Life-long Learning and Development (LLD)
302 subscribers
197 photos
62 files
306 links
This is a peer group engaged in lifelong learning and a stream of highly relevant contents and opportunities that are essential ingredients for a successful community.We shall be sharing relevant information in Science, Technology, the Economy an Business
Download Telegram
📢We’re Hiring!📢

Join our team at Alliance Ethio-Française as an Administrator! If you’re organized and ready to support our mission, we’d love to hear from you.

📩 Apply now at: https://www.allianceaddis.org/join-our-team/
🎉 አስደሳች ዜና! ለ4ኛው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል የጥበብ ሥራዎች ውድድር ማስገቢያ የመጨረሻ ቀን ተራዘመ!

በኪነጥበብ ሥራዎ ሰብአዊ መብቶች ባህል የሆኑባት ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ የበኩልዎን አስተዋጽዖ ያበርክቱ! ይሸለሙ!

የተራዘመው የመወዳደሪያ ኪነጥበብ ሥራዎችን ማስገቢያ የመጨረሻ ቀን:- ኅዳር 07 ቀን 2017 ዓ.ም.

ውድድሩ ከጥቅምት 1 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ በ11 ከተሞች እየተካሄደ ይገኛል።

📸🎨 የውድድር ቦታዎች፣ ዘርፎች እና ጭብጦች፡-

* አዲስ አበባ፡- የፎቶግራፍ እና የሥነ ጽሑፍ ውድድር - የሴቶች ሕይወት እና በቂ ምግብና ውሃ የማግኘት መብቶች
* አዳማ:- ፎቶግራፍ - በቂ ምግብና ውሃ የማግኘት መብቶች
* አርባምንጭ:- ፎቶግራፍ - በቂ ምግብና ውሃ የማግኘት መብቶች
* አሶሳ:- ሥዕል - የሴቶች ሕይወት
* ባሕር ዳር:- ሥዕል - የሴቶች ሕይወት
* ሃዋሳ:- ፎቶግራፍ - በቂ ምግብና ውሃ የማግኘት መብቶች
* ጋምቤላ:- ሥዕል - የሴቶች ሕይወት
* ጅግጅጋ:- ፎቶግራፍ - በቂ ምግብና ውሃ የማግኘት መብቶች
* ጅማ:- ፎቶግራፍ - በቂ ምግብና ውሃ የማግኘት መብቶች
* መቀሌ:- ሥዕል - የሴቶች ሕይወት
* ሰመራ:- ሥዕል - በቂ ምግብና ውሃ የማግኘት መብቶች

🔗 ስለውድድሩ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ድረገጻችንን https://filmfest.ehrc.org/ ይጎብኙ ወይም 0973149236 ላይ ይደውሉልን
📢𝐄𝐱𝐜𝐢𝐭𝐢𝐧𝐠 𝐎𝐩𝐩𝐨𝐫𝐭𝐮𝐧𝐢𝐭𝐲 𝐀𝐥𝐞𝐫𝐭!📚🌍🇪🇺

Whether you're dreaming of an international education or just exploring options, this is your chance to make it happen.

Join us at the 𝐒𝐭𝐮𝐝𝐲 𝐢𝐧 𝐄𝐮𝐫𝐨𝐩𝐞 𝐅𝐚𝐢𝐫 𝟐𝟎𝟐𝟒 and explore countless educational opportunities in Europe 🇪🇺

📅𝐃𝐚𝐭𝐞: 9-10 December 2024
📍𝐋𝐨𝐜𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧: Kotebe University of Education (Gymnasium Hall)
⏲️𝐓𝐢𝐦𝐞: 9:00 am - 4:00 pm
🎟️𝐄𝐧𝐭𝐫𝐚𝐧𝐜𝐞: FREE!
❗️️𝐃𝐨𝐧'𝐭 𝐦𝐢𝐬𝐬 𝐨𝐮𝐭-𝐦𝐚𝐫𝐤 𝐲𝐨𝐮𝐫 𝐜𝐚𝐥𝐞𝐧𝐝𝐚𝐫𝐬!

European Union in Ethiopia
👍1😁1
Call for Volunteers!
👍1
📢 We're hiring!

EHRC Addis Ababa office is looking for 3 candidates:

Human Rights Officer, Women’s Rights (Deadline: Nov 27)
Human Rights Officer, Education & Personal Assistant (Deadline: Nov 29)

Apply at https://ehrc.org/jobs/. Join us in promoting human rights for ALL!
📢 Vacancy❗️

Join our team in Addis Abeba!

Deadline: December 23, 2024

Follow the link 👇 for more information.

https://www.swedenabroad.se/en/embassies/ethiopia-addis-abeba/current/current-vacancies/national-program-officer-peaceful-and-inclusive-societies/