✝️ውድ የተዋህዶ ልጆች መፀሐፍ ቅድስን እንዴት ላንብብ በሚል የነበረን ቆይታ ይሄን ይመስል ነበር ።
ማወቅ መልካም ነው ያወቁትን ማሳወቅ ደግሞ ፍጽም ቦገነት ነው ስለዚህ ውድ የተዋህዶ ልጆች ያልደረሳቸው እንዲደርሳቸው share እናድርግ
https://t.me/linkortodoxe21
https://t.me/linkortodoxe21
https://t.me/linkortodoxe21
ማወቅ መልካም ነው ያወቁትን ማሳወቅ ደግሞ ፍጽም ቦገነት ነው ስለዚህ ውድ የተዋህዶ ልጆች ያልደረሳቸው እንዲደርሳቸው share እናድርግ
https://t.me/linkortodoxe21
https://t.me/linkortodoxe21
https://t.me/linkortodoxe21
🇹🇪🇼🇦🇭🇮 🇩 🇴
የአምላክ ስጦታ የጥንቲቱ እምነት
ሁሉንም በሁሉ የያዘች ሃይማኖት።
ከቃሉ ሳትወጣ ከትእዛዛቱ
ስንቱን አብቅታለች ለክቡር መንግስቱ።
የህይወት ምሰሶ ማጣፈጫ ቅመም
ጸበሏ ዘይቷ ፈዋሽ ነው ለአለም።
ተዋህዶ ብቻ እንከን የሌለባት
ዘላለም የምትኖር ጽኑ የኛ እምነት።
የነብያት ጽናት የሃዋርያት ሃይማኖት
ይፈልቃል ከውስጧ የጌታ ተአምራት።
የክርስቶስ ትምህርት ፍቅሩ መሰረቷ
በደሙ የገነባት የመብራት መቅረዟ።
ሆኖላት አጸናት እስከዚህ ዘመን
ገና ያኖራታል እያያት በአይን።
ስጦታ ሰቷታል እናቱን እንደ እናት
አማላጇ ድንግል ድርብ ትጥቅ ሆናላት
አእላፍ መላእክት ሁሌ የሚጠብቋት
የቅዱሳን ምልጃ ፍጹም ሳይለያት
ታምና ትኖራለች በፍቅር በጽናት።
ይህች ነች ሃይማኖቴ
ሰው ያልፈለሰፋት የአምላክ ጥበቤ።
በእናቴ እቅፍ የጌታ ልጅ ያረገችን
አጥምቃ አቁርባ ህይወት የሰጠችኝ።
ብዙዎች ቢከዷት ውለታዋን ረስተው
ቢሰድቧት ቢንቋት ቢያቃጥሏት ስተው።
እስቲ ይሁን ግድ የለም ለጌታ ትቻለው
ትንቢቱ ይፈጸም መምጫውም ቅርብ ነው።
ጸንተን እንቁም በሃይማኖታችን
እንወቅ እንማር ሳይረፍድብን።
የማትጠፋ የማትታደሰውን
የሰጠን አምላካችን ክርስቶስ ይመስገን።
አሜን አሜን አሜን
Join us
💜💜💜💜💜💜💜💜💜
https://t.me/linkortodoxe21
https://t.me/linkortodoxe21
💛💛💛💛💛💛💛💛💛
መንፈሳዊ ህይወት(ሰው)
የአምላክ ስጦታ የጥንቲቱ እምነት
ሁሉንም በሁሉ የያዘች ሃይማኖት።
ከቃሉ ሳትወጣ ከትእዛዛቱ
ስንቱን አብቅታለች ለክቡር መንግስቱ።
የህይወት ምሰሶ ማጣፈጫ ቅመም
ጸበሏ ዘይቷ ፈዋሽ ነው ለአለም።
ተዋህዶ ብቻ እንከን የሌለባት
ዘላለም የምትኖር ጽኑ የኛ እምነት።
የነብያት ጽናት የሃዋርያት ሃይማኖት
ይፈልቃል ከውስጧ የጌታ ተአምራት።
የክርስቶስ ትምህርት ፍቅሩ መሰረቷ
በደሙ የገነባት የመብራት መቅረዟ።
ሆኖላት አጸናት እስከዚህ ዘመን
ገና ያኖራታል እያያት በአይን።
ስጦታ ሰቷታል እናቱን እንደ እናት
አማላጇ ድንግል ድርብ ትጥቅ ሆናላት
አእላፍ መላእክት ሁሌ የሚጠብቋት
የቅዱሳን ምልጃ ፍጹም ሳይለያት
ታምና ትኖራለች በፍቅር በጽናት።
ይህች ነች ሃይማኖቴ
ሰው ያልፈለሰፋት የአምላክ ጥበቤ።
በእናቴ እቅፍ የጌታ ልጅ ያረገችን
አጥምቃ አቁርባ ህይወት የሰጠችኝ።
ብዙዎች ቢከዷት ውለታዋን ረስተው
ቢሰድቧት ቢንቋት ቢያቃጥሏት ስተው።
እስቲ ይሁን ግድ የለም ለጌታ ትቻለው
ትንቢቱ ይፈጸም መምጫውም ቅርብ ነው።
ጸንተን እንቁም በሃይማኖታችን
እንወቅ እንማር ሳይረፍድብን።
የማትጠፋ የማትታደሰውን
የሰጠን አምላካችን ክርስቶስ ይመስገን።
አሜን አሜን አሜን
Join us
💜💜💜💜💜💜💜💜💜
https://t.me/linkortodoxe21
https://t.me/linkortodoxe21
💛💛💛💛💛💛💛💛💛
መንፈሳዊ ህይወት(ሰው)
Telegram
✝መንፈሳዊ ህይወት✝
✟✟✟በስመአብ ወወልድ በመንፈስ ቅድስ አሀድ አምላክ አሜን ✞✞✞
በዚህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ ስርአት የጠበቁ ለመንፈሳዊ ህይወታችን ይጠቅሙናል ያስተምሩናል የምንላቸውን መንፈሳዊ
ትምህርቶች ብሒሎች ምክሮች እናስተላልፋለን።
ለሌሎች ሼር በማድረግ ቻናሉን ያጋሩ ✟✟✟
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
✍️✍️ ሀሳብ ወይም አስተያየት ;👇👇
https://t.me/Ortodoxe21 በዚ ይላኩልን
በዚህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ ስርአት የጠበቁ ለመንፈሳዊ ህይወታችን ይጠቅሙናል ያስተምሩናል የምንላቸውን መንፈሳዊ
ትምህርቶች ብሒሎች ምክሮች እናስተላልፋለን።
ለሌሎች ሼር በማድረግ ቻናሉን ያጋሩ ✟✟✟
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
✍️✍️ ሀሳብ ወይም አስተያየት ;👇👇
https://t.me/Ortodoxe21 በዚ ይላኩልን
✝መንፈሳዊ ህይወት✝ via @like
ምንም ሀጢያተኛ ብሆንም አንድ ነገር አውቃለሁ ፦
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ መባረክ ነው ።
ከተመረጡት ውስጥ መገኘት መታደል ነው ።
በተወለዱበት ውስጥ ማደግ/ ማረጀት/ መሞት መመረቅ ነው ።
ፈጣሪዬ ሆይ ማህተቤን ሳልበጥስ/እናቴን እመቤቴ አማላጄን ድንግል ማርያምን ሳልክድ የህይወት ዘመኔን ባርክልኝ ። አሜን አሜን አሜን! !
ኢትዮጵያ ለዘለአለም ትኑር ! !
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ መባረክ ነው ።
ከተመረጡት ውስጥ መገኘት መታደል ነው ።
በተወለዱበት ውስጥ ማደግ/ ማረጀት/ መሞት መመረቅ ነው ።
ፈጣሪዬ ሆይ ማህተቤን ሳልበጥስ/እናቴን እመቤቴ አማላጄን ድንግል ማርያምን ሳልክድ የህይወት ዘመኔን ባርክልኝ ። አሜን አሜን አሜን! !
ኢትዮጵያ ለዘለአለም ትኑር ! !
💜የሃዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ(ሳውል) ታሪክ በአጭሩ(ከመጽሃፍ ቅዱስ የተወሰደ)💜
ብርሃነ አለም ቅዱስ ጳውሎስ 14 የሃዲስ ኪዳን መልእክቶችን በጌታችን በክርስቶስ ኢየሱስ ፍቃድ በእግዚአብሄር አብ ፍቅር እና በመንፈስ ቅዱስ ህብረት ታግዞ በመጻፍ ያስተማረን የገሰጸን የመከረን የጌታችን ታማኝ አገልጋይ የጌታ ሃዋርያ ከመሆኑ በፊት:-
⭕️ለጌታችን ብሎ በድንጋይ ተወግሮ የሞተውን እስጢፋኖስን አስመልክቶ ለመሞቱ የተስማማ
(ሃዋ 8፥1)
⭕️ ቤተክርስትያንን ለማጥፋት ቆርጦ የተነሳ
(ሃዋ 8፥3)
⭕️ ያለበደላቸው ወንዶችን እና ሴቶችን ጎተቶ በማውጣት ወህኒ ቤት የሚያስገባ( ሃዋ 8፥3)
⭕️ የጌታን ደቀመዛሙርትም ለመግደል ቆርጦ የተነሳ ነበር(ሃዋ 9፥1)
እግዚአብሄር ስራው ግሩም ድንቅ መሃሪ ነውና የክርስቶስ ሃዋርያ ለመሆን የተጠራው ሳውል ጊዘው ሲደርስ የጌታን ደቀመዝሙር ለመግደል ወደ ደማስቆ በሚያደርገው ጉዞ ለይ ለመድረስ ጥቂት ሲቀረው ከሰማይ ብርሃን በዙሪያው አንጸባረቀበት።በምድርም ላይ ወድቆ ሳለ። ሳውል ሳውል፥ ስለ ምን ታሳድደኛለህ? የሚለውን ድምፅ ሰማ።ጌታ ሆይ፥ ማን ነህ? አለው። እርሱም። አንተ የምታሳድደኝ እኔ ኢየሱስ ነኝ፤ የመውጊያውን ብረት ብትቃወም ለአንተ ይብስብሃል አለው።እየተንቀጠቀጠና እየተደነቀ። ጌታ ሆይ፥ ምን አደርግ ዘንድ ትወዳለህ? አለው። ጌታም። ተነሥተህ ወደ ከተማ ግባና ታደርገው ዘንድ የሚያስፈልግህን ይነግሩሃል አለው።ከእርሱም ጋር በመንገድ የሄዱ ሰዎች ድምፁን እየሰሙ ማንን ግን ሳያዩ እንደ ዲዳዎች ቁሙ።ሳውልም ከምድር ተነሣ፥ አይኖቹም በተከፈቱ ጊዜ ምንም አላየም፤ እጁንም ይዘው እየመሩ ወደ ደማስቆ አገቡት። ሳያይም ሦስት ቀን ኖረ፤ አልበላምም አልጠጣምም።በደማስቆም ሐናንያ የሚሉት አንድ ደቀ መዝሙር ነበረ፥ ጌታም በራእይ። ሐናንያ ሆይ፥ አለው። እርሱም። ጌታ ሆይ፥ እነሆኝ አለ። ጌታም። ተነሥተህ ቅን ወደ ሚባለው መንገድ ሂድ፥ በይሁዳ ቤትም ሳውል የሚሉትን አንድ የጠርሴስ ሰው ፈልግ፤ እነሆ፥ እርሱ ይጸልያልና፤ ሐናንያ የሚሉትም ሰው ገብቶ ደግሞ እንዲያይ እጁን ሲጭንበት አይቶአል አለው። ሐናንያም መልሶ። ጌታ ሆይ፥ በኢየሩሳሌም በቅዱሳንህ ላይ ስንት ክፉ እንዳደረገ ስለዚህ ሰው ከብዙዎች ሰምቼአለሁ፤
በዚህም ስምህን የሚጠሩትን ሁሉ ለማሰር ከካህናት አለቆች ሥልጣን አለው አለ።ጌታም። ይህ በአሕዛብም በነገሥታትም በእስራኤልም ልጆች ፊት ስሜን ይሸከም ዘንድ ለእኔ የተመረጠ ዕቃ ነውና ሂድ፤
ስለ ስሜ ስንት መከራ ሊቀበል እንዲያስፈልገው እኔ አመለክተዋለሁና አለው። ሐናንያም ሄዶ ወደ ቤቱ ገባ፥ እጁንም ጭኖበት። ወንድሜ ሳውል ሆይ፥ ጌታ፥ እርሱም በመጣህበት መንገድ የታየህ ኢየሱስ ነው፥ ደግሞ ታይ ዘንድና መንፈስ ቅዱስ ይሞላብህ ዘንድ ላከኝ አለ።ወዲያውም እንደ ቅርፊት ያለ ከዓይኑ ወደቀ፥ ያን ጊዜም ደግሞ አየ፤ ተነሥቶም ተጠመቀ፥
መብልም በልቶ በረታ። በደማስቆም ካሉት ደቀ መዛሙርት ጋር ጥቂት ቀን ኖረ።ወዲያውም ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ እርሱ የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆነ በምኵራቦቹ ሰበከ። የሰሙትም ሁሉ ተገረሙና። ይህ በኢየሩሳሌም ይህን ስም የሚጠሩትን ያጠፋ አይደለምን? ስለዚህስ ታስረው ወደ ካህናት አለቆች ይወስዳቸው ዘንድ ወደዚህ አልመጣምን? አሉ።
ሳውል ግን እየበረታ ሄደ፥ በደማስቆም ለተቀመጡት አይሁድ ይህ ክርስቶስ እንደ ሆነ አስረድቶ መልስ ያሳጣቸው ነበር።ብዙ ቀንም ሲሞላ አይሁድ ሊገድሉት ተማከሩ፤ ሳውል ግን አሳባቸውን አወቀ። ይገድሉትም ዘንድ በሌሊትና በቀን የከተማይቱን በር ሁሉ ይጠቀብቁ ነበር፤ደቀ መዛሙርት ግን በሌሊት ወስደው በቅጥር ላይ አሳልፈው በቅርጫት አወረዱት።ሳውልም ወደ ኢየሩሳሌም በደረሰ ጊዜ ከደቀ መዛሙርት ጋር ይተባበር ዘንድ ሞከረ፤ ሁሉም ደቀ መዝሙር እንደ ሆነ ስላላመኑ ፈሩት።በርናባስ ግን ወስዶ ወደ ሐዋርያት አገባውና ጌታን በመንገድ እንዴት እንዳየውና እንደ ተናገረው በደማስቆም በኢየሱስ ስም ደፍሮ እንዴት እንደ ነገረ ተረከላቸው።
በጌታም በኢየሱስ ስም ደፍሮ እየተናገረ በኢየሩሳሌም ሲወጣና ሲገባ ከእነርሱ ጋር ነበረ፤
ከግሪክ አገርም መጥተው ከነበሩት አይሁድ ጋር ይነጋገርና ይከራከር ነበር፤ እነርሱ ግን ሊገድሉት ፈለጉ።ሳውል ግን መከራውን ሁሉ በክርስቶስ እየሱስ በማመን ድል አድጎ ጳውሎስ ተባለ (ሃዋ 13፥9)
🔶ጌታም በደሉን ሳይቆጥርበት ቅን ታዛዥ አገልጋዩ አድርጎ ተስፋችንን በመልእክቶቹ በጴጥሮስ አፍ ተስፋችንን ተናገረን።
ክብር ለአምላካችን ጌታችን መድሃኒታችን ክርስቶስ እየሱስ ይሁን።
Join us
💚💚💚💚💚💚💚💚
https://t.me/linkortodoxe21
https://t.me/linkortpdoxe21
https://t.me/linkortodoxe21❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
ብርሃነ አለም ቅዱስ ጳውሎስ 14 የሃዲስ ኪዳን መልእክቶችን በጌታችን በክርስቶስ ኢየሱስ ፍቃድ በእግዚአብሄር አብ ፍቅር እና በመንፈስ ቅዱስ ህብረት ታግዞ በመጻፍ ያስተማረን የገሰጸን የመከረን የጌታችን ታማኝ አገልጋይ የጌታ ሃዋርያ ከመሆኑ በፊት:-
⭕️ለጌታችን ብሎ በድንጋይ ተወግሮ የሞተውን እስጢፋኖስን አስመልክቶ ለመሞቱ የተስማማ
(ሃዋ 8፥1)
⭕️ ቤተክርስትያንን ለማጥፋት ቆርጦ የተነሳ
(ሃዋ 8፥3)
⭕️ ያለበደላቸው ወንዶችን እና ሴቶችን ጎተቶ በማውጣት ወህኒ ቤት የሚያስገባ( ሃዋ 8፥3)
⭕️ የጌታን ደቀመዛሙርትም ለመግደል ቆርጦ የተነሳ ነበር(ሃዋ 9፥1)
እግዚአብሄር ስራው ግሩም ድንቅ መሃሪ ነውና የክርስቶስ ሃዋርያ ለመሆን የተጠራው ሳውል ጊዘው ሲደርስ የጌታን ደቀመዝሙር ለመግደል ወደ ደማስቆ በሚያደርገው ጉዞ ለይ ለመድረስ ጥቂት ሲቀረው ከሰማይ ብርሃን በዙሪያው አንጸባረቀበት።በምድርም ላይ ወድቆ ሳለ። ሳውል ሳውል፥ ስለ ምን ታሳድደኛለህ? የሚለውን ድምፅ ሰማ።ጌታ ሆይ፥ ማን ነህ? አለው። እርሱም። አንተ የምታሳድደኝ እኔ ኢየሱስ ነኝ፤ የመውጊያውን ብረት ብትቃወም ለአንተ ይብስብሃል አለው።እየተንቀጠቀጠና እየተደነቀ። ጌታ ሆይ፥ ምን አደርግ ዘንድ ትወዳለህ? አለው። ጌታም። ተነሥተህ ወደ ከተማ ግባና ታደርገው ዘንድ የሚያስፈልግህን ይነግሩሃል አለው።ከእርሱም ጋር በመንገድ የሄዱ ሰዎች ድምፁን እየሰሙ ማንን ግን ሳያዩ እንደ ዲዳዎች ቁሙ።ሳውልም ከምድር ተነሣ፥ አይኖቹም በተከፈቱ ጊዜ ምንም አላየም፤ እጁንም ይዘው እየመሩ ወደ ደማስቆ አገቡት። ሳያይም ሦስት ቀን ኖረ፤ አልበላምም አልጠጣምም።በደማስቆም ሐናንያ የሚሉት አንድ ደቀ መዝሙር ነበረ፥ ጌታም በራእይ። ሐናንያ ሆይ፥ አለው። እርሱም። ጌታ ሆይ፥ እነሆኝ አለ። ጌታም። ተነሥተህ ቅን ወደ ሚባለው መንገድ ሂድ፥ በይሁዳ ቤትም ሳውል የሚሉትን አንድ የጠርሴስ ሰው ፈልግ፤ እነሆ፥ እርሱ ይጸልያልና፤ ሐናንያ የሚሉትም ሰው ገብቶ ደግሞ እንዲያይ እጁን ሲጭንበት አይቶአል አለው። ሐናንያም መልሶ። ጌታ ሆይ፥ በኢየሩሳሌም በቅዱሳንህ ላይ ስንት ክፉ እንዳደረገ ስለዚህ ሰው ከብዙዎች ሰምቼአለሁ፤
በዚህም ስምህን የሚጠሩትን ሁሉ ለማሰር ከካህናት አለቆች ሥልጣን አለው አለ።ጌታም። ይህ በአሕዛብም በነገሥታትም በእስራኤልም ልጆች ፊት ስሜን ይሸከም ዘንድ ለእኔ የተመረጠ ዕቃ ነውና ሂድ፤
ስለ ስሜ ስንት መከራ ሊቀበል እንዲያስፈልገው እኔ አመለክተዋለሁና አለው። ሐናንያም ሄዶ ወደ ቤቱ ገባ፥ እጁንም ጭኖበት። ወንድሜ ሳውል ሆይ፥ ጌታ፥ እርሱም በመጣህበት መንገድ የታየህ ኢየሱስ ነው፥ ደግሞ ታይ ዘንድና መንፈስ ቅዱስ ይሞላብህ ዘንድ ላከኝ አለ።ወዲያውም እንደ ቅርፊት ያለ ከዓይኑ ወደቀ፥ ያን ጊዜም ደግሞ አየ፤ ተነሥቶም ተጠመቀ፥
መብልም በልቶ በረታ። በደማስቆም ካሉት ደቀ መዛሙርት ጋር ጥቂት ቀን ኖረ።ወዲያውም ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ እርሱ የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆነ በምኵራቦቹ ሰበከ። የሰሙትም ሁሉ ተገረሙና። ይህ በኢየሩሳሌም ይህን ስም የሚጠሩትን ያጠፋ አይደለምን? ስለዚህስ ታስረው ወደ ካህናት አለቆች ይወስዳቸው ዘንድ ወደዚህ አልመጣምን? አሉ።
ሳውል ግን እየበረታ ሄደ፥ በደማስቆም ለተቀመጡት አይሁድ ይህ ክርስቶስ እንደ ሆነ አስረድቶ መልስ ያሳጣቸው ነበር።ብዙ ቀንም ሲሞላ አይሁድ ሊገድሉት ተማከሩ፤ ሳውል ግን አሳባቸውን አወቀ። ይገድሉትም ዘንድ በሌሊትና በቀን የከተማይቱን በር ሁሉ ይጠቀብቁ ነበር፤ደቀ መዛሙርት ግን በሌሊት ወስደው በቅጥር ላይ አሳልፈው በቅርጫት አወረዱት።ሳውልም ወደ ኢየሩሳሌም በደረሰ ጊዜ ከደቀ መዛሙርት ጋር ይተባበር ዘንድ ሞከረ፤ ሁሉም ደቀ መዝሙር እንደ ሆነ ስላላመኑ ፈሩት።በርናባስ ግን ወስዶ ወደ ሐዋርያት አገባውና ጌታን በመንገድ እንዴት እንዳየውና እንደ ተናገረው በደማስቆም በኢየሱስ ስም ደፍሮ እንዴት እንደ ነገረ ተረከላቸው።
በጌታም በኢየሱስ ስም ደፍሮ እየተናገረ በኢየሩሳሌም ሲወጣና ሲገባ ከእነርሱ ጋር ነበረ፤
ከግሪክ አገርም መጥተው ከነበሩት አይሁድ ጋር ይነጋገርና ይከራከር ነበር፤ እነርሱ ግን ሊገድሉት ፈለጉ።ሳውል ግን መከራውን ሁሉ በክርስቶስ እየሱስ በማመን ድል አድጎ ጳውሎስ ተባለ (ሃዋ 13፥9)
🔶ጌታም በደሉን ሳይቆጥርበት ቅን ታዛዥ አገልጋዩ አድርጎ ተስፋችንን በመልእክቶቹ በጴጥሮስ አፍ ተስፋችንን ተናገረን።
ክብር ለአምላካችን ጌታችን መድሃኒታችን ክርስቶስ እየሱስ ይሁን።
Join us
💚💚💚💚💚💚💚💚
https://t.me/linkortodoxe21
https://t.me/linkortpdoxe21
https://t.me/linkortodoxe21❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
ስለ ሃሰተኛ ነብያት
💜(2ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕ.2)💜
1፤ ነገር ግን #ሐሰተኞች ነቢያት ደግሞ በሕዝቡ መካከል ነበሩ እንዲሁም በመካከላችሁ ደግሞ ሐሰተኞች አስተማሪዎች ይሆናሉ፤ እነርሱም የዋጃቸውን ጌታ እንኳ ክደው የሚፈጥንን ኦጥፋት በራሳቸው ላይ እየሳቡ የሚያጠፋ ኑፋቄን አሹልከው ያገባሉ፤
2፤ ብዙዎችም በመዳራታቸው ይከተሉአቸዋል በእነርሱም ጠንቅ #የእውነት መንገድ# ይሰደባል።
3፤ ገንዘብንም በመመኘት በተፈጠረ ነገር ይረቡባችኋል፤ ፍርዳቸውም ከጥንት ጀምሮ አይዘገይም ጥፋታቸውም አያንቀላፋም።
አስተውሉ የእውነት መንገድ የተባለው በዚ ሰአት እየተሰደበ እና እየተንቋሸሸ ያለው የኛው ተዋህዶ አይደለምን?
ስለዚህ አባታችን ቅዱስ ጴጥሮስ እውነተኛ ብሎ ትንቢት የተናገረላትን ተዋህዶ እምነታችንን፡የህይወት መንገዳችንን አጥብቀን እንያዝ።ጸንተን እንቁም።💐
💜❤️💙💚💜💚❤️
https://t.me/linkortodoxe21
❤️💛💜💚❤️💙💛
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
💜(2ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕ.2)💜
1፤ ነገር ግን #ሐሰተኞች ነቢያት ደግሞ በሕዝቡ መካከል ነበሩ እንዲሁም በመካከላችሁ ደግሞ ሐሰተኞች አስተማሪዎች ይሆናሉ፤ እነርሱም የዋጃቸውን ጌታ እንኳ ክደው የሚፈጥንን ኦጥፋት በራሳቸው ላይ እየሳቡ የሚያጠፋ ኑፋቄን አሹልከው ያገባሉ፤
2፤ ብዙዎችም በመዳራታቸው ይከተሉአቸዋል በእነርሱም ጠንቅ #የእውነት መንገድ# ይሰደባል።
3፤ ገንዘብንም በመመኘት በተፈጠረ ነገር ይረቡባችኋል፤ ፍርዳቸውም ከጥንት ጀምሮ አይዘገይም ጥፋታቸውም አያንቀላፋም።
አስተውሉ የእውነት መንገድ የተባለው በዚ ሰአት እየተሰደበ እና እየተንቋሸሸ ያለው የኛው ተዋህዶ አይደለምን?
ስለዚህ አባታችን ቅዱስ ጴጥሮስ እውነተኛ ብሎ ትንቢት የተናገረላትን ተዋህዶ እምነታችንን፡የህይወት መንገዳችንን አጥብቀን እንያዝ።ጸንተን እንቁም።💐
💜❤️💙💚💜💚❤️
https://t.me/linkortodoxe21
❤️💛💜💚❤️💙💛
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
Telegram
✝መንፈሳዊ ህይወት✝
✟✟✟በስመአብ ወወልድ በመንፈስ ቅድስ አሀድ አምላክ አሜን ✞✞✞
በዚህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ ስርአት የጠበቁ ለመንፈሳዊ ህይወታችን ይጠቅሙናል ያስተምሩናል የምንላቸውን መንፈሳዊ
ትምህርቶች ብሒሎች ምክሮች እናስተላልፋለን።
ለሌሎች ሼር በማድረግ ቻናሉን ያጋሩ ✟✟✟
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
✍️✍️ ሀሳብ ወይም አስተያየት ;👇👇
https://t.me/Ortodoxe21 በዚ ይላኩልን
በዚህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ ስርአት የጠበቁ ለመንፈሳዊ ህይወታችን ይጠቅሙናል ያስተምሩናል የምንላቸውን መንፈሳዊ
ትምህርቶች ብሒሎች ምክሮች እናስተላልፋለን።
ለሌሎች ሼር በማድረግ ቻናሉን ያጋሩ ✟✟✟
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
✍️✍️ ሀሳብ ወይም አስተያየት ;👇👇
https://t.me/Ortodoxe21 በዚ ይላኩልን
ዛሬ በሂወት ካላችሁ ነጋችሁን ማስተካከል ትችላላችሁ።
በትናንት ውስጥ ስላጣችሁት ነገር አታስቡ። ዛሬን ብቻ በሂወት
በመኖራችሁ ፈጣሪን አመስግኑ። ዛሬ ውስጥ ጠንካራ
ከሆናችሁ ነጋችሁ የተዋበ ይሆናል። ነጋችሁ የሚጥም
ይሆናል። አሁንም አሁንም አሁንም በሂወት መኖራችሁን ብቻ
እያያችሁ "አሜን" በሉ። እግዚአብሔርንም አመስግኑ!
ከተሰጣችሁ ስጦታዎች ሁሉ ህይወታችሁ ይበልጣልና፤በሂወት
ካላችሁ ደሞ በነጋችሁ ላይ ለውጥ መፍጠር ትችላላችሁ።
♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️
https://t.me/linkortodoxe21
https://t.me/linkortodoxe21
https://t.me/linkortodoxe21
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
ሰላም ሁላችንም።
ሰናይ አዳር።
በትናንት ውስጥ ስላጣችሁት ነገር አታስቡ። ዛሬን ብቻ በሂወት
በመኖራችሁ ፈጣሪን አመስግኑ። ዛሬ ውስጥ ጠንካራ
ከሆናችሁ ነጋችሁ የተዋበ ይሆናል። ነጋችሁ የሚጥም
ይሆናል። አሁንም አሁንም አሁንም በሂወት መኖራችሁን ብቻ
እያያችሁ "አሜን" በሉ። እግዚአብሔርንም አመስግኑ!
ከተሰጣችሁ ስጦታዎች ሁሉ ህይወታችሁ ይበልጣልና፤በሂወት
ካላችሁ ደሞ በነጋችሁ ላይ ለውጥ መፍጠር ትችላላችሁ።
♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️
https://t.me/linkortodoxe21
https://t.me/linkortodoxe21
https://t.me/linkortodoxe21
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
ሰላም ሁላችንም።
ሰናይ አዳር።
ትክክለኛ ማሸነፍ በሰው ዘንድ የእራስን አመለካከት ማጋባት 🌹 ነው።
ከተጣላህ ወይም ከሸሸህ 🚶አንተ ተሸንፈሀል ከራስህም ከሰውም ጋር ተጣልተኃል ። አንተ እራስህን ለፍቅር 💜ብታዋርድ አንተ ከፍ ከፍ ትላለህ ስለዚህ ትንሽ አቀርቅር😞።
#ጥሩ_በልክ_አይመዘንም ፤
#ልክ_ነው_በጥሩ_የሚመዘነው።
https://t.me/linkortodoxe21
ከተጣላህ ወይም ከሸሸህ 🚶አንተ ተሸንፈሀል ከራስህም ከሰውም ጋር ተጣልተኃል ። አንተ እራስህን ለፍቅር 💜ብታዋርድ አንተ ከፍ ከፍ ትላለህ ስለዚህ ትንሽ አቀርቅር😞።
#ጥሩ_በልክ_አይመዘንም ፤
#ልክ_ነው_በጥሩ_የሚመዘነው።
https://t.me/linkortodoxe21
☞ ተሐድሶ
የሌሊት ወፍ ሁለት ግብር አለው
1 እንደወፎች ክንፍ አለው ይበራል ይከንፋል
2 እንደ አይጦች ጥርስ አለው ይነክሳል
የሌሊት ወፍ ግን ክንፍም ጥርስም አለው
በሁለት ግብር ይመላለሳል
በጥርሱ ሲታይ አይጥ መስሎ ይታያል
በክንፉ ሲታይ ወፍ ይመስላል
ለልማዱ ወፎች ክንፍ እንጂ ጥርስ የላቸውም
አይጦች ደግሞ ጥርስ እንጂ ክንፍ የላቸውም
ይህ የሌሊት ወፍ ግን ሁለቱንም የያዘ ነው ጠባዩ አይታወቅም ይቀያየራል ስሙም የሌሊት ወፍ የተባለው ጨለማውን ተገን አድርጎ የአይጥነትንና የወፍነትን ስራ ስለሚሰራ ነው በቀን አይበርም ጨለማ ይፈልጋል
ተሐድሶም ልክ እንደሌሊት ወፍ ነው
1 ለኦርቶዶክስ ተዋህዶ ተከታይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መስሎ ይታያል
2 ለፕሮቴስታንት ደግሞ ተሀድሶ ሁኖ ይታያል
ከኦርቶዶክሶች መሀል ሲፈለግ ይገኛል
ከተሀድሶዎችም መሀል ሲፈልግ ስራ አስፈፃሚ ሁኖ ይገኛል ተሃድሶ ሃይማኖት የለውም ሃይማኖት ቢኖረውማ ከዛም ከዛም አይረግጥም ነበር
ወፉ ጨለማ ለብሶ ስራውን እንሚሰራ ተሀድሶም ጨለማ ለብሶ ቤት ለቤት እየተሰበሰበ የክደት ተግባሩን ያከናውናል
ቀን ሲያዩት ቀሚስ ለብሶ ካባ ደርቦ ሻሽ አምሞ ነጠላ ለብሶ እኔ ኦርቶዶክስ ነኝ ብሎ በተዋህዶ በረት ይገኛል ሌሊት ግን ስራው ሌላ ነው
የሌሊት ወፍ መልኩ ሁለት አይነት እንደሆነ ተሀድሶም ከሁለቱ ቤት ይገኛል ከተዋህዶ አለው ይላል ለፕሮቴስታነት ይሰራል የሌሊት ወፍ በሩቅ ሲያዩት ወፍ ይመስላል ሲቀርቡት ግን ጥርስ አለው ይነክሳል
ተሀድሶም በላይ ሲያዩት የተዋህዶን ልብስ ለብሶ ሃይማኖት ያለው ይመስላል ሲቀርቡት ግን የተሀድሶንት ግብሩን ገልጦ ሲክድ ይገኛል በክደቱም ብዙ ሰዎችን ይጎዳል የሌሊት ወፍ ከሰውነቱ የሚፈሰው ፈሳሹ መርዝ ነው የተሀድሶም ትምህርቱ ነፍስን የሚገድል የክህደት መርዝ ነው
የሌሊት ወፍ በጭስ ታፍኖ ይገደላል
ተሀድሶንም በሃይማኖት ጭስ አፍኖ ድምጥማጡን
ማጥፋት ነው
፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠
መጋቤ ሐዲስ ሄኖክ ፈንቴ
https://t.me/linkortodoxe21
https://t.me/linkortodoxe21
https://t.me/linkortodoxe21
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
የሌሊት ወፍ ሁለት ግብር አለው
1 እንደወፎች ክንፍ አለው ይበራል ይከንፋል
2 እንደ አይጦች ጥርስ አለው ይነክሳል
የሌሊት ወፍ ግን ክንፍም ጥርስም አለው
በሁለት ግብር ይመላለሳል
በጥርሱ ሲታይ አይጥ መስሎ ይታያል
በክንፉ ሲታይ ወፍ ይመስላል
ለልማዱ ወፎች ክንፍ እንጂ ጥርስ የላቸውም
አይጦች ደግሞ ጥርስ እንጂ ክንፍ የላቸውም
ይህ የሌሊት ወፍ ግን ሁለቱንም የያዘ ነው ጠባዩ አይታወቅም ይቀያየራል ስሙም የሌሊት ወፍ የተባለው ጨለማውን ተገን አድርጎ የአይጥነትንና የወፍነትን ስራ ስለሚሰራ ነው በቀን አይበርም ጨለማ ይፈልጋል
ተሐድሶም ልክ እንደሌሊት ወፍ ነው
1 ለኦርቶዶክስ ተዋህዶ ተከታይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መስሎ ይታያል
2 ለፕሮቴስታንት ደግሞ ተሀድሶ ሁኖ ይታያል
ከኦርቶዶክሶች መሀል ሲፈለግ ይገኛል
ከተሀድሶዎችም መሀል ሲፈልግ ስራ አስፈፃሚ ሁኖ ይገኛል ተሃድሶ ሃይማኖት የለውም ሃይማኖት ቢኖረውማ ከዛም ከዛም አይረግጥም ነበር
ወፉ ጨለማ ለብሶ ስራውን እንሚሰራ ተሀድሶም ጨለማ ለብሶ ቤት ለቤት እየተሰበሰበ የክደት ተግባሩን ያከናውናል
ቀን ሲያዩት ቀሚስ ለብሶ ካባ ደርቦ ሻሽ አምሞ ነጠላ ለብሶ እኔ ኦርቶዶክስ ነኝ ብሎ በተዋህዶ በረት ይገኛል ሌሊት ግን ስራው ሌላ ነው
የሌሊት ወፍ መልኩ ሁለት አይነት እንደሆነ ተሀድሶም ከሁለቱ ቤት ይገኛል ከተዋህዶ አለው ይላል ለፕሮቴስታነት ይሰራል የሌሊት ወፍ በሩቅ ሲያዩት ወፍ ይመስላል ሲቀርቡት ግን ጥርስ አለው ይነክሳል
ተሀድሶም በላይ ሲያዩት የተዋህዶን ልብስ ለብሶ ሃይማኖት ያለው ይመስላል ሲቀርቡት ግን የተሀድሶንት ግብሩን ገልጦ ሲክድ ይገኛል በክደቱም ብዙ ሰዎችን ይጎዳል የሌሊት ወፍ ከሰውነቱ የሚፈሰው ፈሳሹ መርዝ ነው የተሀድሶም ትምህርቱ ነፍስን የሚገድል የክህደት መርዝ ነው
የሌሊት ወፍ በጭስ ታፍኖ ይገደላል
ተሀድሶንም በሃይማኖት ጭስ አፍኖ ድምጥማጡን
ማጥፋት ነው
፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠
መጋቤ ሐዲስ ሄኖክ ፈንቴ
https://t.me/linkortodoxe21
https://t.me/linkortodoxe21
https://t.me/linkortodoxe21
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
📝📝📝📝📝📝📝📝📝📝📝📝
መራራ እና ከፍቅር የራቀ አሳሳቢ ሁኔታ ለይ ነዎት? እንግስያውስ የሚያነቡት ❤️የመጽሃፍ ቅዱስ ጥቅሶች❤️
💜(1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕ.13)💜
1፤ በሰዎችና በመላእክት ልሳን ብናገር #ፍቅር ግን ከሌለኝ እንደሚጮኽ ናስ ወይም እንደሚንሽዋሽዋ ጸናጽል ሆኜአለሁ።
2፤ ትንቢትም ቢኖረኝ ምሥጢርንም ሁሉና እውቀትን ሁሉ ባውቅ፥ ተራሮችንም እስካፈልስ ድረስ እምነት ሁሉ ቢኖረኝ #ፍቅር ግን ከሌለኝ ከንቱ ነኝ።
3፤ ድሆችንም ልመግብ ያለኝን ሁሉ ባካፍል፥ ሥጋዬንም ለእሳት መቃጠል አሳልፌ ብሰጥ #ፍቅር ግን ከሌለኝ ምንም አይጠቅመኝም።
4፤💜 ፍቅር ይታገሣል፥ 💛ቸርነትንም ያደርጋል፤ 💚ፍቅር አይቀናም፤ 💙ፍቅር አይመካም፥ ❤️አይታበይም፤
5፤❤️ የማይገባውን አያደርግም፥💛 የራሱንም አይፈልግም፥ 💙አይበሳጭም፥ 💚በደልን አይቆጥርም፤
6፤ 💚ከእውነት ጋር ደስ ይለዋል እንጂ ስለ ዓመፃ ደስ አይለውም፤💚
7፤ 💜ሁሉን ይታገሣል፥ 💛ሁሉን ያምናል፥ 💚ሁሉን ተስፋ ያደርጋል፥💙 በሁሉ ይጸናል።
8፤ ፍቅር ለዘወትር አይወድቅም፤ ትንቢት ቢሆን ግን #ይሻራል፤ ልሳኖች ቢሆኑ# ይቀራሉ፤ እውቀትም ቢሆን #ይሻራል።
13፤ እንዲህም ከሆነ፥ እምነት ተስፋ ፍቅር እነዚህ ሦስቱ ጸንተው ይኖራሉ፤ ከእነዚህም የሚበልጠው💛 ፍቅር ነው💛።
https://t.me/linkortodoxe21
መራራ እና ከፍቅር የራቀ አሳሳቢ ሁኔታ ለይ ነዎት? እንግስያውስ የሚያነቡት ❤️የመጽሃፍ ቅዱስ ጥቅሶች❤️
💜(1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕ.13)💜
1፤ በሰዎችና በመላእክት ልሳን ብናገር #ፍቅር ግን ከሌለኝ እንደሚጮኽ ናስ ወይም እንደሚንሽዋሽዋ ጸናጽል ሆኜአለሁ።
2፤ ትንቢትም ቢኖረኝ ምሥጢርንም ሁሉና እውቀትን ሁሉ ባውቅ፥ ተራሮችንም እስካፈልስ ድረስ እምነት ሁሉ ቢኖረኝ #ፍቅር ግን ከሌለኝ ከንቱ ነኝ።
3፤ ድሆችንም ልመግብ ያለኝን ሁሉ ባካፍል፥ ሥጋዬንም ለእሳት መቃጠል አሳልፌ ብሰጥ #ፍቅር ግን ከሌለኝ ምንም አይጠቅመኝም።
4፤💜 ፍቅር ይታገሣል፥ 💛ቸርነትንም ያደርጋል፤ 💚ፍቅር አይቀናም፤ 💙ፍቅር አይመካም፥ ❤️አይታበይም፤
5፤❤️ የማይገባውን አያደርግም፥💛 የራሱንም አይፈልግም፥ 💙አይበሳጭም፥ 💚በደልን አይቆጥርም፤
6፤ 💚ከእውነት ጋር ደስ ይለዋል እንጂ ስለ ዓመፃ ደስ አይለውም፤💚
7፤ 💜ሁሉን ይታገሣል፥ 💛ሁሉን ያምናል፥ 💚ሁሉን ተስፋ ያደርጋል፥💙 በሁሉ ይጸናል።
8፤ ፍቅር ለዘወትር አይወድቅም፤ ትንቢት ቢሆን ግን #ይሻራል፤ ልሳኖች ቢሆኑ# ይቀራሉ፤ እውቀትም ቢሆን #ይሻራል።
13፤ እንዲህም ከሆነ፥ እምነት ተስፋ ፍቅር እነዚህ ሦስቱ ጸንተው ይኖራሉ፤ ከእነዚህም የሚበልጠው💛 ፍቅር ነው💛።
https://t.me/linkortodoxe21
Telegram
✝መንፈሳዊ ህይወት✝
✟✟✟በስመአብ ወወልድ በመንፈስ ቅድስ አሀድ አምላክ አሜን ✞✞✞
በዚህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ ስርአት የጠበቁ ለመንፈሳዊ ህይወታችን ይጠቅሙናል ያስተምሩናል የምንላቸውን መንፈሳዊ
ትምህርቶች ብሒሎች ምክሮች እናስተላልፋለን።
ለሌሎች ሼር በማድረግ ቻናሉን ያጋሩ ✟✟✟
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
✍️✍️ ሀሳብ ወይም አስተያየት ;👇👇
https://t.me/Ortodoxe21 በዚ ይላኩልን
በዚህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ ስርአት የጠበቁ ለመንፈሳዊ ህይወታችን ይጠቅሙናል ያስተምሩናል የምንላቸውን መንፈሳዊ
ትምህርቶች ብሒሎች ምክሮች እናስተላልፋለን።
ለሌሎች ሼር በማድረግ ቻናሉን ያጋሩ ✟✟✟
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
✍️✍️ ሀሳብ ወይም አስተያየት ;👇👇
https://t.me/Ortodoxe21 በዚ ይላኩልን
✏️✏️✏️✏️✏️✏️✏️✏️✏️✏️✏️
✝ሃጥያትዎ በዝቶ ሰላም ሲነሳዎት(ወደ አምላክዎ ለመመለስ)እነዚህን የመጽሃፍቅዱስ ጥቅሶች ያንብቡ(ይጸልዩም)✝
(መዝሙረ ዳዊት ምዕ. 51)
1፤ አቤቱ፥ እንደ ቸርነትህ መጠን ማረኝ፤ እንደ ምሕረትህም ብዛት መተላለፌን #ደምስስ።
2፤ ከበደሌ ፈጽሞ# እጠበኝ፥ ከኃጢአቴም #አንጻኝ፤
3፤ እኔ መተላለፌን #አውቃለሁና፥ ኃጢአቴም ሁልጊዜ በፊቴ ነውና።
4፤ አንተን ብቻ በደልሁ፥ በፊትህም ክፋትን አደረግሁ፥ በነገርህም ትጸድቅ ዘንድ በፍርድህም ንጹሕ ትሆን ዘንድ።
7፤ በሂሶጵ እርጨኝ፥ ♥️እነጻማለሁ፤♥️ እጠበኝ፥ ከበረዶም ይልቅ♥️ ነጭ እሆናለሁ።♥️
8፤ ሐሤትንና ደስታን አሰማኝ፥ የሰበርሃቸውም አጥንቶቼ ደስ ይላቸዋል።
9፤ ከኃጢአቴ ፊትህን መልስ፥ በደሌንም ሁሉ #ደምስስልኝ።
10፤ አቤቱ፥ ንጹሕ ልብን ፍጠርልኝ፥ 🔶የቀናውንም መንፈስ በውስጤ አድስ።🔶
11፤ ከፊትህ አትጣለኝ፥ ቅዱስ መንፈስህንም ከእኔ ላይ አትውሰድብኝ።
12፤ የማዳንህን ደስታ ስጠኝ፥ በእሽታ መንፈስም ደግፈኝ።
13፤ ለሕግ ተላላፎች መንገድህን አስተምራለሁ፥ ኃጢአተኞችም ወደ አንተ ይመለሳሉ።
14፤ የመድኃኒቴ አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፥ ከደም አድነኝ፥ አንደበቴም በአንተ ጽድቅ ትደሰታለች።
15፤ አቤቱ፥ ከንፈሮቼን ክፈት፥ አፌም ምስጋናህን ያወራል።
♥️(1ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕ. 1)♥️
4፤ ደስታችሁም እንዲፈጸም ይህን እንጽፍላችኋለን።
5፤ ከእርሱም የሰማናት ለእናንተም የምናወራላችሁ መልእክት። እግዚአብሔር 🔶ብርሃን🔶 ነው ጨለማም በእርሱ ዘንድ ከቶ የለም የምትል ይህች ናት።
6፤ ከእርሱ ጋር ኅብረት አለን ብንል በጨለማም ብንመላለስ እንዋሻለን እውነትንም 🔶አናደርግም፤🔶
7፤ ነገር ግን እርሱ ♥️በብርሃን እንዳለ በብርሃን ብንመላለስ♥️ ለእያንዳንዳችን ኅብረት አለን፥ የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ 💙ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።💙
8፤ ኃጢአት የለብንም ብንል ራሳችንን #እናስታለን፥ እውነትም በእኛ ውስጥ የለም።
9፤ በኃጢአታችን $ብንናዘዝ ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን ከዓመፃም❤️ ሁሉ ሊያነጻን የታመነና ጻድቅ ነው። ❤️
https://t.me/linkortodoxe21
✝ሃጥያትዎ በዝቶ ሰላም ሲነሳዎት(ወደ አምላክዎ ለመመለስ)እነዚህን የመጽሃፍቅዱስ ጥቅሶች ያንብቡ(ይጸልዩም)✝
(መዝሙረ ዳዊት ምዕ. 51)
1፤ አቤቱ፥ እንደ ቸርነትህ መጠን ማረኝ፤ እንደ ምሕረትህም ብዛት መተላለፌን #ደምስስ።
2፤ ከበደሌ ፈጽሞ# እጠበኝ፥ ከኃጢአቴም #አንጻኝ፤
3፤ እኔ መተላለፌን #አውቃለሁና፥ ኃጢአቴም ሁልጊዜ በፊቴ ነውና።
4፤ አንተን ብቻ በደልሁ፥ በፊትህም ክፋትን አደረግሁ፥ በነገርህም ትጸድቅ ዘንድ በፍርድህም ንጹሕ ትሆን ዘንድ።
7፤ በሂሶጵ እርጨኝ፥ ♥️እነጻማለሁ፤♥️ እጠበኝ፥ ከበረዶም ይልቅ♥️ ነጭ እሆናለሁ።♥️
8፤ ሐሤትንና ደስታን አሰማኝ፥ የሰበርሃቸውም አጥንቶቼ ደስ ይላቸዋል።
9፤ ከኃጢአቴ ፊትህን መልስ፥ በደሌንም ሁሉ #ደምስስልኝ።
10፤ አቤቱ፥ ንጹሕ ልብን ፍጠርልኝ፥ 🔶የቀናውንም መንፈስ በውስጤ አድስ።🔶
11፤ ከፊትህ አትጣለኝ፥ ቅዱስ መንፈስህንም ከእኔ ላይ አትውሰድብኝ።
12፤ የማዳንህን ደስታ ስጠኝ፥ በእሽታ መንፈስም ደግፈኝ።
13፤ ለሕግ ተላላፎች መንገድህን አስተምራለሁ፥ ኃጢአተኞችም ወደ አንተ ይመለሳሉ።
14፤ የመድኃኒቴ አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፥ ከደም አድነኝ፥ አንደበቴም በአንተ ጽድቅ ትደሰታለች።
15፤ አቤቱ፥ ከንፈሮቼን ክፈት፥ አፌም ምስጋናህን ያወራል።
♥️(1ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕ. 1)♥️
4፤ ደስታችሁም እንዲፈጸም ይህን እንጽፍላችኋለን።
5፤ ከእርሱም የሰማናት ለእናንተም የምናወራላችሁ መልእክት። እግዚአብሔር 🔶ብርሃን🔶 ነው ጨለማም በእርሱ ዘንድ ከቶ የለም የምትል ይህች ናት።
6፤ ከእርሱ ጋር ኅብረት አለን ብንል በጨለማም ብንመላለስ እንዋሻለን እውነትንም 🔶አናደርግም፤🔶
7፤ ነገር ግን እርሱ ♥️በብርሃን እንዳለ በብርሃን ብንመላለስ♥️ ለእያንዳንዳችን ኅብረት አለን፥ የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ 💙ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።💙
8፤ ኃጢአት የለብንም ብንል ራሳችንን #እናስታለን፥ እውነትም በእኛ ውስጥ የለም።
9፤ በኃጢአታችን $ብንናዘዝ ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን ከዓመፃም❤️ ሁሉ ሊያነጻን የታመነና ጻድቅ ነው። ❤️
https://t.me/linkortodoxe21
Telegram
✝መንፈሳዊ ህይወት✝
✟✟✟በስመአብ ወወልድ በመንፈስ ቅድስ አሀድ አምላክ አሜን ✞✞✞
በዚህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ ስርአት የጠበቁ ለመንፈሳዊ ህይወታችን ይጠቅሙናል ያስተምሩናል የምንላቸውን መንፈሳዊ
ትምህርቶች ብሒሎች ምክሮች እናስተላልፋለን።
ለሌሎች ሼር በማድረግ ቻናሉን ያጋሩ ✟✟✟
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
✍️✍️ ሀሳብ ወይም አስተያየት ;👇👇
https://t.me/Ortodoxe21 በዚ ይላኩልን
በዚህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ ስርአት የጠበቁ ለመንፈሳዊ ህይወታችን ይጠቅሙናል ያስተምሩናል የምንላቸውን መንፈሳዊ
ትምህርቶች ብሒሎች ምክሮች እናስተላልፋለን።
ለሌሎች ሼር በማድረግ ቻናሉን ያጋሩ ✟✟✟
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
✍️✍️ ሀሳብ ወይም አስተያየት ;👇👇
https://t.me/Ortodoxe21 በዚ ይላኩልን
የፍርሃት ስሜት ሲደርስቦ የሚያነቧቸው የመጽሃፍ ቅዱስ ቃላት
💜(መዝሙረ ዳዊት ምዕ. 34)💜
4፤ እግዚአብሔርን ፈለግሁት መለሰልኝም፥ ከመከራዬም ሁሉ #አዳነኝ።
5፤ ወደ እርሱ ቅረቡ #ያበራላችሁማል፥ ፊታችሁም 💛አያፍርም።💛
💙(የማቴዎስ ወንጌል ምዕ. 10)💙
28፤ ሥጋንም የሚገድሉትን ነፍስን ግን መግደል የማይቻላቸውን #አትፍሩ፤ ይልቅስ ነፍስንም ሥጋንም በገሃነም ሊያጠፋ የሚቻለውን #ፍሩ።
29፤ ሁለት ድንቢጦች በአምስት ሳንቲም ይሸጡ የለምን? ከእነርሱም አንዲቱ $ያለ #አባታችሁ #ፈቃድ #በምድር $ላይ #አትወድቅም።
30፤ የእናንተስ የራሳችሁ ጠጉር ሁሉ እንኳ #ተቈጥሮአል።
31፤ እንግዲህ ❤️አትፍሩ❤️ ከብዙ ድንቢጦች እናንተ #ትበልጣላችሁ።
" እግዚአብሔር #የኃይልና ❤️የፍቅር❤️ ራስንም የመግዛት መንፈስ እንጂ #የፍርሃት መንፈስ ❌አልሰጠንምና።"❌
💚(2ኛ ወደ ጢሞ 1፥7)💚
💛(ወደ ዕብራውያን ምዕ. 13)💛
5፤ አካሄዳችሁ ገንዘብን ያለ #መውደድ ይሁን፥ ያላችሁም #ይብቃችሁ፤ እርሱ ራሱ። ❤️አልለቅህም ከቶም አልተውህም❤️ ብሎአልና፤
6፤ ስለዚህ $በድፍረት። ጌታ #ይረዳኛልና #አልፈራም፤ ሰው ምን ያደርገኛል? እንላለን።
https://t.me/linkortodoxe21
💜(መዝሙረ ዳዊት ምዕ. 34)💜
4፤ እግዚአብሔርን ፈለግሁት መለሰልኝም፥ ከመከራዬም ሁሉ #አዳነኝ።
5፤ ወደ እርሱ ቅረቡ #ያበራላችሁማል፥ ፊታችሁም 💛አያፍርም።💛
💙(የማቴዎስ ወንጌል ምዕ. 10)💙
28፤ ሥጋንም የሚገድሉትን ነፍስን ግን መግደል የማይቻላቸውን #አትፍሩ፤ ይልቅስ ነፍስንም ሥጋንም በገሃነም ሊያጠፋ የሚቻለውን #ፍሩ።
29፤ ሁለት ድንቢጦች በአምስት ሳንቲም ይሸጡ የለምን? ከእነርሱም አንዲቱ $ያለ #አባታችሁ #ፈቃድ #በምድር $ላይ #አትወድቅም።
30፤ የእናንተስ የራሳችሁ ጠጉር ሁሉ እንኳ #ተቈጥሮአል።
31፤ እንግዲህ ❤️አትፍሩ❤️ ከብዙ ድንቢጦች እናንተ #ትበልጣላችሁ።
" እግዚአብሔር #የኃይልና ❤️የፍቅር❤️ ራስንም የመግዛት መንፈስ እንጂ #የፍርሃት መንፈስ ❌አልሰጠንምና።"❌
💚(2ኛ ወደ ጢሞ 1፥7)💚
💛(ወደ ዕብራውያን ምዕ. 13)💛
5፤ አካሄዳችሁ ገንዘብን ያለ #መውደድ ይሁን፥ ያላችሁም #ይብቃችሁ፤ እርሱ ራሱ። ❤️አልለቅህም ከቶም አልተውህም❤️ ብሎአልና፤
6፤ ስለዚህ $በድፍረት። ጌታ #ይረዳኛልና #አልፈራም፤ ሰው ምን ያደርገኛል? እንላለን።
https://t.me/linkortodoxe21
Telegram
✝መንፈሳዊ ህይወት✝
✟✟✟በስመአብ ወወልድ በመንፈስ ቅድስ አሀድ አምላክ አሜን ✞✞✞
በዚህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ ስርአት የጠበቁ ለመንፈሳዊ ህይወታችን ይጠቅሙናል ያስተምሩናል የምንላቸውን መንፈሳዊ
ትምህርቶች ብሒሎች ምክሮች እናስተላልፋለን።
ለሌሎች ሼር በማድረግ ቻናሉን ያጋሩ ✟✟✟
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
✍️✍️ ሀሳብ ወይም አስተያየት ;👇👇
https://t.me/Ortodoxe21 በዚ ይላኩልን
በዚህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ ስርአት የጠበቁ ለመንፈሳዊ ህይወታችን ይጠቅሙናል ያስተምሩናል የምንላቸውን መንፈሳዊ
ትምህርቶች ብሒሎች ምክሮች እናስተላልፋለን።
ለሌሎች ሼር በማድረግ ቻናሉን ያጋሩ ✟✟✟
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
✍️✍️ ሀሳብ ወይም አስተያየት ;👇👇
https://t.me/Ortodoxe21 በዚ ይላኩልን
ፈተና
" ለሰው ሁሉ ከሚሆነው በቀር ምንም ፈተና አልደረሰባችሁም፤ ነገር ግን ከሚቻላችሁ መጠን ይልቅ ትፈተኑ ዘንድ የማይፈቅድ እግዚአብሔር የታመነ ነው፥ ትታገሡም ዘንድ እንድትችሉ ከፈተናው ጋር መውጫውን ደግሞ ያደርግላችኋል።"
(1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 10:13)
" ለሰው ሁሉ ከሚሆነው በቀር ምንም ፈተና አልደረሰባችሁም፤ ነገር ግን ከሚቻላችሁ መጠን ይልቅ ትፈተኑ ዘንድ የማይፈቅድ እግዚአብሔር የታመነ ነው፥ ትታገሡም ዘንድ እንድትችሉ ከፈተናው ጋር መውጫውን ደግሞ ያደርግላችኋል።"
(1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 10:13)
ውጣ ውረድ ፈተና
" በእኔ ሳላችሁ ሰላም እንዲሆንላችሁ ይህን ተናግሬአችኋለሁ። በዓለም ሳላችሁ መከራ አለባችሁ፤ ነገር ግን አይዞአችሁ፤ እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ።
"
(የዮሐንስ ወንጌል 16:33)
" በእኔ ሳላችሁ ሰላም እንዲሆንላችሁ ይህን ተናግሬአችኋለሁ። በዓለም ሳላችሁ መከራ አለባችሁ፤ ነገር ግን አይዞአችሁ፤ እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ።
"
(የዮሐንስ ወንጌል 16:33)
እኔ አላይም ካንተ ሌላ
ዞር ብዬ ወደ ኋላ
ኪዳን ገባው ከአምላኬ ጋር
ይሻለኛል ቤትህ መኖር
ማራኪ ነህ እውነተኛ
የማትደክም የማትተኛ
በችንካርህ ስበሀኛል
እንዳንተ ያለ ከየት ይገኛል
ድንጋይ ነበር የኔ ደሞዝ
በዚህ አለም ስቅበዘበዝ
ነጻ ወጣው ባንተ ፊት
እልሃለው መድሃኒት
አመጸኛ ወንበዴ ነኝ
የአለም ውበት የማረከኝ
እንዴት ብለህ ወደድከኝ
አሸነፍከኝ ደነከኝ
ወንበር ስበህ አሳረፍከኝ
ቤትህ ገባው ስትፈልገኝ
አልገባኝም ገና ፍቅርህ
በዘመኔ የምማርህ
https://t.me/linkortodoxe21
ዞር ብዬ ወደ ኋላ
ኪዳን ገባው ከአምላኬ ጋር
ይሻለኛል ቤትህ መኖር
ማራኪ ነህ እውነተኛ
የማትደክም የማትተኛ
በችንካርህ ስበሀኛል
እንዳንተ ያለ ከየት ይገኛል
ድንጋይ ነበር የኔ ደሞዝ
በዚህ አለም ስቅበዘበዝ
ነጻ ወጣው ባንተ ፊት
እልሃለው መድሃኒት
አመጸኛ ወንበዴ ነኝ
የአለም ውበት የማረከኝ
እንዴት ብለህ ወደድከኝ
አሸነፍከኝ ደነከኝ
ወንበር ስበህ አሳረፍከኝ
ቤትህ ገባው ስትፈልገኝ
አልገባኝም ገና ፍቅርህ
በዘመኔ የምማርህ
https://t.me/linkortodoxe21
Telegram
✝መንፈሳዊ ህይወት✝
✟✟✟በስመአብ ወወልድ በመንፈስ ቅድስ አሀድ አምላክ አሜን ✞✞✞
በዚህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ ስርአት የጠበቁ ለመንፈሳዊ ህይወታችን ይጠቅሙናል ያስተምሩናል የምንላቸውን መንፈሳዊ
ትምህርቶች ብሒሎች ምክሮች እናስተላልፋለን።
ለሌሎች ሼር በማድረግ ቻናሉን ያጋሩ ✟✟✟
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
✍️✍️ ሀሳብ ወይም አስተያየት ;👇👇
https://t.me/Ortodoxe21 በዚ ይላኩልን
በዚህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ ስርአት የጠበቁ ለመንፈሳዊ ህይወታችን ይጠቅሙናል ያስተምሩናል የምንላቸውን መንፈሳዊ
ትምህርቶች ብሒሎች ምክሮች እናስተላልፋለን።
ለሌሎች ሼር በማድረግ ቻናሉን ያጋሩ ✟✟✟
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
✍️✍️ ሀሳብ ወይም አስተያየት ;👇👇
https://t.me/Ortodoxe21 በዚ ይላኩልን
+++ ኦርቶዶክሳውያን ለቅዱሳን ለምን ይዘምራሉ? +++
ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያናችን ካሏት ብዙ መገለጫዎች አንዱና ዋነኛው ‹ምስጋና የሚገባውን› እግዚአብሔርን ሳታቋርጥ የማመስገን አገልግሎትዋ ነው፡፡ እግዚአብሔርን ለማመስገን ለዓመታት የዜማ ስልት ተምረው የተመረቁ የስብሐተ እግዚአብሔር ሊቃውንት ያሏት ይህች ቤተ ክርስቲያን ዝማሬዋ ፣ ማሕሌትዋና ቅዳሴዋ የሃያ አራት ሰዓታት ጊዜ የማይበቃው ፣ ለሰዓት ሲባል በንባብ እየተባለ ፣ ዜማው እያጠረ የሚተው በመሆኑ ፀሐይ በማይጠልቅበት በዘላለማዊው መንግሥት ለማመስገን ዝግጁ ሆና የምትጠባበቅ ቤተ ክርስቲያን ያሰኛታል፡፡ ከዚህ እንደ ባሕር ጥልቅ ከሆነው ስብሐተ እግዚአብሔር ጋር የእግዚአብሔር ቅዱሳንንም በሰፊው ታመሰግናቸዋለች፡፡
በዚህች አጭር ጽሑፍ ምስጋና የባሕርይ ገንዘቡ የሆነው እግዚአብሔር ከሆነ ፍጡራን ለሆኑ ለቅዱሳን ሰዎች ፣ ለቅዱሳን መላእክትና ለድንግል ማርያም የሚዘመረው መዝሙርና የሚቀርበው ውዳሴ ምን ያህል ተገቢ ነው? ለቅዱሳን መዘመር ከመጽሐፍ ቅዱስ አንጻር ተገቢ ነው ወይ? የሚለውን እንመለከታለን፡፡
ይህንን ጥያቄ ለመመለስ ሳስብ በመጽሐፍ ቅዱስ ወደር ያልተገኘለትን ዘማሪ ለመጠየቅ ወደድኩ፡፡ በመጽሐፍ ቅዱስ በስሙ መቶ አምሳ መዝሙራት የተጻፉለት ፣ ራሱ ሰማኒያ ሰባት መዝሙራትን የዘመረና በሥሩ ያሉ መዘምራን ደግሞ አብረውት ብዙ መዝሙራትን የዘመሩበት የዝማሬ ባለ ጠጋ ንጉሥ ዳዊትን ‹‹እውነት ለፍጡራን ምስጋና ይገባል ወይ?›› ብዬ ልጠይቀው አስቤ ወደ መዝሙረ ዳዊት ገሰገስኩ፡፡
ፈጣሪ እንደ ልቤ ያለው ዳዊት የልቤን ማን እንደነገረው እንጃ የእኔን ጥያቄ ለመመለስ ቸኩሎ ጠበቀኝ፡፡ ገና የመጀመሪያው መዝሙሩን ‹‹ምስጉን ነው በክፉዎች ምክር ያልሔደ ፣ በኃጢአተኞች መንገድ ያልቆመ ፣ በዋዘኞች ወንበር ያልተቀመጠ›› ብሎ ጀምሮት አገኘሁት፡፡ (መዝ. 1፡1) ዳዊት በዚህ ዝማሬው ‹ምስጉን ነው› ያለው ፈጣሪን ነው ወይንስ ፍጡርን? እግዚአብሔርን ነው እንዳልል ‹በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለዋል› ይላል፡፡ ስለዚህ ዳዊት ዝማሬውን የጀመረው ‹በክፉዎች ምክር ያልሔደ ፣ በኃጢአተኞች መንገድ ያልቆመ ፣ በዋዘኞች ወንበር ያልተቀመጠ›ን ሰው በማመስገን ነው፡፡
ወደ መዝሙሩ ስገባ ዳዊት ምስጋናውን ሰፋ አድርጎ ‹ለቅኖች ምስጋና ይገባቸዋል› ‹ለችግረኛ የሚያስብ ምስጉን ነው› ‹አንተ የመረጥከው በአደባባዮችህም ለማደር የተቀበልከው ምስጉን ነው› ‹እግዚአብሔር አምላኩ የሆነ ሕዝብ ምስጉን ነው› ‹እልልታን የሚያውቅ ሕዝብ ምስጉን ነው› ብሎ ከግለሰቦች አልፎ ሕዝብን ሲያመሰግን አገኘሁት፡፡ ከሁሉ ያስደነቀኝ ግን ‹‹መተላለፉ የቀረችለት ፣ ኃጢአቱ የተከደነችለት ሰው ምስጉን ነው›› የሚለው ዝማሬው ነው፡፡ ኃጢአቱን እግዚአብሔር ይቅር ያለውና በደሉን ፈጣሪ የሸፈነለት ሰው በታላቁ ዘማሪ በዳዊት አንደበት መዝሙር ከተዘመረለት በሃሳብዋ እንኳን ኃጢአትን ስላልሠራችው ድንግል ምን ዓይነት መዝሙር ይዘመርላት ይሆን?
ንጉሥ ዳዊት ሕይወት ላላቸው ሰዎች ብቻ ዘምሮ አላቆመም ፤ ለማትናገረውና ከእንጨት ከድንጋይ በሰው እጅ ለተሠራችው ከተማው ለጽዮን የእግዚአብሔር ማደሪያ በመሆንዋ ዝማሬን አዝንሞላታል፡፡
‹‹እግዚአብሔር ጽዮንን መርጦአታል ፤ ማደሪያው ትሆነው ዘንድ ወድዷታል፡፡ እንዲህ ሲል ይህች ለዘላለም ማረፊያዬ ናት ፣ መርጫታለሁና በእርስዋ አድራለሁ››
‹‹እግዚአብሔር የጽዮንን ደጆች ይወድዳቸዋል ፤ የእግዚአብሔር ከተማ ሆይ በአንቺ የከበረ ነገር ይባላል››
‹‹በባቢሎን ወንዞች አጠገብ በዚያ ተቀመጥን ፤ ጽዮንን ባሰብናት ጊዜ አለቀስን ፤ የማረኩን በዚያ የዝማሬን ቃል ፈለጉብን ፤ የእግዚአብሔርን ዝማሬ እንዴት በባዕድ ምድር እንዘምራለን? ኢየሩሳሌም ሆይ ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ ፤ ባላስብሽ ምላሴ ከጉሮሮዬ ጋር ይጣበቅ ፤ ከደስታዬ ሁሉ በላይ ኢየሩሳሌምን ባልወድድ›› ብሎ ስለ ቅድስቲቱ ከተማ ሲዘምር አገኘሁት፡፡ ከራሱ አልፎም በዙሪያው ላሉት በመዝሙሩ እንዲህ ሲል ጥሪ አቀረበ ‹‹ጽዮንን ክበቧት በዙሪያዋም ተመላለሱ ፤ ግንቦችዋን ቁጠሩ ፤ በብርታትዋ ልባችሁን አኑሩ ፤ ለሚመጣው ትውልድ ትነግሩ ዘንድ›› የእግዚአብሔር ከተማ ጽዮንን ለማይወድዱ ደግሞ በመዝሙሩ ‹‹ጽዮንን የሚጠሉ ሁሉ ይፈሩ ወደ ኋላቸውም ይመለሱ›› ብሎ ዘምሮአል፡፡
ዳዊት ስንት ኃጢአተኛ ሲራኮት ለሚውልና ለሚያድርባት ከተማ የእግዚአብሔር ማደሪያው እንድትሆን እንደ መረጣት አውቆ እንዲህ ሲዘምር ማየቴ ‹መንፈስ ቅዱስ ይጸልልሻል የልዑል ኃይልም ያድርብሻል› ለተባለችዋ ቅድስት ድንግል ማርያም ‹የጌታዬ እናት ፣ የመንፈስ ቅዱስ ማደሪያ ፣ የእግዚአብሔር ከተማ ሆይ› ብዬ ለመዘመር እንድችል ኃይል የሚሠጥ ሆነልኝ፡፡ ባቢሎን በተባለ በኃጢአት ሥፍራ ሆኜ ድንግልን ባሰብኳት ጊዜ እንዳለቅስና ‹‹ድንግል ሆይ ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ ባላስብሽም ምላሴ ከጉሮሮዬ ይጣበቅ›› ብዬ እንድዘምርላት ድፍረት ሠጠኝ፡፡
የዳዊት ሲደንቀኝ ልጁ ሰሎሞን ደግሞ ‹ከመዝሙራት ሁሉ የሚበልጥ የሰሎሞን መዝሙር› (መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን) በተባለ ውብ ድርሰቱ ከአባቱ የባሰ የመዝሙር ቅኔን ሲቀኝ አገኘሁት፡፡ በዚህ ዝማሬው ላይ በፍቅረኛሞች መካከል የሚደረግን የፍቅር ቃል ልውውጥ ሰበብ አድርጎ መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ ሙሽራው ስላደረጋትና እርስዋም ‹ውዴ› ብላ ስለምትጠራው ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ውብ ስንኞችን ጽፎ አገኘሁት፡፡
በዚህ ዝማሬው ላይ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ውድዋ የሆነውንና ነፍስዋ የወደደችውን መድኃኔ ዓለም ክርስቶስን ስትፈልገው ፣ በከተማ የሚጠብቁ ጠባቂዎች የተባሉ መላእክትን ስትጠይቅ ፣ ቤተ ክርስቲያን በቀዳም ስዑር የምትዘምረው ‹እርሱ እስኪፈልግ ድረስ ፍቅርን እንዳታስነሡት› ብላ አልጋ በተባለ መቃብር ስለ ሰው ልጅ ፍቅር የተኛውን ክርስቶስን እርሱ ወድዶ ሞትን ድል አድርጎ እስከሚነሣ በእምነት እንዲጠብቁ ስትናገር ፣ ውዴ ወደ ገነቱ ወረደ ብላ ነፍሳትን ይዞ ወደ ገነት ስለ መውጣቱ ስትዘምር በሰሎሞን ዝማሬ ውስጥ አገኘሁ፡፡ በዚህ ዝማሬ ላይ ሙሽራው ስለ ሙሽራዪቱ ቤተ ክርስቲያን ቅድስናና ውበት ፣ ጡቶችዋ ስለተባሉ የቃሉ ወተት ስለሚፈስስባቸው ብሉይና ሐዲስ ኪዳን ማማር ፣ ድንቅ ቅኔ ሲዘምር አገኘሁት፡፡
በሰሎሞን መዝሙር ላይ ‹ወዳጄ ሆይ ነይ ውበቴ ሆይ ተነሽ› ‹ወዳጄ ሆይ ሁለንተናሽ ውብ ነው ነውርም የለብሽም› የሚሉት ውብ ዝማሬዎች ለፍጡር እንጂ ለፈጣሪ የቀረቡ ምስጋናዎች አይደሉም፡፡ ለዚህም ነው ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይህንን ውብ ዝማሬ ሁለተናዋ በቅድስና ለተዋበችው ድንግል ማርያም መዝሙር አድርጋ የምትዘምረው፡፡ አባቱ ዳዊት ‹ልጄ ሆይ ስሚ እዪም ጆሮሽን አዘንብዪ› ብሎ ለጠራት ድንግል ልጁ ሰሎሞን ‹እኅቴ ሙሽራ ሆይ› ብሎ መዘመሩን የምንቀበለውም ከዚህ ተነሥተን ነው፡፡
ቅዱሳንን ማመስገን በዳዊትና በሰሎሞን አላበቃም ፤ መላእክትም ለቅዱሳን ሲዘምሩ ታይተዋል፡፡ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል ‹ጸጋ የሞላብሽ ሆይ ደስ ይበልሽ አንቺ ከሴቶች ተለይተሽ የተባረክሽ ነሽ› ብሎ ለድንግል ማርያም ያቀረበው ሰላምታ ‹ከእንዴት ውለሻል› ሰላምታ ያለፈ ምስጋና አይደለምን? ለዘካርያስ ‹አንተ ከካህናት ተለይተህ የተባረክህ ነህ› ያላለው ይህ መልአክ ለድንግል ለይቶ ያቀረበው በእርግጥም ምስጋና ነበር፡፡ ስለሆነም የገብርኤልን ሰላምታ ተውሰን ድንግሊቱን ለዘወትር እናመሰግናታለን፡፡ ገብርኤል ያቀረበውን እኛ ማቅረብ አያስፈልገንም የሚሉ ሰዎች ይኖራሉ፡፡ ሆኖም ድንግሊቱ ‹ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ያመሰግኑኛል› ብላ መናገርዋ ለማመስገናችን ምክንያት ነው
ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያናችን ካሏት ብዙ መገለጫዎች አንዱና ዋነኛው ‹ምስጋና የሚገባውን› እግዚአብሔርን ሳታቋርጥ የማመስገን አገልግሎትዋ ነው፡፡ እግዚአብሔርን ለማመስገን ለዓመታት የዜማ ስልት ተምረው የተመረቁ የስብሐተ እግዚአብሔር ሊቃውንት ያሏት ይህች ቤተ ክርስቲያን ዝማሬዋ ፣ ማሕሌትዋና ቅዳሴዋ የሃያ አራት ሰዓታት ጊዜ የማይበቃው ፣ ለሰዓት ሲባል በንባብ እየተባለ ፣ ዜማው እያጠረ የሚተው በመሆኑ ፀሐይ በማይጠልቅበት በዘላለማዊው መንግሥት ለማመስገን ዝግጁ ሆና የምትጠባበቅ ቤተ ክርስቲያን ያሰኛታል፡፡ ከዚህ እንደ ባሕር ጥልቅ ከሆነው ስብሐተ እግዚአብሔር ጋር የእግዚአብሔር ቅዱሳንንም በሰፊው ታመሰግናቸዋለች፡፡
በዚህች አጭር ጽሑፍ ምስጋና የባሕርይ ገንዘቡ የሆነው እግዚአብሔር ከሆነ ፍጡራን ለሆኑ ለቅዱሳን ሰዎች ፣ ለቅዱሳን መላእክትና ለድንግል ማርያም የሚዘመረው መዝሙርና የሚቀርበው ውዳሴ ምን ያህል ተገቢ ነው? ለቅዱሳን መዘመር ከመጽሐፍ ቅዱስ አንጻር ተገቢ ነው ወይ? የሚለውን እንመለከታለን፡፡
ይህንን ጥያቄ ለመመለስ ሳስብ በመጽሐፍ ቅዱስ ወደር ያልተገኘለትን ዘማሪ ለመጠየቅ ወደድኩ፡፡ በመጽሐፍ ቅዱስ በስሙ መቶ አምሳ መዝሙራት የተጻፉለት ፣ ራሱ ሰማኒያ ሰባት መዝሙራትን የዘመረና በሥሩ ያሉ መዘምራን ደግሞ አብረውት ብዙ መዝሙራትን የዘመሩበት የዝማሬ ባለ ጠጋ ንጉሥ ዳዊትን ‹‹እውነት ለፍጡራን ምስጋና ይገባል ወይ?›› ብዬ ልጠይቀው አስቤ ወደ መዝሙረ ዳዊት ገሰገስኩ፡፡
ፈጣሪ እንደ ልቤ ያለው ዳዊት የልቤን ማን እንደነገረው እንጃ የእኔን ጥያቄ ለመመለስ ቸኩሎ ጠበቀኝ፡፡ ገና የመጀመሪያው መዝሙሩን ‹‹ምስጉን ነው በክፉዎች ምክር ያልሔደ ፣ በኃጢአተኞች መንገድ ያልቆመ ፣ በዋዘኞች ወንበር ያልተቀመጠ›› ብሎ ጀምሮት አገኘሁት፡፡ (መዝ. 1፡1) ዳዊት በዚህ ዝማሬው ‹ምስጉን ነው› ያለው ፈጣሪን ነው ወይንስ ፍጡርን? እግዚአብሔርን ነው እንዳልል ‹በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለዋል› ይላል፡፡ ስለዚህ ዳዊት ዝማሬውን የጀመረው ‹በክፉዎች ምክር ያልሔደ ፣ በኃጢአተኞች መንገድ ያልቆመ ፣ በዋዘኞች ወንበር ያልተቀመጠ›ን ሰው በማመስገን ነው፡፡
ወደ መዝሙሩ ስገባ ዳዊት ምስጋናውን ሰፋ አድርጎ ‹ለቅኖች ምስጋና ይገባቸዋል› ‹ለችግረኛ የሚያስብ ምስጉን ነው› ‹አንተ የመረጥከው በአደባባዮችህም ለማደር የተቀበልከው ምስጉን ነው› ‹እግዚአብሔር አምላኩ የሆነ ሕዝብ ምስጉን ነው› ‹እልልታን የሚያውቅ ሕዝብ ምስጉን ነው› ብሎ ከግለሰቦች አልፎ ሕዝብን ሲያመሰግን አገኘሁት፡፡ ከሁሉ ያስደነቀኝ ግን ‹‹መተላለፉ የቀረችለት ፣ ኃጢአቱ የተከደነችለት ሰው ምስጉን ነው›› የሚለው ዝማሬው ነው፡፡ ኃጢአቱን እግዚአብሔር ይቅር ያለውና በደሉን ፈጣሪ የሸፈነለት ሰው በታላቁ ዘማሪ በዳዊት አንደበት መዝሙር ከተዘመረለት በሃሳብዋ እንኳን ኃጢአትን ስላልሠራችው ድንግል ምን ዓይነት መዝሙር ይዘመርላት ይሆን?
ንጉሥ ዳዊት ሕይወት ላላቸው ሰዎች ብቻ ዘምሮ አላቆመም ፤ ለማትናገረውና ከእንጨት ከድንጋይ በሰው እጅ ለተሠራችው ከተማው ለጽዮን የእግዚአብሔር ማደሪያ በመሆንዋ ዝማሬን አዝንሞላታል፡፡
‹‹እግዚአብሔር ጽዮንን መርጦአታል ፤ ማደሪያው ትሆነው ዘንድ ወድዷታል፡፡ እንዲህ ሲል ይህች ለዘላለም ማረፊያዬ ናት ፣ መርጫታለሁና በእርስዋ አድራለሁ››
‹‹እግዚአብሔር የጽዮንን ደጆች ይወድዳቸዋል ፤ የእግዚአብሔር ከተማ ሆይ በአንቺ የከበረ ነገር ይባላል››
‹‹በባቢሎን ወንዞች አጠገብ በዚያ ተቀመጥን ፤ ጽዮንን ባሰብናት ጊዜ አለቀስን ፤ የማረኩን በዚያ የዝማሬን ቃል ፈለጉብን ፤ የእግዚአብሔርን ዝማሬ እንዴት በባዕድ ምድር እንዘምራለን? ኢየሩሳሌም ሆይ ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ ፤ ባላስብሽ ምላሴ ከጉሮሮዬ ጋር ይጣበቅ ፤ ከደስታዬ ሁሉ በላይ ኢየሩሳሌምን ባልወድድ›› ብሎ ስለ ቅድስቲቱ ከተማ ሲዘምር አገኘሁት፡፡ ከራሱ አልፎም በዙሪያው ላሉት በመዝሙሩ እንዲህ ሲል ጥሪ አቀረበ ‹‹ጽዮንን ክበቧት በዙሪያዋም ተመላለሱ ፤ ግንቦችዋን ቁጠሩ ፤ በብርታትዋ ልባችሁን አኑሩ ፤ ለሚመጣው ትውልድ ትነግሩ ዘንድ›› የእግዚአብሔር ከተማ ጽዮንን ለማይወድዱ ደግሞ በመዝሙሩ ‹‹ጽዮንን የሚጠሉ ሁሉ ይፈሩ ወደ ኋላቸውም ይመለሱ›› ብሎ ዘምሮአል፡፡
ዳዊት ስንት ኃጢአተኛ ሲራኮት ለሚውልና ለሚያድርባት ከተማ የእግዚአብሔር ማደሪያው እንድትሆን እንደ መረጣት አውቆ እንዲህ ሲዘምር ማየቴ ‹መንፈስ ቅዱስ ይጸልልሻል የልዑል ኃይልም ያድርብሻል› ለተባለችዋ ቅድስት ድንግል ማርያም ‹የጌታዬ እናት ፣ የመንፈስ ቅዱስ ማደሪያ ፣ የእግዚአብሔር ከተማ ሆይ› ብዬ ለመዘመር እንድችል ኃይል የሚሠጥ ሆነልኝ፡፡ ባቢሎን በተባለ በኃጢአት ሥፍራ ሆኜ ድንግልን ባሰብኳት ጊዜ እንዳለቅስና ‹‹ድንግል ሆይ ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ ባላስብሽም ምላሴ ከጉሮሮዬ ይጣበቅ›› ብዬ እንድዘምርላት ድፍረት ሠጠኝ፡፡
የዳዊት ሲደንቀኝ ልጁ ሰሎሞን ደግሞ ‹ከመዝሙራት ሁሉ የሚበልጥ የሰሎሞን መዝሙር› (መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን) በተባለ ውብ ድርሰቱ ከአባቱ የባሰ የመዝሙር ቅኔን ሲቀኝ አገኘሁት፡፡ በዚህ ዝማሬው ላይ በፍቅረኛሞች መካከል የሚደረግን የፍቅር ቃል ልውውጥ ሰበብ አድርጎ መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ ሙሽራው ስላደረጋትና እርስዋም ‹ውዴ› ብላ ስለምትጠራው ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ውብ ስንኞችን ጽፎ አገኘሁት፡፡
በዚህ ዝማሬው ላይ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ውድዋ የሆነውንና ነፍስዋ የወደደችውን መድኃኔ ዓለም ክርስቶስን ስትፈልገው ፣ በከተማ የሚጠብቁ ጠባቂዎች የተባሉ መላእክትን ስትጠይቅ ፣ ቤተ ክርስቲያን በቀዳም ስዑር የምትዘምረው ‹እርሱ እስኪፈልግ ድረስ ፍቅርን እንዳታስነሡት› ብላ አልጋ በተባለ መቃብር ስለ ሰው ልጅ ፍቅር የተኛውን ክርስቶስን እርሱ ወድዶ ሞትን ድል አድርጎ እስከሚነሣ በእምነት እንዲጠብቁ ስትናገር ፣ ውዴ ወደ ገነቱ ወረደ ብላ ነፍሳትን ይዞ ወደ ገነት ስለ መውጣቱ ስትዘምር በሰሎሞን ዝማሬ ውስጥ አገኘሁ፡፡ በዚህ ዝማሬ ላይ ሙሽራው ስለ ሙሽራዪቱ ቤተ ክርስቲያን ቅድስናና ውበት ፣ ጡቶችዋ ስለተባሉ የቃሉ ወተት ስለሚፈስስባቸው ብሉይና ሐዲስ ኪዳን ማማር ፣ ድንቅ ቅኔ ሲዘምር አገኘሁት፡፡
በሰሎሞን መዝሙር ላይ ‹ወዳጄ ሆይ ነይ ውበቴ ሆይ ተነሽ› ‹ወዳጄ ሆይ ሁለንተናሽ ውብ ነው ነውርም የለብሽም› የሚሉት ውብ ዝማሬዎች ለፍጡር እንጂ ለፈጣሪ የቀረቡ ምስጋናዎች አይደሉም፡፡ ለዚህም ነው ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይህንን ውብ ዝማሬ ሁለተናዋ በቅድስና ለተዋበችው ድንግል ማርያም መዝሙር አድርጋ የምትዘምረው፡፡ አባቱ ዳዊት ‹ልጄ ሆይ ስሚ እዪም ጆሮሽን አዘንብዪ› ብሎ ለጠራት ድንግል ልጁ ሰሎሞን ‹እኅቴ ሙሽራ ሆይ› ብሎ መዘመሩን የምንቀበለውም ከዚህ ተነሥተን ነው፡፡
ቅዱሳንን ማመስገን በዳዊትና በሰሎሞን አላበቃም ፤ መላእክትም ለቅዱሳን ሲዘምሩ ታይተዋል፡፡ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል ‹ጸጋ የሞላብሽ ሆይ ደስ ይበልሽ አንቺ ከሴቶች ተለይተሽ የተባረክሽ ነሽ› ብሎ ለድንግል ማርያም ያቀረበው ሰላምታ ‹ከእንዴት ውለሻል› ሰላምታ ያለፈ ምስጋና አይደለምን? ለዘካርያስ ‹አንተ ከካህናት ተለይተህ የተባረክህ ነህ› ያላለው ይህ መልአክ ለድንግል ለይቶ ያቀረበው በእርግጥም ምስጋና ነበር፡፡ ስለሆነም የገብርኤልን ሰላምታ ተውሰን ድንግሊቱን ለዘወትር እናመሰግናታለን፡፡ ገብርኤል ያቀረበውን እኛ ማቅረብ አያስፈልገንም የሚሉ ሰዎች ይኖራሉ፡፡ ሆኖም ድንግሊቱ ‹ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ያመሰግኑኛል› ብላ መናገርዋ ለማመስገናችን ምክንያት ነው
፡፡ ‹ትውልድ ሁሉ› አለች እንጂ ሰው ሁሉ አላለችምና ከየትውልዱ የማያመሰግኗት ቢገኙ አይደንቅም ፤ ከእኛ የሚጠበቅብን እንደ ኖህ ‹በትውልዳችን ጻድቅ› ሆኖ መገኘት ብቻ ነው፡፡ መልአኩ ገብርኤል ‹ደስ ይበልሽ› ቢላትም እኛ ‹ደስ ይበልሽ› አንላትም የሚሉ ሰዎች መላእክት ‹ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ› የሚሉትን እግዚአብሔርም ‹ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ› ለማለት እንዴት ፈቃደኞች ሊሆኑ ይችላሉ?
ለቅዱሳን የሚቀርበው ምስጋና መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረት ያለው መሆኑን የምንደመድመው መድኃኔዓለም ክርስቶስ ራሱ ለመጥምቁ ዮሐንስ የተናገረው ምስጋና ነው፡፡ ‹‹ምን ልታዩ ወጣችሁ? ነቢይን? አዎን እላችኋለሁ ከነቢይም የሚበልጠውን … እላችኋለሁ ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ ማንም የለም›› (ሉቃ. 7፡26-28) ከዚህ በላይ ምስጋና ከየት ይመጣል? በዜማ መሆኑ ከሆነ ችግሩ በንባብ እንለዋለን።
የመጥምቁ ምስጋና በቅዱስ ገብርኤልም አንደበት ተነግሮ ነበር፡፡ ቅዱስ ገብርኤል የዮሐንስን ልደት ሲገልጥ ‹‹በመወለዱ ብዙዎች ደስ ይላቸዋል›› ብሎ ነበር ፤ ወደ መዝሙር ሲለወጥ ‹ዮም ፍስሓ ኮነ በእንተ ልደቱ ለዮሐንስ› እንደማለት ነው፡፡
አባቱ ዘካርያስ ደግሞ ‹‹አንተ ሕፃን ሆይ የልዑል ነቢይ ትባላለህ›› ብሎ ነበር ይህም ‹ወአንተኒ ሕፃን ነቢየ ልዑል ትሰመይ ፤ አርኩ ለመርአዊ ትሰመይ›› የሚለው መዝሙር ነው፡፡ ቤተ ክርስቲያናችን ለቅዱሳን ስትዘምር ቃላትና ግጥም የምትዋሰው ከመጽሐፍ ቅዱስ ነው፡፡
‹‹ሐውፅ እምሰማይ ተክለ ሃይማኖት ፀሐይ›› (ፀሐይ ተክለ ሃይማኖት ሆይ ከሰማይ ሆነህ ጎብኝ)
የሚል መዝሙር ቢዘመር ‹‹ጻድቃን በአባታቸው መንግሥት እንደ ፀሐይ ያበራሉ›› የሚለውን የተስፋ ቃል ይዞ ነው፡፡ (ማቴ. ፲፫፥፵፫)
‹‹ጊዮርጊስ ኃያል ኮከበ ክብር›› ተብሎ ቢዘመር ‹‹ብዙዎችን ወደ ጽድቅ የሚመልሱ እንደ ከዋክብት ለዘላለም ይደምቃሉ›› የሚለውን ይዞ ነው፡፡ (ዳን. 12፡3)
‹‹አቡነ አረጋዊ ሆይ ነፍሴ ዛሬ በአንተ ፊት የከበረች ትሁን!›› ‹‹ትክበር ነፍስየ በቅድሜከ ዮም ፤ ወባርከኒ አባ አረጋዊ›› ተብሎ ሲዘመር ብንሰማ አንድ የመቶ አለቃ በነቢዩ ኤልያስ ፊት ተንበርክኮ ‹‹የእግዚአብሔር ሰው ሆይ ነፍሴ አሁን በፊትህ የከበረች ትሁን›› ብሎ ካቀረበው ልመና ተወስዶ ነው፡፡ (2ነገሥ. 1፡13)
በአንዳንድ ሥፍራ ለቅዱሳን በሚቀርቡ ምስጋናዎች ላይ ለፈጣሪ የቀረቡ የምስጋና ቃላት ተወስደው ለቅዱሳን ሲቀርቡ ይታያል፡፡ ይህንን የሚያዩ ሰዎች ቅዱሳን የተመለኩ ፣ የፈጣሪ የባሕርይ ክብሩ ለቅዱሳን የተሠጠ መስሏቸው ይተቻሉ፡፡ በዚህ ምክንያት ለቅዱሳን በሚዘመሩ መዝሙራት ሁሉ ላይ የሚታረም ነገር አያጡም፡፡ ሆኖም ይህንን ዓይነት እርማት ላድርግ ብሎ የሚነሣ ሰው መጽሐፍ ቅዱስንም ማረም ሊኖርበት ነው፡፡
መጽሐፍ ቅዱስ ለእግዚአብሔር የተነገረን ቃል ለቅዱሳን ሲሠጥ በተደጋጋሚ እናገኘዋለን፡፡
ጥቂት ምሳሌዎችን እንመልከት ፡-
‹‹ገብረ መንፈስ ቅዱስ የዓለም ብርሃን ናቸው›› ሲባል ‹‹የዓለም ብርሃን ክርስቶስ ብቻ ነው›› ብሎ የሚቃወም ቢኖር ራሱ ክርስቶስ ለሐዋርያቱ ‹‹እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ ፤ ብርሃናችሁ በሰው ፊት ይብራ›› ብሏል፡፡ የእርሱ ብርሃንነት የባሕርይው የቅዱሳን ብርሃንነት ግን ከእርሱ የተሠጠ ነው ብለን እንከፍለዋለን እንጂ የቅዱሳንን ብርሃንነት አንክድም፡፡ (ማቴ. 5፡14)
አንዳንድ ምእመናን ስለ ድንግል ማርያም አማላጅነት ሲመሰክሩ ‹‹ለእመቤቴ የሚሳናት ነገር የለም›› ሲሉ የሚሰማ ሰው ራሱን እየነቀነቀ ‹የእኛ ሰው Bible ላይ ብዙ ይቀረዋል› ብሎ ሊመጻደቅ ይችላል፡፡ መጽሐፍ ቅዱስን የሚያውቅ ከሆነ ግን ‹‹እምነት ቢኖራችሁ የሚሳናችሁ ነገር የለም›› የሚለውን የጌታ ቃል ፣ ‹‹ኃይልን በሚሠጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ›› የሚለውን የጳውሎስ ቃል በሰማበት ጆሮው ‹ያመነችው ብፅዕት› ‹የልዑል ኃይል ያደረባት› ድንግል ‹የሚሳናት የለም ሲባል ከመቆጣት ይልቅ ለምእመናን የተሠጠውን እምነትና ማስተዋል ያደንቃል፡፡ (ማቴ. 17፡20 ፣ ፊል. 4፡13 ፣ ሉቃ.1፡35፣45)
ለእግዚአብሔር የተነገሩ ቃላት ለቅዱሳን ተደግመው ብናገኛቸው እንኳን ትርጉሙን እንረዳለን እንጂ የእግዚአብሔርን ክብር ቅዱሳን ወሰዱ አንልም፡፡ ለምሳሌ ጌታ መጥምቁ ዮሐንስን ‹የሚያበራ መብራት ነበር ፤ በብርሃኑ ደስ ሊላችሁ ወደዳችሁ› ሲለው ወንጌላዊው ደግሞ ‹‹እርሱ ስለ ብርሃን ሊመሰክር መጣ እንጂ ብርሃን አልነበረም›› ብሎታል፡፡ የማንን እንቀበል? የጌታችንን ንግግር ወይስ የወንጌላዊውን? ዮሐንስ ብርሃን ነው ወይንስ አይደለም? መልሱ ግልጥ ነው ዮሐንስ ብርሃን ነው ፤ የዮሐንስ ብርሃንነት ግን ከክርስቶስ ብርሃንነት ጋር ሲተያይ የሻማና የፀሐይ ብርሃን ያህል ነውና ብርሃን አልነበረም ተብሏል ብለን እንረዳዋለን፡፡(ዮሐ. 1፡8 ፤ 5፡35)
የእግዚአብሔርን ክብር አስጠብቃለሁ ብሎ የትርጉም ልዩነቱን ሳይረዳ ለቅዱሳን የሚቀርብን ምስጋና የመተቸት ዝንባሌ ያለው ሰው ግን ይህ አካሔዱ ከመጽሐፍ ቅዱስ የሚያጣላው ነው፡፡ ሰሞኑን አንዳንድ ሰዎች ‹የአዳም ፋሲካው ማርያም ሆይ ደስ ይበልሽ› የሚለውን ቃል በመጥቀስ እንዴት ድንግል ማርያም ፋሲካ ትባላለች ‹ፋሲካችን ክርስቶስ ታርዶአል› ይል የለምን እንዳሉ ሰማን፡፡ ስለ እንክርዳድ ማውራት እንክርዳድን ዝነኛ እንጂ ስንዴ ስለማያደርገው ተናጋሪዎቹን ትተን ጉዳዩን እናስተውለው፡፡
ወደ ሌላ ዝርዝር ሳንገባ አንድ ጥያቄ እናንሣ ፤ ክርስቶስ ፋሲካ ነው ወይንስ የፋሲካ በግ? ፋሲካ የሚባለው በዓሉ ነው? ወይንስ በጉ ነው? የታረደው በዓሉ ነው? ቢባል ምን ይመለሳል? "ፋሲካን እረድ" ሲል በጉን ነው (2ዜና 35:5)፣ "ይህ ፋሲካ ለእግዚአብሔር ተፈሰከ" ሲል በዓሉን ነው። (2ነገሥ 23:23)
ፋሲካ ሲል በዓሉን ከሆነ መሻገሪያ ፣ ደስታ ማለት ነውና ለድንግል ማርያምም ሊነገር ይችላል፡፡ ‹ታርዶአል› የተባለው ግን በጉን ነውና እመቤታችንን እመ በግዑ (የበጉ እናት) እንጂ የታረደችው በግ ብለናት እንደማናውቅ ግልጥ ነው፡፡ ጨርሶ ለክርስቶስ የተነገረ ቃል ለእርስዋ ለምን ይደገማል? ከሆነ ደግሞ እስቲ የቅዱስ ጳውሎስን ንግግር እንመልከት፡-
ቅዱስ ጳውሎስ በገላትያ 2:20 ላይ ፡- ‹‹ከክርስቶስ ጋር ተሰቅዬአለሁ›› ብሏል፡፡ አልፎ ተርፎም ‹‹እኔ ለዓለም ከተሰቀልሁበት ከክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ›› ብሏል፡፡ (ገላ. 6፡14)
የዚህ ንግግር ትርጉም ምንድን ነው? ቅዱስ ጳውሎስ ከክርስቶስ ጋር ተሰቅሎ ነበር ማለት ነው? የተሰቀለው በቀኙ ነው የግራው?"ለዓለም ተሰቀልኩ" እንዴት አለ? እውን ለዓለም የተሰቀለው ጳውሎስ ነውን? ክርስቶስ አይደለምን? የፋሲካው ሲገርምህ ለዓለም ተሰቅዬአለሁ ያለ መጣ? ጳውሎስ የተሰቀለውን የክርስቶስን ክብር መሸፈኑ ነውን?
እንደዚያ እንዳንል ደግሞ ራሱ ጳውሎስ ‹‹ጳውሎስ ስለ እናንተ ተሰቅሎአልን? እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን›› ብሎ አሳርፎናል፡፡ (1ቆሮ 1፡13) ስለዚህ መተርጎም መብራራት አለበት እንጂ ቃሉ ተመሳሰለ ተብሎ አይብጠለጠልም። ጫማ ይስተካከላል እንጂ እግር አይስተካከልም እንደሚባለው መስተካከል ያለበት የእኛ አረዳድ እንጂ የመጽሐፉ ቃል አይደለም።
ሐዋርያው ከክርስቶስ ጋር ተሰቅያለሁ ሲል የክርስቶስን የመከራ መንገድ ተከትያለሁ ፣ የመከራው ተሳታፊ በመሆን የክብሩ ተካፋይ እሆናለሁ ሲል ነው። "ለዓለም ተሰቅልኩ" ያለው ደግሞ በክርስቶስ መከራ በማመኔ ለዓለማዊ የኃጢአት ሥራ ሙት ሆኜአለሁ ማለቱ ነው ብለን እናብራራለን እንጂ ጳውሎ
ለቅዱሳን የሚቀርበው ምስጋና መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረት ያለው መሆኑን የምንደመድመው መድኃኔዓለም ክርስቶስ ራሱ ለመጥምቁ ዮሐንስ የተናገረው ምስጋና ነው፡፡ ‹‹ምን ልታዩ ወጣችሁ? ነቢይን? አዎን እላችኋለሁ ከነቢይም የሚበልጠውን … እላችኋለሁ ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ ማንም የለም›› (ሉቃ. 7፡26-28) ከዚህ በላይ ምስጋና ከየት ይመጣል? በዜማ መሆኑ ከሆነ ችግሩ በንባብ እንለዋለን።
የመጥምቁ ምስጋና በቅዱስ ገብርኤልም አንደበት ተነግሮ ነበር፡፡ ቅዱስ ገብርኤል የዮሐንስን ልደት ሲገልጥ ‹‹በመወለዱ ብዙዎች ደስ ይላቸዋል›› ብሎ ነበር ፤ ወደ መዝሙር ሲለወጥ ‹ዮም ፍስሓ ኮነ በእንተ ልደቱ ለዮሐንስ› እንደማለት ነው፡፡
አባቱ ዘካርያስ ደግሞ ‹‹አንተ ሕፃን ሆይ የልዑል ነቢይ ትባላለህ›› ብሎ ነበር ይህም ‹ወአንተኒ ሕፃን ነቢየ ልዑል ትሰመይ ፤ አርኩ ለመርአዊ ትሰመይ›› የሚለው መዝሙር ነው፡፡ ቤተ ክርስቲያናችን ለቅዱሳን ስትዘምር ቃላትና ግጥም የምትዋሰው ከመጽሐፍ ቅዱስ ነው፡፡
‹‹ሐውፅ እምሰማይ ተክለ ሃይማኖት ፀሐይ›› (ፀሐይ ተክለ ሃይማኖት ሆይ ከሰማይ ሆነህ ጎብኝ)
የሚል መዝሙር ቢዘመር ‹‹ጻድቃን በአባታቸው መንግሥት እንደ ፀሐይ ያበራሉ›› የሚለውን የተስፋ ቃል ይዞ ነው፡፡ (ማቴ. ፲፫፥፵፫)
‹‹ጊዮርጊስ ኃያል ኮከበ ክብር›› ተብሎ ቢዘመር ‹‹ብዙዎችን ወደ ጽድቅ የሚመልሱ እንደ ከዋክብት ለዘላለም ይደምቃሉ›› የሚለውን ይዞ ነው፡፡ (ዳን. 12፡3)
‹‹አቡነ አረጋዊ ሆይ ነፍሴ ዛሬ በአንተ ፊት የከበረች ትሁን!›› ‹‹ትክበር ነፍስየ በቅድሜከ ዮም ፤ ወባርከኒ አባ አረጋዊ›› ተብሎ ሲዘመር ብንሰማ አንድ የመቶ አለቃ በነቢዩ ኤልያስ ፊት ተንበርክኮ ‹‹የእግዚአብሔር ሰው ሆይ ነፍሴ አሁን በፊትህ የከበረች ትሁን›› ብሎ ካቀረበው ልመና ተወስዶ ነው፡፡ (2ነገሥ. 1፡13)
በአንዳንድ ሥፍራ ለቅዱሳን በሚቀርቡ ምስጋናዎች ላይ ለፈጣሪ የቀረቡ የምስጋና ቃላት ተወስደው ለቅዱሳን ሲቀርቡ ይታያል፡፡ ይህንን የሚያዩ ሰዎች ቅዱሳን የተመለኩ ፣ የፈጣሪ የባሕርይ ክብሩ ለቅዱሳን የተሠጠ መስሏቸው ይተቻሉ፡፡ በዚህ ምክንያት ለቅዱሳን በሚዘመሩ መዝሙራት ሁሉ ላይ የሚታረም ነገር አያጡም፡፡ ሆኖም ይህንን ዓይነት እርማት ላድርግ ብሎ የሚነሣ ሰው መጽሐፍ ቅዱስንም ማረም ሊኖርበት ነው፡፡
መጽሐፍ ቅዱስ ለእግዚአብሔር የተነገረን ቃል ለቅዱሳን ሲሠጥ በተደጋጋሚ እናገኘዋለን፡፡
ጥቂት ምሳሌዎችን እንመልከት ፡-
‹‹ገብረ መንፈስ ቅዱስ የዓለም ብርሃን ናቸው›› ሲባል ‹‹የዓለም ብርሃን ክርስቶስ ብቻ ነው›› ብሎ የሚቃወም ቢኖር ራሱ ክርስቶስ ለሐዋርያቱ ‹‹እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ ፤ ብርሃናችሁ በሰው ፊት ይብራ›› ብሏል፡፡ የእርሱ ብርሃንነት የባሕርይው የቅዱሳን ብርሃንነት ግን ከእርሱ የተሠጠ ነው ብለን እንከፍለዋለን እንጂ የቅዱሳንን ብርሃንነት አንክድም፡፡ (ማቴ. 5፡14)
አንዳንድ ምእመናን ስለ ድንግል ማርያም አማላጅነት ሲመሰክሩ ‹‹ለእመቤቴ የሚሳናት ነገር የለም›› ሲሉ የሚሰማ ሰው ራሱን እየነቀነቀ ‹የእኛ ሰው Bible ላይ ብዙ ይቀረዋል› ብሎ ሊመጻደቅ ይችላል፡፡ መጽሐፍ ቅዱስን የሚያውቅ ከሆነ ግን ‹‹እምነት ቢኖራችሁ የሚሳናችሁ ነገር የለም›› የሚለውን የጌታ ቃል ፣ ‹‹ኃይልን በሚሠጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ›› የሚለውን የጳውሎስ ቃል በሰማበት ጆሮው ‹ያመነችው ብፅዕት› ‹የልዑል ኃይል ያደረባት› ድንግል ‹የሚሳናት የለም ሲባል ከመቆጣት ይልቅ ለምእመናን የተሠጠውን እምነትና ማስተዋል ያደንቃል፡፡ (ማቴ. 17፡20 ፣ ፊል. 4፡13 ፣ ሉቃ.1፡35፣45)
ለእግዚአብሔር የተነገሩ ቃላት ለቅዱሳን ተደግመው ብናገኛቸው እንኳን ትርጉሙን እንረዳለን እንጂ የእግዚአብሔርን ክብር ቅዱሳን ወሰዱ አንልም፡፡ ለምሳሌ ጌታ መጥምቁ ዮሐንስን ‹የሚያበራ መብራት ነበር ፤ በብርሃኑ ደስ ሊላችሁ ወደዳችሁ› ሲለው ወንጌላዊው ደግሞ ‹‹እርሱ ስለ ብርሃን ሊመሰክር መጣ እንጂ ብርሃን አልነበረም›› ብሎታል፡፡ የማንን እንቀበል? የጌታችንን ንግግር ወይስ የወንጌላዊውን? ዮሐንስ ብርሃን ነው ወይንስ አይደለም? መልሱ ግልጥ ነው ዮሐንስ ብርሃን ነው ፤ የዮሐንስ ብርሃንነት ግን ከክርስቶስ ብርሃንነት ጋር ሲተያይ የሻማና የፀሐይ ብርሃን ያህል ነውና ብርሃን አልነበረም ተብሏል ብለን እንረዳዋለን፡፡(ዮሐ. 1፡8 ፤ 5፡35)
የእግዚአብሔርን ክብር አስጠብቃለሁ ብሎ የትርጉም ልዩነቱን ሳይረዳ ለቅዱሳን የሚቀርብን ምስጋና የመተቸት ዝንባሌ ያለው ሰው ግን ይህ አካሔዱ ከመጽሐፍ ቅዱስ የሚያጣላው ነው፡፡ ሰሞኑን አንዳንድ ሰዎች ‹የአዳም ፋሲካው ማርያም ሆይ ደስ ይበልሽ› የሚለውን ቃል በመጥቀስ እንዴት ድንግል ማርያም ፋሲካ ትባላለች ‹ፋሲካችን ክርስቶስ ታርዶአል› ይል የለምን እንዳሉ ሰማን፡፡ ስለ እንክርዳድ ማውራት እንክርዳድን ዝነኛ እንጂ ስንዴ ስለማያደርገው ተናጋሪዎቹን ትተን ጉዳዩን እናስተውለው፡፡
ወደ ሌላ ዝርዝር ሳንገባ አንድ ጥያቄ እናንሣ ፤ ክርስቶስ ፋሲካ ነው ወይንስ የፋሲካ በግ? ፋሲካ የሚባለው በዓሉ ነው? ወይንስ በጉ ነው? የታረደው በዓሉ ነው? ቢባል ምን ይመለሳል? "ፋሲካን እረድ" ሲል በጉን ነው (2ዜና 35:5)፣ "ይህ ፋሲካ ለእግዚአብሔር ተፈሰከ" ሲል በዓሉን ነው። (2ነገሥ 23:23)
ፋሲካ ሲል በዓሉን ከሆነ መሻገሪያ ፣ ደስታ ማለት ነውና ለድንግል ማርያምም ሊነገር ይችላል፡፡ ‹ታርዶአል› የተባለው ግን በጉን ነውና እመቤታችንን እመ በግዑ (የበጉ እናት) እንጂ የታረደችው በግ ብለናት እንደማናውቅ ግልጥ ነው፡፡ ጨርሶ ለክርስቶስ የተነገረ ቃል ለእርስዋ ለምን ይደገማል? ከሆነ ደግሞ እስቲ የቅዱስ ጳውሎስን ንግግር እንመልከት፡-
ቅዱስ ጳውሎስ በገላትያ 2:20 ላይ ፡- ‹‹ከክርስቶስ ጋር ተሰቅዬአለሁ›› ብሏል፡፡ አልፎ ተርፎም ‹‹እኔ ለዓለም ከተሰቀልሁበት ከክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ›› ብሏል፡፡ (ገላ. 6፡14)
የዚህ ንግግር ትርጉም ምንድን ነው? ቅዱስ ጳውሎስ ከክርስቶስ ጋር ተሰቅሎ ነበር ማለት ነው? የተሰቀለው በቀኙ ነው የግራው?"ለዓለም ተሰቀልኩ" እንዴት አለ? እውን ለዓለም የተሰቀለው ጳውሎስ ነውን? ክርስቶስ አይደለምን? የፋሲካው ሲገርምህ ለዓለም ተሰቅዬአለሁ ያለ መጣ? ጳውሎስ የተሰቀለውን የክርስቶስን ክብር መሸፈኑ ነውን?
እንደዚያ እንዳንል ደግሞ ራሱ ጳውሎስ ‹‹ጳውሎስ ስለ እናንተ ተሰቅሎአልን? እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን›› ብሎ አሳርፎናል፡፡ (1ቆሮ 1፡13) ስለዚህ መተርጎም መብራራት አለበት እንጂ ቃሉ ተመሳሰለ ተብሎ አይብጠለጠልም። ጫማ ይስተካከላል እንጂ እግር አይስተካከልም እንደሚባለው መስተካከል ያለበት የእኛ አረዳድ እንጂ የመጽሐፉ ቃል አይደለም።
ሐዋርያው ከክርስቶስ ጋር ተሰቅያለሁ ሲል የክርስቶስን የመከራ መንገድ ተከትያለሁ ፣ የመከራው ተሳታፊ በመሆን የክብሩ ተካፋይ እሆናለሁ ሲል ነው። "ለዓለም ተሰቅልኩ" ያለው ደግሞ በክርስቶስ መከራ በማመኔ ለዓለማዊ የኃጢአት ሥራ ሙት ሆኜአለሁ ማለቱ ነው ብለን እናብራራለን እንጂ ጳውሎ
ስ የጌታን ክብር ተጋፋ አንልም፡፡
ቅዱሳንን የምናመሰግናቸው የእግዚአብሔር ስለሆኑና ነቢዩ እንዳለው "እግዚአብሔርም በቅዱሳኑ ላይ ድንቅ ስለሆነ ነው" ሥዕሉ ሲደነቅለት የሚበሳጭ ሠዓሊ እንደሌለ ሁሉ የእርሱ ድንቅ ሥራዎች ሆነው ፣ እርሱን አገልግለው ሲወደሱ ፈጣሪን ደስ ይለዋል እንጂ አያዝንም። ጠርሙስ ሰብራ ሽቱን በእግሩ ላይ ላፈሰሰለች ሴት "ወንጌል በሚነገርበት ሥፍራ ሁሉ ያደረገችው ነገር ለእርስዋ መታሰቢያ እንዲሆን ይነገራል" ብሎ የተናገረ ጌታ አንገታቸው ተሰብሮ ደማቸውን ስለ ስሙ ስላፈሰሱ ቅዱሳን በዓለም ሁሉ ቢነገርና ቢዘመር የሚከለክል አይደለም። (ማቴ 26:13)
ምስጋና እንኳን ለቅዱሳን በሃይማኖታችን ከጸናን ለእኛም ለደካሞቹም አልተከለከልንም ፣ እንዲህ ተብሎ ተጽፎአልና :–
"ሥር ሰዳችሁ በእርሱ ታነጹ፥ እንደ ተማራችሁም በሃይማኖት ጽኑ፥ ምስጋናም ይብዛላችሁ" ቆላስ 2: 7
ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
ቅዱሳንን የምናመሰግናቸው የእግዚአብሔር ስለሆኑና ነቢዩ እንዳለው "እግዚአብሔርም በቅዱሳኑ ላይ ድንቅ ስለሆነ ነው" ሥዕሉ ሲደነቅለት የሚበሳጭ ሠዓሊ እንደሌለ ሁሉ የእርሱ ድንቅ ሥራዎች ሆነው ፣ እርሱን አገልግለው ሲወደሱ ፈጣሪን ደስ ይለዋል እንጂ አያዝንም። ጠርሙስ ሰብራ ሽቱን በእግሩ ላይ ላፈሰሰለች ሴት "ወንጌል በሚነገርበት ሥፍራ ሁሉ ያደረገችው ነገር ለእርስዋ መታሰቢያ እንዲሆን ይነገራል" ብሎ የተናገረ ጌታ አንገታቸው ተሰብሮ ደማቸውን ስለ ስሙ ስላፈሰሱ ቅዱሳን በዓለም ሁሉ ቢነገርና ቢዘመር የሚከለክል አይደለም። (ማቴ 26:13)
ምስጋና እንኳን ለቅዱሳን በሃይማኖታችን ከጸናን ለእኛም ለደካሞቹም አልተከለከልንም ፣ እንዲህ ተብሎ ተጽፎአልና :–
"ሥር ሰዳችሁ በእርሱ ታነጹ፥ እንደ ተማራችሁም በሃይማኖት ጽኑ፥ ምስጋናም ይብዛላችሁ" ቆላስ 2: 7
ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
1. ማቶዎስ = #በሰው ገጽ ተመስሏል፣ የክርስቶስን በስጋ ከአብርሃም ከዳዊት መምጣት ልደቱን በመዘርዘር አስረድቷልና፥፥
2. ማርቆስ = #በአንበሳ ተመስሏል፣ ግብጽ የነበሩትን የአንበሳ ጣኦታት በስብከቱ አፍርሶ አንበሳ የተባለ ክርስቶስን ሰብኳልና፥፥
3. ሉቃስ = #በላም ገጽ ይመሰላል፣ ጌታ ኢየሱስ በከብቶች ማደርያ መወለዱን ከሌሎች ይልቅ አስፍቶ ስለጻፈ፥፥
4. ዮሃንስ = #በንስር ይመሰላል፣ ንስር ከሌሎች አእዋፍ ሁሉ ተለይቶ ወደ ላይ መጥቆ ይበራል። በላይም ሆኖ በመሬት ያሉትን ረቂቃን ነገሮች አጣርቶ መመልከት ያውቅበታል። ወንጌላዊው ዮሃንስም ከሌሎች ወንጌላውያን አጻጻፍ በተለየ በምስጢረ ስላሴ ይጀምርና ስለ ተዋህዶም ሲጽፍ ወደ ላይ መጥቆ በማሰብ ቅድመ ዓለም ስለነበረው ቃል ይተርክና ዝቅ ብሎ "ያም ቃል ስጋ ሆነ" በማለት ይጽፋል።
https://t.me/linkortodoxe21
2. ማርቆስ = #በአንበሳ ተመስሏል፣ ግብጽ የነበሩትን የአንበሳ ጣኦታት በስብከቱ አፍርሶ አንበሳ የተባለ ክርስቶስን ሰብኳልና፥፥
3. ሉቃስ = #በላም ገጽ ይመሰላል፣ ጌታ ኢየሱስ በከብቶች ማደርያ መወለዱን ከሌሎች ይልቅ አስፍቶ ስለጻፈ፥፥
4. ዮሃንስ = #በንስር ይመሰላል፣ ንስር ከሌሎች አእዋፍ ሁሉ ተለይቶ ወደ ላይ መጥቆ ይበራል። በላይም ሆኖ በመሬት ያሉትን ረቂቃን ነገሮች አጣርቶ መመልከት ያውቅበታል። ወንጌላዊው ዮሃንስም ከሌሎች ወንጌላውያን አጻጻፍ በተለየ በምስጢረ ስላሴ ይጀምርና ስለ ተዋህዶም ሲጽፍ ወደ ላይ መጥቆ በማሰብ ቅድመ ዓለም ስለነበረው ቃል ይተርክና ዝቅ ብሎ "ያም ቃል ስጋ ሆነ" በማለት ይጽፋል።
https://t.me/linkortodoxe21