ደብረ ዘይት
አምስተኛው የዐቢይ ጾም ሳምንት ‹ደብረ ዘይት› ይባላል፡፡ ስያሜው የተወሰደውም ከማቴዎስ ወንጌል ፳፬፥፫ ካለው ትምህርት ነው፡፡ ደብረ ዘይት ከኢየሩሳሌም በስተምሥራቅ አቅጣጫ የሚገኝ በወይራ ዛፎች የተሸፈነ ትልቅ ተራራ ነው፡፡ ጌታችን ምሥጢራትን በተለያየ ቦታ ገልጧል፡፡ ምሥጢረ ጸሎትን በጌቴሴማኒ፤ ምሥጢረ መንግሥቱን በደብረ ታቦር፤ ምሥጢረ ቊርባንን በቤተ አልዓዛር፤ ምሥጢረ ትንሣኤ ሙታንን በቤተ ኢያኢሮስ፤ ምሥጢረ ምጽአቱን ደግሞ በደብረ ዘይት ገልጧል፡፡ ደብረ ዘይት ጌታችን ዳግም ለፍርድ መምጣቱንና ምሥጢረ ምጽአቱን ለደቀ መዛሙርቱ በሚገባ የገለጠበት ዕለት ነው፡፡ ደብረ ዘይትን ጌታችን በመዋዕለ ስብከቱ ለማደሪያነት ተጠቅሞበታል፡፡ ቀን ቀን በምኲራብ ያስተምራል፤ ሌሊት ሌሊት ደግሞ በደብረ ዘይት ያድራል፡፡ ይህንም ቅዱስ መጽሐፍ እንዲህ በማለት ይመሰክራል፤ ‹‹ዕለት ዕለት በመቅደስ ያስተምር ነበር፡፡ ሌሊት ግን ደብረ ዘይት ወደምትባል ተራራ ወጥቶ ያድር ነበር፡፡ ሕዝቡ ዅሉ ይሰሙት ዘንድ ማልደው በመቅደስ ወደ እርሱ ይመጡ ነበር›› (ሉቃ. ፳፩፥፴፯)፡፡ በዚህ ለማደሪያነት ባገለገለው ተራራ ምሥጢረ ምጽአቱን ስለ ገለጠበት አምስተኛው የዐቢይ ጾም ሳምንት ደብረ ዘይት የሚል ስያሜ ተሰጥተታል፡፡ ደብረ ዘይት ጾሙ እኩል የሚኾንበት፤ አምላካችን በግርማ መንግሥቱ ለፍርድ በመጣ ጊዜ መልካም ለሠሩ ክብርን፣ ክፉ ለሠሩ ቅጣቱን የሚያስተላልፍ መኾኑ የሚነገርበት፤ ስለ ዓለም መጨረሻ እና ስለሚመጣው ሕይወት የምንማርበት የክርስቲያኖች ማስጠንቀቂያ ዕለት ነው፡፡
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
አምስተኛው የዐቢይ ጾም ሳምንት ‹ደብረ ዘይት› ይባላል፡፡ ስያሜው የተወሰደውም ከማቴዎስ ወንጌል ፳፬፥፫ ካለው ትምህርት ነው፡፡ ደብረ ዘይት ከኢየሩሳሌም በስተምሥራቅ አቅጣጫ የሚገኝ በወይራ ዛፎች የተሸፈነ ትልቅ ተራራ ነው፡፡ ጌታችን ምሥጢራትን በተለያየ ቦታ ገልጧል፡፡ ምሥጢረ ጸሎትን በጌቴሴማኒ፤ ምሥጢረ መንግሥቱን በደብረ ታቦር፤ ምሥጢረ ቊርባንን በቤተ አልዓዛር፤ ምሥጢረ ትንሣኤ ሙታንን በቤተ ኢያኢሮስ፤ ምሥጢረ ምጽአቱን ደግሞ በደብረ ዘይት ገልጧል፡፡ ደብረ ዘይት ጌታችን ዳግም ለፍርድ መምጣቱንና ምሥጢረ ምጽአቱን ለደቀ መዛሙርቱ በሚገባ የገለጠበት ዕለት ነው፡፡ ደብረ ዘይትን ጌታችን በመዋዕለ ስብከቱ ለማደሪያነት ተጠቅሞበታል፡፡ ቀን ቀን በምኲራብ ያስተምራል፤ ሌሊት ሌሊት ደግሞ በደብረ ዘይት ያድራል፡፡ ይህንም ቅዱስ መጽሐፍ እንዲህ በማለት ይመሰክራል፤ ‹‹ዕለት ዕለት በመቅደስ ያስተምር ነበር፡፡ ሌሊት ግን ደብረ ዘይት ወደምትባል ተራራ ወጥቶ ያድር ነበር፡፡ ሕዝቡ ዅሉ ይሰሙት ዘንድ ማልደው በመቅደስ ወደ እርሱ ይመጡ ነበር›› (ሉቃ. ፳፩፥፴፯)፡፡ በዚህ ለማደሪያነት ባገለገለው ተራራ ምሥጢረ ምጽአቱን ስለ ገለጠበት አምስተኛው የዐቢይ ጾም ሳምንት ደብረ ዘይት የሚል ስያሜ ተሰጥተታል፡፡ ደብረ ዘይት ጾሙ እኩል የሚኾንበት፤ አምላካችን በግርማ መንግሥቱ ለፍርድ በመጣ ጊዜ መልካም ለሠሩ ክብርን፣ ክፉ ለሠሩ ቅጣቱን የሚያስተላልፍ መኾኑ የሚነገርበት፤ ስለ ዓለም መጨረሻ እና ስለሚመጣው ሕይወት የምንማርበት የክርስቲያኖች ማስጠንቀቂያ ዕለት ነው፡፡
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
በመንፈሳዊ ሕይወት ለመኖር ከእኛ የሚጠበቁ ነገሮች ምንድን ናቸው? የሚል ጥያቄ በሕሊናችን መመላለሱ አይቀሬ ነው። ለጥያቄያችሁ መልስ ለማግኘትና በመንፈሳዊ ሕይወት ጸንተን ለመኖር የሚከተሉትን ትዕዛዞች ተግባራዊ እናድርጋቸው፡፡
ቃለ እግዚአብሔርን መማር
መንፈሳዊ ሕይወት ቀስ በቀስ የሚያድግ ስለሆነ በአንዴ ተነስቶ መንፈሳዊ ሰው መሆን አይቻልም። ያለንን መንፈሳዊ ጸጋም እስከመጨረሻው አጽንተን የምንጓዝ ምግበ ነፍስ የሆነውን ቃለ እግዚአብሔር ስንሰማና ስንማር ነው። ሰው መማሩን፣ መጠየቁን፣ የአባቶችን ምክር ካቆመ ለተለያዩ ፈተናዎች እየተጋለጠ መሄዱን ያሳያል። “ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም” /ማቴ 4፥4/ ተብሎ እንደተጻፈ መማር፣ ቅዱሳት መጽሐፍትን ማንበብ፣ አባቶችን መጠየቅ በእግዚአብሔር እንድንታመን፤ በቅዱሳን አማላጅነና ተራዳይነት አምነን እንድንጠቀም፤ የቤተክርስቲያናችንን ታሪክ፣ ሕግ፣ ሥርዐት፣ ዶግማና ቅኖና እንድናውቅ ያደርጋል።
ቅዱስ ጳውሎስ “የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሳጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል።” /2ጢሞ 3፥16/ እንዳለ ቅዱሳት መጽሕፍት ለመንፈሳዊ ሕይወት እጅግ አስፈላጊዎች ናቸው። በእርግጥ ቅዱሳት መጻሕፍትን በቀላሉ ማግኘት ከባድ ሊሆን ይችላል። ነገር ግን ዛሬ የምንኖርባት ዓለም በቴክኖሎጂ ሰውን ከሰው ማገናኘት፣የምንፈልገውንም ነገር በፍጥነት ለማገናኘት የምታስችልበት ደረጃ ላይ ደርሳለች። ስለዚህ ይህን የቴክኖሎጂ የመረጃ መረብ ለመንፈሳዊ አገልግሎት በመጠቀም ለነፍሳችን የሚያስፈልጋትን ምግብ መመገብ እንችላለን
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
#join or share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ቃለ እግዚአብሔርን መማር
መንፈሳዊ ሕይወት ቀስ በቀስ የሚያድግ ስለሆነ በአንዴ ተነስቶ መንፈሳዊ ሰው መሆን አይቻልም። ያለንን መንፈሳዊ ጸጋም እስከመጨረሻው አጽንተን የምንጓዝ ምግበ ነፍስ የሆነውን ቃለ እግዚአብሔር ስንሰማና ስንማር ነው። ሰው መማሩን፣ መጠየቁን፣ የአባቶችን ምክር ካቆመ ለተለያዩ ፈተናዎች እየተጋለጠ መሄዱን ያሳያል። “ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም” /ማቴ 4፥4/ ተብሎ እንደተጻፈ መማር፣ ቅዱሳት መጽሐፍትን ማንበብ፣ አባቶችን መጠየቅ በእግዚአብሔር እንድንታመን፤ በቅዱሳን አማላጅነና ተራዳይነት አምነን እንድንጠቀም፤ የቤተክርስቲያናችንን ታሪክ፣ ሕግ፣ ሥርዐት፣ ዶግማና ቅኖና እንድናውቅ ያደርጋል።
ቅዱስ ጳውሎስ “የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሳጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል።” /2ጢሞ 3፥16/ እንዳለ ቅዱሳት መጽሕፍት ለመንፈሳዊ ሕይወት እጅግ አስፈላጊዎች ናቸው። በእርግጥ ቅዱሳት መጻሕፍትን በቀላሉ ማግኘት ከባድ ሊሆን ይችላል። ነገር ግን ዛሬ የምንኖርባት ዓለም በቴክኖሎጂ ሰውን ከሰው ማገናኘት፣የምንፈልገውንም ነገር በፍጥነት ለማገናኘት የምታስችልበት ደረጃ ላይ ደርሳለች። ስለዚህ ይህን የቴክኖሎጂ የመረጃ መረብ ለመንፈሳዊ አገልግሎት በመጠቀም ለነፍሳችን የሚያስፈልጋትን ምግብ መመገብ እንችላለን
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
#join or share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
Forwarded from 1137439312:AAGumjHJ7pzA6vrrfVMlKoqTUsCs59GySrg
👉 ሴት በወር አበባዋ ጊዜ መጸለይ ትችላለች?
👉 ግለ አውናን / ሴጋ /ማስተርቤሽን/ የፈጸመ ሰው ተክሊል ማግባት ይችላልን?
👉 በሱባኤ ወቅት ህልመ ሌሊት (ዝንየት) ቢመታን ምን እናደርጋለን?
👉 ሕልመ ሌሊት በራሱ ኃጢአት ነውን?
👉 ሕልመ ሌሊት በምን ይከሰታል?
👉 ከዝሙት አጋንንት እና ከዝንየት በተጨማሪ በሕልመ ሌሊት የሚፈትነን አጋንንት የትኛው ነው?
👉 የሕልመ ሌሊት መፍትሔ ምንድን ነው?
በእነዚህ ትምህርቶች ዙርያ እየተማማርን እንገኛለን እርሶም እውቀቱ እንዲኖርዎ ከፈለጉ ይህን መስፈንጠርያ ይንኩ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
❎█▓▒░ ►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░ ►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░►OPEN◄░►OPEN ▒▓█❎
👉 ግለ አውናን / ሴጋ /ማስተርቤሽን/ የፈጸመ ሰው ተክሊል ማግባት ይችላልን?
👉 በሱባኤ ወቅት ህልመ ሌሊት (ዝንየት) ቢመታን ምን እናደርጋለን?
👉 ሕልመ ሌሊት በራሱ ኃጢአት ነውን?
👉 ሕልመ ሌሊት በምን ይከሰታል?
👉 ከዝሙት አጋንንት እና ከዝንየት በተጨማሪ በሕልመ ሌሊት የሚፈትነን አጋንንት የትኛው ነው?
👉 የሕልመ ሌሊት መፍትሔ ምንድን ነው?
በእነዚህ ትምህርቶች ዙርያ እየተማማርን እንገኛለን እርሶም እውቀቱ እንዲኖርዎ ከፈለጉ ይህን መስፈንጠርያ ይንኩ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
❎█▓▒░ ►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░ ►OPEN◄░►OPEN▒▓█❎
❎█▓▒░►OPEN◄░►OPEN ▒▓█❎
የዓለሙ ፍጻሜስ ምልክቱ ምንድነው?›› (ማቴ.፳፬፥፫)
በዓለም ፍጻሜ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጻድቃንን በቀኙ ኃጥአንን ደግሞ በግራው ለይቶ እንደየሥራችን ሊፈርድ ይመጣልና ምልክቶቹን እናውቅ ዘንድ በወንጌል ተጽፎልናል፡፡
ጌታችን ኢየሱስም በደብረ ዘይት ተራራ ተቀምጦ በነበረበት ጊዜ ደቀ መዛሙርቱም ለብቻቸው ወደ እርሱ ቀርበው ስለዳግም ምጽአት ጥያቄ አቀረቡለት፤ ‹‹ንገረን፤ ይህ መቼ ይሆናል? የመምጣትህና የዓለሙ ፍጻሜስ ምልክቱ ምንድነው?›› ጌታችንም ኢየሱስም እንዲህ ብሎ መለሰላቸው፤ ‹‹ብዙዎች እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ ይመጣሉና ብዙዎችንም ያስታሉ፡፡ ጦርነትን፥ የጦርነትንም ወሬ ትሰሙ ዘንድ አላችሁ፤ ይህ ሊሆን ግድ ነውና ተጠንቀቁ፤ አትደንግጡ፤ ነገር ግን ፍጻሜው ገና ነው፡፡ ሕዝብ በሕዝብ ላይ፥ መንግሥት በመንግሥት ላይ ይነሣሉ፤ በየሀገሩም ረኃብ፣ ቸነፈርም፣ የምድርም መናወጥም ይሆናል፡፡ እነዚህም ሁሉ የምጥ ጣር መጀመሪያ ናቸው፡፡ ያን ጊዜም ለመከራ አሳልፈው ይሰጡአችኋል፤ ይገድሉአችኋልም፤ ስለ ስሜም በሰው ሁሉ ዘንድ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ፡፡ ያንጊዜም ብዙዎች ሃይማኖታቸውን ይለውጣሉ፤ እርስ በርሳቸውም አሳልፈው ይሰጣጣሉ፤ እርስ በርሳቸውም ይጣላሉ፡፡ ብዙዎች ሐሰተኞች ነቢያትም ይመጣሉ፤ ብዙዎችንም ያስታሉ፡፡ ከዐመጽም ብዛት የተነሣ ፍቅር ከብዙዎች ዘንድ ትጠፋለች፡፡ እስከ መጨረሻው የሚታገሥ ግን እርሱ ይድናል፡፡ በአሕዛብ ሁሉ ላይ ምስክር ሊሆን ይህ የመንግሥት ወንጌል በዓለም ሁሉ ይሰበካል፤ ያንጊዜም ፍጻሜ ይደርሳል፡፡›› (ማቴ.፳፬፥፫-፲፬)
ጌታችን ኢየሱስ የነገራቸው የዓለም ፍጻሜ ምልክት ለደቀ መዝሙርቱ ቢሆንም ትንቢቱ ግን በእኛ ትውልድ እየተፈጸመ መሆኑን በሚገባ ልናውቅና ተረድተንም የሚጠበቅብንን ጥንቃቄ መፈጸም ያስፈልጋል፡፡ ሆኖም ግን ብዙዎች ዓለም በደረሰችበት የሥልጣኔ ደረጃ የተነሣ የሚኖሩት ምድራዊ ሕይወትን እንጂ መንፈሳዊውን አይደለም፤ ለሃይማኖትም ሆነ ለቤተ ክርስቲያን ያላቸው አመለካከት ከተቀየረ ሰንብቷል፡፡ በእነርሱ አስተሳሰብ ሰዎች ዓለማዊ (በእነርሱ አጠራር ዘመናዊ) ሕይወትን እንዲኖሩ የተፈቀደ ነው፡፡ ነገር ግን በማቴዎስ ወንጌል የተጻፈው የጌታችን ኢየሱስ ቃል እንደነገረን በሰዎች ኃጢአት የተነሣ የምንኖርባት ዓለም የሰይጣን ማደሪያ ወደ መሆን ርሳለች፤ ጌታም ስለምጽአት ቀን የተናገረው ትንቢት እየተፈጸመ መሆኑን ያስገነዝባል፡፡
ስለዚህም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለደቀ መዝሙርቱ የነገራቸውን ምልክት እያንዳንዱን ነጥለን እንመልከት፡-
ይቀጥላል ......
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
በዓለም ፍጻሜ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጻድቃንን በቀኙ ኃጥአንን ደግሞ በግራው ለይቶ እንደየሥራችን ሊፈርድ ይመጣልና ምልክቶቹን እናውቅ ዘንድ በወንጌል ተጽፎልናል፡፡
ጌታችን ኢየሱስም በደብረ ዘይት ተራራ ተቀምጦ በነበረበት ጊዜ ደቀ መዛሙርቱም ለብቻቸው ወደ እርሱ ቀርበው ስለዳግም ምጽአት ጥያቄ አቀረቡለት፤ ‹‹ንገረን፤ ይህ መቼ ይሆናል? የመምጣትህና የዓለሙ ፍጻሜስ ምልክቱ ምንድነው?›› ጌታችንም ኢየሱስም እንዲህ ብሎ መለሰላቸው፤ ‹‹ብዙዎች እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ ይመጣሉና ብዙዎችንም ያስታሉ፡፡ ጦርነትን፥ የጦርነትንም ወሬ ትሰሙ ዘንድ አላችሁ፤ ይህ ሊሆን ግድ ነውና ተጠንቀቁ፤ አትደንግጡ፤ ነገር ግን ፍጻሜው ገና ነው፡፡ ሕዝብ በሕዝብ ላይ፥ መንግሥት በመንግሥት ላይ ይነሣሉ፤ በየሀገሩም ረኃብ፣ ቸነፈርም፣ የምድርም መናወጥም ይሆናል፡፡ እነዚህም ሁሉ የምጥ ጣር መጀመሪያ ናቸው፡፡ ያን ጊዜም ለመከራ አሳልፈው ይሰጡአችኋል፤ ይገድሉአችኋልም፤ ስለ ስሜም በሰው ሁሉ ዘንድ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ፡፡ ያንጊዜም ብዙዎች ሃይማኖታቸውን ይለውጣሉ፤ እርስ በርሳቸውም አሳልፈው ይሰጣጣሉ፤ እርስ በርሳቸውም ይጣላሉ፡፡ ብዙዎች ሐሰተኞች ነቢያትም ይመጣሉ፤ ብዙዎችንም ያስታሉ፡፡ ከዐመጽም ብዛት የተነሣ ፍቅር ከብዙዎች ዘንድ ትጠፋለች፡፡ እስከ መጨረሻው የሚታገሥ ግን እርሱ ይድናል፡፡ በአሕዛብ ሁሉ ላይ ምስክር ሊሆን ይህ የመንግሥት ወንጌል በዓለም ሁሉ ይሰበካል፤ ያንጊዜም ፍጻሜ ይደርሳል፡፡›› (ማቴ.፳፬፥፫-፲፬)
ጌታችን ኢየሱስ የነገራቸው የዓለም ፍጻሜ ምልክት ለደቀ መዝሙርቱ ቢሆንም ትንቢቱ ግን በእኛ ትውልድ እየተፈጸመ መሆኑን በሚገባ ልናውቅና ተረድተንም የሚጠበቅብንን ጥንቃቄ መፈጸም ያስፈልጋል፡፡ ሆኖም ግን ብዙዎች ዓለም በደረሰችበት የሥልጣኔ ደረጃ የተነሣ የሚኖሩት ምድራዊ ሕይወትን እንጂ መንፈሳዊውን አይደለም፤ ለሃይማኖትም ሆነ ለቤተ ክርስቲያን ያላቸው አመለካከት ከተቀየረ ሰንብቷል፡፡ በእነርሱ አስተሳሰብ ሰዎች ዓለማዊ (በእነርሱ አጠራር ዘመናዊ) ሕይወትን እንዲኖሩ የተፈቀደ ነው፡፡ ነገር ግን በማቴዎስ ወንጌል የተጻፈው የጌታችን ኢየሱስ ቃል እንደነገረን በሰዎች ኃጢአት የተነሣ የምንኖርባት ዓለም የሰይጣን ማደሪያ ወደ መሆን ርሳለች፤ ጌታም ስለምጽአት ቀን የተናገረው ትንቢት እየተፈጸመ መሆኑን ያስገነዝባል፡፡
ስለዚህም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለደቀ መዝሙርቱ የነገራቸውን ምልክት እያንዳንዱን ነጥለን እንመልከት፡-
ይቀጥላል ......
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ብዙዎች እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ ይመጣሉና ብዙዎችንም ያስታሉ›› (ማቴ.፳፬፥፭)
በተለያዩ ዘመናት ‹‹እኔ ክርስቶስ ነኝ›› በሚል ሐሰተኛ ትንቢት ከሕዝብ ዘንድ ተነሥተው ሰዎችን ሲያውኩ እና ሲያስቱ የነበሩ ከሓድያን ነበሩ፡፡ ለምሳሌ በሀገራችን ኢትዮጵያ በአፄ ልብነ ድንግል ዘመነ መንግሥት የተነሡ ሐሳውያን ሰባኪዎች በስሙ ተልከናል በማለት በክርስቶስ ስም የሐሰት ትምህርት ያስተማሩ ነበር፡፡ አሁንም በተመሳሳይ መልኩ በዚህ ዘመን የሚያስተምሩ ሐሰተኞች አሉ፡፡
በአፄ ልብነ ድንግል ዘመነ መንግሥት የእነዚህ ሐሰተኞች የክሕደት ትምህርት ብዙዎችን አስቷል፤ ዛሬም እንደምናየው ብዙዎችን ወደ ጥርጣሬ እና ክሕደት የሚያስገባቸው የሐሳውያን ነቢያት መነሣት ነውና ልንጠነቀቅ ይገባል፡፡ በየትኛው ሰዓት ወይንም ቦታ እንደሚያጋጥሙን ስለማናውቅ እውነተኞቹን ጠንቅቀን መለየት አለብን፡፡ ለምሳሌ ያህል በቴሌቭዥን መስኮታችን ቀርበው እኔ ክርስቶስ ነኝ ብለው እንደ ጌታችን ተአምራት ለማድረግ በማስመል በአስማታቸው የተለያዩ ነገሮች ሲያሳዩን ከርመዋል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ ‹ክሪስ ኤንጅል› በሚል ስያሜ ከምዕራባውያን ወገን የመጣ አንድ ታዋቂ ሰው ጌታችን ለሐዋርያትና ለደቀ መዛሙርቱ በውኃ ላይ ተራምዶ የእምነትን ኃይል እንዳስተማራቸው እርሱ ደግሞ በውኃ ላይ እንደተራመደ በማስመሰል፣ ልጅ የነበረቸውን ሕፃን ደቂቃ ባልሞላት ጊዜ ወደ ብላቴና በመቀየር፣ አንድን ሴት ከወገቧ በታች ለሁለት በመክፈል ልዩ ኃይል እንዳለው በሰዎች ዘንድ ተአማኒት ያገኘ ሰው አለ፡፡ ይህም ሰው የሚጠቀመው የሰይጣንን መንፈስ እንጂ በእግዚአብሔር ኃይል አይደለም፡፡ ነገር ግን የእርሱን ፕሮግራም ብዙዎች ይመለከቱታል፡፡ በዚህም ስለ እርሱ ለማወቅ በሚጥሩ ጊዜ የእርሱን አመለካከት ወደ መቀበልና በሰይጣን ወደ ማመን አንዲሁም እስከማምለክ ደርሰዋል፡፡ ስለዚህም ከእንደነዚህ ዓይነቱ ሰዎች ለመጠበቅ በአካል ብቻም ሳይሆን በዓይናችን የምንመለከታቸውን ወይንም በጆራችን የምንሰማቸውን ማናቸውንም ነገር መመርመር እንዲሁም በጸሎት ከፈተና እንዲያወጣን መማጸን ያስፈልጋል፡፡
ይቀጥላል ....
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
በተለያዩ ዘመናት ‹‹እኔ ክርስቶስ ነኝ›› በሚል ሐሰተኛ ትንቢት ከሕዝብ ዘንድ ተነሥተው ሰዎችን ሲያውኩ እና ሲያስቱ የነበሩ ከሓድያን ነበሩ፡፡ ለምሳሌ በሀገራችን ኢትዮጵያ በአፄ ልብነ ድንግል ዘመነ መንግሥት የተነሡ ሐሳውያን ሰባኪዎች በስሙ ተልከናል በማለት በክርስቶስ ስም የሐሰት ትምህርት ያስተማሩ ነበር፡፡ አሁንም በተመሳሳይ መልኩ በዚህ ዘመን የሚያስተምሩ ሐሰተኞች አሉ፡፡
በአፄ ልብነ ድንግል ዘመነ መንግሥት የእነዚህ ሐሰተኞች የክሕደት ትምህርት ብዙዎችን አስቷል፤ ዛሬም እንደምናየው ብዙዎችን ወደ ጥርጣሬ እና ክሕደት የሚያስገባቸው የሐሳውያን ነቢያት መነሣት ነውና ልንጠነቀቅ ይገባል፡፡ በየትኛው ሰዓት ወይንም ቦታ እንደሚያጋጥሙን ስለማናውቅ እውነተኞቹን ጠንቅቀን መለየት አለብን፡፡ ለምሳሌ ያህል በቴሌቭዥን መስኮታችን ቀርበው እኔ ክርስቶስ ነኝ ብለው እንደ ጌታችን ተአምራት ለማድረግ በማስመል በአስማታቸው የተለያዩ ነገሮች ሲያሳዩን ከርመዋል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ ‹ክሪስ ኤንጅል› በሚል ስያሜ ከምዕራባውያን ወገን የመጣ አንድ ታዋቂ ሰው ጌታችን ለሐዋርያትና ለደቀ መዛሙርቱ በውኃ ላይ ተራምዶ የእምነትን ኃይል እንዳስተማራቸው እርሱ ደግሞ በውኃ ላይ እንደተራመደ በማስመሰል፣ ልጅ የነበረቸውን ሕፃን ደቂቃ ባልሞላት ጊዜ ወደ ብላቴና በመቀየር፣ አንድን ሴት ከወገቧ በታች ለሁለት በመክፈል ልዩ ኃይል እንዳለው በሰዎች ዘንድ ተአማኒት ያገኘ ሰው አለ፡፡ ይህም ሰው የሚጠቀመው የሰይጣንን መንፈስ እንጂ በእግዚአብሔር ኃይል አይደለም፡፡ ነገር ግን የእርሱን ፕሮግራም ብዙዎች ይመለከቱታል፡፡ በዚህም ስለ እርሱ ለማወቅ በሚጥሩ ጊዜ የእርሱን አመለካከት ወደ መቀበልና በሰይጣን ወደ ማመን አንዲሁም እስከማምለክ ደርሰዋል፡፡ ስለዚህም ከእንደነዚህ ዓይነቱ ሰዎች ለመጠበቅ በአካል ብቻም ሳይሆን በዓይናችን የምንመለከታቸውን ወይንም በጆራችን የምንሰማቸውን ማናቸውንም ነገር መመርመር እንዲሁም በጸሎት ከፈተና እንዲያወጣን መማጸን ያስፈልጋል፡፡
ይቀጥላል ....
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ጦርነትን፥ የጦርነትንም ወሬ ትሰሙ ዘንድ አላችሁ›› (ማቴ.፳፬፥፮)
በዳግም ምጽአት ጌታችን ለፍርድ ከመምጣቱ በፊት በዓለማችን ፍጻሜ ዋዜማ የሆነው ክንውን አንዱ በምድር ላይ ጦርነት በዓለም ሀገራት መካከል ጦርነት መብዛቱ ነው፡፡ ይህን እውነት በጆራችን እየሰማንና በዓይናችን እያየን በመሆኑ ልንክድ አንችልም፡፡ ወንድም ከወንድሙ ጋር ጦርነት ውስጥ ገብቶ ብዙ ወገኖቻችን በሞት እያለቁ ነው፡፡ ይህም የሚያሳየን የዓለም ፍጻሜ ዋዜማ ላይ መሆናችንን ነው፡፡ ስለዚህም ሁላችንም በኃጢአታችን ሳቢያ የመጣብንን ችግር እና መከራ ተቋቁመን እንድናልፍና በዳግም ምጽአት ቀን በቀኙ እንዲያቆመን በንስሓ ኃጢአታችንን ማንጻት እና ሥጋ ወደሙን መቀበል ያስፈልጋል፡፡
ይቀጥላል ......
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
በዳግም ምጽአት ጌታችን ለፍርድ ከመምጣቱ በፊት በዓለማችን ፍጻሜ ዋዜማ የሆነው ክንውን አንዱ በምድር ላይ ጦርነት በዓለም ሀገራት መካከል ጦርነት መብዛቱ ነው፡፡ ይህን እውነት በጆራችን እየሰማንና በዓይናችን እያየን በመሆኑ ልንክድ አንችልም፡፡ ወንድም ከወንድሙ ጋር ጦርነት ውስጥ ገብቶ ብዙ ወገኖቻችን በሞት እያለቁ ነው፡፡ ይህም የሚያሳየን የዓለም ፍጻሜ ዋዜማ ላይ መሆናችንን ነው፡፡ ስለዚህም ሁላችንም በኃጢአታችን ሳቢያ የመጣብንን ችግር እና መከራ ተቋቁመን እንድናልፍና በዳግም ምጽአት ቀን በቀኙ እንዲያቆመን በንስሓ ኃጢአታችንን ማንጻት እና ሥጋ ወደሙን መቀበል ያስፈልጋል፡፡
ይቀጥላል ......
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
‹‹ሕዝብ በሕዝብ ላይ፥ መንግሥት በመንግሥት ላይ ይነሣሉ፤ በየሀገሩም ረኀብ፣ ቸነፈርም፣ የምድርም መናወጥም ይሆናል›› (ማቴ.፳፬፥፯-፰)
ሕዝብ በሕዝብ ላይ የተባለው በሀገራችን ሕዝቦች መካከል እንደሚነሡት ዓይነት ፍጅቶች ማለት ነው፡፡ በእነዚህ ወንድማማች ሕዝቦች መካከል እየተደረጉ ያሉ አስከፊ የእርስ በርስ ግጭቶች ከጉዳታቸው አስከፊነት ባሻገር ዘረኝነትን የሚያስፋፉ በመሆናቸው የእግዚአብሔር ቊጣ በእኛ ላይ እንዲበረታ ካደረጉት ምክንያቶች ውስጥ ሊጠቀሱ የሚችሉ ናቸው፡፡ ዘረኝነት እርስ በርስ ከመዋደድ ይልቅ በሰዎች መካከል ጥላቻ እንዲፈጠር ያደረጋል፡፡ ይህንም አምላካችን ፈጽሞ የሚጠላው ነገር በመሆኑ ቸርነቱን ይነፍገናል፡፡
መንግሥት በመንግሥት ላይ ማለት ጎረቤት የሆኑ ሀገራት እርስ በርስ እንደሚፋጁ ጌታችን ሲገልጽልን ነው፤ ለምሳሌ ኢትዮጵያና ግብጽ በዓባይ ወንዝ እንደሚጣሉት፣ እስራኤልና ፍልስጥኤም በሃይማኖት እንዲሁም በድንበር ግጭት እንደሚጣሉት ዓይነት ነው፡፡ አንድ የሀገር መንግሥት በሌላው ላይ የሚያደርገውንም ጥቃት ያመለክታል፤ ነገር ግን እግዚአብሔር አምላክ በአንድ ሃይማኖት በአንድነት እንድንኖር እንጂ በሰው ሀገር ድንበር መጣላትም ሆነ ከሌሎች ሀገር ጥቅም ፈልጎ የሀገራትን ድንበር መጣስ፣ ሕዝብን መጨረስ እና ሰላም መንፈግ ወንጀል ከመሆኑ ባሻገር እጁግ ከባድ ኃጢአትም ነው፡፡
በየሀገሩም ረኀብ ቸነፈር፣ የምድርም መናወጥም ይሆናል የተባለው በዓለም ሁሉ ላይ ነጋ ጠባ የምንሰማቸው ዜናዎች ስለእነዚህ መሆኑን ያመለክታል፡፡ በሚሊዮኖች የሚቈጠሩ ሕዝቦች ተርበዋል፤ መድኃኒት ባልተገኘላቸው በሽታዎች ሕይታቸውን አጥተዋል፤ በመሬት መንቀጥቀጥና መንሸራተት እንዲሁም በእሳተ ገሞራ ሀገራቸው ተናውጧል፡፡
በዚህ ጊዜ በዓለማች ላይ በከተሠተው ቸነፈር እና ባስከተለው ረኀብም ልክ ምድር ተናውጣለች፡፡ በየሀገራቱም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች በየታው ይሞታሉ፤ ወይንም በዚያ ሳቢያ ንብረተቻውን አጥተው ለረኀብ ይጋለጣሉ፡፡ ይህም እየተፈጸመ ያለው ጌታችን ኢየሱስ እንደተናገረው በዋዜማው ላይ በመሆኑ ገና ያላተፈጸሙ ምልክቶች አሉና ያንን ማወቅ እንዲሁም በኃጢአት ምክንያት የመጣብን መሆኑን በመረዳት በንስሓ መመለስ አለብን፡፡
ይቀጥላል .....
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ሕዝብ በሕዝብ ላይ የተባለው በሀገራችን ሕዝቦች መካከል እንደሚነሡት ዓይነት ፍጅቶች ማለት ነው፡፡ በእነዚህ ወንድማማች ሕዝቦች መካከል እየተደረጉ ያሉ አስከፊ የእርስ በርስ ግጭቶች ከጉዳታቸው አስከፊነት ባሻገር ዘረኝነትን የሚያስፋፉ በመሆናቸው የእግዚአብሔር ቊጣ በእኛ ላይ እንዲበረታ ካደረጉት ምክንያቶች ውስጥ ሊጠቀሱ የሚችሉ ናቸው፡፡ ዘረኝነት እርስ በርስ ከመዋደድ ይልቅ በሰዎች መካከል ጥላቻ እንዲፈጠር ያደረጋል፡፡ ይህንም አምላካችን ፈጽሞ የሚጠላው ነገር በመሆኑ ቸርነቱን ይነፍገናል፡፡
መንግሥት በመንግሥት ላይ ማለት ጎረቤት የሆኑ ሀገራት እርስ በርስ እንደሚፋጁ ጌታችን ሲገልጽልን ነው፤ ለምሳሌ ኢትዮጵያና ግብጽ በዓባይ ወንዝ እንደሚጣሉት፣ እስራኤልና ፍልስጥኤም በሃይማኖት እንዲሁም በድንበር ግጭት እንደሚጣሉት ዓይነት ነው፡፡ አንድ የሀገር መንግሥት በሌላው ላይ የሚያደርገውንም ጥቃት ያመለክታል፤ ነገር ግን እግዚአብሔር አምላክ በአንድ ሃይማኖት በአንድነት እንድንኖር እንጂ በሰው ሀገር ድንበር መጣላትም ሆነ ከሌሎች ሀገር ጥቅም ፈልጎ የሀገራትን ድንበር መጣስ፣ ሕዝብን መጨረስ እና ሰላም መንፈግ ወንጀል ከመሆኑ ባሻገር እጁግ ከባድ ኃጢአትም ነው፡፡
በየሀገሩም ረኀብ ቸነፈር፣ የምድርም መናወጥም ይሆናል የተባለው በዓለም ሁሉ ላይ ነጋ ጠባ የምንሰማቸው ዜናዎች ስለእነዚህ መሆኑን ያመለክታል፡፡ በሚሊዮኖች የሚቈጠሩ ሕዝቦች ተርበዋል፤ መድኃኒት ባልተገኘላቸው በሽታዎች ሕይታቸውን አጥተዋል፤ በመሬት መንቀጥቀጥና መንሸራተት እንዲሁም በእሳተ ገሞራ ሀገራቸው ተናውጧል፡፡
በዚህ ጊዜ በዓለማች ላይ በከተሠተው ቸነፈር እና ባስከተለው ረኀብም ልክ ምድር ተናውጣለች፡፡ በየሀገራቱም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች በየታው ይሞታሉ፤ ወይንም በዚያ ሳቢያ ንብረተቻውን አጥተው ለረኀብ ይጋለጣሉ፡፡ ይህም እየተፈጸመ ያለው ጌታችን ኢየሱስ እንደተናገረው በዋዜማው ላይ በመሆኑ ገና ያላተፈጸሙ ምልክቶች አሉና ያንን ማወቅ እንዲሁም በኃጢአት ምክንያት የመጣብን መሆኑን በመረዳት በንስሓ መመለስ አለብን፡፡
ይቀጥላል .....
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
‹‹ያን ጊዜም ለመከራ አሳልፈው ይሰጡአችኋል፤ ይገድሉአችኋልም›› (ማቴ.፳፬፥፱)
ሰዎች በምድር ላይ በሃይማኖታቸው ታምነው ሲኖሩ ብዙ መከራ ይደርስቸዋል፤ ይራባሉ፤ ይጠማሉ፤ ይታሠራሉ፤ ይሰደዳሉ፤ ይገደላሉ፤ ይህም በዚህ ትውልድ እንደታየውና በርካቶች የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ተከታዮች በመሆናቸው እና ማዕተባቸውን አልበጥስም በማለታቸው ከመኖሪያቸው ተፈናቅለው እንደተሰደዱት፣ ንብረተቻው በመናፍቃን ተቃጥሎባቸው ለረኀብና ለጥም መጋለጥና በግፍ መገደል ለዘመኑ ፍጻሜ ዓይነተኛ ማሳያ ነው፡፡ እነዚህም መከራዎች የምጥም መጀመሪያዎች ናቸውና በዚህ እንደማያቆም ጌታችን ኢየሱስ በወንጌል ተናግሯል፡፡
ይህም ሁሉ ግን ጌታችን እንደተናረው ቃሉ ይፈጸም ዘንድ ግድ ነውና ጸንተን ልንኖር ይገባል እንጂ ማማረር የለብንም፡፡ ምክንያቱም በክርስቶስ ክርስቲያን እንድንባል የተቀበለውን መከራ መቀበል እንዲሁም መስቀሉን መሸከም አለብን፡፡
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ሰዎች በምድር ላይ በሃይማኖታቸው ታምነው ሲኖሩ ብዙ መከራ ይደርስቸዋል፤ ይራባሉ፤ ይጠማሉ፤ ይታሠራሉ፤ ይሰደዳሉ፤ ይገደላሉ፤ ይህም በዚህ ትውልድ እንደታየውና በርካቶች የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ተከታዮች በመሆናቸው እና ማዕተባቸውን አልበጥስም በማለታቸው ከመኖሪያቸው ተፈናቅለው እንደተሰደዱት፣ ንብረተቻው በመናፍቃን ተቃጥሎባቸው ለረኀብና ለጥም መጋለጥና በግፍ መገደል ለዘመኑ ፍጻሜ ዓይነተኛ ማሳያ ነው፡፡ እነዚህም መከራዎች የምጥም መጀመሪያዎች ናቸውና በዚህ እንደማያቆም ጌታችን ኢየሱስ በወንጌል ተናግሯል፡፡
ይህም ሁሉ ግን ጌታችን እንደተናረው ቃሉ ይፈጸም ዘንድ ግድ ነውና ጸንተን ልንኖር ይገባል እንጂ ማማረር የለብንም፡፡ ምክንያቱም በክርስቶስ ክርስቲያን እንድንባል የተቀበለውን መከራ መቀበል እንዲሁም መስቀሉን መሸከም አለብን፡፡
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
