ተወዳጆች ሆይ! ሌላ ሰው አደረሰብኝ የምትሉት ጉዳት ምንድነው? ተቆጥቶ ሰደበኝ፤ ያለ ስሜም የሆነ ስም ሰጠኝ የሚል ነውን? ታዲያ ይኼ ምን ጉዳት አለው? በፍጹም ጉዳት የለውም፡፡ ምክንያቱም እነዚህ ነገሮች ጉዳቶች ሳይሆኑ ትዕግሥተኞች ከሆናችሁ ጥቅማቸው የበዛ ነውና፡፡ ሲጀምር በእናንተ ላይ ጉዳት ለማድረስ የሚፈልገው ሰው የሚያደርገውን አያውቅም፡፡ የሚያደርገው ሁሉ ወዶና ፈቅዶ አይደለም፡፡ምንም እንኳን እናንተን የጐዳ ቢመስለውም ራሱን እየጐዳ ነው፡፡ የብዙዎቻችን ችግር ጐጂውና ተጐጂው ማን መሆኑን ለይተን አለማወቃችን ነው፡፡ ምክንያቱም ይኼንን ለይተን ብናውቅ ኖሮ ራሳችንን ለመጉዳት ባልተነሣሳን ነበር፤ ሌሎች ክፉ ይደርስባቸው ዘንድ ባልጸለይን ነበር፤ ማንንም መጕዳት እንደማንችል በገባን ነበር፡፡ ትልቁ በደል ደግሞ ክፉን መቀበል ሳይሆን በሌሎች ላይ ክፉትን መፈጸም ነው፡፡
ስለዚህ ከዛሬ ጀምራችሁ ሌላ ሰውን በድላችሁ ከሆነ ራሳችሁን ውቀሱ፤ ሌላው ክፉ አድርጐባችሁ እንደሆነ ግን ለእናንተ ያደረገው ነገር መልካም ነውና ጸልዩለት፡፡ ምንም እንኳን ሰውዬው እናንተን ለመጥቀም ብሎ ያደረገው ባይሆንም በመታገሣችሁ ግን ትልቅ ጥቅምን ታገኛላችሁ፡፡ ክፉ አደረገብኝ የምትሉት ሰውዬ ድርጊቱ ክፉ እንደሆነ ሰዎችም የእግዚአብሔር ቃልም ይፈርዱበታል፤ እናንተ ግን እንዲህ ስትታገሡ ለጊዜው ምንም የተጐዳችሁ ቢመስላችሁም ጌታ እንደተናገረ ዋጋችሁ በሰማያት ታላቅ ነው።
✟ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ✟
Join or share
❤@linkortodoxe21❤
❤@linkortodoxe21❤
❤@linkortodoxe21❤
❤@linkortodoxe21❤
❤@linkortodoxe21❤
ስለዚህ ከዛሬ ጀምራችሁ ሌላ ሰውን በድላችሁ ከሆነ ራሳችሁን ውቀሱ፤ ሌላው ክፉ አድርጐባችሁ እንደሆነ ግን ለእናንተ ያደረገው ነገር መልካም ነውና ጸልዩለት፡፡ ምንም እንኳን ሰውዬው እናንተን ለመጥቀም ብሎ ያደረገው ባይሆንም በመታገሣችሁ ግን ትልቅ ጥቅምን ታገኛላችሁ፡፡ ክፉ አደረገብኝ የምትሉት ሰውዬ ድርጊቱ ክፉ እንደሆነ ሰዎችም የእግዚአብሔር ቃልም ይፈርዱበታል፤ እናንተ ግን እንዲህ ስትታገሡ ለጊዜው ምንም የተጐዳችሁ ቢመስላችሁም ጌታ እንደተናገረ ዋጋችሁ በሰማያት ታላቅ ነው።
✟ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ✟
Join or share
❤@linkortodoxe21❤
❤@linkortodoxe21❤
❤@linkortodoxe21❤
❤@linkortodoxe21❤
❤@linkortodoxe21❤
አፍህ ሳይሆን ስራህ ይመስክርብዙ ሰዎች ከመፅሃፍ ያነበቧቸዉን ምክሮች ለራሳቸዉ ሳይተገብሩ ላንተ እንድትተገብረዉ ይነግሩሃል፡ ስለዚህ የተግባር ሰዉ ያልሆነ ሰዉ የቱንም ያህል እዉቀት ቢኖረዉ ከቃላት ዉርጅብኝ ጠብ የማይል ህይወት የለዉም፡፡ አንተ ግን የተግባር ሰዉ ለመሆን እራስህን አስለምድ፡ ተግባር ከቃል በላይ ድምጹ የጎላ ነዉ!
• ከስህተትህ ተማር
ማንም ፍፁም ሰዉ የለም፡፡ በመዉደቅህ የበታችነት ስሜት ሊሰማህ አይገባም ምክንያቱም ሁሉም ወደተሻለ ደረጃ የሚደርሰዉ ወድቆ ነዉ፡፡ ነገር ግን አንድ አይነት ስህተት ብዙ ጊዜ እየተሳሳትክ የተሻለ ዉጤት አትጠብቅ
• ከሰዎች ጋር ባለህ ግንኙነት ዉስጥ መልካም ተፅእኖ የሚያደርጉብህን ሰዎች ብቻ ለይተህ ጓደኛ አድርግ
• መናገር በሚገባህ ነገር ላይ ብቻ ተናገር
በሁሉም ስብሰባና ዉይይት ዉስጥ ግዴታ መናገር የለብህም፡፡ ትክክል መሆንህን ለሰዎች ሁሌ ለማሳየት መሞከር እራስህን ያደክምሃል፡፡ ብቻ ትክክል መሆንህን ለራስህ አረጋግጥ፡፡ ሌላዉ እዉነታን ላለመቀበል አትሞክር፤ ከእዉነታዉ ጋር አብረህ ሂድ።
• ከስህተትህ ተማር
ማንም ፍፁም ሰዉ የለም፡፡ በመዉደቅህ የበታችነት ስሜት ሊሰማህ አይገባም ምክንያቱም ሁሉም ወደተሻለ ደረጃ የሚደርሰዉ ወድቆ ነዉ፡፡ ነገር ግን አንድ አይነት ስህተት ብዙ ጊዜ እየተሳሳትክ የተሻለ ዉጤት አትጠብቅ
• ከሰዎች ጋር ባለህ ግንኙነት ዉስጥ መልካም ተፅእኖ የሚያደርጉብህን ሰዎች ብቻ ለይተህ ጓደኛ አድርግ
• መናገር በሚገባህ ነገር ላይ ብቻ ተናገር
በሁሉም ስብሰባና ዉይይት ዉስጥ ግዴታ መናገር የለብህም፡፡ ትክክል መሆንህን ለሰዎች ሁሌ ለማሳየት መሞከር እራስህን ያደክምሃል፡፡ ብቻ ትክክል መሆንህን ለራስህ አረጋግጥ፡፡ ሌላዉ እዉነታን ላለመቀበል አትሞክር፤ ከእዉነታዉ ጋር አብረህ ሂድ።
አንዳንዴ እየራበህ የማትበላበት፤ አንዳንዴ ደሞ ጠግበህ የምትመገብበት ጊዜ አለ፡፡
፡
አንዳንዴ ሳትኖር የምትሞትበት፤ አንዳንዴ ደሞ ሞተህም የምትኖርበት ጊዜ አለ፡፡
፡
አንዳንዴ አስደስቶህ የምታለቅስበት፤ አንዳንዴ ደሞ አስለቅሶህ የምትስቅበት ጊዜ አለ፡፡
፡
አንዳንዴ ፈልገህ የማታገኘው፤ አንዳንዴ ደሞ ሳትፈልግ የምታገኘው ብዙ ነገር አለ፡፡
፡
አንዳንዴ ተናግረህ የማትጨርሰው፤ አንዳንዴ ደሞ ጨርሰህ የማታወራው ወሬ አለ፡፡
፡
አንዳንዴ እየወደድክ የምትርቀው፤ አንዳንዴ ደሞ እየጠላህ የምትቀርበው ሰው አለ፡፡
፡
አንዳንዴ ፍቅሩን ሳይገልፅልህ የሚወድህ፤ አንዳንዴ ደሞ እወድሀለው እያለ የሚጠላህም ሰው አለ፡፡
✍ ብቻ ህይወት በብዙ የተጠበቁና ያልተጠበቁ አስደሳች ፣ አሳዛኝ ፣ ተስፋ አስቆራጭ ፣ ተሰፋን ሰጪ ሁነቶች የተሞላች ናት፡፡ በየትኛውም አዳጋች ሁኔታ ውስጥ እንሁን "ነገ የተሻለ ይሆናል" ብለን ለእራሳችን እንንገረው፡፡ ለዚህ እኮ ነው "ነገን ብለን እንጂ ዛሬማ አይነፋም" ያለው አራዳው ጓደኛዬ፡፡
፡
አንዳንዴ ሳትኖር የምትሞትበት፤ አንዳንዴ ደሞ ሞተህም የምትኖርበት ጊዜ አለ፡፡
፡
አንዳንዴ አስደስቶህ የምታለቅስበት፤ አንዳንዴ ደሞ አስለቅሶህ የምትስቅበት ጊዜ አለ፡፡
፡
አንዳንዴ ፈልገህ የማታገኘው፤ አንዳንዴ ደሞ ሳትፈልግ የምታገኘው ብዙ ነገር አለ፡፡
፡
አንዳንዴ ተናግረህ የማትጨርሰው፤ አንዳንዴ ደሞ ጨርሰህ የማታወራው ወሬ አለ፡፡
፡
አንዳንዴ እየወደድክ የምትርቀው፤ አንዳንዴ ደሞ እየጠላህ የምትቀርበው ሰው አለ፡፡
፡
አንዳንዴ ፍቅሩን ሳይገልፅልህ የሚወድህ፤ አንዳንዴ ደሞ እወድሀለው እያለ የሚጠላህም ሰው አለ፡፡
✍ ብቻ ህይወት በብዙ የተጠበቁና ያልተጠበቁ አስደሳች ፣ አሳዛኝ ፣ ተስፋ አስቆራጭ ፣ ተሰፋን ሰጪ ሁነቶች የተሞላች ናት፡፡ በየትኛውም አዳጋች ሁኔታ ውስጥ እንሁን "ነገ የተሻለ ይሆናል" ብለን ለእራሳችን እንንገረው፡፡ ለዚህ እኮ ነው "ነገን ብለን እንጂ ዛሬማ አይነፋም" ያለው አራዳው ጓደኛዬ፡፡
ተስፋ_መቁረጥ_የኃጢአት_መጨረሻ_እና_ሌሎችም(480p)_9
<unknown>
✟✟✟ ተስፋ መቁረጥ የኀጢአት መጨረሻ ሌሎችም
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
አስተማሪ ሆኖ ካገኙት share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
መንፈሳዊ ህይወት (ሰው)
አስተማሪ ሆኖ ካገኙት share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ተወዳጆች ሆይ! ሌላ ሰው አደረሰብኝ የምትሉት ጉዳት ምንድነው? ተቆጥቶ ሰደበኝ፤ ያለ ስሜም የሆነ ስም ሰጠኝ የሚል ነውን? ታዲያ ይኼ ምን ጉዳት አለው? በፍጹም ጉዳት የለውም፡፡ ምክንያቱም እነዚህ ነገሮች ጉዳቶች ሳይሆኑ ትዕግሥተኞች ከሆናችሁ ጥቅማቸው የበዛ ነውና፡፡ ሲጀምር በእናንተ ላይ ጉዳት ለማድረስ የሚፈልገው ሰው የሚያደርገውን አያውቅም፡፡ የሚያደርገው ሁሉ ወዶና ፈቅዶ አይደለም፡፡ምንም እንኳን እናንተን የጐዳ ቢመስለውም ራሱን እየጐዳ ነው፡፡ የብዙዎቻችን ችግር ጐጂውና ተጐጂው ማን መሆኑን ለይተን አለማወቃችን ነው፡፡ ምክንያቱም ይኼንን ለይተን ብናውቅ ኖሮ ራሳችንን ለመጉዳት ባልተነሣሳን ነበር፤ ሌሎች ክፉ ይደርስባቸው ዘንድ ባልጸለይን ነበር፤ ማንንም መጕዳት እንደማንችል በገባን ነበር፡፡ ትልቁ በደል ደግሞ ክፉን መቀበል ሳይሆን በሌሎች ላይ ክፉትን መፈጸም ነው፡፡
ስለዚህ ከዛሬ ጀምራችሁ ሌላ ሰውን በድላችሁ ከሆነ ራሳችሁን ውቀሱ፤ ሌላው ክፉ አድርጐባችሁ እንደሆነ ግን ለእናንተ ያደረገው ነገር መልካም ነውና ጸልዩለት፡፡ ምንም እንኳን ሰውዬው እናንተን ለመጥቀም ብሎ ያደረገው ባይሆንም በመታገሣችሁ ግን ትልቅ ጥቅምን ታገኛላችሁ፡፡ ክፉ አደረገብኝ የምትሉት ሰውዬ ድርጊቱ ክፉ እንደሆነ ሰዎችም የእግዚአብሔር ቃልም ይፈርዱበታል፤ እናንተ ግን እንዲህ ስትታገሡ ለጊዜው ምንም የተጐዳችሁ ቢመስላችሁም ጌታ እንደተናገረ ዋጋችሁ በሰማያት ታላቅ ነው።
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ስለዚህ ከዛሬ ጀምራችሁ ሌላ ሰውን በድላችሁ ከሆነ ራሳችሁን ውቀሱ፤ ሌላው ክፉ አድርጐባችሁ እንደሆነ ግን ለእናንተ ያደረገው ነገር መልካም ነውና ጸልዩለት፡፡ ምንም እንኳን ሰውዬው እናንተን ለመጥቀም ብሎ ያደረገው ባይሆንም በመታገሣችሁ ግን ትልቅ ጥቅምን ታገኛላችሁ፡፡ ክፉ አደረገብኝ የምትሉት ሰውዬ ድርጊቱ ክፉ እንደሆነ ሰዎችም የእግዚአብሔር ቃልም ይፈርዱበታል፤ እናንተ ግን እንዲህ ስትታገሡ ለጊዜው ምንም የተጐዳችሁ ቢመስላችሁም ጌታ እንደተናገረ ዋጋችሁ በሰማያት ታላቅ ነው።
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21