ሆዳችሁ ጠግቦ ከምታቀርቡት አንድ መቶ ጸሎትና ተራራ ከሚያርድ ድምጻችሁ ይልቅ በጾም ውስጥ ሆናችሁ የምታቀርቡት አንድ ጸሎት ተሰሚነት አለው።
ብጽዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ
join or share
@linkortodoxe21
ብጽዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ
join or share
@linkortodoxe21
ጻዲቁ ዮሴፍ እጅግ ከባድ የሆነ ውጪያዊ ውጊያ ከጲጥፋራ ሚስት ቢገጥመውም አልወደቀም። እርሱ ኃጢአትን በልቡ ውስጥ ስላልተቀበለው ፈተናውንም አልተቀበለውም። ስለሆነም ጥቃቱን ሊቋቋም ችሏል። ዲያብሎስ አሳቦችን ያቀርብልሃል እንጅ ተቀብለህ ተግባራዊ እንድታደርጋቸው አያስገድድህም።
ብጽዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ
join or share
@linkortodoxe21
ብጽዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ
join or share
@linkortodoxe21
👳ይፍቱኝ👳
አንድ በእድሜ ጠና ያሉ ካህን የከተማ አውቶብስ ውስጥ ናቸው አውቶብሱ ሞልቷል እንኳንስ መቀመጫ የእግር መቆሚያ ቦታ የለውም መቼስ መሳፈሩ ግድ ነውና ሰው በሰው ላይ ተዛዝሎ በሩም በግድ ተዘግቶ ጉዞው ቀጥሏል ካህኑ መቀመጫ በማጣታቸው የአውቶብሱን ብረት ይዘው ከወዲያ ወዲህ እየተወዛወዙ ሳለ አንድ የኪስ ቀበኛ በኪሳቸው እጁን ጥልቅ ሲያረግ ካህኑም የሌባውን እጅ ከኪሳቸው ጋር ጨምድደው ይይዙታል ይሄኔ ሌባው ኮስተር ብሎ ከካህን መስቀል እንደሚሳለም ምእመን ራሱን ወደ ምድር ዝቅ አድርጎ "ይፍቱኝ" ይላል የሌባው ድፍረትና ዓይን አውጣነት የገረማቸው ካህንም "ወቸው ጉድ እንኳን ተፈተህ ታስረህስ መች ተቻልክ" አሉት ይባላል "
💢💢💢💢💢💢💢💢💢💢
የንስሐ መጀመርያው እየሠሩ ካለው ኃጥያት መለየት ነው ማቴ ፳፮ ፣ ፸፭
ሰው ከእግዚአብሔር ምህረት መጠየቅ ያለበት የበደለውን ክሶ የቀማውን መልሶ ሊሆን ይገባል
join or share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
አንድ በእድሜ ጠና ያሉ ካህን የከተማ አውቶብስ ውስጥ ናቸው አውቶብሱ ሞልቷል እንኳንስ መቀመጫ የእግር መቆሚያ ቦታ የለውም መቼስ መሳፈሩ ግድ ነውና ሰው በሰው ላይ ተዛዝሎ በሩም በግድ ተዘግቶ ጉዞው ቀጥሏል ካህኑ መቀመጫ በማጣታቸው የአውቶብሱን ብረት ይዘው ከወዲያ ወዲህ እየተወዛወዙ ሳለ አንድ የኪስ ቀበኛ በኪሳቸው እጁን ጥልቅ ሲያረግ ካህኑም የሌባውን እጅ ከኪሳቸው ጋር ጨምድደው ይይዙታል ይሄኔ ሌባው ኮስተር ብሎ ከካህን መስቀል እንደሚሳለም ምእመን ራሱን ወደ ምድር ዝቅ አድርጎ "ይፍቱኝ" ይላል የሌባው ድፍረትና ዓይን አውጣነት የገረማቸው ካህንም "ወቸው ጉድ እንኳን ተፈተህ ታስረህስ መች ተቻልክ" አሉት ይባላል "
💢💢💢💢💢💢💢💢💢💢
የንስሐ መጀመርያው እየሠሩ ካለው ኃጥያት መለየት ነው ማቴ ፳፮ ፣ ፸፭
ሰው ከእግዚአብሔር ምህረት መጠየቅ ያለበት የበደለውን ክሶ የቀማውን መልሶ ሊሆን ይገባል
join or share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
=> #የምኒልክ_አዋጅ
________________
" እግዚአብሔር በቸርነቱ እስካሁን ጠላት አጥፍቶ አገር አስፍቶ አኖረኝ፣ እኔም እስካሁን በእግዚአብሔር ቸርነት ገዛሁ። እንግዲህ ብሞትም ሞት የሁሉ ነውና ስለኔ ሞት አላዝንም።
ደግሞ እግዚአብሔር አሳፍሮኝ አያውቅም እንግዲህም ያሳፍረኛል ብዬ አልጠራጠርም ። አሁንም አገር የሚያጠፋ ሃይማኖት የሚለውጥ ጠላት እግዚአብሔር የወሰነልንን ባሕር አልፎ መጥቷል። እኔም ያገሬን ከብት ማለቅ የሰውን መድከም አይቼ እስካሁን ዝም ብለው ደግሞ እያለፈ እንደ ፍልፍል መሬት ይቆፍር ጀመር ።
አሁን ግን በእግዚአብሔር ረዳትነት አገሬን አሳልፌ አልሰጠውም። ያገሬ ሰው ካሁን ቀደም የበደልኩህ አይመስለኝም አንተም እስካሁን አላስቀየምከኝም ጉልበት ያለህ
በጉልበትህ እርዳኝ ጉልበትም የሌለህ ለልጅህ ለምሽትህ ለሃይማኖትህ ስትል በኀዘንህ እርዳኝ ። ወስልተህ የቀረህ ግን ኋላ ትጣላኛለህ አልተውህም #ማርያምን ለዚህ አማላጅ የለኝም። ዘመቻዬ በጥቅምት ነውና የሸዋ ሰው እስከ ጥቅምት እኩሌታ ድረስ ወረይሉ ከተህ ላግኝህ "
ይህን አዋጅ ሰምቶ ህዝብ ከጫፍ እስከ ጫፍ ንጉሡን ተከትሎ ህይወቱን ሰጥቶ ሀገሩን እና ክብሩን ታደገ።
Join or share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
________________
" እግዚአብሔር በቸርነቱ እስካሁን ጠላት አጥፍቶ አገር አስፍቶ አኖረኝ፣ እኔም እስካሁን በእግዚአብሔር ቸርነት ገዛሁ። እንግዲህ ብሞትም ሞት የሁሉ ነውና ስለኔ ሞት አላዝንም።
ደግሞ እግዚአብሔር አሳፍሮኝ አያውቅም እንግዲህም ያሳፍረኛል ብዬ አልጠራጠርም ። አሁንም አገር የሚያጠፋ ሃይማኖት የሚለውጥ ጠላት እግዚአብሔር የወሰነልንን ባሕር አልፎ መጥቷል። እኔም ያገሬን ከብት ማለቅ የሰውን መድከም አይቼ እስካሁን ዝም ብለው ደግሞ እያለፈ እንደ ፍልፍል መሬት ይቆፍር ጀመር ።
አሁን ግን በእግዚአብሔር ረዳትነት አገሬን አሳልፌ አልሰጠውም። ያገሬ ሰው ካሁን ቀደም የበደልኩህ አይመስለኝም አንተም እስካሁን አላስቀየምከኝም ጉልበት ያለህ
በጉልበትህ እርዳኝ ጉልበትም የሌለህ ለልጅህ ለምሽትህ ለሃይማኖትህ ስትል በኀዘንህ እርዳኝ ። ወስልተህ የቀረህ ግን ኋላ ትጣላኛለህ አልተውህም #ማርያምን ለዚህ አማላጅ የለኝም። ዘመቻዬ በጥቅምት ነውና የሸዋ ሰው እስከ ጥቅምት እኩሌታ ድረስ ወረይሉ ከተህ ላግኝህ "
ይህን አዋጅ ሰምቶ ህዝብ ከጫፍ እስከ ጫፍ ንጉሡን ተከትሎ ህይወቱን ሰጥቶ ሀገሩን እና ክብሩን ታደገ።
Join or share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
❤️ተዋህዶ ነሽ ውብ እምነት
ተዋሕዶ ነሽ ውብ እምነት❤️
🎙መምህር ምህረተአብ አሰፋ
join or share
💚@linkortodoxe21💚
💛@linkortodoxe21💛
❤️@linkortodoxe21❤️
ተዋሕዶ ነሽ ውብ እምነት❤️
🎙መምህር ምህረተአብ አሰፋ
join or share
💚@linkortodoxe21💚
💛@linkortodoxe21💛
❤️@linkortodoxe21❤️
ክፉ ሰው ክፋትን ለመስራት ደፍሮ ሲሄድ መልካም ሰው በጎ ነገር ለማድረግ ፈሪ ሆነ።
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ
#join
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ
#join
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ሞት እንዳለ አስታውስ፦ እንዲሁ በዓለም ያለ ፈተናም እንደሚያልፍ። “ከፀሐይ በታች የተሠራውን ሥራ ሁሉ አየሁ፤ እነሆም፥ ሁሉ ከንቱ ነው፥ ነፋስንም እንደ መከተል ነው።” መክብብ 1፡14 ማለትን ትረዳለህ።
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ
#join
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ
#join
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21