✝መንፈሳዊ ህይወት✝ pinned «ክብረ ቅድሳን እና አስሩ ማዕረጋት ቅዱሳን› ማለት ‹የተቀደሱ፣ የከበሩ፣ የተመሰገኑ፣ የተለዩ፣ የተመረጡ፣ ንጹሐን የኾኑ፣ የጠሩ› ማለት ነው፡፡ እግዚአብሔር ቅዱስ ነውና የጌትነቱ መገለጫ የኾኑ ዂሉ ቅዱሳን ይባላሉ፡፡ ቅዱሳን፣ በሃይማኖት ጸንተው፣ በምግባር ጐልምሰው፣ የሥጋ ምኞታቸውን ትተው ሲገኙ የቅድስና ባለቤት ቅዱስ እግዚአብሔር እነርሱን (ቅዱሳንን) መሣሪያ አድርጐ ኀይሉንና ሥልጣኑን የገለጸባቸው…»
Forwarded from 1137439312:AAGumjHJ7pzA6vrrfVMlKoqTUsCs59GySrg
👉 ሴት በወር አበባዋ ጊዜ መጸለይ ትችላለች?
👉 ግለ አውናን / ሴጋ /ማስተርቤሽን/ የፈጸመ ሰው ተክሊል ማግባት ይችላልን?
👉 በሱባኤ ወቅት ህልመ ሌሊት (ዝንየት) ቢመታን ምን እናደርጋለን?
👉 ሕልመ ሌሊት በራሱ ኃጢአት ነውን?
👉 ሕልመ ሌሊት በምን ይከሰታል?
👉 ከዝሙት አጋንንት እና ከዝንየት በተጨማሪ በሕልመ ሌሊት የሚፈትነን አጋንንት የትኛው ነው?
👉 የሕልመ ሌሊት መፍትሔ ምንድን ነው?
በእነዚህ ትምህርቶች ዙርያ እየተማማርን እንገኛለን እርሶም እውቀቱ እንዲኖርዎ ከፈለጉ ይህን መስፈንጠርያ ይንኩ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
❎█▓▒░ ►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░ ►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░►OPEN◄░►OPEN ▒▓█❎
👉 ግለ አውናን / ሴጋ /ማስተርቤሽን/ የፈጸመ ሰው ተክሊል ማግባት ይችላልን?
👉 በሱባኤ ወቅት ህልመ ሌሊት (ዝንየት) ቢመታን ምን እናደርጋለን?
👉 ሕልመ ሌሊት በራሱ ኃጢአት ነውን?
👉 ሕልመ ሌሊት በምን ይከሰታል?
👉 ከዝሙት አጋንንት እና ከዝንየት በተጨማሪ በሕልመ ሌሊት የሚፈትነን አጋንንት የትኛው ነው?
👉 የሕልመ ሌሊት መፍትሔ ምንድን ነው?
በእነዚህ ትምህርቶች ዙርያ እየተማማርን እንገኛለን እርሶም እውቀቱ እንዲኖርዎ ከፈለጉ ይህን መስፈንጠርያ ይንኩ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
❎█▓▒░ ►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░ ►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░►OPEN◄░►OPEN ▒▓█❎
"✍ወዳጄ ሆይ! ✍
🌷መንፈሳዊ ተጋድሎን አትፍራ፥ ከእርሱም አትሽሽ፡፡
🌷ተጋድሎ ከሌለ ምግባር ትሩፋትም የለምና፡፡
🌷እምነትና ፍቅርም ካልተፈተኑ በእውን ከአንተ ጋር ስለ መኖራቸው ርግጠኛ መኾን አይቻልምና፡፡
🌷እነዚህ በርግጥ አንተ ገንዘብ አድርገሃቸው እንደ ኾነ የሚታወቀው መከራ ሲገጥምህ ነውና፡፡
🌷 ስለዚህ ተጋድሎን አትፍራ፥ ከእርሱም አትሽሽ፡፡"
#join or #share
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
🌷መንፈሳዊ ተጋድሎን አትፍራ፥ ከእርሱም አትሽሽ፡፡
🌷ተጋድሎ ከሌለ ምግባር ትሩፋትም የለምና፡፡
🌷እምነትና ፍቅርም ካልተፈተኑ በእውን ከአንተ ጋር ስለ መኖራቸው ርግጠኛ መኾን አይቻልምና፡፡
🌷እነዚህ በርግጥ አንተ ገንዘብ አድርገሃቸው እንደ ኾነ የሚታወቀው መከራ ሲገጥምህ ነውና፡፡
🌷 ስለዚህ ተጋድሎን አትፍራ፥ ከእርሱም አትሽሽ፡፡"
#join or #share
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
✍ተግሳፅ ✍
🌷 አንዳንዴ እድሜያችን ከፍ ሲል ከልባችን ስሜት ይልቅ ለአይምሯችን ምክንያት ማድላት አለብን።
🌷 እኛ በጣም ወደናቸው እነሱ ብዙም ከማይፈልጉን ይልቅ ለኛ ልዩ ስሜት ላላቸው ሰዎች እድል መስጠት አለብን።
🌷አስተውላችሁ ከሆነ ሰዎች እንደሚወዱን ካወቅን ትክክለኛውን ቦታ አንሰጣቸውም፤
🌷 ወርቅ ፀባይ ቢኖራቸው እንደ መዳብ ይቀሉብናል።
🌷 ግን ቀና ብለህ ኮከቦቹ ላይ ስታፈጥ ትልቋን ጨረቃ ሳታያት እንዳይነጋብህ እንደሚባለው ስሜታችንን ብለን የማይጠቅሙንን ሰዎች ስንከተል ምርጥ ፈላጊዎቻችንን እንዳናጣ።
🌷 ለበሰለ ሰው ከስሜት ይልቅ ምክንያት ይቀድማል።
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
🌷 አንዳንዴ እድሜያችን ከፍ ሲል ከልባችን ስሜት ይልቅ ለአይምሯችን ምክንያት ማድላት አለብን።
🌷 እኛ በጣም ወደናቸው እነሱ ብዙም ከማይፈልጉን ይልቅ ለኛ ልዩ ስሜት ላላቸው ሰዎች እድል መስጠት አለብን።
🌷አስተውላችሁ ከሆነ ሰዎች እንደሚወዱን ካወቅን ትክክለኛውን ቦታ አንሰጣቸውም፤
🌷 ወርቅ ፀባይ ቢኖራቸው እንደ መዳብ ይቀሉብናል።
🌷 ግን ቀና ብለህ ኮከቦቹ ላይ ስታፈጥ ትልቋን ጨረቃ ሳታያት እንዳይነጋብህ እንደሚባለው ስሜታችንን ብለን የማይጠቅሙንን ሰዎች ስንከተል ምርጥ ፈላጊዎቻችንን እንዳናጣ።
🌷 ለበሰለ ሰው ከስሜት ይልቅ ምክንያት ይቀድማል።
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
💕ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ 💕
✍ወዳጄ ሆይ!✍
🌷 ቤቱ ቆሽሾ ሳለ ውጫዊ በሩን ብቻ ለማሽቀርቀር ለምን ትጨነቃለህ?
🌷ነፍስህ በኃጢአት ተዳድፋ ሳለ ሥጋህን ብቻ ለማስደሰት ለምን ትሮጣለህ?
🌷አስቀድመህ ቤቱን (ነፍስህን) ለማስዋብ አትሽቀዳደምምን?
🌷 አስቀድመህ ለነፍስህ የምታስብ ከሆነ ከሰው እጅ
ሳይሆን ከክርስቶስ እጅ ሹመት ሽልማት ትቀበላለህ፡፡
🌷ሁል ጊዜ “የማደርገው ነገር
እግዚአብሔር ይከብርበታልን?” ብለህ አስብ እንጂ እንዲሁ በዘልማድ የምትመላለስ አትሁን
ብዬ እመክርኻለሁ፡፡
ሐዋርያው 💕ቅዱስ ጳውሎስ💕 ሲመክረን፡-
🌷“እንግዲህ የምትበሉ ወይም
የምትጠጡ ብትሆኑ ወይም ማናቸውም ነገር ብታደርጉ ሁሉን ለእግዚአብሔር ክብር
አድርጉት” ያለንም ስለዚሁ ነውና በአዲሱ ዓመት በድርጊቶቻችን ሁሉ እግዚአብሔርን
ለማክበር እንዘጋጅ /፩ኛ ቆሮ.፲፡፴፩/፤
🌷ለመሆኑ ለእግዚአብሔር ክብር ሲባል መብላት ወይም መጠጣት ማለት ምንድነው? ድኻውን
ወደ ቤታችን ስንጠራው፤ በማዕዳችንም ክርስቶስ አብሮ ሲኖር ለእግዚአብሔር ክብር በላን
ወይም ጠጣን ይባላል፡፡
🌷ሐዋርያው የመከረን ግን በመብላችን ወይም በመጠጣችን ብቻ እግዚአብሔርን
እንድናከብረው አይደለም፡፡
🌷 ጨምሮም “ማናቸውም ነገር ብታደርጉ ለእግዚአብሔር ክብር
አድርጉት” አለን እንጂ፡፡
🌷ስለዚህ ወደ ሸንጐም ብንሔድ፤ ወደ ቤተ ክርስቲያንም ብንሔድ
ለእግዚአብሔር ክብር ልናደርገው ይገባናል፡፡
🌷እነዚህን ለእግዚአብሔር ክብር ማድረግ
የምንችለውስ እንዴት አድርገን ነው? ወደ ቤተ ክርስቲያን፣ ወደ ሥርዓተ ቅዳሴው፣ ወደ
ጉባኤው፣ ወደ ሌላውም አገልግሎት ስንሔድ አካሔዳችን እግዚአብሔር የሚከብርበት መሆን አለበት፡፡
🌷እግዚአብሔር የማይከብርባቸው ብዙ ምልልሶች አሉና በአዲሱ ዓመት ወደ ቤተ
ክርስቲያን መመላለሳችን ለእግዚአብሔር ክብር መሆን አለበት፡፡
🌷ከቤት ቁጭ ማለትን የምንመርጥ ከሆነም ለእግዚአብሔር ክብር ልናደርገው ይገባናል፡፡
🌷 “ምን ማለት ነው?” ልትል ትችላለኅ፡፡ ከቤት ወጥተን ክፋት ወደ መላበት ሥፍራ፣ ክርክርና ክስ ወደ
ሰፈነበት ሸንጐ፣
🌷ዘፈን ስካርና ገቢረ ኀጢአት ወደሚደገስበት ነፍስንም ወደሚያውክ ስፍራ
ከመሔድ ተቈጥበን ከቤት ቁጭ ብንል ለእግዚአብሔር ክብር አደረግነው ይባላል፡፡
🌷ስለዚኽ🌷
ከቤት ውስጥ ቁጭ ማለትም ወደ ቤተ እግዚአብሔር መሔድም እኩል ለእግዚአብሔር ክብር
ማድረግ ይቻለናል ማለት ነው።
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
✍ወዳጄ ሆይ!✍
🌷 ቤቱ ቆሽሾ ሳለ ውጫዊ በሩን ብቻ ለማሽቀርቀር ለምን ትጨነቃለህ?
🌷ነፍስህ በኃጢአት ተዳድፋ ሳለ ሥጋህን ብቻ ለማስደሰት ለምን ትሮጣለህ?
🌷አስቀድመህ ቤቱን (ነፍስህን) ለማስዋብ አትሽቀዳደምምን?
🌷 አስቀድመህ ለነፍስህ የምታስብ ከሆነ ከሰው እጅ
ሳይሆን ከክርስቶስ እጅ ሹመት ሽልማት ትቀበላለህ፡፡
🌷ሁል ጊዜ “የማደርገው ነገር
እግዚአብሔር ይከብርበታልን?” ብለህ አስብ እንጂ እንዲሁ በዘልማድ የምትመላለስ አትሁን
ብዬ እመክርኻለሁ፡፡
ሐዋርያው 💕ቅዱስ ጳውሎስ💕 ሲመክረን፡-
🌷“እንግዲህ የምትበሉ ወይም
የምትጠጡ ብትሆኑ ወይም ማናቸውም ነገር ብታደርጉ ሁሉን ለእግዚአብሔር ክብር
አድርጉት” ያለንም ስለዚሁ ነውና በአዲሱ ዓመት በድርጊቶቻችን ሁሉ እግዚአብሔርን
ለማክበር እንዘጋጅ /፩ኛ ቆሮ.፲፡፴፩/፤
🌷ለመሆኑ ለእግዚአብሔር ክብር ሲባል መብላት ወይም መጠጣት ማለት ምንድነው? ድኻውን
ወደ ቤታችን ስንጠራው፤ በማዕዳችንም ክርስቶስ አብሮ ሲኖር ለእግዚአብሔር ክብር በላን
ወይም ጠጣን ይባላል፡፡
🌷ሐዋርያው የመከረን ግን በመብላችን ወይም በመጠጣችን ብቻ እግዚአብሔርን
እንድናከብረው አይደለም፡፡
🌷 ጨምሮም “ማናቸውም ነገር ብታደርጉ ለእግዚአብሔር ክብር
አድርጉት” አለን እንጂ፡፡
🌷ስለዚህ ወደ ሸንጐም ብንሔድ፤ ወደ ቤተ ክርስቲያንም ብንሔድ
ለእግዚአብሔር ክብር ልናደርገው ይገባናል፡፡
🌷እነዚህን ለእግዚአብሔር ክብር ማድረግ
የምንችለውስ እንዴት አድርገን ነው? ወደ ቤተ ክርስቲያን፣ ወደ ሥርዓተ ቅዳሴው፣ ወደ
ጉባኤው፣ ወደ ሌላውም አገልግሎት ስንሔድ አካሔዳችን እግዚአብሔር የሚከብርበት መሆን አለበት፡፡
🌷እግዚአብሔር የማይከብርባቸው ብዙ ምልልሶች አሉና በአዲሱ ዓመት ወደ ቤተ
ክርስቲያን መመላለሳችን ለእግዚአብሔር ክብር መሆን አለበት፡፡
🌷ከቤት ቁጭ ማለትን የምንመርጥ ከሆነም ለእግዚአብሔር ክብር ልናደርገው ይገባናል፡፡
🌷 “ምን ማለት ነው?” ልትል ትችላለኅ፡፡ ከቤት ወጥተን ክፋት ወደ መላበት ሥፍራ፣ ክርክርና ክስ ወደ
ሰፈነበት ሸንጐ፣
🌷ዘፈን ስካርና ገቢረ ኀጢአት ወደሚደገስበት ነፍስንም ወደሚያውክ ስፍራ
ከመሔድ ተቈጥበን ከቤት ቁጭ ብንል ለእግዚአብሔር ክብር አደረግነው ይባላል፡፡
🌷ስለዚኽ🌷
ከቤት ውስጥ ቁጭ ማለትም ወደ ቤተ እግዚአብሔር መሔድም እኩል ለእግዚአብሔር ክብር
ማድረግ ይቻለናል ማለት ነው።
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
💠 @linkortodoxe21
✝መንፈሳዊ ህይወት✝ pinned «💕ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ 💕 ✍ወዳጄ ሆይ!✍ 🌷 ቤቱ ቆሽሾ ሳለ ውጫዊ በሩን ብቻ ለማሽቀርቀር ለምን ትጨነቃለህ? 🌷ነፍስህ በኃጢአት ተዳድፋ ሳለ ሥጋህን ብቻ ለማስደሰት ለምን ትሮጣለህ? 🌷አስቀድመህ ቤቱን (ነፍስህን) ለማስዋብ አትሽቀዳደምምን? 🌷 አስቀድመህ ለነፍስህ የምታስብ ከሆነ ከሰው እጅ ሳይሆን ከክርስቶስ እጅ ሹመት ሽልማት ትቀበላለህ፡፡ 🌷ሁል ጊዜ “የማደርገው ነገር እግዚአብሔር…»
Forwarded from ✝መንፈሳዊ ህይወት✝
📝📝📝📝📝📝📝📝📝📝📝📝
መራራ እና ከፍቅር የራቀ አሳሳቢ ሁኔታ ለይ ነዎት? እንግስያውስ የሚያነቡት ❤️የመጽሃፍ ቅዱስ ጥቅሶች❤️
💜(1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕ.13)💜
1፤ በሰዎችና በመላእክት ልሳን ብናገር #ፍቅር ግን ከሌለኝ እንደሚጮኽ ናስ ወይም እንደሚንሽዋሽዋ ጸናጽል ሆኜአለሁ።
2፤ ትንቢትም ቢኖረኝ ምሥጢርንም ሁሉና እውቀትን ሁሉ ባውቅ፥ ተራሮችንም እስካፈልስ ድረስ እምነት ሁሉ ቢኖረኝ #ፍቅር ግን ከሌለኝ ከንቱ ነኝ።
3፤ ድሆችንም ልመግብ ያለኝን ሁሉ ባካፍል፥ ሥጋዬንም ለእሳት መቃጠል አሳልፌ ብሰጥ #ፍቅር ግን ከሌለኝ ምንም አይጠቅመኝም።
4፤💜 ፍቅር ይታገሣል፥ 💛ቸርነትንም ያደርጋል፤ 💚ፍቅር አይቀናም፤ 💙ፍቅር አይመካም፥ ❤️አይታበይም፤
5፤❤️ የማይገባውን አያደርግም፥💛 የራሱንም አይፈልግም፥ 💙አይበሳጭም፥ 💚በደልን አይቆጥርም፤
6፤ 💚ከእውነት ጋር ደስ ይለዋል እንጂ ስለ ዓመፃ ደስ አይለውም፤💚
7፤ 💜ሁሉን ይታገሣል፥ 💛ሁሉን ያምናል፥ 💚ሁሉን ተስፋ ያደርጋል፥💙 በሁሉ ይጸናል።
8፤ ፍቅር ለዘወትር አይወድቅም፤ ትንቢት ቢሆን ግን #ይሻራል፤ ልሳኖች ቢሆኑ# ይቀራሉ፤ እውቀትም ቢሆን #ይሻራል።
13፤ እንዲህም ከሆነ፥ እምነት ተስፋ ፍቅር እነዚህ ሦስቱ ጸንተው ይኖራሉ፤ ከእነዚህም የሚበልጠው💛 ፍቅር ነው💛።
https://t.me/linkortodoxe21
መራራ እና ከፍቅር የራቀ አሳሳቢ ሁኔታ ለይ ነዎት? እንግስያውስ የሚያነቡት ❤️የመጽሃፍ ቅዱስ ጥቅሶች❤️
💜(1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕ.13)💜
1፤ በሰዎችና በመላእክት ልሳን ብናገር #ፍቅር ግን ከሌለኝ እንደሚጮኽ ናስ ወይም እንደሚንሽዋሽዋ ጸናጽል ሆኜአለሁ።
2፤ ትንቢትም ቢኖረኝ ምሥጢርንም ሁሉና እውቀትን ሁሉ ባውቅ፥ ተራሮችንም እስካፈልስ ድረስ እምነት ሁሉ ቢኖረኝ #ፍቅር ግን ከሌለኝ ከንቱ ነኝ።
3፤ ድሆችንም ልመግብ ያለኝን ሁሉ ባካፍል፥ ሥጋዬንም ለእሳት መቃጠል አሳልፌ ብሰጥ #ፍቅር ግን ከሌለኝ ምንም አይጠቅመኝም።
4፤💜 ፍቅር ይታገሣል፥ 💛ቸርነትንም ያደርጋል፤ 💚ፍቅር አይቀናም፤ 💙ፍቅር አይመካም፥ ❤️አይታበይም፤
5፤❤️ የማይገባውን አያደርግም፥💛 የራሱንም አይፈልግም፥ 💙አይበሳጭም፥ 💚በደልን አይቆጥርም፤
6፤ 💚ከእውነት ጋር ደስ ይለዋል እንጂ ስለ ዓመፃ ደስ አይለውም፤💚
7፤ 💜ሁሉን ይታገሣል፥ 💛ሁሉን ያምናል፥ 💚ሁሉን ተስፋ ያደርጋል፥💙 በሁሉ ይጸናል።
8፤ ፍቅር ለዘወትር አይወድቅም፤ ትንቢት ቢሆን ግን #ይሻራል፤ ልሳኖች ቢሆኑ# ይቀራሉ፤ እውቀትም ቢሆን #ይሻራል።
13፤ እንዲህም ከሆነ፥ እምነት ተስፋ ፍቅር እነዚህ ሦስቱ ጸንተው ይኖራሉ፤ ከእነዚህም የሚበልጠው💛 ፍቅር ነው💛።
https://t.me/linkortodoxe21
Telegram
✝መንፈሳዊ ህይወት✝
✟✟✟በስመአብ ወወልድ በመንፈስ ቅድስ አሀድ አምላክ አሜን ✞✞✞
በዚህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ ስርአት የጠበቁ ለመንፈሳዊ ህይወታችን ይጠቅሙናል ያስተምሩናል የምንላቸውን መንፈሳዊ
ትምህርቶች ብሒሎች ምክሮች እናስተላልፋለን።
ለሌሎች ሼር በማድረግ ቻናሉን ያጋሩ ✟✟✟
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
✍️✍️ ሀሳብ ወይም አስተያየት ;👇👇
https://t.me/Ortodoxe21 በዚ ይላኩልን
በዚህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ ስርአት የጠበቁ ለመንፈሳዊ ህይወታችን ይጠቅሙናል ያስተምሩናል የምንላቸውን መንፈሳዊ
ትምህርቶች ብሒሎች ምክሮች እናስተላልፋለን።
ለሌሎች ሼር በማድረግ ቻናሉን ያጋሩ ✟✟✟
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
✍️✍️ ሀሳብ ወይም አስተያየት ;👇👇
https://t.me/Ortodoxe21 በዚ ይላኩልን
Forwarded from 1137439312:AAGumjHJ7pzA6vrrfVMlKoqTUsCs59GySrg
👉 ሴት በወር አበባዋ ጊዜ መጸለይ ትችላለች?
👉 ግለ አውናን / ሴጋ /ማስተርቤሽን/ የፈጸመ ሰው ተክሊል ማግባት ይችላልን?
👉 በሱባኤ ወቅት ህልመ ሌሊት (ዝንየት) ቢመታን ምን እናደርጋለን?
👉 ሕልመ ሌሊት በራሱ ኃጢአት ነውን?
👉 ሕልመ ሌሊት በምን ይከሰታል?
👉 ከዝሙት አጋንንት እና ከዝንየት በተጨማሪ በሕልመ ሌሊት የሚፈትነን አጋንንት የትኛው ነው?
👉 የሕልመ ሌሊት መፍትሔ ምንድን ነው?
በእነዚህ ትምህርቶች ዙርያ እየተማማርን እንገኛለን እርሶም እውቀቱ እንዲኖርዎ ከፈለጉ ይህን መስፈንጠርያ ይንኩ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
❎█▓▒░ ►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░ ►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░►OPEN◄░►OPEN ▒▓█❎
👉 ግለ አውናን / ሴጋ /ማስተርቤሽን/ የፈጸመ ሰው ተክሊል ማግባት ይችላልን?
👉 በሱባኤ ወቅት ህልመ ሌሊት (ዝንየት) ቢመታን ምን እናደርጋለን?
👉 ሕልመ ሌሊት በራሱ ኃጢአት ነውን?
👉 ሕልመ ሌሊት በምን ይከሰታል?
👉 ከዝሙት አጋንንት እና ከዝንየት በተጨማሪ በሕልመ ሌሊት የሚፈትነን አጋንንት የትኛው ነው?
👉 የሕልመ ሌሊት መፍትሔ ምንድን ነው?
በእነዚህ ትምህርቶች ዙርያ እየተማማርን እንገኛለን እርሶም እውቀቱ እንዲኖርዎ ከፈለጉ ይህን መስፈንጠርያ ይንኩ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
❎█▓▒░ ►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░ ►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░►OPEN◄░►OPEN ▒▓█❎
Forwarded from አባ ኪዳነ ማርያም
ፃድቅሰ ከመ በቀልት ይፈሪ ወይበዝህ ከመ ዘግባ ዘሊባኖስ
ትኩላን እሙንቱ ውስተ ቤተ እግዚአብሔር
መዝሙር 91:12
በመጀመሪያ የዚህን ትምህርት ርዕስ ትርጉም ማወቅ ይበጃልና ትርጉሙም ይኸውና
። ጻድቅ እንደ ዘንባባ ያፈራል፥ እንደ ሊባኖስ ዝግባም ያድጋል። በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ ተተክለዋል።
ይህን መነሻ በማድረግ ስለ ቅዱሳን ሰዎች በብዙ ሳይሆን በጥቂቱ በረጅሙ ሳይሆን ባጭሩ አቅማችን የፈቀደውንና አእምሮአችን የቻለውን ያህል በመጠኑ እንማማራለን ይህን ለማለት የቻልነው እግዚአብሔር በቅዱሳን ላይ አድሮ ያደረገውና የሚያደርገው ተሰፍሮና ተቆጥሮ ስለማያልቅ ነው
እንግዲህ ፃድቅ ወይም ፃድቃን ማለት እውነት እውነቶኞች ማለት ሲሆን ይህም ስያሜ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ስለ መሆኑ ቅዱሳት መጻሕፍት እንዲህ በማለት ይገልፁታል
። ኢየሱስም። እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።
የዮሐንስ ወንጌል 14 : 6
ቅዱስ ጳውሎስም ፃድቅ የክርስቶስ ስም መሆኑን ሲገልፅ
ወደ ፊት የጽድቅ አክሊል ተዘጋጅቶልኛል፥ ይህንም ጻድቅ ፈራጅ የሆነው ጌታ ያን ቀን ለእኔ ያስረክባል፥ ደግሞም መገለጡን ለሚወዱት ሁሉ እንጂ ለእኔ ብቻ አይደለም።
2ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4 : 8
ታዲያ ይህን የራሱ የሆነውን ስም ለቅዱሳን ሲሰጣቸው እናያለን
። ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ይወስዳል፥ ጻድቅንም በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ይወስዳል።
የማቴዎስ ወንጌል 10 : 41
በተጨማሪም በዚሁ ወንጌል
። በዚያን ጊዜ ጻድቃን በአባታቸው መንግሥት እንደ ፀሐይ ይበራሉ። የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።
የማቴዎስ ወንጌል 13 : 43
ወደ ብሉይ ኪዳንም ስንመለስ በመዝሙር 33 :15
። የእግዚአብሔር ዓይኖች ወደ ጻድቃን ጆሮቹም ወደ ጩኸታቸው ናቸውና።
በቁጥር 17ም
። ጻድቃን ጮኹ፥ እግዚአብሔርም ሰማቸው ከመከራቸውም ሁሉ አዳናቸው።
ለምሳሌ ያህል እና ለትምህርታችን መነሻ እንዲሆነን ታስቦ የተጠቀሱ ጥቅሶች ናቸው እንጅ መጽሐፍ ቅዱስ በሙሉ ስለ ቅዱሳን ክብርና ባለሟልነት በሰፊው ይገልፃል
ይህም የእግዚአብሔር የቸርነቱ ብዛት ነው
ፃድቅና ቅዱስ የሚባሉት የቅፅል ስሞች የራሱ ሆነው እያለ በጥቂት ሥራችን ለዚያውም ከእነኃጢአታችን ይህን የክብር ስም እንድናገኝ መደረጉ ከምንናገረው በላይ ነው
። መንክር እግዚአብሔር በላእለ ቅዱሳኒሁ ።የሚባለውም ለዚህ ነው
በሌላ በኩል ደግሞ ።
። እኔ የወይን ግንድ ነኝ እናንተም ቅርንጫፎች ናችሁ። ያለ እኔ ምንም ልታደርጉ አትችሉምና በእኔ የሚኖር እኔም በእርሱ፥ እርሱ ብዙ ፍሬ ያፈራል።
የዮሐንስ ወንጌል 15 : 5
የሚለውን የአምላካችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርርስቶስን ቃል መዘንጋታችን አይደለም አሁንም ያለዕርሱ ማንም ቢሆን ማድረግ አይችልም ቅዱሳን ከእርሱ ጋር ስለሚኖሩ ነው ከእርሱ ጋር የሚኖር ብዙ ፍሬ ያፈራል ተብሏልና በተጨማሪም እንዲህ ይገለፃል
። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን ሥራ እርሱ ደግሞ ያደርጋል፤ ከዚህም የሚበልጥ ያደርጋል፥
የዮሐንስ ወንጌል 14 : 12
በዚህ ሁኔታ ለሚያምን ሁሉ ይቻላል ተብሎ እንደተፃፈው ቅዱሳንም ባህር የመክፈል ተራራ የማፍለስ ፀሐይን የማቆምና ሰማይን የመለጎም እንዲሁም አራዊትና እንስሳትም ሳይቀሩ እንዲገዙላቸው ስልጣን ሰጥቷቸዋል
። የሚሳናችሁ ነገር የለም። እንደተባለ ማቴዎስ 17:20
በቅዱስ ማርቆስ ወንጌልም
። ያመኑትንም እነዚህ ምልክቶች ይከተሉአቸዋል፤ በስሜ አጋንንትን ያወጣሉ፤ በአዲስ ቋንቋ ይናገራሉ፤ እባቦችን ይይዛሉ፥
የማርቆስ ወንጌል 16 : 17
እንግዲህ እግዚአብሔር በመጽሐፍ ቅዱስ ለቅዱሳን ቃል የገባላቸው ታሪክ ተዝቆ ስለማያልቅ በዚሁ እንግታውና ።እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል በሚለው መለኮታዊ ቃል በመስማማት በመግቢያችን ላይ በእግዚአብሔር ቤት ተተክለው የሚኖሩትን ቅዱሳን በማሰብ የበረከታቸው ተካፋይ እንድንሆን እግዚአብሔር ይርዳን ።አሜን።
ትኩላን እሙንቱ ውስተ ቤተ እግዚአብሔር
መዝሙር 91:12
በመጀመሪያ የዚህን ትምህርት ርዕስ ትርጉም ማወቅ ይበጃልና ትርጉሙም ይኸውና
። ጻድቅ እንደ ዘንባባ ያፈራል፥ እንደ ሊባኖስ ዝግባም ያድጋል። በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ ተተክለዋል።
ይህን መነሻ በማድረግ ስለ ቅዱሳን ሰዎች በብዙ ሳይሆን በጥቂቱ በረጅሙ ሳይሆን ባጭሩ አቅማችን የፈቀደውንና አእምሮአችን የቻለውን ያህል በመጠኑ እንማማራለን ይህን ለማለት የቻልነው እግዚአብሔር በቅዱሳን ላይ አድሮ ያደረገውና የሚያደርገው ተሰፍሮና ተቆጥሮ ስለማያልቅ ነው
እንግዲህ ፃድቅ ወይም ፃድቃን ማለት እውነት እውነቶኞች ማለት ሲሆን ይህም ስያሜ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ስለ መሆኑ ቅዱሳት መጻሕፍት እንዲህ በማለት ይገልፁታል
። ኢየሱስም። እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።
የዮሐንስ ወንጌል 14 : 6
ቅዱስ ጳውሎስም ፃድቅ የክርስቶስ ስም መሆኑን ሲገልፅ
ወደ ፊት የጽድቅ አክሊል ተዘጋጅቶልኛል፥ ይህንም ጻድቅ ፈራጅ የሆነው ጌታ ያን ቀን ለእኔ ያስረክባል፥ ደግሞም መገለጡን ለሚወዱት ሁሉ እንጂ ለእኔ ብቻ አይደለም።
2ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4 : 8
ታዲያ ይህን የራሱ የሆነውን ስም ለቅዱሳን ሲሰጣቸው እናያለን
። ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ይወስዳል፥ ጻድቅንም በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ይወስዳል።
የማቴዎስ ወንጌል 10 : 41
በተጨማሪም በዚሁ ወንጌል
። በዚያን ጊዜ ጻድቃን በአባታቸው መንግሥት እንደ ፀሐይ ይበራሉ። የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።
የማቴዎስ ወንጌል 13 : 43
ወደ ብሉይ ኪዳንም ስንመለስ በመዝሙር 33 :15
። የእግዚአብሔር ዓይኖች ወደ ጻድቃን ጆሮቹም ወደ ጩኸታቸው ናቸውና።
በቁጥር 17ም
። ጻድቃን ጮኹ፥ እግዚአብሔርም ሰማቸው ከመከራቸውም ሁሉ አዳናቸው።
ለምሳሌ ያህል እና ለትምህርታችን መነሻ እንዲሆነን ታስቦ የተጠቀሱ ጥቅሶች ናቸው እንጅ መጽሐፍ ቅዱስ በሙሉ ስለ ቅዱሳን ክብርና ባለሟልነት በሰፊው ይገልፃል
ይህም የእግዚአብሔር የቸርነቱ ብዛት ነው
ፃድቅና ቅዱስ የሚባሉት የቅፅል ስሞች የራሱ ሆነው እያለ በጥቂት ሥራችን ለዚያውም ከእነኃጢአታችን ይህን የክብር ስም እንድናገኝ መደረጉ ከምንናገረው በላይ ነው
። መንክር እግዚአብሔር በላእለ ቅዱሳኒሁ ።የሚባለውም ለዚህ ነው
በሌላ በኩል ደግሞ ።
። እኔ የወይን ግንድ ነኝ እናንተም ቅርንጫፎች ናችሁ። ያለ እኔ ምንም ልታደርጉ አትችሉምና በእኔ የሚኖር እኔም በእርሱ፥ እርሱ ብዙ ፍሬ ያፈራል።
የዮሐንስ ወንጌል 15 : 5
የሚለውን የአምላካችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርርስቶስን ቃል መዘንጋታችን አይደለም አሁንም ያለዕርሱ ማንም ቢሆን ማድረግ አይችልም ቅዱሳን ከእርሱ ጋር ስለሚኖሩ ነው ከእርሱ ጋር የሚኖር ብዙ ፍሬ ያፈራል ተብሏልና በተጨማሪም እንዲህ ይገለፃል
። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን ሥራ እርሱ ደግሞ ያደርጋል፤ ከዚህም የሚበልጥ ያደርጋል፥
የዮሐንስ ወንጌል 14 : 12
በዚህ ሁኔታ ለሚያምን ሁሉ ይቻላል ተብሎ እንደተፃፈው ቅዱሳንም ባህር የመክፈል ተራራ የማፍለስ ፀሐይን የማቆምና ሰማይን የመለጎም እንዲሁም አራዊትና እንስሳትም ሳይቀሩ እንዲገዙላቸው ስልጣን ሰጥቷቸዋል
። የሚሳናችሁ ነገር የለም። እንደተባለ ማቴዎስ 17:20
በቅዱስ ማርቆስ ወንጌልም
። ያመኑትንም እነዚህ ምልክቶች ይከተሉአቸዋል፤ በስሜ አጋንንትን ያወጣሉ፤ በአዲስ ቋንቋ ይናገራሉ፤ እባቦችን ይይዛሉ፥
የማርቆስ ወንጌል 16 : 17
እንግዲህ እግዚአብሔር በመጽሐፍ ቅዱስ ለቅዱሳን ቃል የገባላቸው ታሪክ ተዝቆ ስለማያልቅ በዚሁ እንግታውና ።እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል በሚለው መለኮታዊ ቃል በመስማማት በመግቢያችን ላይ በእግዚአብሔር ቤት ተተክለው የሚኖሩትን ቅዱሳን በማሰብ የበረከታቸው ተካፋይ እንድንሆን እግዚአብሔር ይርዳን ።አሜን።
❤1
Forwarded from 💛 የ መዝሙር ግጥሞች 💛 (Gedion)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሰላም የእግዚአብሔር ቤተሰቦች
👉 የመስቀል አደባባይ ጉዳይ አሁንም #ትኩረትን ያሻል!
👉 አሁንም እጃቸውንም አይናቸውንም ከመስቀል አደባባይ ላይ አላነሱም!! ይባስ ብለው በGoogle map ላይ "መስቀል አደባባይ ወይም ኢድ አደባባይ" በማለት ነገሩን የማወሳሰብ ስራ በመስራት ላይ ይገኛሉ።
😇 ከምንግዜውም በላይ አንድነታችን የሚያስፈልግበት ሰዓት ላይ እንገኛለን። ይህንን "ኢድ አደባባይ" ለማለት ዳር ዳር የተባለለትን ሴራ ለማክሸፍ በጋራ እንቁም!
ይህንን ያድርጉ!
1)Google map ይክፈቱ
2)ቦታ በመፈለጊያው ላይ "Meskel square" ብለው ይፈልጉ
3)"Direction" ከሚለው ስር ወደላይ በማድረግ "Suggest an edit" የሚለውን ይጫኑ
4)"መስቀል አደባባይ ወይም ኢድ አደባባይ" የተባለውን በመምረጥ "መስቀል አደባባይ" በማለት ያስተካክሉ
5)"Category" ከሚለው ምርጫ ውስጥ "place of worship" የሚለውን ይምረጡ
6) በመጨረሻም ከላይ ▶️ የNext ምልክቷን ይጫኑ
ከዚህ በኃላ ለGoogle የስም ማስተካከያ እንዲደረግ መልዕክት መላክዎን የሚገልጽ ማረጋገጫ ይመጣልዎታል።
ስለቤተክርስቲያንና ማምለኪያ ቦታዎቿ ዝም አንልም!!!
ስለቤተክርስቲያን ስትሉ ለምታውቋቸው ኦርቶዶክሳዊያን በሙሉ መልዕክቱን ከዚህ በላይ ከተያያዘው ምስል ጋር ያጋሩ!
👉 የመስቀል አደባባይ ጉዳይ አሁንም #ትኩረትን ያሻል!
👉 አሁንም እጃቸውንም አይናቸውንም ከመስቀል አደባባይ ላይ አላነሱም!! ይባስ ብለው በGoogle map ላይ "መስቀል አደባባይ ወይም ኢድ አደባባይ" በማለት ነገሩን የማወሳሰብ ስራ በመስራት ላይ ይገኛሉ።
😇 ከምንግዜውም በላይ አንድነታችን የሚያስፈልግበት ሰዓት ላይ እንገኛለን። ይህንን "ኢድ አደባባይ" ለማለት ዳር ዳር የተባለለትን ሴራ ለማክሸፍ በጋራ እንቁም!
ይህንን ያድርጉ!
1)Google map ይክፈቱ
2)ቦታ በመፈለጊያው ላይ "Meskel square" ብለው ይፈልጉ
3)"Direction" ከሚለው ስር ወደላይ በማድረግ "Suggest an edit" የሚለውን ይጫኑ
4)"መስቀል አደባባይ ወይም ኢድ አደባባይ" የተባለውን በመምረጥ "መስቀል አደባባይ" በማለት ያስተካክሉ
5)"Category" ከሚለው ምርጫ ውስጥ "place of worship" የሚለውን ይምረጡ
6) በመጨረሻም ከላይ ▶️ የNext ምልክቷን ይጫኑ
ከዚህ በኃላ ለGoogle የስም ማስተካከያ እንዲደረግ መልዕክት መላክዎን የሚገልጽ ማረጋገጫ ይመጣልዎታል።
ስለቤተክርስቲያንና ማምለኪያ ቦታዎቿ ዝም አንልም!!!
ስለቤተክርስቲያን ስትሉ ለምታውቋቸው ኦርቶዶክሳዊያን በሙሉ መልዕክቱን ከዚህ በላይ ከተያያዘው ምስል ጋር ያጋሩ!
✝መንፈሳዊ ህይወት✝
ክብረ ቅድሳን እና አስሩ ማዕረጋት ክፍል ሁለት <አፍቅርዎ ለእግዚአብሔር ኵልክሙ ጻድቃኑ እስመ ጽድቀ የኀሥሥ እግዚአብሔር፤ ቅዱሳን፣ እውነትን ይዛችሁ ትሕትናን ተላብሳችሁ እግዚአብሔርን ውደዱት፡፡ እግዚአብሐር እውነትን፣ ትሕትናን ይወዳልና፤›› (መዝ. ፴፥፳፫) ተብሎ እንደ ተጻፈ፣ የቅዱሳን ፍሬ ትሕትና ነው፡፡ በዓይነ ሕሊናቸው ፈጣሪያቸውን፣ በዓይነ ሥጋቸው የእነርሱን ምንነት እንደዚሁም የዓለምን ከንቱነት…
✝ክብረ ቅድሳን እና አስሩ ማዕረጋት ክፍል ሶስት✝
ቅዱሳን በዚህ ዓለም ይጠበቡበታል፤ ወጥተው ወርደው ሰውነታቸውን ከስስት፣ ኃጢአት ጠብቀው ለወዲያኛው ዓለም ደግሞ በትዕግሥት ደጅ ይጠኑበታል፡፡ ‹‹ፈሪሃ እግዚአብሔር ትፍሥሕተ ልብ ውእቱ ወይሁብ ሐሤተ ወያስተፌሥሕ ወያነውኅ መዋዕለ ሕይወት ለፈራሄ እግዚአብሔር ይሤኒ ደኃሪቱ ወይትባረክ ዕለተ ሞቱ፤ እግዚአብሔርን መፍራት የልብ ደስታ ነው፡፡ ፍጹም የሥጋና የነፍስን ደስታ ይሰጣል፤ በሕይወትም ያኖራል፡፡ እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው ፍጻሜው ያምርለታል፡፡ እንደ ኢዮብ ከደዌው ተፈውሶ ልጅ የልጅ ልጅ አይቶ ይሞታል፤›› ተብሎ እንደ ተጻፈው ይህ ዂሉ በረከት የቅዱሳን ፍሬ ነው (ኢዮብ ፴፩፥፲፮)፡፡
ቅዱሳን በሚሠሩት ሥራ በያዙት ቅን መንገድ፣ ኢዮባዊ ትዕግሥት፣ አብርሃማዊ ኂሩት፣ ይስሐቃዊ ፈቃደኝነት፣ ያዕቆባዊ ቅን አገልግሎት፣ ዮሴፋዊ ኀዳጌ በቀልነት ሙሴአዊ ለወገን ተቆርቋሪነት እየጨመሩ በመኖራቸው የፈጣሪአቸው ኃይልና ጌትነት እንደዚሁም የድንቅ ሥራው መገለጫዎች ይኾናሉ፡፡ በጸጋ ላይ ጸጋ እየተጨመረላቸው ወደ ዐሥሩ መዓርጋት ይወጣሉ፡፡ ማዕረጋቸውንም ከዚህ ላይ ይናገሩታል፡፡ ዐሥሩ መዓርጋት የሚባሉት በሦስት ይከፈላሉ፡፡ ሦስቱ የንጽሐ ሥጋ መዓርጋት፣ አራቱ የንጽሐ ነፍስ መዓርጋት፣ እና ሦስቱ የንጽሐ ልቡና መዓርጋት ናቸው፡፡
💠ሦስቱ የንጽሐ ሥጋ መዓርጋት የሚባሉት፡- ጽማዌ፣ ልባዌ እና ጣዕመ ዝማሬ ናቸው፡፡
💠አራቱ የንጽሐ ነፍስ መዓርጋት፡- አንብዕ፣ ኵነኔ፣ ፍቅር እና ሑሰት ናቸው፡፡
💠ሦስቱ የንጽሐ ልቡና መዓርጋት ደግሞ፡- ንጻሬ መላእክት፣ ተሰጥሞ እና ከዊነ እሳት (ነጽሮተ ሥሉስ ቅዱስ) ናቸው፡፡ በጠቅላላው ዐሥር ይኾናሉ፡፡
ይቀጥላል....
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ቅዱሳን በዚህ ዓለም ይጠበቡበታል፤ ወጥተው ወርደው ሰውነታቸውን ከስስት፣ ኃጢአት ጠብቀው ለወዲያኛው ዓለም ደግሞ በትዕግሥት ደጅ ይጠኑበታል፡፡ ‹‹ፈሪሃ እግዚአብሔር ትፍሥሕተ ልብ ውእቱ ወይሁብ ሐሤተ ወያስተፌሥሕ ወያነውኅ መዋዕለ ሕይወት ለፈራሄ እግዚአብሔር ይሤኒ ደኃሪቱ ወይትባረክ ዕለተ ሞቱ፤ እግዚአብሔርን መፍራት የልብ ደስታ ነው፡፡ ፍጹም የሥጋና የነፍስን ደስታ ይሰጣል፤ በሕይወትም ያኖራል፡፡ እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው ፍጻሜው ያምርለታል፡፡ እንደ ኢዮብ ከደዌው ተፈውሶ ልጅ የልጅ ልጅ አይቶ ይሞታል፤›› ተብሎ እንደ ተጻፈው ይህ ዂሉ በረከት የቅዱሳን ፍሬ ነው (ኢዮብ ፴፩፥፲፮)፡፡
ቅዱሳን በሚሠሩት ሥራ በያዙት ቅን መንገድ፣ ኢዮባዊ ትዕግሥት፣ አብርሃማዊ ኂሩት፣ ይስሐቃዊ ፈቃደኝነት፣ ያዕቆባዊ ቅን አገልግሎት፣ ዮሴፋዊ ኀዳጌ በቀልነት ሙሴአዊ ለወገን ተቆርቋሪነት እየጨመሩ በመኖራቸው የፈጣሪአቸው ኃይልና ጌትነት እንደዚሁም የድንቅ ሥራው መገለጫዎች ይኾናሉ፡፡ በጸጋ ላይ ጸጋ እየተጨመረላቸው ወደ ዐሥሩ መዓርጋት ይወጣሉ፡፡ ማዕረጋቸውንም ከዚህ ላይ ይናገሩታል፡፡ ዐሥሩ መዓርጋት የሚባሉት በሦስት ይከፈላሉ፡፡ ሦስቱ የንጽሐ ሥጋ መዓርጋት፣ አራቱ የንጽሐ ነፍስ መዓርጋት፣ እና ሦስቱ የንጽሐ ልቡና መዓርጋት ናቸው፡፡
💠ሦስቱ የንጽሐ ሥጋ መዓርጋት የሚባሉት፡- ጽማዌ፣ ልባዌ እና ጣዕመ ዝማሬ ናቸው፡፡
💠አራቱ የንጽሐ ነፍስ መዓርጋት፡- አንብዕ፣ ኵነኔ፣ ፍቅር እና ሑሰት ናቸው፡፡
💠ሦስቱ የንጽሐ ልቡና መዓርጋት ደግሞ፡- ንጻሬ መላእክት፣ ተሰጥሞ እና ከዊነ እሳት (ነጽሮተ ሥሉስ ቅዱስ) ናቸው፡፡ በጠቅላላው ዐሥር ይኾናሉ፡፡
ይቀጥላል....
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
💕ቅዱስ አቡነ ሺኖዳ💕
💠ማንነትህን ማወቅ💠
👉ተወዳጁ ወንድሜ ሆይ! ኃይለኛ ነኝ ብለህ ታስባለህን?
👉 ካሰብህ ይህን ኃይልህን ከየት አመጣኸው?
👉 አንተ አመድና ትቢያ ጎስቋላና ምስኪን ስለሆንህ ይህ ኃይል የአንተ አይደለም።
👉 ይህ ኃይል ከሌላ ሰው ያገኘኸውም አይደለም ከእግዚአብሔር እንጂ።
👉ክብርና ምሥጋና ለእርሱ ይሁንና ኃያል እርሱ ብቻ ነው፡ ኃይልም ሁሉ የሚገኘው ከእርሱ ብቻ ነው።
👉 ያንተስ ኃይል ከእግዚአብሔር አይደለምን?
👉ከሆነ ለምን ትታበያለህ?
👉 ለምንስ ትኩራራለህ?
👉 የእግዚአብሔርንስ ኃይል እርሱን ለማገልገል ካልሆነ ለሌላ ለምን ታውለዋለህ?
👉ስለዚህ ሊከበር የሚፈልግ ቢኖር በእግዚአብሔር ይክበር።
👉እርሱ ከክብር ሁሉ በላይ የሆነና ለምንከብርበት ነገር ሁሉ ምንጩ ነውና።
👉በእግዚአብሔር ኃይለኛ ሆነህ በተፈጥሮህ ደካማ ብትሆን ከሐዋርያው ከቅዱስ ጳውሎስ ጋር እንዲህ በል።
👉"እንግዲህ የክርስቶስ ኃይል ያድርብኝ ዘንድ በብዙ ደስታ በድካሜ ልመካ እወዳለሁ።
👉 ስለዚህ ስለ ክርስቶስ በድካም በመንገላታትም በችግርም በስደትም በጭንቀትም ደስ ይለኛል፤ ስደክም ያን ጊዜ ኃይለኛ ነኝና።" 2ኛ ቆሮ 12:9-10
ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
💠ማንነትህን ማወቅ💠
👉ተወዳጁ ወንድሜ ሆይ! ኃይለኛ ነኝ ብለህ ታስባለህን?
👉 ካሰብህ ይህን ኃይልህን ከየት አመጣኸው?
👉 አንተ አመድና ትቢያ ጎስቋላና ምስኪን ስለሆንህ ይህ ኃይል የአንተ አይደለም።
👉 ይህ ኃይል ከሌላ ሰው ያገኘኸውም አይደለም ከእግዚአብሔር እንጂ።
👉ክብርና ምሥጋና ለእርሱ ይሁንና ኃያል እርሱ ብቻ ነው፡ ኃይልም ሁሉ የሚገኘው ከእርሱ ብቻ ነው።
👉 ያንተስ ኃይል ከእግዚአብሔር አይደለምን?
👉ከሆነ ለምን ትታበያለህ?
👉 ለምንስ ትኩራራለህ?
👉 የእግዚአብሔርንስ ኃይል እርሱን ለማገልገል ካልሆነ ለሌላ ለምን ታውለዋለህ?
👉ስለዚህ ሊከበር የሚፈልግ ቢኖር በእግዚአብሔር ይክበር።
👉እርሱ ከክብር ሁሉ በላይ የሆነና ለምንከብርበት ነገር ሁሉ ምንጩ ነውና።
👉በእግዚአብሔር ኃይለኛ ሆነህ በተፈጥሮህ ደካማ ብትሆን ከሐዋርያው ከቅዱስ ጳውሎስ ጋር እንዲህ በል።
👉"እንግዲህ የክርስቶስ ኃይል ያድርብኝ ዘንድ በብዙ ደስታ በድካሜ ልመካ እወዳለሁ።
👉 ስለዚህ ስለ ክርስቶስ በድካም በመንገላታትም በችግርም በስደትም በጭንቀትም ደስ ይለኛል፤ ስደክም ያን ጊዜ ኃይለኛ ነኝና።" 2ኛ ቆሮ 12:9-10
ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21