ተስፋ_መቁረጥ_የኃጢአት_መጨረሻ_እና_ሌሎችም(480p)_9
<unknown>
✟✟✟ ተስፋ መቁረጥ የኀጢአት መጨረሻ ሌሎችም
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
አስተማሪ ሆኖ ካገኙት share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
አስተማሪ ሆኖ ካገኙት share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ተወዳጆች ሆይ! ሌላ ሰው አደረሰብኝ የምትሉት ጉዳት ምንድነው? ተቆጥቶ ሰደበኝ፤ ያለ ስሜም የሆነ ስም ሰጠኝ የሚል ነውን? ታዲያ ይኼ ምን ጉዳት አለው? በፍጹም ጉዳት የለውም፡፡ ምክንያቱም እነዚህ ነገሮች ጉዳቶች ሳይሆኑ ትዕግሥተኞች ከሆናችሁ ጥቅማቸው የበዛ ነውና፡፡ ሲጀምር በእናንተ ላይ ጉዳት ለማድረስ የሚፈልገው ሰው የሚያደርገውን አያውቅም፡፡ የሚያደርገው ሁሉ ወዶና ፈቅዶ አይደለም፡፡ምንም እንኳን እናንተን የጐዳ ቢመስለውም ራሱን እየጐዳ ነው፡፡ የብዙዎቻችን ችግር ጐጂውና ተጐጂው ማን መሆኑን ለይተን አለማወቃችን ነው፡፡ ምክንያቱም ይኼንን ለይተን ብናውቅ ኖሮ ራሳችንን ለመጉዳት ባልተነሣሳን ነበር፤ ሌሎች ክፉ ይደርስባቸው ዘንድ ባልጸለይን ነበር፤ ማንንም መጕዳት እንደማንችል በገባን ነበር፡፡ ትልቁ በደል ደግሞ ክፉን መቀበል ሳይሆን በሌሎች ላይ ክፉትን መፈጸም ነው፡፡
ስለዚህ ከዛሬ ጀምራችሁ ሌላ ሰውን በድላችሁ ከሆነ ራሳችሁን ውቀሱ፤ ሌላው ክፉ አድርጐባችሁ እንደሆነ ግን ለእናንተ ያደረገው ነገር መልካም ነውና ጸልዩለት፡፡ ምንም እንኳን ሰውዬው እናንተን ለመጥቀም ብሎ ያደረገው ባይሆንም በመታገሣችሁ ግን ትልቅ ጥቅምን ታገኛላችሁ፡፡ ክፉ አደረገብኝ የምትሉት ሰውዬ ድርጊቱ ክፉ እንደሆነ ሰዎችም የእግዚአብሔር ቃልም ይፈርዱበታል፤ እናንተ ግን እንዲህ ስትታገሡ ለጊዜው ምንም የተጐዳችሁ ቢመስላችሁም ጌታ እንደተናገረ ዋጋችሁ በሰማያት ታላቅ ነው።
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ስለዚህ ከዛሬ ጀምራችሁ ሌላ ሰውን በድላችሁ ከሆነ ራሳችሁን ውቀሱ፤ ሌላው ክፉ አድርጐባችሁ እንደሆነ ግን ለእናንተ ያደረገው ነገር መልካም ነውና ጸልዩለት፡፡ ምንም እንኳን ሰውዬው እናንተን ለመጥቀም ብሎ ያደረገው ባይሆንም በመታገሣችሁ ግን ትልቅ ጥቅምን ታገኛላችሁ፡፡ ክፉ አደረገብኝ የምትሉት ሰውዬ ድርጊቱ ክፉ እንደሆነ ሰዎችም የእግዚአብሔር ቃልም ይፈርዱበታል፤ እናንተ ግን እንዲህ ስትታገሡ ለጊዜው ምንም የተጐዳችሁ ቢመስላችሁም ጌታ እንደተናገረ ዋጋችሁ በሰማያት ታላቅ ነው።
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
✝መንፈሳዊ ህይወት✝ via @like
#Valantines_day_እውነት_የፍቅር_ቀን ?
ከልደተ ክርስቶስ በኋላ በአለም ላይ የሠለጠኑት ሮማውያንና ግሪካውያን አምልኮተ እግዚአብሔርን ጠልተወ ሐዋርያትንና ተከታዮቻቸውን እያሳደዱና እየገደሉ በምትኩ ፍጡራን የሆኑ ምድራውያን ነገስታትንና የተለያዩ ጣኦታትን ለአምልኮ ይጠቀሙ
ነበር። ከፍ ሲልም ለእነዚህ ጣኦታቶቻቸው ክብር ሲሉ የተመረጡ እለታትንና ወራትን በስማቸው ይስይሙላቸው ነበር።እንደምሳሌ ዛሬ sunday, የፀሀይ ቀን/ monday, የጨረቃ ቀን.......እያልን እለታቱን የምንጠራበት ምክንያት ይሄው ነወ። በሁለተኛው መቶ ክፍለ ዘመን አጋማሽ ጀምሮ የተነሱ
ጣኦት አምላኪያን ደግሞ (february ·15) ቀንን የተኩላ አዳኙ«ሉፐርካልያ (Lupercalia)» ቀን ብለው ሰይመውት ነበር። በአደኑ የሚፈሰውን ደምም በቀይ ቀለም መስለው ለነገራቸው ሁሉ ምልክት በማድረግ እለቷን በየአመቱ በቀይ ነገር እየሰሸበረቁ ያከብሯት ነበር። በ 323 ዓ·ም አካባቢ በቁስጥንጥንያ የነገሠው ክርስቲያኑ ንጉሥ ታላቁ "ቆስጠንጢኖስ"ይህ አይነቱ የባዕድ አምልኮ ሥርዓት እንዲቀር አዘዘ። በዚህ ጊዜ እነርሱ በተለየ መልኩ (february ·15) የሚያከብሯትን የተኩላ አዳኙ« ሉፐርካልያ (Lupercalia)» ቀን በአንድ እለት ወደ ኋላ ስበው (february ·14)ን የፍቅር ቀን በማለት በሽፋን በ valantines ስም ሰይመው ባዕድ አምልኳቸውን
ቀጠሉ። ነገረ valantine ንን ከየት አመጡት ከተባለ በ2ኛው
መ·ከ·ዘ ማብቂያ ላይ "ክላውዴዎስ 2ኛ" በሮም በነገሰበት ወቅት የሰራዊቱን ቁጥር ለማብዛት ሲል ትዳር የሚመሰርቱ ወጣቶች እንዳይኖሩ ከለከለ ምክንያቱ ደግሞ ቤተሰብ ያፈራ ሰው ቤተሰቡን ትቶ ወደ ውትድርናው አለም እንዲገባ ስለማይገደድ ወጣቶቹ ይህን ሳይፈፅሙ በእነሱ ለመጠቀም በማሰቡ ነበር። ታዲያ ይህንን አዋጅ ብዙ ሰው ስላልደገፈው ልጆቹን በድብቅ ያጋባ ነበር። አቶ valantine ም ይህን ሀሳብ ከሚቃወሙት መካከል ስለሆነ ብዙ ወጣቶቹን በድብቅ እየሞሸሩ ያጋቡ ጀመር።ከጥቂት ጊዜ በኋላ ግን ይህ ድርጊታቸው በንጉሱ ክላውዴዎስ ዘንድ በመታወቁ አቶ valantine መጀመሪያ የእስር ቀጥሎ የሞት ፍርድ ተፈረደባቸው። ይህኔ በሮም ግዛት ሁሉ ስማቸው ገነነ ሥራቸውም በሁሉ ዘንድ ተሰማ ለወጣቶች ፍቅር ሲሉም እራሳቸውን ለአደጋ እንዳጋለጡ በማሰብ የፍቅር አባት እስከመባል ደረሱ።ይህ ከሆነ ከብዙ ዓመታት በኋላ የተነሳው ቆስጠንጢኖስ ደግሞ የተኩላ አዳኙን ቀን እንዳይከበር ሲከለክል ሕዝቡ እለቷን ሳያስቡ እንዳያልፉ የቆየውንና በህዝቡም ዘንድ በፊት ከፍተኛ ተቀባይነት አግኝቶ የነበረውን የvalantine ን ታሪክ ስቦ በማምጣት ለባዕድ አምልኳቸው ሰበብ እንዲሆናቸው የፍቅር ቀን ብለው ተጠቀሙበት።እንግዲህ valantines day ከዚህ ጊዜ አንስቶ በፍቅር ቀን ስም መከበር የተጀመረ ሲሆን ከዘመናት በኋላ ደግሞ የካቶሊክ ቤ/ክ ለሰውየው ቅድስና ስለሰጠቻቸው እለቱ በአለም ዙሪያ የቅዱስ ቫላንታይን ቀን ተብሎ እንዲታሰብ ምክንያት ሆነች። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ ሰው በዘር ፣ በቀለምና በሃይማኖት ሳይለያይ መያዝ የማይገባውን ስያሜ ሰጥቶ ሲያከብረው እያየን እንገኛለን።በሀገራችንም እየሆነ ያለው ይሄው ነው።እኛን በቅጡ ለማይወክለን ባህል ሆቴሎችና መዝናኛ ቦታወቻችን በዚህ ቀን ጥንድ ካልሆናችሁና ቀይ ካለበሳችሁ አናስተናግድም እያሉ ነው።ሰውን የፍቅር "ቀን"ብለው ጠርተውት "ሌሊቱን" እያሳበዱ ያሳድሩታል።የመገናኛ ብዙኃኖቻችን ፍቅር በሀገራችን አልፎ እንደማያውቅ ፣ስለ ፍቅር የተከፈለ መስዋዕትነት በታሪካችን እንደሌለ፣ አብሮነት መዋደድ በማህበረሰባችን እንደማይታወቅና ሃይማኖታችንም ስለፍቅር እንዳልሰበከች ያህል አድርገው የፍቅር ማስተማሪያ ምሳሌዎቻቸውን ሁሉ የሚያመጡልን የኛ ካልሆኑ የምዕራባውያን ታሪኮች ነው። ነጮች ለዚህ ሁሉ ነገር መነሻ የሆነውን ቫላንታይንን ከሰብዓዊነት
የተነሳ ለወጣት ፍቅረኛሞች ህልማቸውን አሳክቶ
ጥሩ ነገር ስላደረገላቸው የፍቅር አባት ብለውት ይሆናል።ነገር ግን ስለ እውነት እንነጋገር ከተባለ ለእኛ ትክክለኛ የፍቅር አባት እርሱ ሊሆን አይችልም ምክንያቱም እኛ ከሰማያዊ መንበሩ በፍቅር ተስቦ የወረደ እዛው ባለበት ሆኖ የወደደውን ማድረግ ሲቻለው ፍፁም ፍቅሩን እንድንረዳ ለአይሁዳውያን ተላልፎ በመሰጠት በሞቱ ሕይወትን ያደለን ክርስቶስ ስላለን valantine ለእኛ የፍቅር አባት መታሰቢያ ቀኑም የፍቅር ቀን ሊሆን አይችልም።እንደው የአምላካችንን ነገር ማንሳት ከከበደንና valantine ን ከእርሱ ጋር አናወዳድረው ካልንም ወደ ሀገራችን ታሪክ ተመልሰን ከቫላላንታይን በላይ ለፍቅር ብዙ የሆኑት ሰዎች አስበን አላከበርናቸውም።በእኛው ታሪክ በ15ኛው መ·ከ·ዘ ግራኝ አህመድ ኢትዮጵያን በወረረ ጊዜ ካህናት አባቶቻችን መጠጊያ መጠለያቸው የሆነች ቤተ ክርስቲያን በእሳት ስትፈተን ሥርዓተ ጋብቻን በየምዕመኑ ቤት በድብቅ ነበር የሚፈጽሙት ግን እኛ የፍቅር አባት አላልናቸውም። እነ አፄ በካፋ የወደዷትን ለማግባት በንግስናቸው እንደፈለጉ አዘው ማግኘት የሚችሉበት አጋጣሚ እያለ እንደ ተራ ሰው መናኛ ልብስ ለብሰው የሰው ቤት ደጅ መጥናታቸውን አይተን የፍቅር ምሳሌ አላደረግናቸውም። ከማህበረሰቡ የቆየ የመረዳዳትና የመተዛዘን ባህል ለፍቅር ኑሮ ማስተማሪያ ታሪክ አልመዘዝንም። እናም እኛ ኢትዮጵያውያን ይህ ሁሉ እያለን ምንም አለማድረጋችን የባዶነታችንን ክፍተት የአላዋቂነታችንን ጥግ ያሳያልና ቆም ብለን እናስብ የእምነት መግለጫ ማህተባችንን ማሰር ከብዶን ለጣኦት የተገበረን ደም ማሳያ የሆነን ቀይ ልብስ ለብሰን እንዞራለን ፣የቤተ ክርስቲያናችንን ቅዱሳኖች አመታዊ በዓል በዳቦ
ዘክሮ ለማሰብ እጅ የሚያጥረን የካቶሊክን ቅዱስ
ለማክበር ድንጋይ እንፈነቅላለን።በዚህ ወር የተፈፀሙትን የነ አብርሃም ደቦጭ ገድል የታላቁን የአድዋን ድል ታሪክ ለማስታወስ ደንታ የሌለን የ valanine ንን ቀን እንዳንረሳ ማስታሻ እንይዛለን።ማን ያውቃል በዚሁ ከቀጠልን ደግሞ ወደፊት ዋና ዋና በዓላቶቻችንን ትተን የነሱን X-MASS ብቻ እናክብር እንላለን።ነገር ግን ይህ ሁሉ ከመሆኑ በፊት እንዲህ እንደ valanine አይነት ያሉ የምዕራባውያን ባህሎችን በመቃወም ለነገ ዛሬን የማስተካከያ እድል አለን። ይህን ካላደረግን ግን እውነተኛ ኢትዮጵያዊ ደም የለንም ማለት ነው። ምክንያቱም እነ አቡነ ጴጥሮስ ሰማዕትነት የተቀበሉት ኢትዮጵያ በዚህ አይነቱ የእጅ አዙር ቅኝ ተገዥነት እንዳትያዝ ህዝቦቿም መልካም አላማ የያዙ መስለው ሃይማኖታዊ ሕፀፅንና ሥርዓት የለሽነትን በሚያራምዱ በሽፋን ከሚንቀሳቀሱ የባህል ቅሰጣወችና ማንነት ከሚያጠፉ ነገሮች እንድንጠበቅ ነውና የቆምንበትን እናስተውል።በተለይ ደግሞ ሕዝቧ የሚያከብረው ሃይማኖት የራሱ የሆነ ማንነት አለው በሚባልላት ኢትዮጵያ እንዲህ ሲሆን ማየት ያሳምማልና ከሌላ ወገን የምናመጣቸውን በአላት ከሃይማኖታችን እንደማይጋጭ ከባህል ማንነታችን ጋር እንደማይጣረስ የመጨረሻ አላማና ግባቸው ምን እንደሆነ እንመርምር።
💚 @linkortodoxe21 💚
💛 @linkortodoxe21 💛
❤️ @linkortodoxe21 ❤️
ከልደተ ክርስቶስ በኋላ በአለም ላይ የሠለጠኑት ሮማውያንና ግሪካውያን አምልኮተ እግዚአብሔርን ጠልተወ ሐዋርያትንና ተከታዮቻቸውን እያሳደዱና እየገደሉ በምትኩ ፍጡራን የሆኑ ምድራውያን ነገስታትንና የተለያዩ ጣኦታትን ለአምልኮ ይጠቀሙ
ነበር። ከፍ ሲልም ለእነዚህ ጣኦታቶቻቸው ክብር ሲሉ የተመረጡ እለታትንና ወራትን በስማቸው ይስይሙላቸው ነበር።እንደምሳሌ ዛሬ sunday, የፀሀይ ቀን/ monday, የጨረቃ ቀን.......እያልን እለታቱን የምንጠራበት ምክንያት ይሄው ነወ። በሁለተኛው መቶ ክፍለ ዘመን አጋማሽ ጀምሮ የተነሱ
ጣኦት አምላኪያን ደግሞ (february ·15) ቀንን የተኩላ አዳኙ«ሉፐርካልያ (Lupercalia)» ቀን ብለው ሰይመውት ነበር። በአደኑ የሚፈሰውን ደምም በቀይ ቀለም መስለው ለነገራቸው ሁሉ ምልክት በማድረግ እለቷን በየአመቱ በቀይ ነገር እየሰሸበረቁ ያከብሯት ነበር። በ 323 ዓ·ም አካባቢ በቁስጥንጥንያ የነገሠው ክርስቲያኑ ንጉሥ ታላቁ "ቆስጠንጢኖስ"ይህ አይነቱ የባዕድ አምልኮ ሥርዓት እንዲቀር አዘዘ። በዚህ ጊዜ እነርሱ በተለየ መልኩ (february ·15) የሚያከብሯትን የተኩላ አዳኙ« ሉፐርካልያ (Lupercalia)» ቀን በአንድ እለት ወደ ኋላ ስበው (february ·14)ን የፍቅር ቀን በማለት በሽፋን በ valantines ስም ሰይመው ባዕድ አምልኳቸውን
ቀጠሉ። ነገረ valantine ንን ከየት አመጡት ከተባለ በ2ኛው
መ·ከ·ዘ ማብቂያ ላይ "ክላውዴዎስ 2ኛ" በሮም በነገሰበት ወቅት የሰራዊቱን ቁጥር ለማብዛት ሲል ትዳር የሚመሰርቱ ወጣቶች እንዳይኖሩ ከለከለ ምክንያቱ ደግሞ ቤተሰብ ያፈራ ሰው ቤተሰቡን ትቶ ወደ ውትድርናው አለም እንዲገባ ስለማይገደድ ወጣቶቹ ይህን ሳይፈፅሙ በእነሱ ለመጠቀም በማሰቡ ነበር። ታዲያ ይህንን አዋጅ ብዙ ሰው ስላልደገፈው ልጆቹን በድብቅ ያጋባ ነበር። አቶ valantine ም ይህን ሀሳብ ከሚቃወሙት መካከል ስለሆነ ብዙ ወጣቶቹን በድብቅ እየሞሸሩ ያጋቡ ጀመር።ከጥቂት ጊዜ በኋላ ግን ይህ ድርጊታቸው በንጉሱ ክላውዴዎስ ዘንድ በመታወቁ አቶ valantine መጀመሪያ የእስር ቀጥሎ የሞት ፍርድ ተፈረደባቸው። ይህኔ በሮም ግዛት ሁሉ ስማቸው ገነነ ሥራቸውም በሁሉ ዘንድ ተሰማ ለወጣቶች ፍቅር ሲሉም እራሳቸውን ለአደጋ እንዳጋለጡ በማሰብ የፍቅር አባት እስከመባል ደረሱ።ይህ ከሆነ ከብዙ ዓመታት በኋላ የተነሳው ቆስጠንጢኖስ ደግሞ የተኩላ አዳኙን ቀን እንዳይከበር ሲከለክል ሕዝቡ እለቷን ሳያስቡ እንዳያልፉ የቆየውንና በህዝቡም ዘንድ በፊት ከፍተኛ ተቀባይነት አግኝቶ የነበረውን የvalantine ን ታሪክ ስቦ በማምጣት ለባዕድ አምልኳቸው ሰበብ እንዲሆናቸው የፍቅር ቀን ብለው ተጠቀሙበት።እንግዲህ valantines day ከዚህ ጊዜ አንስቶ በፍቅር ቀን ስም መከበር የተጀመረ ሲሆን ከዘመናት በኋላ ደግሞ የካቶሊክ ቤ/ክ ለሰውየው ቅድስና ስለሰጠቻቸው እለቱ በአለም ዙሪያ የቅዱስ ቫላንታይን ቀን ተብሎ እንዲታሰብ ምክንያት ሆነች። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ ሰው በዘር ፣ በቀለምና በሃይማኖት ሳይለያይ መያዝ የማይገባውን ስያሜ ሰጥቶ ሲያከብረው እያየን እንገኛለን።በሀገራችንም እየሆነ ያለው ይሄው ነው።እኛን በቅጡ ለማይወክለን ባህል ሆቴሎችና መዝናኛ ቦታወቻችን በዚህ ቀን ጥንድ ካልሆናችሁና ቀይ ካለበሳችሁ አናስተናግድም እያሉ ነው።ሰውን የፍቅር "ቀን"ብለው ጠርተውት "ሌሊቱን" እያሳበዱ ያሳድሩታል።የመገናኛ ብዙኃኖቻችን ፍቅር በሀገራችን አልፎ እንደማያውቅ ፣ስለ ፍቅር የተከፈለ መስዋዕትነት በታሪካችን እንደሌለ፣ አብሮነት መዋደድ በማህበረሰባችን እንደማይታወቅና ሃይማኖታችንም ስለፍቅር እንዳልሰበከች ያህል አድርገው የፍቅር ማስተማሪያ ምሳሌዎቻቸውን ሁሉ የሚያመጡልን የኛ ካልሆኑ የምዕራባውያን ታሪኮች ነው። ነጮች ለዚህ ሁሉ ነገር መነሻ የሆነውን ቫላንታይንን ከሰብዓዊነት
የተነሳ ለወጣት ፍቅረኛሞች ህልማቸውን አሳክቶ
ጥሩ ነገር ስላደረገላቸው የፍቅር አባት ብለውት ይሆናል።ነገር ግን ስለ እውነት እንነጋገር ከተባለ ለእኛ ትክክለኛ የፍቅር አባት እርሱ ሊሆን አይችልም ምክንያቱም እኛ ከሰማያዊ መንበሩ በፍቅር ተስቦ የወረደ እዛው ባለበት ሆኖ የወደደውን ማድረግ ሲቻለው ፍፁም ፍቅሩን እንድንረዳ ለአይሁዳውያን ተላልፎ በመሰጠት በሞቱ ሕይወትን ያደለን ክርስቶስ ስላለን valantine ለእኛ የፍቅር አባት መታሰቢያ ቀኑም የፍቅር ቀን ሊሆን አይችልም።እንደው የአምላካችንን ነገር ማንሳት ከከበደንና valantine ን ከእርሱ ጋር አናወዳድረው ካልንም ወደ ሀገራችን ታሪክ ተመልሰን ከቫላላንታይን በላይ ለፍቅር ብዙ የሆኑት ሰዎች አስበን አላከበርናቸውም።በእኛው ታሪክ በ15ኛው መ·ከ·ዘ ግራኝ አህመድ ኢትዮጵያን በወረረ ጊዜ ካህናት አባቶቻችን መጠጊያ መጠለያቸው የሆነች ቤተ ክርስቲያን በእሳት ስትፈተን ሥርዓተ ጋብቻን በየምዕመኑ ቤት በድብቅ ነበር የሚፈጽሙት ግን እኛ የፍቅር አባት አላልናቸውም። እነ አፄ በካፋ የወደዷትን ለማግባት በንግስናቸው እንደፈለጉ አዘው ማግኘት የሚችሉበት አጋጣሚ እያለ እንደ ተራ ሰው መናኛ ልብስ ለብሰው የሰው ቤት ደጅ መጥናታቸውን አይተን የፍቅር ምሳሌ አላደረግናቸውም። ከማህበረሰቡ የቆየ የመረዳዳትና የመተዛዘን ባህል ለፍቅር ኑሮ ማስተማሪያ ታሪክ አልመዘዝንም። እናም እኛ ኢትዮጵያውያን ይህ ሁሉ እያለን ምንም አለማድረጋችን የባዶነታችንን ክፍተት የአላዋቂነታችንን ጥግ ያሳያልና ቆም ብለን እናስብ የእምነት መግለጫ ማህተባችንን ማሰር ከብዶን ለጣኦት የተገበረን ደም ማሳያ የሆነን ቀይ ልብስ ለብሰን እንዞራለን ፣የቤተ ክርስቲያናችንን ቅዱሳኖች አመታዊ በዓል በዳቦ
ዘክሮ ለማሰብ እጅ የሚያጥረን የካቶሊክን ቅዱስ
ለማክበር ድንጋይ እንፈነቅላለን።በዚህ ወር የተፈፀሙትን የነ አብርሃም ደቦጭ ገድል የታላቁን የአድዋን ድል ታሪክ ለማስታወስ ደንታ የሌለን የ valanine ንን ቀን እንዳንረሳ ማስታሻ እንይዛለን።ማን ያውቃል በዚሁ ከቀጠልን ደግሞ ወደፊት ዋና ዋና በዓላቶቻችንን ትተን የነሱን X-MASS ብቻ እናክብር እንላለን።ነገር ግን ይህ ሁሉ ከመሆኑ በፊት እንዲህ እንደ valanine አይነት ያሉ የምዕራባውያን ባህሎችን በመቃወም ለነገ ዛሬን የማስተካከያ እድል አለን። ይህን ካላደረግን ግን እውነተኛ ኢትዮጵያዊ ደም የለንም ማለት ነው። ምክንያቱም እነ አቡነ ጴጥሮስ ሰማዕትነት የተቀበሉት ኢትዮጵያ በዚህ አይነቱ የእጅ አዙር ቅኝ ተገዥነት እንዳትያዝ ህዝቦቿም መልካም አላማ የያዙ መስለው ሃይማኖታዊ ሕፀፅንና ሥርዓት የለሽነትን በሚያራምዱ በሽፋን ከሚንቀሳቀሱ የባህል ቅሰጣወችና ማንነት ከሚያጠፉ ነገሮች እንድንጠበቅ ነውና የቆምንበትን እናስተውል።በተለይ ደግሞ ሕዝቧ የሚያከብረው ሃይማኖት የራሱ የሆነ ማንነት አለው በሚባልላት ኢትዮጵያ እንዲህ ሲሆን ማየት ያሳምማልና ከሌላ ወገን የምናመጣቸውን በአላት ከሃይማኖታችን እንደማይጋጭ ከባህል ማንነታችን ጋር እንደማይጣረስ የመጨረሻ አላማና ግባቸው ምን እንደሆነ እንመርምር።
💚 @linkortodoxe21 💚
💛 @linkortodoxe21 💛
❤️ @linkortodoxe21 ❤️
☞ መቅናት ካለብህ በሚያነቡት ቅና!
...
• ማንበብ ጭንቀት፣ ድብርትና የአዕምሮ ውጥረትን ያጠፋል፤
• ማንበብ የማሰብና የፈጠራ ክህሎትን ይጨምራል፤
• ማንበብ አንደበትን ይገራል፤ የሐሳብ እጥረትን ያስወግዳል፤
• ማንበብ ሠላማዊና ጤናማ እንቅልፍ ለማግኘት ይረዳል፤
• ማንበብ አዕምሮን ያንፃል፣ የመገንዘብ አቅምን ያጎለብታል፤
• ማንበብ አማራጭ ሐሳቦችን በማመንጨት መፍትሄን ያፈልቃል፤
• ማንበብ አእምሮን በማረጋጋት መልካም ስብእናን ያጎናፅፋል፤
• ማንበብ መርሳትን አርቆ የማስታወስ ችሎታን ያዳብራል፤
• ማንበብ ግንኙነትን በማሳደግ ማህበራዊ ተሳትፎን ያሻሽላል፤
• ማንበብ በመረጃ የተደገፈ ውብ አስተሳሰብ እንዲኖረን ያደርጋል፤
• ማንበብ በራስ መተማመንን ይፈጥራል፤
• ማንበብ አሉታዊ ሀሳቦችን በማስወገድ ሙግትና ጭቅጭቅን ያስቀራል፤
• ማንበብ ልክና ስህተት የሆኑ የህይወት ፍልስፍናዎች እንድንለያቸው ይረዳል፤
• ማንበብ ዕውቀትና ክህሎትን በማስገኘት ስኬታማ ሠዎች ያደርገናል፤
• ማንበብ የሠው ልጅ ባህርያት ጠንቀቅን እንድናውቅ ይረዳል፤
• ማንበብ ህይወታችን ቅርፅ እንዲኖረውና በመርህ እንድንመራ ይጠቅማል፤
• ማንበብ የሀሳብ ድርቀትን ያስወግዳል፤
• ማንበብ ሀገርና ትውልድ ያንፃል፤
• ማንበብ ግጭትና መለያየትን ይቀንሳል፤
• ማንበብ የአንድን ማህበረሰብ ስልጣኔ፣ ኢኮኖሚና ፖለቲካዊ አኗኗርን ይቀይራል፤
• ማንበብ ጨለምተኝነት በማራቅ ግጭትና ጦርነትን ይቀንሳል፤
• ማንበብ ልዩነትና ክርክርን ቀንሶ መግባባትን ያጎለብታል፤
• ማንበብ ግምታዊነት፣ ተጠራጣሪነትን፣ አስመሳይነት፣ ደመነብሳዊነትን፣ ስሜታዊነትን፣ ሐሰት፣ ሐሜት... አስወግዶ ምክንያታዊና የመረጃ ሠው እንድንሆን ይረዳልና ንባብን እንለማመድ።
....
#Share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
...
• ማንበብ ጭንቀት፣ ድብርትና የአዕምሮ ውጥረትን ያጠፋል፤
• ማንበብ የማሰብና የፈጠራ ክህሎትን ይጨምራል፤
• ማንበብ አንደበትን ይገራል፤ የሐሳብ እጥረትን ያስወግዳል፤
• ማንበብ ሠላማዊና ጤናማ እንቅልፍ ለማግኘት ይረዳል፤
• ማንበብ አዕምሮን ያንፃል፣ የመገንዘብ አቅምን ያጎለብታል፤
• ማንበብ አማራጭ ሐሳቦችን በማመንጨት መፍትሄን ያፈልቃል፤
• ማንበብ አእምሮን በማረጋጋት መልካም ስብእናን ያጎናፅፋል፤
• ማንበብ መርሳትን አርቆ የማስታወስ ችሎታን ያዳብራል፤
• ማንበብ ግንኙነትን በማሳደግ ማህበራዊ ተሳትፎን ያሻሽላል፤
• ማንበብ በመረጃ የተደገፈ ውብ አስተሳሰብ እንዲኖረን ያደርጋል፤
• ማንበብ በራስ መተማመንን ይፈጥራል፤
• ማንበብ አሉታዊ ሀሳቦችን በማስወገድ ሙግትና ጭቅጭቅን ያስቀራል፤
• ማንበብ ልክና ስህተት የሆኑ የህይወት ፍልስፍናዎች እንድንለያቸው ይረዳል፤
• ማንበብ ዕውቀትና ክህሎትን በማስገኘት ስኬታማ ሠዎች ያደርገናል፤
• ማንበብ የሠው ልጅ ባህርያት ጠንቀቅን እንድናውቅ ይረዳል፤
• ማንበብ ህይወታችን ቅርፅ እንዲኖረውና በመርህ እንድንመራ ይጠቅማል፤
• ማንበብ የሀሳብ ድርቀትን ያስወግዳል፤
• ማንበብ ሀገርና ትውልድ ያንፃል፤
• ማንበብ ግጭትና መለያየትን ይቀንሳል፤
• ማንበብ የአንድን ማህበረሰብ ስልጣኔ፣ ኢኮኖሚና ፖለቲካዊ አኗኗርን ይቀይራል፤
• ማንበብ ጨለምተኝነት በማራቅ ግጭትና ጦርነትን ይቀንሳል፤
• ማንበብ ልዩነትና ክርክርን ቀንሶ መግባባትን ያጎለብታል፤
• ማንበብ ግምታዊነት፣ ተጠራጣሪነትን፣ አስመሳይነት፣ ደመነብሳዊነትን፣ ስሜታዊነትን፣ ሐሰት፣ ሐሜት... አስወግዶ ምክንያታዊና የመረጃ ሠው እንድንሆን ይረዳልና ንባብን እንለማመድ።
....
#Share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
#ለመለወጥ_ጥረት_ስለምታደርግ_ነፍስ#ለመለወጥ_ጥረት_ስለምታደርግ_ነፍስ አባ ዮሐንስ ሐጺር ለአንድ መነኰሴ ያስተማረበት ምሳሌ....
✍..... “በከተማ መካከል ብዙ ወዳጆች ያሏት አንዲት ቆንጆ ሴተኛ አዳሪ ነበረች፡፡ የከተማዋ ከንቲባ ወደ እርሷ ቀርቦ፡- "#መልካም_ሴትመልካም_ሴት #እንደምትሆኚ_ቃል_ከገባሽልኝ_አሁኑኑ_አገባሻለሁ#እንደምትሆኚ_ቃል_ከገባሽልኝ_አሁኑኑ_አገባሻለሁ" ይላታል፡፡
እርሷም በሐሳቡ ተስማምታ ቃል ስለገባችለት ወደ ቤቱ ይዟት ሄደ፡፡ ወዳጆቿ ድጋሚ ሊያገኟት ስለ ፈለጉ እንዲህ እያሉ ይመካከሩ ነበር፡- "የከተማው ከንቲባ ወዳጃችንን ወደ ቤቱ ወስዷታል፡፡ በግልጽ ወደ ቤቱ ከሄድን ስለሚያውቅብንና ስለሚያስፈርድብን በቤቱ ጓሮ ዞረን እናፏጭላት፡፡ የፉጨታችንን ድምጽ ለይታ ስለምታውቃቸው ከቤቷ ወርዳ ትመጣለች፡፡ ለማንኛውም ግን እርሷ ትምጣልን እንጂ እባ አንጣላም" አሉ፡፡
በመጨረሻ እንደተመካከሩት በቤቱ ጓሮ ዞረው ሲያፏጩላት ጀሮዎቿ ቆሙ፡፡ ይሁን እንጂ ወደ እነርሱ ልትወርድ ስላልፈለገች #ፈጠን_ብላ_ወደ_እንግዳ_መቀበያው_አዳራሽ_ገባችና_በሮቹን_ዘጋግታ_ከውስጥ_ተቀመጠች፡፡
✥✥✥ ልክ እንደዚሁ ነፍሳችን በዚህች ሴት ስትመሰል ወዳጆቿ ደግሞ ምኞቶቻችን ይመስላሉ፡፡ ከንቲባው የሚመሰለው በምንወደው በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ በቤቱ ውስጥ ያለው የእንግዳ መቀበያ አዳራሽ በዘላለማዊ ቤታችን ወይም በመንግሥተ ሰማያት ሲመሰል የሚያፋጩላት ሰዎች ደግሞ በርኩሳን መናፍስት ይመሰላሉ፡፡✥✥✥
በመጨረሻም ይህን ምሳሌ ነፍሳችን ሁል ጊዜ እግዚአብሔር ከተጠጋች በእርሱ ኃይል እንደምትኖር ያስረዳናል፡፡”....✍
(ምንጭ፡- የበረሃ አባቶች ምክሮች በአያሌው ዘኢየሱስ የተተረጎመ)
Share or join
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
✍..... “በከተማ መካከል ብዙ ወዳጆች ያሏት አንዲት ቆንጆ ሴተኛ አዳሪ ነበረች፡፡ የከተማዋ ከንቲባ ወደ እርሷ ቀርቦ፡- "#መልካም_ሴትመልካም_ሴት #እንደምትሆኚ_ቃል_ከገባሽልኝ_አሁኑኑ_አገባሻለሁ#እንደምትሆኚ_ቃል_ከገባሽልኝ_አሁኑኑ_አገባሻለሁ" ይላታል፡፡
እርሷም በሐሳቡ ተስማምታ ቃል ስለገባችለት ወደ ቤቱ ይዟት ሄደ፡፡ ወዳጆቿ ድጋሚ ሊያገኟት ስለ ፈለጉ እንዲህ እያሉ ይመካከሩ ነበር፡- "የከተማው ከንቲባ ወዳጃችንን ወደ ቤቱ ወስዷታል፡፡ በግልጽ ወደ ቤቱ ከሄድን ስለሚያውቅብንና ስለሚያስፈርድብን በቤቱ ጓሮ ዞረን እናፏጭላት፡፡ የፉጨታችንን ድምጽ ለይታ ስለምታውቃቸው ከቤቷ ወርዳ ትመጣለች፡፡ ለማንኛውም ግን እርሷ ትምጣልን እንጂ እባ አንጣላም" አሉ፡፡
በመጨረሻ እንደተመካከሩት በቤቱ ጓሮ ዞረው ሲያፏጩላት ጀሮዎቿ ቆሙ፡፡ ይሁን እንጂ ወደ እነርሱ ልትወርድ ስላልፈለገች #ፈጠን_ብላ_ወደ_እንግዳ_መቀበያው_አዳራሽ_ገባችና_በሮቹን_ዘጋግታ_ከውስጥ_ተቀመጠች፡፡
✥✥✥ ልክ እንደዚሁ ነፍሳችን በዚህች ሴት ስትመሰል ወዳጆቿ ደግሞ ምኞቶቻችን ይመስላሉ፡፡ ከንቲባው የሚመሰለው በምንወደው በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ በቤቱ ውስጥ ያለው የእንግዳ መቀበያ አዳራሽ በዘላለማዊ ቤታችን ወይም በመንግሥተ ሰማያት ሲመሰል የሚያፋጩላት ሰዎች ደግሞ በርኩሳን መናፍስት ይመሰላሉ፡፡✥✥✥
በመጨረሻም ይህን ምሳሌ ነፍሳችን ሁል ጊዜ እግዚአብሔር ከተጠጋች በእርሱ ኃይል እንደምትኖር ያስረዳናል፡፡”....✍
(ምንጭ፡- የበረሃ አባቶች ምክሮች በአያሌው ዘኢየሱስ የተተረጎመ)
Share or join
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21