ
የተቅዋው ፣ የዝህድናው አውራ ፣ የአሪፎቹ ምትክ..
❤️እንደ ሸህ አብዱላህ ዘይን ያሉ፦ ምክራቸው ጀሰድን ሳይሆን ሩህን የሚያቀልጥ ፣ የሩህ ወዝ ፣ ለቀልብ ማፅጃ ሳሙና
የኢልም ካዝና ፣ የሀዲሱ ፣ ሊቅ ፣ ጥቁሩ ዳይመንድ
❤️እንደ ኡስታዝ አህመድ ኑር ያሉ፦
ፈገግታቸው ብቻ ልብን እሚማርክ ፣ ትምርታቸው ቀልብን ሰርስሮ ሰራስሮ ለቀልብ ስንቅ እሚሆን ፣ የተፍሲሩ ምሁር ፣ የመስጅዱ ጌጥ
ኧረ ኧረ ስንቱ ይሄን ሁሉ ጉድ አሪፍ ችላ መያዟ መቸም "ላያስችል አይሰጥም" ሁኖ ነው ነገሩ
ታዲያ ዛሬ ይሄ ሁላ አሪፍ ተገናኝቶ ሲንደቀደቁበት 🔊 ኢልሙን እንደ አባይ ሲያፈሱት ማየት ምንኛ መታደል ነው አልሀምዱሊላህ ❗️❗️❗️
ይሄ አልበቃ ብሎ
1⃣ እነ ሸህ ቃሲም ታጁዲን የ ኢልሙ እና የእውቀቱ ደረጃ በ አራቱ መዝሀብ ሸህ በሆኑት አባቱ ሸህ ታጁዲን አንደበት የተመሰከረለት
2⃣ እነ ሸህ አህመድ ዘይን የደሴው አሊም
3⃣ እነ ሸህ ሸህ አህመድ ቻግኒ ከብዙ ጥቂቶቹ ናቸው
❤️❤️❤️❤️ኡስታዝ አምባሳደር ሀሰን ታጁ በስራ ምክኒያት መገኘት ባይችልም በእነዚያ ማር በሆኑ ድምፆቹ ቢሰሙት በማይሰለቸው አንደበቱ በስልክ ረዘም ላለ ደይቃ መሹራውን ሲጀምረው ሁሉም ሰው ጥልቅ ስሜት ውስጥ ገብቶ እምባ ያስመጣ ነበር😥😍😍
ይሄ ሁላ አውራ የኢስላም ጋሻ ሀይቅን ሞሽረዋት ዋሉ የዛሬው ቀን ታሪካዊ ቀን ናት አልሀምዱሊላህ
🙏ያረቢ ስንኖርም በአሪፎቹ በሷሊሆቹ መንገድ ስንሞትም በአሪፎቹ መንገድ አድርገን የሸሆቹ ወዳጅ የነብዩ አፍቃሪ ያድርገን...
*********************************
@menarulhuda
@menarulhuda
ዛሬ ሀይቅ ሰርግና ምላሿ ነበር ፍንድቅ ፍንድቅድቅ ብላ ዋለች ዛሬ ሀይቅ ላይ ያልተደሰተ ይኖራል..
እንጃ ምን አልባት የኢብሊስ ጭፍራዎች እርር😡 እርርር👹👹 ብለውባት ይሆናል
🌼🌼አጂብ እኮ ነው 《የሀይቅ》 መሬት አሏህ ያደላት...
❤️እንደ ሸህ አህመድ ቀጣኒት ያሉ የሚናገሩት ቃላት ከብረት የከበደ ከማር የጣፈጠ መግለፅ በማልችለው ቃላት የሚገለፁ እንቁ ዳይመንድ
የተቅዋው ፣ የዝህድናው አውራ ፣ የአሪፎቹ ምትክ..
❤️እንደ ሸህ አብዱላህ ዘይን ያሉ፦ ምክራቸው ጀሰድን ሳይሆን ሩህን የሚያቀልጥ ፣ የሩህ ወዝ ፣ ለቀልብ ማፅጃ ሳሙና
የኢልም ካዝና ፣ የሀዲሱ ፣ ሊቅ ፣ ጥቁሩ ዳይመንድ
❤️እንደ ኡስታዝ አህመድ ኑር ያሉ፦
ፈገግታቸው ብቻ ልብን እሚማርክ ፣ ትምርታቸው ቀልብን ሰርስሮ ሰራስሮ ለቀልብ ስንቅ እሚሆን ፣ የተፍሲሩ ምሁር ፣ የመስጅዱ ጌጥ
ኧረ ኧረ ስንቱ ይሄን ሁሉ ጉድ አሪፍ ችላ መያዟ መቸም "ላያስችል አይሰጥም" ሁኖ ነው ነገሩ
ታዲያ ዛሬ ይሄ ሁላ አሪፍ ተገናኝቶ ሲንደቀደቁበት 🔊 ኢልሙን እንደ አባይ ሲያፈሱት ማየት ምንኛ መታደል ነው አልሀምዱሊላህ ❗️❗️❗️
ይሄ አልበቃ ብሎ
1⃣ እነ ሸህ ቃሲም ታጁዲን የ ኢልሙ እና የእውቀቱ ደረጃ በ አራቱ መዝሀብ ሸህ በሆኑት አባቱ ሸህ ታጁዲን አንደበት የተመሰከረለት
2⃣ እነ ሸህ አህመድ ዘይን የደሴው አሊም
3⃣ እነ ሸህ ሸህ አህመድ ቻግኒ ከብዙ ጥቂቶቹ ናቸው
❤️❤️❤️❤️ኡስታዝ አምባሳደር ሀሰን ታጁ በስራ ምክኒያት መገኘት ባይችልም በእነዚያ ማር በሆኑ ድምፆቹ ቢሰሙት በማይሰለቸው አንደበቱ በስልክ ረዘም ላለ ደይቃ መሹራውን ሲጀምረው ሁሉም ሰው ጥልቅ ስሜት ውስጥ ገብቶ እምባ ያስመጣ ነበር😥😍😍
ይሄ ሁላ አውራ የኢስላም ጋሻ ሀይቅን ሞሽረዋት ዋሉ የዛሬው ቀን ታሪካዊ ቀን ናት አልሀምዱሊላህ
🙏ያረቢ ስንኖርም በአሪፎቹ በሷሊሆቹ መንገድ ስንሞትም በአሪፎቹ መንገድ አድርገን የሸሆቹ ወዳጅ የነብዩ አፍቃሪ ያድርገን...
*********************************
@menarulhuda
@menarulhuda
⬆️
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ መሀመድ አሚን ጀማል ያቀረቡት የስራ መልቀቂያ በጉባኤው ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል። ፕሬዚዳንቱ ዛሬ እየተካሄደ ባለው ጉባኤ በጤና ችግር ምክንያት ከዚህ ቀደም ያቀረቡት የስራ መልቀቂያ ተቀባይነት ያገኝ ዘንድ ጥያቄ ቢያቀርቡም ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል።
የመደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ አባላቱ እስካሁን በጥሩ መንገድ ሲመሩት የነበረውን ተቋም ምርጫ እስከሚካሄድ አልያም በቀጣይ ረቡዕ በሚካሄደው ሀገራዊ ጉባኤ መጅሊሱን የተመለከቱ ውሳኔዎች እስከሚታወቁ በሃላፊነታቸው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል።
የጤናቸው ጉዳይ አሳሳቢ ቢሆንም በሙስሊሙ ማህበረሰብ ዘንድ የተጣለባቸውን ሃይማኖታዊ ሃላፊነት እየተወጡ እንዲቀጥሉም አባላቱ ጥያቄ አቅርበዋል።
በመጨረሻም ጉባኤው ፕሬዚዳንቱ በሃላፊነታቸው እንዲቀጥሉ ወስኗል። ጉባኤው በመድረኩ በተቋሙ ውስጥ የሚካሄደውን ለውጥ የሚመሩ 10 አባላት ያሉትን ኮሚቴም አዋቅሯል።
Via FBC
@menarulhuda
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ መሀመድ አሚን ጀማል ያቀረቡት የስራ መልቀቂያ በጉባኤው ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል። ፕሬዚዳንቱ ዛሬ እየተካሄደ ባለው ጉባኤ በጤና ችግር ምክንያት ከዚህ ቀደም ያቀረቡት የስራ መልቀቂያ ተቀባይነት ያገኝ ዘንድ ጥያቄ ቢያቀርቡም ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል።
የመደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ አባላቱ እስካሁን በጥሩ መንገድ ሲመሩት የነበረውን ተቋም ምርጫ እስከሚካሄድ አልያም በቀጣይ ረቡዕ በሚካሄደው ሀገራዊ ጉባኤ መጅሊሱን የተመለከቱ ውሳኔዎች እስከሚታወቁ በሃላፊነታቸው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል።
የጤናቸው ጉዳይ አሳሳቢ ቢሆንም በሙስሊሙ ማህበረሰብ ዘንድ የተጣለባቸውን ሃይማኖታዊ ሃላፊነት እየተወጡ እንዲቀጥሉም አባላቱ ጥያቄ አቅርበዋል።
በመጨረሻም ጉባኤው ፕሬዚዳንቱ በሃላፊነታቸው እንዲቀጥሉ ወስኗል። ጉባኤው በመድረኩ በተቋሙ ውስጥ የሚካሄደውን ለውጥ የሚመሩ 10 አባላት ያሉትን ኮሚቴም አዋቅሯል።
Via FBC
@menarulhuda
የራያዉ የዒልም ንጉስ ጀማሉዲን አል-ዐኒ አንድ ዜና ደረሳቸዉ ። ይህ ዜና ለርሳቸዉም ሆነ ለደረሶቻቸዉ እንቅልፍ የሚነሳ ነበር ። የዜናዉ ጭብጥ አንድ ታላቅ እንግዳ በምጽዋ ወደብ በኩል አድርጎ ወደ ሀበሻ መግባቱን የሚያበስር ነዉ ።
💙💚❤️💚❤️💚❤️💚💜
እንግዳዉ በክብር ታጅቦ ከጥቂት ቀናት በኋላ በራያ በኩል አልፎ ወደመሀል አገር ይዘልቃል፡፡ ይህ ታላቅ እንግዳ በራያ ማለፉ ለርሷም ለነዋሪዎቿም ትልቅ ክብር ነዉ ፡፡ እናም ወሬዉ ባጭር ጊዜ ዉስጥ ለራያ ሙስሊሞች ተሰራጨ ። ሁሉም በደስታና በናፍቆት ሰከረ ፤ እንግዳዉን ለመቀበል መሰናዶ ያዘ ። እንግዳዉ ራያ የሚደርስበት ቀን ታወቀ ። ታላቁ ዐሊም ክተት አወጁ ። የዚያን ቀን ወንዱ በነጭ ጀለቢያ ፣ ኮፍያና ጥምጣም ተሸልሞ ፣ ሴቶችም በጉፍታና በነጠላ አጊጠዉ እንግዳዉን ለመቀበል ተመሙ ። የዒልሙ ንጉስ በደረሶቻቸዉ ታጅበዉ ታድመዋል ። መንዙማዉ ይስገመገማል፤ ሴቶች እልልታዉን ያቀልጡታል ።
እንግዳዉ ራያ ሲደርስ ምድር ቁና ሆነች ። በሕዝብ አጀብ ጥቂት እንዲያርፍ ተደርጎ ወደመዳረሻዉ በእልልታ ተሸኘ ።
☘🌷☘🌷☘🌷☘
ይህ ታላቅ እንግዳ የኢማመል ቡኻሪ የሀዲስ መድብል የሆነዉ «ሶሂሁል ቡኻሪ» ኪታብ ነበር።
🍀🍀🍀🍀
#የኢቅራዕ_ትውልድ፣
@menarulhuda
💙💚❤️💚❤️💚❤️💚💜
እንግዳዉ በክብር ታጅቦ ከጥቂት ቀናት በኋላ በራያ በኩል አልፎ ወደመሀል አገር ይዘልቃል፡፡ ይህ ታላቅ እንግዳ በራያ ማለፉ ለርሷም ለነዋሪዎቿም ትልቅ ክብር ነዉ ፡፡ እናም ወሬዉ ባጭር ጊዜ ዉስጥ ለራያ ሙስሊሞች ተሰራጨ ። ሁሉም በደስታና በናፍቆት ሰከረ ፤ እንግዳዉን ለመቀበል መሰናዶ ያዘ ። እንግዳዉ ራያ የሚደርስበት ቀን ታወቀ ። ታላቁ ዐሊም ክተት አወጁ ። የዚያን ቀን ወንዱ በነጭ ጀለቢያ ፣ ኮፍያና ጥምጣም ተሸልሞ ፣ ሴቶችም በጉፍታና በነጠላ አጊጠዉ እንግዳዉን ለመቀበል ተመሙ ። የዒልሙ ንጉስ በደረሶቻቸዉ ታጅበዉ ታድመዋል ። መንዙማዉ ይስገመገማል፤ ሴቶች እልልታዉን ያቀልጡታል ።
እንግዳዉ ራያ ሲደርስ ምድር ቁና ሆነች ። በሕዝብ አጀብ ጥቂት እንዲያርፍ ተደርጎ ወደመዳረሻዉ በእልልታ ተሸኘ ።
☘🌷☘🌷☘🌷☘
ይህ ታላቅ እንግዳ የኢማመል ቡኻሪ የሀዲስ መድብል የሆነዉ «ሶሂሁል ቡኻሪ» ኪታብ ነበር።
🍀🍀🍀🍀
#የኢቅራዕ_ትውልድ፣
@menarulhuda