Forwarded from 💛 የ መዝሙር ግጥሞች 💛 (Gedion)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሰላም የእግዚአብሔር ቤተሰቦች
👉 የመስቀል አደባባይ ጉዳይ አሁንም #ትኩረትን ያሻል!
👉 አሁንም እጃቸውንም አይናቸውንም ከመስቀል አደባባይ ላይ አላነሱም!! ይባስ ብለው በGoogle map ላይ "መስቀል አደባባይ ወይም ኢድ አደባባይ" በማለት ነገሩን የማወሳሰብ ስራ በመስራት ላይ ይገኛሉ።
😇 ከምንግዜውም በላይ አንድነታችን የሚያስፈልግበት ሰዓት ላይ እንገኛለን። ይህንን "ኢድ አደባባይ" ለማለት ዳር ዳር የተባለለትን ሴራ ለማክሸፍ በጋራ እንቁም!
ይህንን ያድርጉ!
1)Google map ይክፈቱ
2)ቦታ በመፈለጊያው ላይ "Meskel square" ብለው ይፈልጉ
3)"Direction" ከሚለው ስር ወደላይ በማድረግ "Suggest an edit" የሚለውን ይጫኑ
4)"መስቀል አደባባይ ወይም ኢድ አደባባይ" የተባለውን በመምረጥ "መስቀል አደባባይ" በማለት ያስተካክሉ
5)"Category" ከሚለው ምርጫ ውስጥ "place of worship" የሚለውን ይምረጡ
6) በመጨረሻም ከላይ ▶️ የNext ምልክቷን ይጫኑ
ከዚህ በኃላ ለGoogle የስም ማስተካከያ እንዲደረግ መልዕክት መላክዎን የሚገልጽ ማረጋገጫ ይመጣልዎታል።
ስለቤተክርስቲያንና ማምለኪያ ቦታዎቿ ዝም አንልም!!!
ስለቤተክርስቲያን ስትሉ ለምታውቋቸው ኦርቶዶክሳዊያን በሙሉ መልዕክቱን ከዚህ በላይ ከተያያዘው ምስል ጋር ያጋሩ!
👉 የመስቀል አደባባይ ጉዳይ አሁንም #ትኩረትን ያሻል!
👉 አሁንም እጃቸውንም አይናቸውንም ከመስቀል አደባባይ ላይ አላነሱም!! ይባስ ብለው በGoogle map ላይ "መስቀል አደባባይ ወይም ኢድ አደባባይ" በማለት ነገሩን የማወሳሰብ ስራ በመስራት ላይ ይገኛሉ።
😇 ከምንግዜውም በላይ አንድነታችን የሚያስፈልግበት ሰዓት ላይ እንገኛለን። ይህንን "ኢድ አደባባይ" ለማለት ዳር ዳር የተባለለትን ሴራ ለማክሸፍ በጋራ እንቁም!
ይህንን ያድርጉ!
1)Google map ይክፈቱ
2)ቦታ በመፈለጊያው ላይ "Meskel square" ብለው ይፈልጉ
3)"Direction" ከሚለው ስር ወደላይ በማድረግ "Suggest an edit" የሚለውን ይጫኑ
4)"መስቀል አደባባይ ወይም ኢድ አደባባይ" የተባለውን በመምረጥ "መስቀል አደባባይ" በማለት ያስተካክሉ
5)"Category" ከሚለው ምርጫ ውስጥ "place of worship" የሚለውን ይምረጡ
6) በመጨረሻም ከላይ ▶️ የNext ምልክቷን ይጫኑ
ከዚህ በኃላ ለGoogle የስም ማስተካከያ እንዲደረግ መልዕክት መላክዎን የሚገልጽ ማረጋገጫ ይመጣልዎታል።
ስለቤተክርስቲያንና ማምለኪያ ቦታዎቿ ዝም አንልም!!!
ስለቤተክርስቲያን ስትሉ ለምታውቋቸው ኦርቶዶክሳዊያን በሙሉ መልዕክቱን ከዚህ በላይ ከተያያዘው ምስል ጋር ያጋሩ!
✝መንፈሳዊ ህይወት✝
ክብረ ቅድሳን እና አስሩ ማዕረጋት ክፍል ሁለት <አፍቅርዎ ለእግዚአብሔር ኵልክሙ ጻድቃኑ እስመ ጽድቀ የኀሥሥ እግዚአብሔር፤ ቅዱሳን፣ እውነትን ይዛችሁ ትሕትናን ተላብሳችሁ እግዚአብሔርን ውደዱት፡፡ እግዚአብሐር እውነትን፣ ትሕትናን ይወዳልና፤›› (መዝ. ፴፥፳፫) ተብሎ እንደ ተጻፈ፣ የቅዱሳን ፍሬ ትሕትና ነው፡፡ በዓይነ ሕሊናቸው ፈጣሪያቸውን፣ በዓይነ ሥጋቸው የእነርሱን ምንነት እንደዚሁም የዓለምን ከንቱነት…
✝ክብረ ቅድሳን እና አስሩ ማዕረጋት ክፍል ሶስት✝
ቅዱሳን በዚህ ዓለም ይጠበቡበታል፤ ወጥተው ወርደው ሰውነታቸውን ከስስት፣ ኃጢአት ጠብቀው ለወዲያኛው ዓለም ደግሞ በትዕግሥት ደጅ ይጠኑበታል፡፡ ‹‹ፈሪሃ እግዚአብሔር ትፍሥሕተ ልብ ውእቱ ወይሁብ ሐሤተ ወያስተፌሥሕ ወያነውኅ መዋዕለ ሕይወት ለፈራሄ እግዚአብሔር ይሤኒ ደኃሪቱ ወይትባረክ ዕለተ ሞቱ፤ እግዚአብሔርን መፍራት የልብ ደስታ ነው፡፡ ፍጹም የሥጋና የነፍስን ደስታ ይሰጣል፤ በሕይወትም ያኖራል፡፡ እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው ፍጻሜው ያምርለታል፡፡ እንደ ኢዮብ ከደዌው ተፈውሶ ልጅ የልጅ ልጅ አይቶ ይሞታል፤›› ተብሎ እንደ ተጻፈው ይህ ዂሉ በረከት የቅዱሳን ፍሬ ነው (ኢዮብ ፴፩፥፲፮)፡፡
ቅዱሳን በሚሠሩት ሥራ በያዙት ቅን መንገድ፣ ኢዮባዊ ትዕግሥት፣ አብርሃማዊ ኂሩት፣ ይስሐቃዊ ፈቃደኝነት፣ ያዕቆባዊ ቅን አገልግሎት፣ ዮሴፋዊ ኀዳጌ በቀልነት ሙሴአዊ ለወገን ተቆርቋሪነት እየጨመሩ በመኖራቸው የፈጣሪአቸው ኃይልና ጌትነት እንደዚሁም የድንቅ ሥራው መገለጫዎች ይኾናሉ፡፡ በጸጋ ላይ ጸጋ እየተጨመረላቸው ወደ ዐሥሩ መዓርጋት ይወጣሉ፡፡ ማዕረጋቸውንም ከዚህ ላይ ይናገሩታል፡፡ ዐሥሩ መዓርጋት የሚባሉት በሦስት ይከፈላሉ፡፡ ሦስቱ የንጽሐ ሥጋ መዓርጋት፣ አራቱ የንጽሐ ነፍስ መዓርጋት፣ እና ሦስቱ የንጽሐ ልቡና መዓርጋት ናቸው፡፡
💠ሦስቱ የንጽሐ ሥጋ መዓርጋት የሚባሉት፡- ጽማዌ፣ ልባዌ እና ጣዕመ ዝማሬ ናቸው፡፡
💠አራቱ የንጽሐ ነፍስ መዓርጋት፡- አንብዕ፣ ኵነኔ፣ ፍቅር እና ሑሰት ናቸው፡፡
💠ሦስቱ የንጽሐ ልቡና መዓርጋት ደግሞ፡- ንጻሬ መላእክት፣ ተሰጥሞ እና ከዊነ እሳት (ነጽሮተ ሥሉስ ቅዱስ) ናቸው፡፡ በጠቅላላው ዐሥር ይኾናሉ፡፡
ይቀጥላል....
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ቅዱሳን በዚህ ዓለም ይጠበቡበታል፤ ወጥተው ወርደው ሰውነታቸውን ከስስት፣ ኃጢአት ጠብቀው ለወዲያኛው ዓለም ደግሞ በትዕግሥት ደጅ ይጠኑበታል፡፡ ‹‹ፈሪሃ እግዚአብሔር ትፍሥሕተ ልብ ውእቱ ወይሁብ ሐሤተ ወያስተፌሥሕ ወያነውኅ መዋዕለ ሕይወት ለፈራሄ እግዚአብሔር ይሤኒ ደኃሪቱ ወይትባረክ ዕለተ ሞቱ፤ እግዚአብሔርን መፍራት የልብ ደስታ ነው፡፡ ፍጹም የሥጋና የነፍስን ደስታ ይሰጣል፤ በሕይወትም ያኖራል፡፡ እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው ፍጻሜው ያምርለታል፡፡ እንደ ኢዮብ ከደዌው ተፈውሶ ልጅ የልጅ ልጅ አይቶ ይሞታል፤›› ተብሎ እንደ ተጻፈው ይህ ዂሉ በረከት የቅዱሳን ፍሬ ነው (ኢዮብ ፴፩፥፲፮)፡፡
ቅዱሳን በሚሠሩት ሥራ በያዙት ቅን መንገድ፣ ኢዮባዊ ትዕግሥት፣ አብርሃማዊ ኂሩት፣ ይስሐቃዊ ፈቃደኝነት፣ ያዕቆባዊ ቅን አገልግሎት፣ ዮሴፋዊ ኀዳጌ በቀልነት ሙሴአዊ ለወገን ተቆርቋሪነት እየጨመሩ በመኖራቸው የፈጣሪአቸው ኃይልና ጌትነት እንደዚሁም የድንቅ ሥራው መገለጫዎች ይኾናሉ፡፡ በጸጋ ላይ ጸጋ እየተጨመረላቸው ወደ ዐሥሩ መዓርጋት ይወጣሉ፡፡ ማዕረጋቸውንም ከዚህ ላይ ይናገሩታል፡፡ ዐሥሩ መዓርጋት የሚባሉት በሦስት ይከፈላሉ፡፡ ሦስቱ የንጽሐ ሥጋ መዓርጋት፣ አራቱ የንጽሐ ነፍስ መዓርጋት፣ እና ሦስቱ የንጽሐ ልቡና መዓርጋት ናቸው፡፡
💠ሦስቱ የንጽሐ ሥጋ መዓርጋት የሚባሉት፡- ጽማዌ፣ ልባዌ እና ጣዕመ ዝማሬ ናቸው፡፡
💠አራቱ የንጽሐ ነፍስ መዓርጋት፡- አንብዕ፣ ኵነኔ፣ ፍቅር እና ሑሰት ናቸው፡፡
💠ሦስቱ የንጽሐ ልቡና መዓርጋት ደግሞ፡- ንጻሬ መላእክት፣ ተሰጥሞ እና ከዊነ እሳት (ነጽሮተ ሥሉስ ቅዱስ) ናቸው፡፡ በጠቅላላው ዐሥር ይኾናሉ፡፡
ይቀጥላል....
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
💕ቅዱስ አቡነ ሺኖዳ💕
💠ማንነትህን ማወቅ💠
👉ተወዳጁ ወንድሜ ሆይ! ኃይለኛ ነኝ ብለህ ታስባለህን?
👉 ካሰብህ ይህን ኃይልህን ከየት አመጣኸው?
👉 አንተ አመድና ትቢያ ጎስቋላና ምስኪን ስለሆንህ ይህ ኃይል የአንተ አይደለም።
👉 ይህ ኃይል ከሌላ ሰው ያገኘኸውም አይደለም ከእግዚአብሔር እንጂ።
👉ክብርና ምሥጋና ለእርሱ ይሁንና ኃያል እርሱ ብቻ ነው፡ ኃይልም ሁሉ የሚገኘው ከእርሱ ብቻ ነው።
👉 ያንተስ ኃይል ከእግዚአብሔር አይደለምን?
👉ከሆነ ለምን ትታበያለህ?
👉 ለምንስ ትኩራራለህ?
👉 የእግዚአብሔርንስ ኃይል እርሱን ለማገልገል ካልሆነ ለሌላ ለምን ታውለዋለህ?
👉ስለዚህ ሊከበር የሚፈልግ ቢኖር በእግዚአብሔር ይክበር።
👉እርሱ ከክብር ሁሉ በላይ የሆነና ለምንከብርበት ነገር ሁሉ ምንጩ ነውና።
👉በእግዚአብሔር ኃይለኛ ሆነህ በተፈጥሮህ ደካማ ብትሆን ከሐዋርያው ከቅዱስ ጳውሎስ ጋር እንዲህ በል።
👉"እንግዲህ የክርስቶስ ኃይል ያድርብኝ ዘንድ በብዙ ደስታ በድካሜ ልመካ እወዳለሁ።
👉 ስለዚህ ስለ ክርስቶስ በድካም በመንገላታትም በችግርም በስደትም በጭንቀትም ደስ ይለኛል፤ ስደክም ያን ጊዜ ኃይለኛ ነኝና።" 2ኛ ቆሮ 12:9-10
ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
💠ማንነትህን ማወቅ💠
👉ተወዳጁ ወንድሜ ሆይ! ኃይለኛ ነኝ ብለህ ታስባለህን?
👉 ካሰብህ ይህን ኃይልህን ከየት አመጣኸው?
👉 አንተ አመድና ትቢያ ጎስቋላና ምስኪን ስለሆንህ ይህ ኃይል የአንተ አይደለም።
👉 ይህ ኃይል ከሌላ ሰው ያገኘኸውም አይደለም ከእግዚአብሔር እንጂ።
👉ክብርና ምሥጋና ለእርሱ ይሁንና ኃያል እርሱ ብቻ ነው፡ ኃይልም ሁሉ የሚገኘው ከእርሱ ብቻ ነው።
👉 ያንተስ ኃይል ከእግዚአብሔር አይደለምን?
👉ከሆነ ለምን ትታበያለህ?
👉 ለምንስ ትኩራራለህ?
👉 የእግዚአብሔርንስ ኃይል እርሱን ለማገልገል ካልሆነ ለሌላ ለምን ታውለዋለህ?
👉ስለዚህ ሊከበር የሚፈልግ ቢኖር በእግዚአብሔር ይክበር።
👉እርሱ ከክብር ሁሉ በላይ የሆነና ለምንከብርበት ነገር ሁሉ ምንጩ ነውና።
👉በእግዚአብሔር ኃይለኛ ሆነህ በተፈጥሮህ ደካማ ብትሆን ከሐዋርያው ከቅዱስ ጳውሎስ ጋር እንዲህ በል።
👉"እንግዲህ የክርስቶስ ኃይል ያድርብኝ ዘንድ በብዙ ደስታ በድካሜ ልመካ እወዳለሁ።
👉 ስለዚህ ስለ ክርስቶስ በድካም በመንገላታትም በችግርም በስደትም በጭንቀትም ደስ ይለኛል፤ ስደክም ያን ጊዜ ኃይለኛ ነኝና።" 2ኛ ቆሮ 12:9-10
ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
.ክብረ ቅድሳን እና አስሩ ማዕረጋት
የንጽሐ ሥጋ መዓርጋት
፩ኛ መዓርገ ጽማዌ
ይህ የመጀመሪያው መዓርግ ነው፡፡ በዚህ መዓርግ ማስተዋል፣ ውስጣዊ ትዕግሥት፣ ውስጣዊ ትሕትና፣ ውስጣዊ የራስ ሚዛንን ይዞ ማሰላሰል ይጀምራል፡፡ ቅዱሳን ከዚህ መዓርግ ሲደርሱ እግዚአብሔርን ብቻ መዘከር ይችሉ ዘንድ የዚህን ዓለም ውጣ ውረድ ከማውራት ይከለከላሉ፡፡ በዚህ መዓርግ ላይ ሳሉ መላእክት ሲወጡና ሲወርዱ ያየሉ፡፡ ነገር ግን ለምን እንደሚወጡና እንደሚወርዱ አያውቁም፡፡ ዮሐንስ ሐፂር የሰፋውን ስፌት ገበያ ላይ ለመሸጥ ተቀምጦ እያለ በተመስጦ ቅዱስ ሚካኤልንና ቅዱስ ገብርኤልን እንደዚሁም ሌሎች መላእክትን በየመዓርጋቸው እያየ ያደንቅ ነበር፡፡ ስፌቱን የሚገዛ ሰው ቁሞ ‹‹እንቅቡ ዋጋው ስንት ነው?›› ብሎ ሲጠይቀው እርሱ የሚያየውን የሚያይ መስሎት ‹‹ሚካኤልኑ የዓቢ ወሚመ ገብርኤል ሚካኤል፤ ይበልጣል ወይስ ገብርኤል?›› ብሎ በአንክሮ ጠየቀው፡፡ ሰውየውም ‹‹ይኼስ እብድ ነው›› ብሎ ትቶት ሔዷል፡፡
ይቀጥላል...
#join or #share
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
የንጽሐ ሥጋ መዓርጋት
፩ኛ መዓርገ ጽማዌ
ይህ የመጀመሪያው መዓርግ ነው፡፡ በዚህ መዓርግ ማስተዋል፣ ውስጣዊ ትዕግሥት፣ ውስጣዊ ትሕትና፣ ውስጣዊ የራስ ሚዛንን ይዞ ማሰላሰል ይጀምራል፡፡ ቅዱሳን ከዚህ መዓርግ ሲደርሱ እግዚአብሔርን ብቻ መዘከር ይችሉ ዘንድ የዚህን ዓለም ውጣ ውረድ ከማውራት ይከለከላሉ፡፡ በዚህ መዓርግ ላይ ሳሉ መላእክት ሲወጡና ሲወርዱ ያየሉ፡፡ ነገር ግን ለምን እንደሚወጡና እንደሚወርዱ አያውቁም፡፡ ዮሐንስ ሐፂር የሰፋውን ስፌት ገበያ ላይ ለመሸጥ ተቀምጦ እያለ በተመስጦ ቅዱስ ሚካኤልንና ቅዱስ ገብርኤልን እንደዚሁም ሌሎች መላእክትን በየመዓርጋቸው እያየ ያደንቅ ነበር፡፡ ስፌቱን የሚገዛ ሰው ቁሞ ‹‹እንቅቡ ዋጋው ስንት ነው?›› ብሎ ሲጠይቀው እርሱ የሚያየውን የሚያይ መስሎት ‹‹ሚካኤልኑ የዓቢ ወሚመ ገብርኤል ሚካኤል፤ ይበልጣል ወይስ ገብርኤል?›› ብሎ በአንክሮ ጠየቀው፡፡ ሰውየውም ‹‹ይኼስ እብድ ነው›› ብሎ ትቶት ሔዷል፡፡
ይቀጥላል...
#join or #share
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
፪ኛ መዓርገ ልባዌ
መዓርገ ልባዌ፣ ማስተዋል፤ ልብ ማድረግ፤ አሰሙኝ እንጂ ስሙኝ አለማለት፤ ልማር እንጂ ላስተምር አለማለት፤ የተነገረው ትንቢትና ተግሣፅ ምዕዳን ዂሉ የራሱ እንደ ኾኑ መገመት፤ መመርመር፤ ዓይነ ሥጋን ከመጽሐፍ፣ ከሥነ ፍጥረት፣ ዓይነ ነፍስን ከምሥጢር ማዋል ነው፡፡ እንደዚሁም የእግዚአብሔርን ቸርነት ማድነቅ፣ ለሰው ልጅ ያደረገዉን ውለታ ማሰላሰል፣ ከሰማየ ሰማያት መውረዱን፣ ከሰው መወለዱን፣ በገዳም መጾሙን፣ መገረፉን፣ ሥጋውን መቍረሱን፣ ደሙን ማፍሰሱን፣ መሰቀሉን፣ መሞቱን፣ መቀበሩን፣ መነሣቱን፣ እያሰቡ ልብን በፍቅረ እግዚአብሔር፤ አንደበትን በመንፈሳዊ ሕይወት መስበር፤ ዓላማን በገጸ መስቀል (ትዕግሥት) መትከል የመሳሰሉት ናቸው፡፡
#join or #share
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
መዓርገ ልባዌ፣ ማስተዋል፤ ልብ ማድረግ፤ አሰሙኝ እንጂ ስሙኝ አለማለት፤ ልማር እንጂ ላስተምር አለማለት፤ የተነገረው ትንቢትና ተግሣፅ ምዕዳን ዂሉ የራሱ እንደ ኾኑ መገመት፤ መመርመር፤ ዓይነ ሥጋን ከመጽሐፍ፣ ከሥነ ፍጥረት፣ ዓይነ ነፍስን ከምሥጢር ማዋል ነው፡፡ እንደዚሁም የእግዚአብሔርን ቸርነት ማድነቅ፣ ለሰው ልጅ ያደረገዉን ውለታ ማሰላሰል፣ ከሰማየ ሰማያት መውረዱን፣ ከሰው መወለዱን፣ በገዳም መጾሙን፣ መገረፉን፣ ሥጋውን መቍረሱን፣ ደሙን ማፍሰሱን፣ መሰቀሉን፣ መሞቱን፣ መቀበሩን፣ መነሣቱን፣ እያሰቡ ልብን በፍቅረ እግዚአብሔር፤ አንደበትን በመንፈሳዊ ሕይወት መስበር፤ ዓላማን በገጸ መስቀል (ትዕግሥት) መትከል የመሳሰሉት ናቸው፡፡
#join or #share
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
፫ኛ መዓርገ ጣዕመ ዝማሬ
ከዚህ ደረጃ ሲደረስ አንደበትን ከንባብ፣ ልቡናን ከምሥጢር ማቆራኘት ነው፡፡ ቅዱሳን ከዚህ መዓርግ ሲደርሱ አንደበታቸው ዝም ቢልም በልባቸው ግን ዝም አይሉም፡፡ ከአፍ እስትንፋስ፣ ከአፋፍ ላይ ነፋስ እንደማይለይ ዂሉ ቅዱሳንም ከአንደበታቸው ትዕግሥት፣ ከእጃቸው ምጽዋት፣ ከልቡናቸው ትሕትና፣ ከሰውነታቸው ንጽሕና አይለይም፡፡ የሚጸልዩትና የሚያነቡት ቃል ዂሉ ምሥጢሩ እየገባቸው ስለሚያደርጉት አይሰለቻቸውም፡፡ ከዚህ መዓርግ የደረሰ አንድ ባሕታዊ ለብዙ ዘመናት ‹‹አቡነ ዘበሰማያት›› እያለ ብቻ ሲጸልይ የእግዚአብሔር መልአክ መጥቶ ‹‹‹ይትቀደስ ስምከ› በል እንጂ›› ቢለው ‹‹ኧረ ጌታዬ፥ እኔስ ‹አቡነ ዘበሰማያት› የሚለው ኃይለ ቃል ምሥጢሩና ጣዕሙ በአፌ እንደ ጨው እየሟሟ አልጠገበኝ ብሏል፤ እንዴት አድርጌ ወደ ፊት ልሒድ?›› ብሎታል፡፡
#join or #share
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
ከዚህ ደረጃ ሲደረስ አንደበትን ከንባብ፣ ልቡናን ከምሥጢር ማቆራኘት ነው፡፡ ቅዱሳን ከዚህ መዓርግ ሲደርሱ አንደበታቸው ዝም ቢልም በልባቸው ግን ዝም አይሉም፡፡ ከአፍ እስትንፋስ፣ ከአፋፍ ላይ ነፋስ እንደማይለይ ዂሉ ቅዱሳንም ከአንደበታቸው ትዕግሥት፣ ከእጃቸው ምጽዋት፣ ከልቡናቸው ትሕትና፣ ከሰውነታቸው ንጽሕና አይለይም፡፡ የሚጸልዩትና የሚያነቡት ቃል ዂሉ ምሥጢሩ እየገባቸው ስለሚያደርጉት አይሰለቻቸውም፡፡ ከዚህ መዓርግ የደረሰ አንድ ባሕታዊ ለብዙ ዘመናት ‹‹አቡነ ዘበሰማያት›› እያለ ብቻ ሲጸልይ የእግዚአብሔር መልአክ መጥቶ ‹‹‹ይትቀደስ ስምከ› በል እንጂ›› ቢለው ‹‹ኧረ ጌታዬ፥ እኔስ ‹አቡነ ዘበሰማያት› የሚለው ኃይለ ቃል ምሥጢሩና ጣዕሙ በአፌ እንደ ጨው እየሟሟ አልጠገበኝ ብሏል፤ እንዴት አድርጌ ወደ ፊት ልሒድ?›› ብሎታል፡፡
#join or #share
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
ታላቁ ሊቅ አባታችን
💕ቅዱሰ ዮሐንስ አፈወርቅ 💕
እንዲ ይመክረናል
👉እውነተኛ ክብርን ማግኘት ትፈልጋለህን?
👉ክብርን ናቅ፤ ያን ጊዜም ትከብራለህ፡፡
👉ለምን እንደ ናቡከደነፆር ታስባለህ?
👉እርሱ ክብርን መጨመር በፈለገ ጊዜ ከዕንጨትና ከድንጋይ የራሱን ምስል ሐውልት አቁሞአልና፤
👉 ሕይወት በሌለው በዚህ ግዑዝ ነገር ሕይወት ላለው ለእርሱ ክብር
👉 የሚጨምርለት መስሎት ነበርና፡፡ [ነገር ግን ክብር ሳይኾን ውርደት አገኘው፡፡]
👉እንግዲህ የስንፍናውን መጠን አለፍነት ታያለህን?
👉እከብርበታለሁ ብሎ ባቆመው ነገር እንዴት የገዛ ራሱን እንደ ዘለፈበት ትመለከታለህን?
👉 በራሱና በገዛ ነፍሱ ንጽህና ሳይኾን ሕይወት በሌለው ነገር ላይ መደገፉ፣
👉 በዚያ ረዳትነትም ክብርን ማግኘት ፈልጎ ሐውልቱን ማቆሙ፥ ከዚህ በላይ ምን ሞኝነት አለ?
👉 ራሱን ለማክበር ብሎ የገዛ ሕይወቱን እንደ ማስተካከል፥ በዕንጨት ላይ ዕንጨት እንደ መጨመር ያለ ምን ሞኝነት አለ?
👉 ይህ ማለት “አንድ ሰው ፈሊጥ ያውቃል የሚባለው ሰው በመኾኑ ሳይኾን የቤቱ ምንጣፍ ያማረ ስለ ኾነ፣ የቤቱ ደረጃም የተወደደ ስለ ኾነ ነው” እንደ ማለት ይቈጠራል፡፡
👉 በእኛ ዘንድ በእኛ ዘመን ናቡከደነፆርን የሚመስሉ ብዙ ሰዎች አሉ፡፡
👉እርሱ ሐውልት እንዳቆመ አንዳንዶችም ስለ ለበሱት ልብስ፣ ስለ ገነቡት ቤት፣ ስላላቸው ፈረስ፣ ገንዘብ ስላደረጉት ሠረገላ፣ ወይም ስለ ቤታቸው አሠራር ክብር የሚያገኙ ይመስላቸዋል፡፡
👉ከሰውነት አፍአ ወጥተው ይህን በመሰለ መጠን አለፍ ዕብደት ይያዛሉ፡፡
👉የራሳቸውን ሕይወት እንደ ማስተካከል ቁሳዊ ነገርን በመሰብሰብ ክብርን ይፈልጋሉ፡፡
የ💚ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ💚
በረከት አይለየን
✟ @linkortodoxe21
✟ @linkortodoxe21
✟ @linkortodoxe21
💕ቅዱሰ ዮሐንስ አፈወርቅ 💕
እንዲ ይመክረናል
👉እውነተኛ ክብርን ማግኘት ትፈልጋለህን?
👉ክብርን ናቅ፤ ያን ጊዜም ትከብራለህ፡፡
👉ለምን እንደ ናቡከደነፆር ታስባለህ?
👉እርሱ ክብርን መጨመር በፈለገ ጊዜ ከዕንጨትና ከድንጋይ የራሱን ምስል ሐውልት አቁሞአልና፤
👉 ሕይወት በሌለው በዚህ ግዑዝ ነገር ሕይወት ላለው ለእርሱ ክብር
👉 የሚጨምርለት መስሎት ነበርና፡፡ [ነገር ግን ክብር ሳይኾን ውርደት አገኘው፡፡]
👉እንግዲህ የስንፍናውን መጠን አለፍነት ታያለህን?
👉እከብርበታለሁ ብሎ ባቆመው ነገር እንዴት የገዛ ራሱን እንደ ዘለፈበት ትመለከታለህን?
👉 በራሱና በገዛ ነፍሱ ንጽህና ሳይኾን ሕይወት በሌለው ነገር ላይ መደገፉ፣
👉 በዚያ ረዳትነትም ክብርን ማግኘት ፈልጎ ሐውልቱን ማቆሙ፥ ከዚህ በላይ ምን ሞኝነት አለ?
👉 ራሱን ለማክበር ብሎ የገዛ ሕይወቱን እንደ ማስተካከል፥ በዕንጨት ላይ ዕንጨት እንደ መጨመር ያለ ምን ሞኝነት አለ?
👉 ይህ ማለት “አንድ ሰው ፈሊጥ ያውቃል የሚባለው ሰው በመኾኑ ሳይኾን የቤቱ ምንጣፍ ያማረ ስለ ኾነ፣ የቤቱ ደረጃም የተወደደ ስለ ኾነ ነው” እንደ ማለት ይቈጠራል፡፡
👉 በእኛ ዘንድ በእኛ ዘመን ናቡከደነፆርን የሚመስሉ ብዙ ሰዎች አሉ፡፡
👉እርሱ ሐውልት እንዳቆመ አንዳንዶችም ስለ ለበሱት ልብስ፣ ስለ ገነቡት ቤት፣ ስላላቸው ፈረስ፣ ገንዘብ ስላደረጉት ሠረገላ፣ ወይም ስለ ቤታቸው አሠራር ክብር የሚያገኙ ይመስላቸዋል፡፡
👉ከሰውነት አፍአ ወጥተው ይህን በመሰለ መጠን አለፍ ዕብደት ይያዛሉ፡፡
👉የራሳቸውን ሕይወት እንደ ማስተካከል ቁሳዊ ነገርን በመሰብሰብ ክብርን ይፈልጋሉ፡፡
የ💚ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ💚
በረከት አይለየን
✟ @linkortodoxe21
✟ @linkortodoxe21
✟ @linkortodoxe21
ለ. የንጽሐ ነፍስ መዓርጋት
፩ኛ መዓርገ አንብዕ
ቅዱሳን ከዚህ ማዕረግ ሲደርሱ ኢየሱስ ክርስቶስ (እግዚአብሔር) ለሰው ልጅ ያደረገውን ፍቅር፣ እስከ ሞትና መቃብር የተጓዘውን የመከራ ጉዞ እያሰቡ በአንጻሩም ምረረ ገሃነመ እሳትን ጣዕመ መንግሥተ ሰማያትን እያሰላሰሉ ውሉደ አዳም ይህን ዂሉ መከራ ባለመገንዘብ ወደ ሰፊው የፈቃደ ሥጋ መንገድ ሲጓዝ በማየታቸው ያለቅሳሉ፡፡ ያለምንም መሳቀቅ ሲያለቅሱ እንባቸው እንደ ምንጭ ይፈሳል፤ እንደ ሰን ውኃ ይወርዳል፡፡ ሰዎች ለዚህ ዓለም ድሎት ብለው የሚያለቅሱት ልቅሶ ፊትን ያንጣጣል፤ ዓይንን ያመልጣል፡፡ የቅዱሳን ልቅሶ ግን ፊትን ያበራል፤ ኀጢአትን ያስወግዳል፡፡ እርጥብ እንጨት ከእሳት ጋር በተያያዘ ጊዜ እንጨቱ ከነበልባለ እሳት ሲዋሐድ እንጨቱ እርጥብነቱን ትቶ ውኃውን በአረፋ መልክ እያስወገድ ይነዳል፡፡ ቅዱሳንም በግብር (በሥራ) ከመለኮት ጋር ሲዋሐዱ የዚህ ዓለም ምስቅልቅል ሥራ በሰማያዊ የረጋ ሕይወት ተለውጦ አሠራራቸው፣ አካሔዳቸው ፍጹም፤ ሕይወታቸው መልአካዊ ይኾናል፡፡
ይቀጥላል....
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
፩ኛ መዓርገ አንብዕ
ቅዱሳን ከዚህ ማዕረግ ሲደርሱ ኢየሱስ ክርስቶስ (እግዚአብሔር) ለሰው ልጅ ያደረገውን ፍቅር፣ እስከ ሞትና መቃብር የተጓዘውን የመከራ ጉዞ እያሰቡ በአንጻሩም ምረረ ገሃነመ እሳትን ጣዕመ መንግሥተ ሰማያትን እያሰላሰሉ ውሉደ አዳም ይህን ዂሉ መከራ ባለመገንዘብ ወደ ሰፊው የፈቃደ ሥጋ መንገድ ሲጓዝ በማየታቸው ያለቅሳሉ፡፡ ያለምንም መሳቀቅ ሲያለቅሱ እንባቸው እንደ ምንጭ ይፈሳል፤ እንደ ሰን ውኃ ይወርዳል፡፡ ሰዎች ለዚህ ዓለም ድሎት ብለው የሚያለቅሱት ልቅሶ ፊትን ያንጣጣል፤ ዓይንን ያመልጣል፡፡ የቅዱሳን ልቅሶ ግን ፊትን ያበራል፤ ኀጢአትን ያስወግዳል፡፡ እርጥብ እንጨት ከእሳት ጋር በተያያዘ ጊዜ እንጨቱ ከነበልባለ እሳት ሲዋሐድ እንጨቱ እርጥብነቱን ትቶ ውኃውን በአረፋ መልክ እያስወገድ ይነዳል፡፡ ቅዱሳንም በግብር (በሥራ) ከመለኮት ጋር ሲዋሐዱ የዚህ ዓለም ምስቅልቅል ሥራ በሰማያዊ የረጋ ሕይወት ተለውጦ አሠራራቸው፣ አካሔዳቸው ፍጹም፤ ሕይወታቸው መልአካዊ ይኾናል፡፡
ይቀጥላል....
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
Forwarded from 1137439312:AAGumjHJ7pzA6vrrfVMlKoqTUsCs59GySrg
✝መንፈሳዊ ህይወት✝
ለ. የንጽሐ ነፍስ መዓርጋት ፩ኛ መዓርገ አንብዕ ቅዱሳን ከዚህ ማዕረግ ሲደርሱ ኢየሱስ ክርስቶስ (እግዚአብሔር) ለሰው ልጅ ያደረገውን ፍቅር፣ እስከ ሞትና መቃብር የተጓዘውን የመከራ ጉዞ እያሰቡ በአንጻሩም ምረረ ገሃነመ እሳትን ጣዕመ መንግሥተ ሰማያትን እያሰላሰሉ ውሉደ አዳም ይህን ዂሉ መከራ ባለመገንዘብ ወደ ሰፊው የፈቃደ ሥጋ መንገድ ሲጓዝ በማየታቸው ያለቅሳሉ፡፡ ያለምንም መሳቀቅ ሲያለቅሱ እንባቸው…
፪ኛ መዓርገ ኵነኔ
ቅዱሳን ከዚህ መዓርግ ላይ ሲደርሱ ሥጋዊ ፈቃድ ዂሉ ለነፍስ ፈቃድ ይገዛል፡፡ ነፍስ በሥጋ ባሕርያት ላይ ትሠለጥናለች፡፡ ምድራዊ (ሥጋዊ) ምኞት ዂሉ ይጠፋና መንፈሳዊ (ነፍሳዊ) ተግባር ቦታውን ይወርሳል፡፡ ያለምንም ማወላወል መንፈሳዊ ተግባር ዂሉ ይከናወናል፡፡
ይቀጥላል...
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ቅዱሳን ከዚህ መዓርግ ላይ ሲደርሱ ሥጋዊ ፈቃድ ዂሉ ለነፍስ ፈቃድ ይገዛል፡፡ ነፍስ በሥጋ ባሕርያት ላይ ትሠለጥናለች፡፡ ምድራዊ (ሥጋዊ) ምኞት ዂሉ ይጠፋና መንፈሳዊ (ነፍሳዊ) ተግባር ቦታውን ይወርሳል፡፡ ያለምንም ማወላወል መንፈሳዊ ተግባር ዂሉ ይከናወናል፡፡
ይቀጥላል...
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
፬ኛ ማዕረገ ሑሰት
ቅዱሳን ከዚህ መዓርግ ላይ ሲደርሱ ባሉበት ኾነው ዂሉን ማየትና መረዳት ይችላሉ፡፡ ጠፈር ሳይከለክላቸው ርቀት ሳያግዳቸው ዂሉን በዂሉ ይመለከታሉ
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ቅዱሳን ከዚህ መዓርግ ላይ ሲደርሱ ባሉበት ኾነው ዂሉን ማየትና መረዳት ይችላሉ፡፡ ጠፈር ሳይከለክላቸው ርቀት ሳያግዳቸው ዂሉን በዂሉ ይመለከታሉ
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
፫ኛ መዓርገ ፍቅር
ቅዱሳን ከዚህ ማዕረግ ሲደርሱ እንደ ፈጣሪያቸው እግዚአብሔር ዂሉን አስተካክለው ይወዳሉ፡፡ አማኒ፣ መናፍቅ፣ ኃጥእ፣ ጻድቅ፣ ዘመድ፣ ባዕድ፣ ታላቅ፣ ታናሽ፣ መሐይም፣ መምህር፣ ሳይሉ ዂሉንም አስተካክለው በመውደድ የመፍቀሬ ሰብእ እግዚአብሔር ልጆች መኾናቸውን ይገልጻሉ፡፡
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ቅዱሳን ከዚህ ማዕረግ ሲደርሱ እንደ ፈጣሪያቸው እግዚአብሔር ዂሉን አስተካክለው ይወዳሉ፡፡ አማኒ፣ መናፍቅ፣ ኃጥእ፣ ጻድቅ፣ ዘመድ፣ ባዕድ፣ ታላቅ፣ ታናሽ፣ መሐይም፣ መምህር፣ ሳይሉ ዂሉንም አስተካክለው በመውደድ የመፍቀሬ ሰብእ እግዚአብሔር ልጆች መኾናቸውን ይገልጻሉ፡፡
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
🔴 በህይወት ውስጥ አብዛኞቻችን የመቶ ሜትር ሯጮች ነን።
👉ቶሎ ሮጠን ቶሎ ቀድመን ማሸነፍ እንፈልጋለን፤
👉 ሲጀምር የ 100 ሜትር ሯጭ ለአመታት የሚያደርገው ልምምድ አስደንጋጭ ነው፤
👉ሲቀጥል ደግሞ በህይወት ረጅም ርቀት መጓዝ የሚፈልግ ሁሉ የማራቶን ሯጭ ነው መሆን ያለበት።
👉የማራቶን ሯጭ ስትሆን ጓደኞችህ አሁን ቀድመውህ ቢሄዱ አይገርምህም!
👉ምክንያቱም ራስህ ላይ ከሰራህ ከኋላ ተነስተህ ማንንም ልትቀድም ትችላለህ።
👉 ኤሊ ጥንቸልን የቀደመቻት ፈጣን ሆና አይደለም፤
👉 ግን በሁለት ምክንያት ነው
1⃣ መቀደሟ ተስፋ አላስቆረጣትም
2⃣ ቀስ ብላም ቢሆን እንደምታሸንፍ ታውቃለች
👉አንተም የጎደለህ
🍒🍒ትዕግስት🍒🍒 ነው እንጂ የምትፈልግበት መድረስህ አይቀርም።
👉ህልምህ ትልቅ ከሆነ አሁኑኑ ለምን አልተሳካም ብለህ አትዘን፤
👉 ለመጪው ስኬትህ ኤሊ በቂ ምስክር ናት!
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
👉ቶሎ ሮጠን ቶሎ ቀድመን ማሸነፍ እንፈልጋለን፤
👉 ሲጀምር የ 100 ሜትር ሯጭ ለአመታት የሚያደርገው ልምምድ አስደንጋጭ ነው፤
👉ሲቀጥል ደግሞ በህይወት ረጅም ርቀት መጓዝ የሚፈልግ ሁሉ የማራቶን ሯጭ ነው መሆን ያለበት።
👉የማራቶን ሯጭ ስትሆን ጓደኞችህ አሁን ቀድመውህ ቢሄዱ አይገርምህም!
👉ምክንያቱም ራስህ ላይ ከሰራህ ከኋላ ተነስተህ ማንንም ልትቀድም ትችላለህ።
👉 ኤሊ ጥንቸልን የቀደመቻት ፈጣን ሆና አይደለም፤
👉 ግን በሁለት ምክንያት ነው
1⃣ መቀደሟ ተስፋ አላስቆረጣትም
2⃣ ቀስ ብላም ቢሆን እንደምታሸንፍ ታውቃለች
👉አንተም የጎደለህ
🍒🍒ትዕግስት🍒🍒 ነው እንጂ የምትፈልግበት መድረስህ አይቀርም።
👉ህልምህ ትልቅ ከሆነ አሁኑኑ ለምን አልተሳካም ብለህ አትዘን፤
👉 ለመጪው ስኬትህ ኤሊ በቂ ምስክር ናት!
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
👉ቀንህን የምታበራው ደማቋ የጠዋት ፀሀይ አይደለችም!
👉በውስጥህ ያለው የተስፋ ፀሀይ ነው።
👉ህይወት በአጋጣሚ የተሞላችና አስደሳች እንድትሆንለት የሚፈልግ ሰው እየጣረ እየለፋ ተስፋ ማድረግ አለበት።
👉ቀጭን ገመድ ላይ የሚራመድ ሰው ጉዞውን በስኬት እንደሚጨርስ ተስፋ ያደርግና ያንን ቀጭን ገመድ በእምነት እየረገጠ ይጓዛል።
👉ቀጭኑ ገመድ የዚህ አለም ከባድ ፈተናዎች ናቸው፤
👉ተስፋና እምነትን ጨብጠህ ካልጓዝክ በቅርቡ ወራጅ ነህ።
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
#መንፈሳዊ#ህይወት#(ሰው)
👉በውስጥህ ያለው የተስፋ ፀሀይ ነው።
👉ህይወት በአጋጣሚ የተሞላችና አስደሳች እንድትሆንለት የሚፈልግ ሰው እየጣረ እየለፋ ተስፋ ማድረግ አለበት።
👉ቀጭን ገመድ ላይ የሚራመድ ሰው ጉዞውን በስኬት እንደሚጨርስ ተስፋ ያደርግና ያንን ቀጭን ገመድ በእምነት እየረገጠ ይጓዛል።
👉ቀጭኑ ገመድ የዚህ አለም ከባድ ፈተናዎች ናቸው፤
👉ተስፋና እምነትን ጨብጠህ ካልጓዝክ በቅርቡ ወራጅ ነህ።
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
#መንፈሳዊ#ህይወት#(ሰው)
✝መንፈሳዊ ህይወት✝
፫ኛ መዓርገ ፍቅር ቅዱሳን ከዚህ ማዕረግ ሲደርሱ እንደ ፈጣሪያቸው እግዚአብሔር ዂሉን አስተካክለው ይወዳሉ፡፡ አማኒ፣ መናፍቅ፣ ኃጥእ፣ ጻድቅ፣ ዘመድ፣ ባዕድ፣ ታላቅ፣ ታናሽ፣ መሐይም፣ መምህር፣ ሳይሉ ዂሉንም አስተካክለው በመውደድ የመፍቀሬ ሰብእ እግዚአብሔር ልጆች መኾናቸውን ይገልጻሉ፡፡ #join or #share @linkortodoxe21 @linkortodoxe21 @linkortodoxe21
፬ኛ ማዕረገ ሑሰት
ቅዱሳን ከዚህ መዓርግ ላይ ሲደርሱ ባሉበት ኾነው ዂሉን ማየትና መረዳት ይችላሉ፡፡ ጠፈር ሳይከለክላቸው ርቀት ሳያግዳቸው ዂሉን በዂሉ ይመለከታሉ፡፡
ይቀጥላል...
ቅዱሳን ከዚህ መዓርግ ላይ ሲደርሱ ባሉበት ኾነው ዂሉን ማየትና መረዳት ይችላሉ፡፡ ጠፈር ሳይከለክላቸው ርቀት ሳያግዳቸው ዂሉን በዂሉ ይመለከታሉ፡፡
ይቀጥላል...
ሐ. የንጽሐ ልቡና ማዕረጋት
፩ኛ ማዕረገ ንጻሬ መላእክት
ከዚህ ማዕረግ ሲደርሱ መላእክትን ለአገልግሎት ሲወጡ ሲወርዱ ማየት፤ ተልእኳቸውን ያለ ምንም አስተርጓሚ መረዳት፤ ማነጋገርና ማማከር የመሳሰሉትን ዂሉ መፈጸም ይችላሉ፡፡ ለምሳሌ መልአኩን ዐሥር ዓመት እንዳቆመው እንደ ዮሐንስ አፈወርቅ ማለት ነው፡፡
ይቀጥላል....
፩ኛ ማዕረገ ንጻሬ መላእክት
ከዚህ ማዕረግ ሲደርሱ መላእክትን ለአገልግሎት ሲወጡ ሲወርዱ ማየት፤ ተልእኳቸውን ያለ ምንም አስተርጓሚ መረዳት፤ ማነጋገርና ማማከር የመሳሰሉትን ዂሉ መፈጸም ይችላሉ፡፡ ለምሳሌ መልአኩን ዐሥር ዓመት እንዳቆመው እንደ ዮሐንስ አፈወርቅ ማለት ነው፡፡
ይቀጥላል....
፪ኛ መዓርገ ተሰጥሞ
ቅዱሳን ከዚህ መዓርግ ሲደርሱ በባሕረ ብርሃን መዋኘት፣ ባሉበት ኾነው ወደ ላይም ወደ ታችም መመልከት ይቻላቸዋል፡፡
ይቀጥላል.
ቅዱሳን ከዚህ መዓርግ ሲደርሱ በባሕረ ብርሃን መዋኘት፣ ባሉበት ኾነው ወደ ላይም ወደ ታችም መመልከት ይቻላቸዋል፡፡
ይቀጥላል.
✝መንፈሳዊ ህይወት✝
፪ኛ መዓርገ ተሰጥሞ ቅዱሳን ከዚህ መዓርግ ሲደርሱ በባሕረ ብርሃን መዋኘት፣ ባሉበት ኾነው ወደ ላይም ወደ ታችም መመልከት ይቻላቸዋል፡፡ ይቀጥላል.
ሰላም የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እንዴት ቆያቹ? እንደሚታወቀው ለትንሽ ጊዜ ጠፍቻለሁ ለሱ ይቅርታ እየጠየኩ በቅርቡ ሀሪፊ ነገሮችን እንለቃለን እና ክብረ ቅድሳን እና አስሩ ማዕረጋት በሚሎ ርዕስ የጀመርነውን ትምህርት ዛሬ እንጨርሳለን ሁላችሁም ያወቃችሁትን ለሌሎች እንድታሳውቁ በእግዚአብሔር ስም አሳስባለሁ ማወቅ መልካም ነው ያወቁትን ያወቁትን ማሳወቅ ፍጽም ደግነት ነው
፫ኛ መዓርገ ከዊነ እሳት (ነጽሮተ ሥሉስ ቅዱስ)
መዓርገ ከዊነ እሳት በሌላ አጠራር ነጽሮተ ሥሉስ ቅዱስ ይባላል፡፡ ይኸውም ሥላሴን በዓይነ ሥጋ ለማየት የሚቻልበት መዓርግ ነው፡፡ ቅዱሳን ከዚህ መዓርግ ሲደርሱ በተዋሕዶ ከመላእክት ጋር ኾነው፣ ረቀው እግዚአብሔርን ማመስገን ይቻላቸዋል፡፡ የለበሱትን ሥጋ ለብቻቸው ለይተው ማየት፤ በአካለ ነፍስ ሰማየ ሰማያትን መጐብኝት፤ ገነት ውስጥ መግባት ይችላሉ፡፡
በአጠቃላይ ‹‹ኩኑ ቅዱሳነ እስመ ቅዱስ አነ›› (ዘሌ. ፲፱፥፪) ተብሎ እንደ ተጻፈው፣ ቅዱሳን የቅዱስ እግዚአብሔር ቤተ መቅደሶች ናቸውና ሕይወታቸው የቅድስና ነው፡፡ ዐሥሩ የቅዱሳን መዓርጋት የሚባሉትም ከላይ የዘረዘርናቸው ናቸው (ዮሐ. ፩፥፵፤ ፪ኛ ጴጥ. ፩፥፬-፲)፡፡ እነዚህም የዐሠርቱ ትእዛዛት ምሳሌዎች ናቸው (ዘፀ. ፳፥፫-፲፯፤ ዘሌ. ፲፱፥፲፰)፡፡ አንድም የዐሥሩ ብፁዓን ምሳሌዎች ናቸው (ማቴ. ፭፥፫-፲፪፤ ዮሐ. ፲፫፥፫፯)፡፡ የቅዱሳን በረከት አይለየን!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
፫ኛ መዓርገ ከዊነ እሳት (ነጽሮተ ሥሉስ ቅዱስ)
መዓርገ ከዊነ እሳት በሌላ አጠራር ነጽሮተ ሥሉስ ቅዱስ ይባላል፡፡ ይኸውም ሥላሴን በዓይነ ሥጋ ለማየት የሚቻልበት መዓርግ ነው፡፡ ቅዱሳን ከዚህ መዓርግ ሲደርሱ በተዋሕዶ ከመላእክት ጋር ኾነው፣ ረቀው እግዚአብሔርን ማመስገን ይቻላቸዋል፡፡ የለበሱትን ሥጋ ለብቻቸው ለይተው ማየት፤ በአካለ ነፍስ ሰማየ ሰማያትን መጐብኝት፤ ገነት ውስጥ መግባት ይችላሉ፡፡
በአጠቃላይ ‹‹ኩኑ ቅዱሳነ እስመ ቅዱስ አነ›› (ዘሌ. ፲፱፥፪) ተብሎ እንደ ተጻፈው፣ ቅዱሳን የቅዱስ እግዚአብሔር ቤተ መቅደሶች ናቸውና ሕይወታቸው የቅድስና ነው፡፡ ዐሥሩ የቅዱሳን መዓርጋት የሚባሉትም ከላይ የዘረዘርናቸው ናቸው (ዮሐ. ፩፥፵፤ ፪ኛ ጴጥ. ፩፥፬-፲)፡፡ እነዚህም የዐሠርቱ ትእዛዛት ምሳሌዎች ናቸው (ዘፀ. ፳፥፫-፲፯፤ ዘሌ. ፲፱፥፲፰)፡፡ አንድም የዐሥሩ ብፁዓን ምሳሌዎች ናቸው (ማቴ. ፭፥፫-፲፪፤ ዮሐ. ፲፫፥፫፯)፡፡ የቅዱሳን በረከት አይለየን!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
✟✟✟እንካን ለቅዱስ ሚካኤል አመታዊ ክብረ በዓል
🌹 በሰላም
🌹በፍቅር
🌹በጤና
አደረሳችሁ አደረሰን 🌹🌹🌹
🌷ብዙ ልጆች አሉት ለስሙ ምስክር በዙሪያው ያሉትን አብቅታል ለክብር ስለ ፍጽሙ ምልጃው ለኔግን ይለያል መልአኩ ሚካኤል ስለው ደስ ይለኝል 🌷
የቅዱስ ሚካኤል ምልጃ ረድኤት በረከት አይለየን አሜን 🌹🌹🌹
@linkortodoxe21
🌹 በሰላም
🌹በፍቅር
🌹በጤና
አደረሳችሁ አደረሰን 🌹🌹🌹
🌷ብዙ ልጆች አሉት ለስሙ ምስክር በዙሪያው ያሉትን አብቅታል ለክብር ስለ ፍጽሙ ምልጃው ለኔግን ይለያል መልአኩ ሚካኤል ስለው ደስ ይለኝል 🌷
የቅዱስ ሚካኤል ምልጃ ረድኤት በረከት አይለየን አሜን 🌹🌹🌹
@linkortodoxe21