ቅድሳት ሥዕላት ከፍል ፪
ስለ ቅዱሳትሥዕላት አጀማመር በመጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ተብሎ ተጽፏል፡፡ ‹‹በቅድስተ ቅዱሳኑም ውስጥ ቁመታቸው አሥር ክንድ የሆነ ከወይራ እንጨት ሁለት ኪሩቤልን ሠራ፡፡ የኪሩብም አንደኛው ክንፍ አምስት ክንድ÷ የኪሩብም ሁለተኛው ክንፍ አምስት ክንድ ነበረ፤ ከአንደኛው ክንፍ ጫፍ ጀምሮ እስከ ሁለተኛው ክንፍ ጫፍ ድረስ አሥር ክንድ ነበረ፡፡ ሁለቱም ኪሩቤል አንድ ልክና አንድ መልክ ነበረ፡፡ የአንዱ ኪሩብ ቁመት አሥር ክንድ ነበረ÷ የሁለተኛውም ኪሩብ እንዲሁ ነበረ፡፡ ኪሩቤልንም በውስጠኛው ቤት አኖራቸው፤ የኪሩቤልም ክንፎቻቸው ተዘርግተው ነበር፡፡ የአንዱም ኪሩብ ክንፍ አንደኛውን ግንብ ይነካ ነበር÷ የሁለተኛውም ኪሩብ ክንፍ ሁለተኛውን ግንብ ይነካ ነበር፤ የሁለቱም ክንፎች በቤቱ መካከል እርስ በርሳቸው ይነካኩ ነበር፡፡ ኪሩቤልንም በወርቅ ለበጣቸው፡፡ በቤቱም ግንብ ሁሉ ዙሪያ በውስጥና በውጭ የኪሩቤልና የዘንባባ ዛፍ የፈነዳም አበባ ምስል ቀረጸ››፡፡(፩ኛ ነገሥት ፮፥፳፫-፳፱) በትንቢተ ሕዝቅኤልም ‹‹አንተም÷ የሰው ልጅ ሆይ÷ ጡቡን ወስደህ በፊት አኑራት፤ የኢየሩሳሌምንም ከተማ ሥዕል ሣልባት፤ ክበባት›› ይላል ሕዝ.፬፥፩)፡፡
ይቀጥላል ......
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ስለ ቅዱሳትሥዕላት አጀማመር በመጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ተብሎ ተጽፏል፡፡ ‹‹በቅድስተ ቅዱሳኑም ውስጥ ቁመታቸው አሥር ክንድ የሆነ ከወይራ እንጨት ሁለት ኪሩቤልን ሠራ፡፡ የኪሩብም አንደኛው ክንፍ አምስት ክንድ÷ የኪሩብም ሁለተኛው ክንፍ አምስት ክንድ ነበረ፤ ከአንደኛው ክንፍ ጫፍ ጀምሮ እስከ ሁለተኛው ክንፍ ጫፍ ድረስ አሥር ክንድ ነበረ፡፡ ሁለቱም ኪሩቤል አንድ ልክና አንድ መልክ ነበረ፡፡ የአንዱ ኪሩብ ቁመት አሥር ክንድ ነበረ÷ የሁለተኛውም ኪሩብ እንዲሁ ነበረ፡፡ ኪሩቤልንም በውስጠኛው ቤት አኖራቸው፤ የኪሩቤልም ክንፎቻቸው ተዘርግተው ነበር፡፡ የአንዱም ኪሩብ ክንፍ አንደኛውን ግንብ ይነካ ነበር÷ የሁለተኛውም ኪሩብ ክንፍ ሁለተኛውን ግንብ ይነካ ነበር፤ የሁለቱም ክንፎች በቤቱ መካከል እርስ በርሳቸው ይነካኩ ነበር፡፡ ኪሩቤልንም በወርቅ ለበጣቸው፡፡ በቤቱም ግንብ ሁሉ ዙሪያ በውስጥና በውጭ የኪሩቤልና የዘንባባ ዛፍ የፈነዳም አበባ ምስል ቀረጸ››፡፡(፩ኛ ነገሥት ፮፥፳፫-፳፱) በትንቢተ ሕዝቅኤልም ‹‹አንተም÷ የሰው ልጅ ሆይ÷ ጡቡን ወስደህ በፊት አኑራት፤ የኢየሩሳሌምንም ከተማ ሥዕል ሣልባት፤ ክበባት›› ይላል ሕዝ.፬፥፩)፡፡
ይቀጥላል ......
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ቅድሳት ሥዕላት ክፍል ፫
በጥንት ዘመን ሰዎች የመጽሐፍ ቅዱስን ታሪክ በዋሻ ውስጥ በሥዕል እያስደገፉ ያስተምሩ ነበር፡፡ ከዚህም ባሻገር ለእምነታቸው ሲሉ ለተጋደሉ እና መሥዕዋትነትን ለከፈሉ ቅዱሳን መታሰቢያ ይሆን ዘንድ ሥዕል በመሣል ታሪካቸውን አስቀምጠዋል፡፡ ክርስቲያኖች ይህንን እያደረጉ ለዘመናት ከቆዩ በኋላ በስምንተኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ አካባቢ በሮማውያን ክርስቲያኖች እና በቢዛንታይን ክርስቲያኖች ዘንድ አለመግባባት ተፈጠረ፡፡ በዚህም ዘመን ይኖሩ የነበሩ ክርስቲያኖች ቅዱሳት ሥዕላትን ምክንያት በማድረግ በሁለት ጽንፍ ተከፈሉ፡፡ የመጀመሪያዎቹ ኢኮኖላትሪያ ሲባሉ እነዚህም ክርስቲያኖች ቅዱሳት ሥዕላትን ከመጠን በላይ አብዝተው ከመውደዳቸው የተነሳ እንደ አማልክት የሚቆጥሩ ናቸው፡፡ ሁለተኛዎቹ ደግሞ ኢኮኖማኺያ ሲባሉ እነዚህም ክርስቲያኖች ቅዱሳት ሥዕላት ከነጭራሹ አያስፈልጉም በማለት ከአምልኮት ሥፍራ መወገድ አለባቸው የሚል አመለካከት የያዙ ነበሩ፡፡ ይህም አለመግባባት ለረጅም ዘመናት ከቀጠለ በኋላ በ፯፻፹፯ እ.ኤ.አ ሁለተኛው የኒቅያ ጉባኤ ተደርጎ ለቅዱሳት ሥዕላት አክብሮት እና ስግደት እንደሚገባ ተወሰነ፡፡ በዚህም ጉባኤ መሠረት ቅዱሳት ሥዕላት በቤተክርስቲያን ውስጥ የእግዚአብሔር ክብሩ መገለጫ ሁነው የሚያገለግሉ የቅድስት ሥላሴ፤ የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ፤ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም፤ የቅዱሳን መላእክት፤ የነቢያትና ሐዋርያት የጻድቃንና ሰማዕታት ሥዕላት ናቸው፡፡ (ዐምደ ሃይማኖት ምዕራፍ ፲፫)
በቅድስት ቤተክርስቲያን የምንገለገልባቸው ቅዱሳት ሥዕላት የተሣሉት ባለቤቱ እግዚአብሔር በመረጣቸው ሰዎች አማካኝነት ነው፡፡ ለምሳሌ ያህልም ለመጀመሪያ ጊዜ የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን የስቅለቱን ሥዕል ለንጉሥ ጢባርዮስ የሣለው ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ ነበር፡፡ ቅዱሳት ሥዕላት ቀኖና ቤተክርስቲያንን መሠረት ያደረገ የአሣሣል እና የአጠቃቀም ሥርዓት አላቸው፡፡ በቤተክርስቲያን ውስጥ ስለሚሰቀሉ ምእመናን በሥዕሉ ፊት በመቆም የሚጸልዩበትና ልመናቸውን የሚያቀርቡበት ነው፡፡
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
በጥንት ዘመን ሰዎች የመጽሐፍ ቅዱስን ታሪክ በዋሻ ውስጥ በሥዕል እያስደገፉ ያስተምሩ ነበር፡፡ ከዚህም ባሻገር ለእምነታቸው ሲሉ ለተጋደሉ እና መሥዕዋትነትን ለከፈሉ ቅዱሳን መታሰቢያ ይሆን ዘንድ ሥዕል በመሣል ታሪካቸውን አስቀምጠዋል፡፡ ክርስቲያኖች ይህንን እያደረጉ ለዘመናት ከቆዩ በኋላ በስምንተኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ አካባቢ በሮማውያን ክርስቲያኖች እና በቢዛንታይን ክርስቲያኖች ዘንድ አለመግባባት ተፈጠረ፡፡ በዚህም ዘመን ይኖሩ የነበሩ ክርስቲያኖች ቅዱሳት ሥዕላትን ምክንያት በማድረግ በሁለት ጽንፍ ተከፈሉ፡፡ የመጀመሪያዎቹ ኢኮኖላትሪያ ሲባሉ እነዚህም ክርስቲያኖች ቅዱሳት ሥዕላትን ከመጠን በላይ አብዝተው ከመውደዳቸው የተነሳ እንደ አማልክት የሚቆጥሩ ናቸው፡፡ ሁለተኛዎቹ ደግሞ ኢኮኖማኺያ ሲባሉ እነዚህም ክርስቲያኖች ቅዱሳት ሥዕላት ከነጭራሹ አያስፈልጉም በማለት ከአምልኮት ሥፍራ መወገድ አለባቸው የሚል አመለካከት የያዙ ነበሩ፡፡ ይህም አለመግባባት ለረጅም ዘመናት ከቀጠለ በኋላ በ፯፻፹፯ እ.ኤ.አ ሁለተኛው የኒቅያ ጉባኤ ተደርጎ ለቅዱሳት ሥዕላት አክብሮት እና ስግደት እንደሚገባ ተወሰነ፡፡ በዚህም ጉባኤ መሠረት ቅዱሳት ሥዕላት በቤተክርስቲያን ውስጥ የእግዚአብሔር ክብሩ መገለጫ ሁነው የሚያገለግሉ የቅድስት ሥላሴ፤ የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ፤ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም፤ የቅዱሳን መላእክት፤ የነቢያትና ሐዋርያት የጻድቃንና ሰማዕታት ሥዕላት ናቸው፡፡ (ዐምደ ሃይማኖት ምዕራፍ ፲፫)
በቅድስት ቤተክርስቲያን የምንገለገልባቸው ቅዱሳት ሥዕላት የተሣሉት ባለቤቱ እግዚአብሔር በመረጣቸው ሰዎች አማካኝነት ነው፡፡ ለምሳሌ ያህልም ለመጀመሪያ ጊዜ የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን የስቅለቱን ሥዕል ለንጉሥ ጢባርዮስ የሣለው ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ ነበር፡፡ ቅዱሳት ሥዕላት ቀኖና ቤተክርስቲያንን መሠረት ያደረገ የአሣሣል እና የአጠቃቀም ሥርዓት አላቸው፡፡ በቤተክርስቲያን ውስጥ ስለሚሰቀሉ ምእመናን በሥዕሉ ፊት በመቆም የሚጸልዩበትና ልመናቸውን የሚያቀርቡበት ነው፡፡
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
Forwarded from 1137439312:AAGumjHJ7pzA6vrrfVMlKoqTUsCs59GySrg
🙏ቅዳሴ ማለት ምን ማለት ነው ⁉️
💠 ቅዳሴ ማለት ምን ማለት ነው ???
💠 በቅዳሴ ጊዜ 5ቱ ምሥዋዕቶች ምን ምን ናቸው?
💠 14ቱ ፍሬ ቅዳሴያት እነማን ይሆኑ?
💠ካህናት በቅዳሴ ወቅት 2: 3: 4: 5: 7: 12: ወይም 24: ሆነው ከቀደሱ ምሳሌነቱ ምን ምን ይሆን?
💠 እኛ ክርስቲያኖች ቅዳሴን ባስቀደስን ቁጥር 4 ነገሮች እናገኛለን ምን ይሆኑ?
💠 አምስቱ የስሜት ሕዋሳት በፀሎተ ቅዳሴ ጊዜ ያስቀድሳሉ እንዴት?
በእነዚህ ትምህርቶች ዙሪያ እየተማማርን እንገኛለን እርሶም እውቀቱ እዲኖሮዎ ከፈለጉ ይህን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት ⁉️
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
❎█▓▒░ ►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░ ►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░►OPEN◄░►OPEN ▒▓█❎
💠 ቅዳሴ ማለት ምን ማለት ነው ???
💠 በቅዳሴ ጊዜ 5ቱ ምሥዋዕቶች ምን ምን ናቸው?
💠 14ቱ ፍሬ ቅዳሴያት እነማን ይሆኑ?
💠ካህናት በቅዳሴ ወቅት 2: 3: 4: 5: 7: 12: ወይም 24: ሆነው ከቀደሱ ምሳሌነቱ ምን ምን ይሆን?
💠 እኛ ክርስቲያኖች ቅዳሴን ባስቀደስን ቁጥር 4 ነገሮች እናገኛለን ምን ይሆኑ?
💠 አምስቱ የስሜት ሕዋሳት በፀሎተ ቅዳሴ ጊዜ ያስቀድሳሉ እንዴት?
በእነዚህ ትምህርቶች ዙሪያ እየተማማርን እንገኛለን እርሶም እውቀቱ እዲኖሮዎ ከፈለጉ ይህን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት ⁉️
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
❎█▓▒░ ►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░ ►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░►OPEN◄░►OPEN ▒▓█❎
ቅድሳት ስዕላት የመጨረሻ ክፍል ፬
ቅዱሳት ሥዕላት በሚሣሉበት ወቅት አስቀድሞ የቅድስና ባለቤት ልዑል እግዚአብሔርን በጸሎት መጠየቅ ያስፈልጋል፡፡ ይኸውም የዕውቀት እና የጥበብ ባለቤት እርሱ ስለሆነ ሥዕላቱን ለመሣል የሚያስችል ጸጋ እንዲያድለን ነው፡፡ የቅዱሳት ሥዕላት የቀለም አጠቃቀምም በሥርዓተ ቤተክርስቲያን አንድምታ ያለው እንጂ በዘፈቀደ የሚሆን አይደለም፡፡ ለምሳሌ ያህል ቀይ ቀለም ለቅዱሳን፣ ለጻድቃን እና ለሰማዕታት ወኪል የሆነ ሰማዕትነትን እና ተጋድሎን የሚያሳይ ነው፡፡ በመሆኑም በሰማዕታት ሥዕላት ላይ ቀይ ቀለም በብዛት ሊስተዋል ይችላል፡፡ ነጭ ቀለም ንጽሐ ባሕርይን ስለሚያመለክት በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ እና በቅድስት ድንግል ማርያም የትንሣኤ እና የዕርገት ሥዕላት ላይ ሊስተዋል ይችላል፡፡ ሰማያዊ ቀለም የእግዚአብሔርን ዘለዓለማዊ አምላክነት እና ቀዳማዊነት ስለሚያመለክት በቅድስት ሥላሴ ሥዕለ አድኅኖ ልንመለከተው እንችላለን፡፡ የቅዱሳት ሥዕላት የአሣሣል ልኬት መጠን እንደ አስፈላጊነቱ ሊተልቅ ወይም ሊያንስ ይችላል፡፡ በጸሎት መጻሕፍት ላይ የመጽሐፉን መጠን መሠረት ያደረገ ሲሆን በሕንጻ ቤተክርስቲያን ላይ ደግሞ የሕንጻውን መጠን መሠረት አድርጎ ሊቀመጥ ይችላል፡፡
ቅዱሳት ሥዕላትን ለጸሎት እና ለተለያዩ አገልግሎቶች በምንጠቀምበት ጊዜ ልናስተውላቸው የሚገቡ ነገሮች አሉ፡፡ በዋነኛነትም እንዳይበላሹ እና እንዳይደበዝዙ በክብር ማስቀመጥ አስፈላጊ ነው፡፡ ሥዕላቱ የሚገልጹት የሥዕሉ ባለቤት የሆነውን አምላክ ወይም ቅዱስ፤ ጻድቅ ወይም ሰማዕት ስለሆነ ተገቢውን ክብር እና ሥርዓተ አምልኮ ማቅረብ ያስፈልጋል፡፡ ምእመናን ትክክለኛዎቹን የሥዕሉን ባለቤቶች አውቀው እንዲያከብሩ እና እንዲማጸኑባቸው ሠዓሊዎች የሚሥሉትን ቅዱስ ሥዕል በትክክል መሣልም አለባቸው፡
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ቅዱሳት ሥዕላት በሚሣሉበት ወቅት አስቀድሞ የቅድስና ባለቤት ልዑል እግዚአብሔርን በጸሎት መጠየቅ ያስፈልጋል፡፡ ይኸውም የዕውቀት እና የጥበብ ባለቤት እርሱ ስለሆነ ሥዕላቱን ለመሣል የሚያስችል ጸጋ እንዲያድለን ነው፡፡ የቅዱሳት ሥዕላት የቀለም አጠቃቀምም በሥርዓተ ቤተክርስቲያን አንድምታ ያለው እንጂ በዘፈቀደ የሚሆን አይደለም፡፡ ለምሳሌ ያህል ቀይ ቀለም ለቅዱሳን፣ ለጻድቃን እና ለሰማዕታት ወኪል የሆነ ሰማዕትነትን እና ተጋድሎን የሚያሳይ ነው፡፡ በመሆኑም በሰማዕታት ሥዕላት ላይ ቀይ ቀለም በብዛት ሊስተዋል ይችላል፡፡ ነጭ ቀለም ንጽሐ ባሕርይን ስለሚያመለክት በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ እና በቅድስት ድንግል ማርያም የትንሣኤ እና የዕርገት ሥዕላት ላይ ሊስተዋል ይችላል፡፡ ሰማያዊ ቀለም የእግዚአብሔርን ዘለዓለማዊ አምላክነት እና ቀዳማዊነት ስለሚያመለክት በቅድስት ሥላሴ ሥዕለ አድኅኖ ልንመለከተው እንችላለን፡፡ የቅዱሳት ሥዕላት የአሣሣል ልኬት መጠን እንደ አስፈላጊነቱ ሊተልቅ ወይም ሊያንስ ይችላል፡፡ በጸሎት መጻሕፍት ላይ የመጽሐፉን መጠን መሠረት ያደረገ ሲሆን በሕንጻ ቤተክርስቲያን ላይ ደግሞ የሕንጻውን መጠን መሠረት አድርጎ ሊቀመጥ ይችላል፡፡
ቅዱሳት ሥዕላትን ለጸሎት እና ለተለያዩ አገልግሎቶች በምንጠቀምበት ጊዜ ልናስተውላቸው የሚገቡ ነገሮች አሉ፡፡ በዋነኛነትም እንዳይበላሹ እና እንዳይደበዝዙ በክብር ማስቀመጥ አስፈላጊ ነው፡፡ ሥዕላቱ የሚገልጹት የሥዕሉ ባለቤት የሆነውን አምላክ ወይም ቅዱስ፤ ጻድቅ ወይም ሰማዕት ስለሆነ ተገቢውን ክብር እና ሥርዓተ አምልኮ ማቅረብ ያስፈልጋል፡፡ ምእመናን ትክክለኛዎቹን የሥዕሉን ባለቤቶች አውቀው እንዲያከብሩ እና እንዲማጸኑባቸው ሠዓሊዎች የሚሥሉትን ቅዱስ ሥዕል በትክክል መሣልም አለባቸው፡
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
"እግዚአብሔር ሆይ አፈርና ትቢያ ሆኜ ሳለ ጻድቅ አድርገው ከሚቆጥረኝ ሰው አንተ ጠብቀኝ "
🌼አባ እንጦንስ🌼
🌹 @linkortodoxe21
🌹 @linkortodoxe21
🌹 @linkortodoxe21
❤መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)❤
🌼አባ እንጦንስ🌼
🌹 @linkortodoxe21
🌹 @linkortodoxe21
🌹 @linkortodoxe21
❤መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)❤
Forwarded from 1137439312:AAGumjHJ7pzA6vrrfVMlKoqTUsCs59GySrg
👉 ሴት በወር አበባዋ ጊዜ መጸለይ ትችላለች?
👉 ግለ አውናን / ሴጋ /ማስተርቤሽን/ የፈጸመ ሰው ተክሊል ማግባት ይችላልን?
👉 በሱባኤ ወቅት ህልመ ሌሊት (ዝንየት) ቢመታን ምን እናደርጋለን?
👉 ሕልመ ሌሊት በራሱ ኃጢአት ነውን?
👉 ሕልመ ሌሊት በምን ይከሰታል?
👉 ከዝሙት አጋንንት እና ከዝንየት በተጨማሪ በሕልመ ሌሊት የሚፈትነን አጋንንት የትኛው ነው?
👉 የሕልመ ሌሊት መፍትሔ ምንድን ነው?
በእነዚህ ትምህርቶች ዙርያ እየተማማርን እንገኛለን እርሶም እውቀቱ እንዲኖርዎ ከፈለጉ ይህን መስፈንጠርያ ይንኩ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
❎█▓▒░ ►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░ ►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░►OPEN◄░►OPEN ▒▓█❎
👉 ግለ አውናን / ሴጋ /ማስተርቤሽን/ የፈጸመ ሰው ተክሊል ማግባት ይችላልን?
👉 በሱባኤ ወቅት ህልመ ሌሊት (ዝንየት) ቢመታን ምን እናደርጋለን?
👉 ሕልመ ሌሊት በራሱ ኃጢአት ነውን?
👉 ሕልመ ሌሊት በምን ይከሰታል?
👉 ከዝሙት አጋንንት እና ከዝንየት በተጨማሪ በሕልመ ሌሊት የሚፈትነን አጋንንት የትኛው ነው?
👉 የሕልመ ሌሊት መፍትሔ ምንድን ነው?
በእነዚህ ትምህርቶች ዙርያ እየተማማርን እንገኛለን እርሶም እውቀቱ እንዲኖርዎ ከፈለጉ ይህን መስፈንጠርያ ይንኩ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
❎█▓▒░ ►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░ ►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░►OPEN◄░►OPEN ▒▓█❎
💕ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ 💕
“ተወዳጆች ሆይ!
👉ስለ ቅዱሳን ሰማዕታት ብቻ የምትሰሙ አትሁኑ፡፡
👉እነርሱን ለመምሰልም ተጣጣሩ እንጂ፡፡
👉ለጊዜው ብቻ የምታደንቋቸው አትሁኑ፡፡
👉ወደ ቤታችሁ ብቻ ሳይሆን ወደ ልቡናችሁ ውሳጤም ዘልቀው እንዲገቡ አድርጉ፡፡
👉ዘወትር አስቧቸው፡፡ በልቡናችሁ ጓዳ እንዲገቡ አድርጓቸው፡፡
👉እናንተን ትተው ይሔዱ ዘንድ አትፍቀዱላቸው፡፡
👉ይህን ያደረጋችሁ እንደሆነ ዘወትር እያያችኋቸው ትበረታላችሁ፡፡
👉በእምነት ትጸናላችሁ፡፡ የለበሱትን የጽድቅ ጥሩር፣
👉 የያዙትን ምግባረ ወንጌል፣ የእምነት ጋሻ፣
👉የመዳን ራስ ቁር፣
የመንፈስ ቅዱስንም ሰይፍ እየተመለከታችሁ ትበረታላችሁ፡፡”
#join or #share
💚 @linkortodoxe21
💛 @linkortodoxe21
❤️ @linkortodoxe21
“ተወዳጆች ሆይ!
👉ስለ ቅዱሳን ሰማዕታት ብቻ የምትሰሙ አትሁኑ፡፡
👉እነርሱን ለመምሰልም ተጣጣሩ እንጂ፡፡
👉ለጊዜው ብቻ የምታደንቋቸው አትሁኑ፡፡
👉ወደ ቤታችሁ ብቻ ሳይሆን ወደ ልቡናችሁ ውሳጤም ዘልቀው እንዲገቡ አድርጉ፡፡
👉ዘወትር አስቧቸው፡፡ በልቡናችሁ ጓዳ እንዲገቡ አድርጓቸው፡፡
👉እናንተን ትተው ይሔዱ ዘንድ አትፍቀዱላቸው፡፡
👉ይህን ያደረጋችሁ እንደሆነ ዘወትር እያያችኋቸው ትበረታላችሁ፡፡
👉በእምነት ትጸናላችሁ፡፡ የለበሱትን የጽድቅ ጥሩር፣
👉 የያዙትን ምግባረ ወንጌል፣ የእምነት ጋሻ፣
👉የመዳን ራስ ቁር፣
የመንፈስ ቅዱስንም ሰይፍ እየተመለከታችሁ ትበረታላችሁ፡፡”
#join or #share
💚 @linkortodoxe21
💛 @linkortodoxe21
❤️ @linkortodoxe21
💕ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ 💕
ምጽዋት
🍒
👉.... ልጆቼ ! ለምንድን ነው ቤታችንን አሸዋ ላይ የምንሠራው ?
👉ቤታችንን በዐለት ላይ እንሥራ እንጂ፡፡
👉ይህ በዐለት ላይ የተሠራው ቤታችን የቤት ቃጠሎ ፣
👉የጠላት መምጣት ፣ የሽፍታ መነሣት አያፈርሰውም ፤ አያጠፋውም፡፡
👉 ከእነዚህ አደጋዎች ኹሉ የራቀ ነው፡፡
👉ልጆቼ ! በዚህ ዓለም በምንሠራው ቤት ገንዘብ መዘረፍ አለ ፤ ልብስ መገፈፍ አለ፡፡
👉ፀብ ፣ ክርክር ፣ ነገር ሥራ ፣ ሰልፍ አለ፡፡
👉በዚህ ዓለም በምንሠራው ቤት ብዙ ኀዘን ብዙ ሰቀቀን አለበት፡፡
👉በላይኛው ቤታችን [ በመንግሥተ ሰማያት ] ግን ይህ ኹሉ የለም፡፡
👉ቋንጃ መትቶ ገንዘብ ቀምቶ የሚወስድ ጠላት የለም፡፡
👉ሞተ ሥጋ ሞተ ነፍስ የለም፡፡ ገንዘብ የሚዘርፍ ልብስ የሚገፍ የለም፡፡
👉በዚያ ያለው የጻድቃን አንድነት ብቻ ነው፡፡ ጻድቃን ፡ ቅዱሳን ባሉበት ደግሞ ተድላ ደስታ ብጽዓን አለ፡፡
👉 መንግሥተ ሰማያት ለዘላለም ፀንታ ትኖራለች፡፡
👉ሕልፈት ጥፋት የለባቸውም፡፡ ባለቤቷ አይነዋወጥም ፤ አይለዋወጥም፡፡
👉በዚያ ቤት የሚያልፍ የሚጠፋ የለም፡፡
👉 ኹሉም ከሕልፈት ከመለወጥ የራቀ ነው፡፡
#join or #share
💚 @linkortodoxe21
💛 @linkortodoxe21
❤️ @linkortodoxe21
ምጽዋት
🍒
👉.... ልጆቼ ! ለምንድን ነው ቤታችንን አሸዋ ላይ የምንሠራው ?
👉ቤታችንን በዐለት ላይ እንሥራ እንጂ፡፡
👉ይህ በዐለት ላይ የተሠራው ቤታችን የቤት ቃጠሎ ፣
👉የጠላት መምጣት ፣ የሽፍታ መነሣት አያፈርሰውም ፤ አያጠፋውም፡፡
👉 ከእነዚህ አደጋዎች ኹሉ የራቀ ነው፡፡
👉ልጆቼ ! በዚህ ዓለም በምንሠራው ቤት ገንዘብ መዘረፍ አለ ፤ ልብስ መገፈፍ አለ፡፡
👉ፀብ ፣ ክርክር ፣ ነገር ሥራ ፣ ሰልፍ አለ፡፡
👉በዚህ ዓለም በምንሠራው ቤት ብዙ ኀዘን ብዙ ሰቀቀን አለበት፡፡
👉በላይኛው ቤታችን [ በመንግሥተ ሰማያት ] ግን ይህ ኹሉ የለም፡፡
👉ቋንጃ መትቶ ገንዘብ ቀምቶ የሚወስድ ጠላት የለም፡፡
👉ሞተ ሥጋ ሞተ ነፍስ የለም፡፡ ገንዘብ የሚዘርፍ ልብስ የሚገፍ የለም፡፡
👉በዚያ ያለው የጻድቃን አንድነት ብቻ ነው፡፡ ጻድቃን ፡ ቅዱሳን ባሉበት ደግሞ ተድላ ደስታ ብጽዓን አለ፡፡
👉 መንግሥተ ሰማያት ለዘላለም ፀንታ ትኖራለች፡፡
👉ሕልፈት ጥፋት የለባቸውም፡፡ ባለቤቷ አይነዋወጥም ፤ አይለዋወጥም፡፡
👉በዚያ ቤት የሚያልፍ የሚጠፋ የለም፡፡
👉 ኹሉም ከሕልፈት ከመለወጥ የራቀ ነው፡፡
#join or #share
💚 @linkortodoxe21
💛 @linkortodoxe21
❤️ @linkortodoxe21
ታላቁ ቅዱስ
🌹ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ🌹
እንዲህ ያስተምረናል
ወዳጄ ሆይ!
🌹እግዚአብሔር ነዳያንን የሚልክልህ መስጠት እንድትለማመድ ነዉ።
🌹ዛሬ በነዳያኑ አድሮ የሚለምንህ
ለኋለኛይቱ ቀን ስንቅ እንዲያስቀምጥልህ ወድዶ ነዉ።
🌹ታዲያ ንጉሥ ወደ ቤቱ መጥቶ የሚያባርር ሰዉ እንደ ምን ያለ ጎስቋላ ሰዉ ነው ?
🌹እንግዲያዉስ ነዳያንን ስታይ ወደ አንተ የመጣው ንጉሠ ሰማይ ወምድር ክርስቶስ እንጂ ሰዉ አይደለምና አትግፋዉ።
🌹በረከትህን ከቤትህ አዉጥተህ አትሸኘዉ።
🌹የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ🌹 በረከት አማላጅነት አይለየን ።💚💛❤️
#join or #share
💚 @linkortodoxe21
💛 @linkortodoxe21
❤️ @linkortodoxe21
🌹ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ🌹
እንዲህ ያስተምረናል
ወዳጄ ሆይ!
🌹እግዚአብሔር ነዳያንን የሚልክልህ መስጠት እንድትለማመድ ነዉ።
🌹ዛሬ በነዳያኑ አድሮ የሚለምንህ
ለኋለኛይቱ ቀን ስንቅ እንዲያስቀምጥልህ ወድዶ ነዉ።
🌹ታዲያ ንጉሥ ወደ ቤቱ መጥቶ የሚያባርር ሰዉ እንደ ምን ያለ ጎስቋላ ሰዉ ነው ?
🌹እንግዲያዉስ ነዳያንን ስታይ ወደ አንተ የመጣው ንጉሠ ሰማይ ወምድር ክርስቶስ እንጂ ሰዉ አይደለምና አትግፋዉ።
🌹በረከትህን ከቤትህ አዉጥተህ አትሸኘዉ።
🌹የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ🌹 በረከት አማላጅነት አይለየን ።💚💛❤️
#join or #share
💚 @linkortodoxe21
💛 @linkortodoxe21
❤️ @linkortodoxe21