#ጥንቅር_ብለህ_ቅር
ጥንቅር ብለህ ቅር
ድንገት ተቀራርበን ብትገባ ከልቤ
በሄድኩበት ሁሉ አንተን በማሰቤ
እንድትረዳኝ ማፍቀሬን ብነግርህ
ላንተ ያለኝን ፍቅር ገልጬ ባሳይህ
እኔን በማባበል ማፍቀርሽልህን ነግረህ
እንደምታፈቅረኝ በቃላት አስውበህ
ደጋግመህ ደጋግመህ
#ደጋግመህ ብትነግረኝ
የማደርገው ሳጣ ደስታው ሲያናውጠኝ
ትንሽ እንደቆየህ ደስታዬን አይተህ
ካንት ጋር ለመኖር መስፈርቱን አወጣህ
ማህተብ እንድበጥስ ማርያምን እንድክድ
ተዋህዶን እንድተው ጌታዬን እንዳልወድ
ይህን ካላደረኩ አብረን እንደማንኖር
እየነካካህኝ ቃላት በመደርደር
ለምስኪኑ አፍቃሪህ ደፍረህ ተናገረህኝ
መጨነቄን አይተህ ለዘብ አረክህልኝ
አንትም በሀይማኖትህ
#እኔም በሀይማኖቴ
መኖር እንደምንችል ገብተህም ከቤቴ
የሃይማኖቱ ጉዳይ ሁኖ እንዳስብበት
አሳይመንት ሰጠህኝ እኔም አሰብኩበት
እውነቱን ልገርህ
በልቤ ያለውን በአንደበቴ ላውጣው
አንትን በማፍቀሬ እንዲህ ስህተት ሰራሁ
እኔ ላንተ አልሆንም አንተ ደግሞ ለእኔ
አያገናኘንም ተዋህዶ መሆኔ
ግን እንዴት ደፈርከኝ እንዴትስ አሰብክው
በየቱስ አዕምሮ ይህን አብላላሀው
ከአምላኬ በላይ እማፈቅርህ መሰለህ ?
ከእናቴ ከማርያምስ በምን ላስበልጥህ
ወይስ ከማህተቤ እንዴት ላወዳድርህ
አትሳሳት ወንድሜ ፍፁም አልሰማህም
የምትለኝ ሀሳብ ለኔ አይስማማኝም
አንተም በሀይማኖት እኔም በሀይማኖት
ባለንበት እንኑር ሆነን ወንድምና እህት
ደግሞም ተረዳልኝ
#ይሄን እወቅልኝ
ተዋህዶን አስትተህ እኔን ከምትቀርብ
አትምጣ ይቅርብኝ ጥንቅር ብለህ ቅር
ደግሜ እለዋለው ጥንቅር ብለህ ቅር 🙏
#ማፍቀር_ስትጀምር
#ከእምነትህ_ጀምር
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ጥንቅር ብለህ ቅር
ድንገት ተቀራርበን ብትገባ ከልቤ
በሄድኩበት ሁሉ አንተን በማሰቤ
እንድትረዳኝ ማፍቀሬን ብነግርህ
ላንተ ያለኝን ፍቅር ገልጬ ባሳይህ
እኔን በማባበል ማፍቀርሽልህን ነግረህ
እንደምታፈቅረኝ በቃላት አስውበህ
ደጋግመህ ደጋግመህ
#ደጋግመህ ብትነግረኝ
የማደርገው ሳጣ ደስታው ሲያናውጠኝ
ትንሽ እንደቆየህ ደስታዬን አይተህ
ካንት ጋር ለመኖር መስፈርቱን አወጣህ
ማህተብ እንድበጥስ ማርያምን እንድክድ
ተዋህዶን እንድተው ጌታዬን እንዳልወድ
ይህን ካላደረኩ አብረን እንደማንኖር
እየነካካህኝ ቃላት በመደርደር
ለምስኪኑ አፍቃሪህ ደፍረህ ተናገረህኝ
መጨነቄን አይተህ ለዘብ አረክህልኝ
አንትም በሀይማኖትህ
#እኔም በሀይማኖቴ
መኖር እንደምንችል ገብተህም ከቤቴ
የሃይማኖቱ ጉዳይ ሁኖ እንዳስብበት
አሳይመንት ሰጠህኝ እኔም አሰብኩበት
እውነቱን ልገርህ
በልቤ ያለውን በአንደበቴ ላውጣው
አንትን በማፍቀሬ እንዲህ ስህተት ሰራሁ
እኔ ላንተ አልሆንም አንተ ደግሞ ለእኔ
አያገናኘንም ተዋህዶ መሆኔ
ግን እንዴት ደፈርከኝ እንዴትስ አሰብክው
በየቱስ አዕምሮ ይህን አብላላሀው
ከአምላኬ በላይ እማፈቅርህ መሰለህ ?
ከእናቴ ከማርያምስ በምን ላስበልጥህ
ወይስ ከማህተቤ እንዴት ላወዳድርህ
አትሳሳት ወንድሜ ፍፁም አልሰማህም
የምትለኝ ሀሳብ ለኔ አይስማማኝም
አንተም በሀይማኖት እኔም በሀይማኖት
ባለንበት እንኑር ሆነን ወንድምና እህት
ደግሞም ተረዳልኝ
#ይሄን እወቅልኝ
ተዋህዶን አስትተህ እኔን ከምትቀርብ
አትምጣ ይቅርብኝ ጥንቅር ብለህ ቅር
ደግሜ እለዋለው ጥንቅር ብለህ ቅር 🙏
#ማፍቀር_ስትጀምር
#ከእምነትህ_ጀምር
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ስላሴን አመስግኑ
♻️#ሥላሴን_አመስግኑ♻️
🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟
ስላሴን አመስግኑ /2/
የምድር ፍጥረታት ዘምሩ እልል በሉ
🔆አዝ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
ምስጋና ይገባል ከምንም በፊት
ዓለማትን ሁሉ ለፈጠረ ጌታ
ምስጋና ይድረሰው ከጠዋት እስከማታ
🔆አ.ዝ
ኪሩቤል ሱራፌል የሚያመሰግኑት
መላእክት በሰማይ ስሉስ ቅዱስ ያሉት
እኛም የአዳም ልጆች እንዘምራለን
በሰማይ በምድር እንጠራሃለን
🔆አዝ
ብራብ በሥላሴ እጠግባለሁኝ
ብጠማም በአምላኬ እረካለሁኝ
ስላሴ አምባዬ ክብሬ ናቸውና
ሁሌም ይመሩኛል በህይወት ጎዳና
@dnzema
እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን
🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟
ስላሴን አመስግኑ /2/
የምድር ፍጥረታት ዘምሩ እልል በሉ
🔆አዝ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
ምስጋና ይገባል ከምንም በፊት
ዓለማትን ሁሉ ለፈጠረ ጌታ
ምስጋና ይድረሰው ከጠዋት እስከማታ
🔆አ.ዝ
ኪሩቤል ሱራፌል የሚያመሰግኑት
መላእክት በሰማይ ስሉስ ቅዱስ ያሉት
እኛም የአዳም ልጆች እንዘምራለን
በሰማይ በምድር እንጠራሃለን
🔆አዝ
ብራብ በሥላሴ እጠግባለሁኝ
ብጠማም በአምላኬ እረካለሁኝ
ስላሴ አምባዬ ክብሬ ናቸውና
ሁሌም ይመሩኛል በህይወት ጎዳና
@dnzema
እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን
ይህ ✝የህይወት መንገድ✝ የተሰኘ ቴሌግራም ቻናላችን
👉ምክሮችና የአባቶች ተግሳጾች
👉የተለያዩ የህይወት ትምህርቶች
👉የህይወት ችግሮችና መፍትሄዎች
👉መንፈሳዊ ግጥሞች
👉መንፈሳዊ ታሪኮች
👉የቮይስ ትምህርቶች
👉የቪድዮ ትምህርቶች
👉እለታዊ የብሩክ ንጋት ብሩህ ቀን መርሃግብሮች 👉መንፈሳዊ መዝሙሮችና የተለያዩ🔵መንፈሳዊ🔵 አገልግሎቶችን ያቀርባል።የአገልግሎቶቻችን ተካፋይ ለመሆን ይህንን የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
@yehywetmenged
@yehywetmenged
@yehywetmenged
የዚህ ቻናል #እህት የሆነውን ✝ህይወት ቲዩብ✝የተሰኘውን ብዙ አገልግሎቶችን የምናቀርብበትን ቻናል ይመልከቱ።ከወደዱትም❤️ሰብስክራይብ❤️ በማድረግ ቤተሰባaችን ይሁኑ።
youtube.com/c/hiwottube
youtube.com/c/hiwottube
youtube.com/c/hiwottube
👉ምክሮችና የአባቶች ተግሳጾች
👉የተለያዩ የህይወት ትምህርቶች
👉የህይወት ችግሮችና መፍትሄዎች
👉መንፈሳዊ ግጥሞች
👉መንፈሳዊ ታሪኮች
👉የቮይስ ትምህርቶች
👉የቪድዮ ትምህርቶች
👉እለታዊ የብሩክ ንጋት ብሩህ ቀን መርሃግብሮች 👉መንፈሳዊ መዝሙሮችና የተለያዩ🔵መንፈሳዊ🔵 አገልግሎቶችን ያቀርባል።የአገልግሎቶቻችን ተካፋይ ለመሆን ይህንን የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
@yehywetmenged
@yehywetmenged
@yehywetmenged
የዚህ ቻናል #እህት የሆነውን ✝ህይወት ቲዩብ✝የተሰኘውን ብዙ አገልግሎቶችን የምናቀርብበትን ቻናል ይመልከቱ።ከወደዱትም❤️ሰብስክራይብ❤️ በማድረግ ቤተሰባaችን ይሁኑ።
youtube.com/c/hiwottube
youtube.com/c/hiwottube
youtube.com/c/hiwottube
... ብቻ አንተ በርታ፣ አይዞህ፣
መሥራት ያለብህን ነገር ሥራ፤
በርትተህ ተጋደል፣
. ለእግዚአብሔር ብለህ ከምታደርጋቸው መልካም ነገሮች አንዳቸውም እንኳን፣ እንዲሁ አይጠፋብህም፥ ያለ ዋጋ አይቀሩብህም።
. እያንዳንዱ ጸሎትኽ፣
የምትዘምረው እያንዳንዱ ዝማሬኽ ይመዘገባል፣
. እያንዳንዱ ምጽዋትኽ፣ እያንዳንዱ ጾምኽ ይመዘገባል፣
. እያንዳንዱ በአግባቡ የተከበረ እና የተጠበቀ ትዳር ይመዘገባል።
. ስለ እግዚአብሔር ተብሎ የተኖረ እና የተጠበቀ ንጽሕና ይመዘገል።
. ኾኖም በመዝገቡ ውስጥ ቀዳሚው(የመጀመሪያው) አክሊል ለድንግልና እና ለንጽሕና ነው፤ እንዲህ የምትኖር ከኾነ እንደ መልአክ ልታበራ ይገባሃል።
. ነገር ግን መልካም የኾነውን ዜና ደስ ብሎኽ እንደሰማኽ፣ ከዚኽ ተቃራኒ የኾነዉንም ነገር ሳትሸማቀቅ እና ሳትደናገጥ ስማ!!
. እንያንዳንዱ የቅንዓት እና የምቀኝነት ሥራኽም ይመዘገባል፣
. እያንዳንዱ የአመንዝራነት ሥራኽም ይመዘገባል፣
. እያንዳንዱ የሐሰት መሐላኽም ይመዘገባል፣
. እያንዳንዱ ነቀፌታ እና ስም ማጥፋት፣ መተት፣ ስርቆት፣ ግድያ፣... ኹሉም ይመዘገባል።
ቅዱስ ቄርሎስ ዘኢየሩሳሌም
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
መሥራት ያለብህን ነገር ሥራ፤
በርትተህ ተጋደል፣
. ለእግዚአብሔር ብለህ ከምታደርጋቸው መልካም ነገሮች አንዳቸውም እንኳን፣ እንዲሁ አይጠፋብህም፥ ያለ ዋጋ አይቀሩብህም።
. እያንዳንዱ ጸሎትኽ፣
የምትዘምረው እያንዳንዱ ዝማሬኽ ይመዘገባል፣
. እያንዳንዱ ምጽዋትኽ፣ እያንዳንዱ ጾምኽ ይመዘገባል፣
. እያንዳንዱ በአግባቡ የተከበረ እና የተጠበቀ ትዳር ይመዘገባል።
. ስለ እግዚአብሔር ተብሎ የተኖረ እና የተጠበቀ ንጽሕና ይመዘገል።
. ኾኖም በመዝገቡ ውስጥ ቀዳሚው(የመጀመሪያው) አክሊል ለድንግልና እና ለንጽሕና ነው፤ እንዲህ የምትኖር ከኾነ እንደ መልአክ ልታበራ ይገባሃል።
. ነገር ግን መልካም የኾነውን ዜና ደስ ብሎኽ እንደሰማኽ፣ ከዚኽ ተቃራኒ የኾነዉንም ነገር ሳትሸማቀቅ እና ሳትደናገጥ ስማ!!
. እንያንዳንዱ የቅንዓት እና የምቀኝነት ሥራኽም ይመዘገባል፣
. እያንዳንዱ የአመንዝራነት ሥራኽም ይመዘገባል፣
. እያንዳንዱ የሐሰት መሐላኽም ይመዘገባል፣
. እያንዳንዱ ነቀፌታ እና ስም ማጥፋት፣ መተት፣ ስርቆት፣ ግድያ፣... ኹሉም ይመዘገባል።
ቅዱስ ቄርሎስ ዘኢየሩሳሌም
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ወዳጀ ሆይ ራስህን እወቅ
ራስን ማወቅ የዕውቀቶች ሁሉ አልፋና ኦሜጋ ነው፡፡
ራስህን እወቅ የሚለው ምርጥ አባባል በርግጥ የፈላስፋው ሶቅራጥስ ዘመን ተሸጋሪ የጥበብ ንግግር ነው፡፡
ራስን ከማወቅ ታላቅ ጥቅምን ታገኛለህ፡፡ አንተ ራስህን አመድና ትቢያ እንደሆንክ ስታውቅ ትሁት ትሆናለህ፡፡
ሀጢያትህን ስታወቅ ተፀፃች እና የንስሀ ሰው ትሆናለህ፡፡
አንተ በውስጥህ ጦርነት ያለብህ ፍጡር እንደሆንክ ስታውቅ ጠላቶችህን ታሸንፋለህ፡፡
ፀጋዎችህን በውል ካወቅህ ፈጣሪህንና በአምሳሉ የተፈጠረውን ማንኛውንም ሰው ለማክበር ፈጥነህ ትጠቀምበታለህ፡፡
እናም ወዳጀ ሆይ ራስህን በማወቅ፣ አዕምሮህ ማንነትህንና አንተነትህን ለማጠናከር በሚረዳህ ፣ስሜቶችህን በአውንታዊ አካሄድ በሚያሳድጉ፣ ዓለማዊነትን በልክ በአግባብና በሀላፊነት እንዲሁም መንፈሳዊነትህን የሚያጎሉ ገንቢ ዕውቀቶችን በመያዝ ክፍ በል፡፡
ከዛም ለምትኖርበት ማህበረሰብ እና ለሰው ወገን ሁሉ በሚጠቅም ነገር ላይ ማንነትህንና አንተነትህን ለማዋል የሚበጅህ ዋናው ጉዳይ ራስን ማወቅ ነውና እንደዛው ለማድረግ ሞክር፡፡
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ራስን ማወቅ የዕውቀቶች ሁሉ አልፋና ኦሜጋ ነው፡፡
ራስህን እወቅ የሚለው ምርጥ አባባል በርግጥ የፈላስፋው ሶቅራጥስ ዘመን ተሸጋሪ የጥበብ ንግግር ነው፡፡
ራስን ከማወቅ ታላቅ ጥቅምን ታገኛለህ፡፡ አንተ ራስህን አመድና ትቢያ እንደሆንክ ስታውቅ ትሁት ትሆናለህ፡፡
ሀጢያትህን ስታወቅ ተፀፃች እና የንስሀ ሰው ትሆናለህ፡፡
አንተ በውስጥህ ጦርነት ያለብህ ፍጡር እንደሆንክ ስታውቅ ጠላቶችህን ታሸንፋለህ፡፡
ፀጋዎችህን በውል ካወቅህ ፈጣሪህንና በአምሳሉ የተፈጠረውን ማንኛውንም ሰው ለማክበር ፈጥነህ ትጠቀምበታለህ፡፡
እናም ወዳጀ ሆይ ራስህን በማወቅ፣ አዕምሮህ ማንነትህንና አንተነትህን ለማጠናከር በሚረዳህ ፣ስሜቶችህን በአውንታዊ አካሄድ በሚያሳድጉ፣ ዓለማዊነትን በልክ በአግባብና በሀላፊነት እንዲሁም መንፈሳዊነትህን የሚያጎሉ ገንቢ ዕውቀቶችን በመያዝ ክፍ በል፡፡
ከዛም ለምትኖርበት ማህበረሰብ እና ለሰው ወገን ሁሉ በሚጠቅም ነገር ላይ ማንነትህንና አንተነትህን ለማዋል የሚበጅህ ዋናው ጉዳይ ራስን ማወቅ ነውና እንደዛው ለማድረግ ሞክር፡፡
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ከፈተና እንዲያድንህ እግዚአብሔርን መጥራት
"ሁልጊዜ እግዚአብሔርን በፊቴ አየዋለሁ በቀኜ ነውና አልታወክም፡፡ ስለዚህ ልቤን ደስ አለው ምላሴም ሐሴት አደረገች ሥጋዬም ደግሞ በተስፋ ታድራለች» (መዝ. ፲፮ ፥፰-፱)
«እኔ ግን ዘወትር ከአንተ ጋር ነኝ፥ ቀኝ እጄንም ያዝኸኝ፡፡ በአንተ ምክር መራኸኝ ከክብር ጋር ተቀበልኸኝ፡፡ በሰማይ ያለኝ ምንድር ነው? በምድርስ ውስጥ ከአንተ ዘንድ ምን እሻለሁ? የልቤ አምላክ ሆይ፥ ልቤና ሥጋዬ አለቀ እግዚአብሔር ግን ለዘላለም እድል ፈንታዬ ነው:: እነሆ፥ ከአንተ የሚርቁ ይጠፋሉና ከአንተ ርቀው የሚያመነዝሩትንም ሁሉ አጠፋኻቸው:: ለእኔ ግን ወደ እግዚአብሔር መቅረብ ይሻለኛል መታመኛዬም እግዚአብሔር ነው በጽዮን ልጅ በሮች ምስጋናህን ሁሉ እናገር ዘንድ።" (መዝ.፻፪ ፥፳፫-፳፰)
‹‹እግዚአብሔር ግን እንደ ኃያልና እንደ ጨካኝ ከእኔ ጋር ነው ስለዚህ አሳዳጆቼ ይሰናከላሉ አያሸንፉም አይከናወንላቸውምና በጽኑ እፍረት ያፍራሉ፥ ለዘላለምም በማይረሳ ጕስቍልና ይጕስቍላሉ፡፡›› (ኤር. ፳፥፲፩)
‹‹አቤቱ አምላክ ሆይ፥ ተነሥ እጅህም ከፍ ከፍ ትበል ድሆችን አትርሳ፡፡ ኃጢአተኛ ስለ ምን እግዚአብሔርን አስቁጣው? በልቡ፡፡ አይመራመረኝም ይላልና፡፡ አየኸው፥ አንተ ክፋትንና ቊጣን ትመለከታለህና በእጅህ ፍዳውን ለመስጠት ድሀ ራሱን ለአንተ ይተዋል፥ ለድሀ አደግም ረዳቱ አንተ ነህ፡፡" (መዝ. ፲፥ ፲፪-፲፬)
‹‹ጥሩርና ጋሻ ያዝ፥ እኔንም ለመርዳት ተነሥ፡፡ ሰይፍህን ምዘዝ የሚያሳድዱኝንም መንገዳቸውን ዝጋ ነፍሴን፦ መድኃኒትሽ እኔ ነኝ በላት። ነፍሴን የሚሹ ሁሉ ይፈሩ ይጐስቈሉም ክፉትን በእኔ ላይ የሚያስቡ ይፈሩ ወደ ኋላቸውም ይበሉ፡፡ ነፍሴ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይላታል፥ በማዳኑም ሐሴት ታደርጋለች። አጥንቶቼ ሁሉ እንዲህ ይሉሃል። አቤቱ፥ እንደ ኣንተ ማን ነው? ችግረኛን ከሚቀማው እጅ፥ ችግረኛንና ድሀውንም ከሚነጥቀው እጅ ታድነዋለህ።" (መዝ. ፴፭፥፪-፬ ፣ መዝ. ፴፭ ፱-፲)
"አቤቱ፥ አንተን ከጥልቅ ጠራሁህ:: አቤቱ፥ ድምፄን ስማ ጆሮህ የልመናዬን ቃል የሚያደምጥ ይሁን፡፡" (መዝ. ፻፳፱ ፥ ፩-፪) "ዓይኖቼ ወደ ተራሮች አነሣሁ ረዳቴ ከወዴት ይምጣ? ረዳቴ ሰማይና ምድርን ከሠራ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው። እግርህን ለመናወጥ አይሰጠውም የሚጠብቅህም አይተኛም፡፡ እነሆ፥ እስራኤልን የሚጠብቅ አይተኛም አያንቀላፋምም፡፡ እግዚአብሔር ይጠብቅሃል፥ እግዚአብሔርም በቀኝ እጅህ በኩል ይጋርድሃል። ፀሐይ በቀን አያቃጥልህም ጨረቃም በሌሊት። እግዚአብሔር ከክፉ ሁሉ ይጠብቅሃል፥ ነፍስህንም ይጠብቃታል። ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘላለም እግዚአብሔር መውጣትህና መግባትህን ይጠብቃል፡፡" (መዝ. ፻፳ ፥ ፩-፰)
(ሊቀ ዲያቆናት ሀቢብ ጊዮርጊስና ሥራዎቹ - በዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ)
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
"ሁልጊዜ እግዚአብሔርን በፊቴ አየዋለሁ በቀኜ ነውና አልታወክም፡፡ ስለዚህ ልቤን ደስ አለው ምላሴም ሐሴት አደረገች ሥጋዬም ደግሞ በተስፋ ታድራለች» (መዝ. ፲፮ ፥፰-፱)
«እኔ ግን ዘወትር ከአንተ ጋር ነኝ፥ ቀኝ እጄንም ያዝኸኝ፡፡ በአንተ ምክር መራኸኝ ከክብር ጋር ተቀበልኸኝ፡፡ በሰማይ ያለኝ ምንድር ነው? በምድርስ ውስጥ ከአንተ ዘንድ ምን እሻለሁ? የልቤ አምላክ ሆይ፥ ልቤና ሥጋዬ አለቀ እግዚአብሔር ግን ለዘላለም እድል ፈንታዬ ነው:: እነሆ፥ ከአንተ የሚርቁ ይጠፋሉና ከአንተ ርቀው የሚያመነዝሩትንም ሁሉ አጠፋኻቸው:: ለእኔ ግን ወደ እግዚአብሔር መቅረብ ይሻለኛል መታመኛዬም እግዚአብሔር ነው በጽዮን ልጅ በሮች ምስጋናህን ሁሉ እናገር ዘንድ።" (መዝ.፻፪ ፥፳፫-፳፰)
‹‹እግዚአብሔር ግን እንደ ኃያልና እንደ ጨካኝ ከእኔ ጋር ነው ስለዚህ አሳዳጆቼ ይሰናከላሉ አያሸንፉም አይከናወንላቸውምና በጽኑ እፍረት ያፍራሉ፥ ለዘላለምም በማይረሳ ጕስቍልና ይጕስቍላሉ፡፡›› (ኤር. ፳፥፲፩)
‹‹አቤቱ አምላክ ሆይ፥ ተነሥ እጅህም ከፍ ከፍ ትበል ድሆችን አትርሳ፡፡ ኃጢአተኛ ስለ ምን እግዚአብሔርን አስቁጣው? በልቡ፡፡ አይመራመረኝም ይላልና፡፡ አየኸው፥ አንተ ክፋትንና ቊጣን ትመለከታለህና በእጅህ ፍዳውን ለመስጠት ድሀ ራሱን ለአንተ ይተዋል፥ ለድሀ አደግም ረዳቱ አንተ ነህ፡፡" (መዝ. ፲፥ ፲፪-፲፬)
‹‹ጥሩርና ጋሻ ያዝ፥ እኔንም ለመርዳት ተነሥ፡፡ ሰይፍህን ምዘዝ የሚያሳድዱኝንም መንገዳቸውን ዝጋ ነፍሴን፦ መድኃኒትሽ እኔ ነኝ በላት። ነፍሴን የሚሹ ሁሉ ይፈሩ ይጐስቈሉም ክፉትን በእኔ ላይ የሚያስቡ ይፈሩ ወደ ኋላቸውም ይበሉ፡፡ ነፍሴ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይላታል፥ በማዳኑም ሐሴት ታደርጋለች። አጥንቶቼ ሁሉ እንዲህ ይሉሃል። አቤቱ፥ እንደ ኣንተ ማን ነው? ችግረኛን ከሚቀማው እጅ፥ ችግረኛንና ድሀውንም ከሚነጥቀው እጅ ታድነዋለህ።" (መዝ. ፴፭፥፪-፬ ፣ መዝ. ፴፭ ፱-፲)
"አቤቱ፥ አንተን ከጥልቅ ጠራሁህ:: አቤቱ፥ ድምፄን ስማ ጆሮህ የልመናዬን ቃል የሚያደምጥ ይሁን፡፡" (መዝ. ፻፳፱ ፥ ፩-፪) "ዓይኖቼ ወደ ተራሮች አነሣሁ ረዳቴ ከወዴት ይምጣ? ረዳቴ ሰማይና ምድርን ከሠራ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው። እግርህን ለመናወጥ አይሰጠውም የሚጠብቅህም አይተኛም፡፡ እነሆ፥ እስራኤልን የሚጠብቅ አይተኛም አያንቀላፋምም፡፡ እግዚአብሔር ይጠብቅሃል፥ እግዚአብሔርም በቀኝ እጅህ በኩል ይጋርድሃል። ፀሐይ በቀን አያቃጥልህም ጨረቃም በሌሊት። እግዚአብሔር ከክፉ ሁሉ ይጠብቅሃል፥ ነፍስህንም ይጠብቃታል። ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘላለም እግዚአብሔር መውጣትህና መግባትህን ይጠብቃል፡፡" (መዝ. ፻፳ ፥ ፩-፰)
(ሊቀ ዲያቆናት ሀቢብ ጊዮርጊስና ሥራዎቹ - በዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ)
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
++ በሰንበት መፍረስ ++
የኢያሪኮ ሰዎች የሠራዊት ጌታ የእግዚአብሔርን ኃይል በመናቃቸው ምንኛ ተጎዱ?! እርሱ ዓለምን የፈጠረ መሆኑን ስላላመኑ እንዳልተፈጠሩ የሆኑት የኢያሪኮ ሰዎች መጨረሻ እጅግ አሳዛኝ ነበር፡፡
ቅጥራቸው ከመፍረሱ በፊት እስራኤል የእግዚአብሔርን ታቦት ይዘው ለስድስት ቀናት ያህል በዝምታ ኢያሪኮን ዞሯት፡፡ ዓለምን በስድስት ቀናት የፈጠረውን ጌታ እንዲያስተውሉ ስድስት የዝምታ ቀናት ተሠጧቸው፡፡ በሰባተኛው ቀን ግን ጮኹ የኢያሪኮም ቅጥር ፈረሰ፡፡
ሰባተኛ ቀን የዕረፍት ቀን ነው፡፡ ለኢያሪኮ ግን የመፍረስ ቀን ሆነባት፡፡ ሰባተኛ ቀን ፈጣሪን ለሚያምኑ የተቀደሰ ቀን ነበር ፤ ለኢያሪኮ ግን የመረገም ቀን ሆነባት፡፡
እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ መልካም እንደሆነ ባየበት ሰባተኛ ቀን ኢያሪኮ ግን ከፉ እንደሆነች ታየባት፡፡
እግዚአብሔር የሌለበት ሕይወት እንዲህ ነው፡፡ ወዳጄ እግዚአብሔር በሕይወትህ ውስጥ ከሌለ የሰንበት ቀን የነፍስህ ዕረፍት ቀን መሆኑ ይቀርና እንደ ኢያሪኮ የመፍረስ ቀን ይሆናል፡፡ በዚያ ቅዱስ ቀን ቅጥርህን በመጠጥ ፣ ብስካር ብዝሙት ስታፈርስ ትውልና ታድራለህ፡፡ ራስህን አንድደህ ትሞቃለህ ፤ እያራገብህ ትቃጠላለህ፡፡ ታቦት ይዘው ቢዞሩህም የኃጢአት ግንብን አጥረሃልና አትሰማም፡፡ በላይህ ላይ ቢቀደስብህም እንደ ኢያሪኮ ሰዎች ካህናቱን እያየህ ‘ዝም ብሎ መዞር ምንድር ነው?’ እያልክ ትስቃለህ፡፡ የካህናቱ የቅዳሴ ዜማ ለአንተ የሚያፈርስ ጩኸት ይሆንብሃል፡፡ የኢያሪኮ ሰው ከመሆን ፣ በሰንበት ፈራሽ ከመሆን ያድንህ!
ቅዳሴያችን መካከል ካህኑ ዕጣን እያጠኑ ዞረው ሲመለሱ የዚህች አጭር ጽሑፍ መነሻ ሃሳብ የሆነውን ይህንን ጸሎት ይጸልያሉ፦ አምላካችን እግዚአብሔር ሆይ አስቀድመህ በባሪያህ በነዌ ልጅ በኢያሱ እጅ የኢያሪኮን ግንብ እንዳፈረስከው የእኔንና የሕዝብህን የኃጢአታችንን ግንብ አፍርሰው፡፡
✍ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
ለተጨነቀች ነፍስ ዕረፍት የሆነው የእግዚአብሔር ቃል ለሁሉ ይዳረስ ዘንድ ጸልዩ! ሌሎች እንዲያነቡትም የሚከተሉት አድራሻዎች Like እና Share ያድርጉ
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
የኢያሪኮ ሰዎች የሠራዊት ጌታ የእግዚአብሔርን ኃይል በመናቃቸው ምንኛ ተጎዱ?! እርሱ ዓለምን የፈጠረ መሆኑን ስላላመኑ እንዳልተፈጠሩ የሆኑት የኢያሪኮ ሰዎች መጨረሻ እጅግ አሳዛኝ ነበር፡፡
ቅጥራቸው ከመፍረሱ በፊት እስራኤል የእግዚአብሔርን ታቦት ይዘው ለስድስት ቀናት ያህል በዝምታ ኢያሪኮን ዞሯት፡፡ ዓለምን በስድስት ቀናት የፈጠረውን ጌታ እንዲያስተውሉ ስድስት የዝምታ ቀናት ተሠጧቸው፡፡ በሰባተኛው ቀን ግን ጮኹ የኢያሪኮም ቅጥር ፈረሰ፡፡
ሰባተኛ ቀን የዕረፍት ቀን ነው፡፡ ለኢያሪኮ ግን የመፍረስ ቀን ሆነባት፡፡ ሰባተኛ ቀን ፈጣሪን ለሚያምኑ የተቀደሰ ቀን ነበር ፤ ለኢያሪኮ ግን የመረገም ቀን ሆነባት፡፡
እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ መልካም እንደሆነ ባየበት ሰባተኛ ቀን ኢያሪኮ ግን ከፉ እንደሆነች ታየባት፡፡
እግዚአብሔር የሌለበት ሕይወት እንዲህ ነው፡፡ ወዳጄ እግዚአብሔር በሕይወትህ ውስጥ ከሌለ የሰንበት ቀን የነፍስህ ዕረፍት ቀን መሆኑ ይቀርና እንደ ኢያሪኮ የመፍረስ ቀን ይሆናል፡፡ በዚያ ቅዱስ ቀን ቅጥርህን በመጠጥ ፣ ብስካር ብዝሙት ስታፈርስ ትውልና ታድራለህ፡፡ ራስህን አንድደህ ትሞቃለህ ፤ እያራገብህ ትቃጠላለህ፡፡ ታቦት ይዘው ቢዞሩህም የኃጢአት ግንብን አጥረሃልና አትሰማም፡፡ በላይህ ላይ ቢቀደስብህም እንደ ኢያሪኮ ሰዎች ካህናቱን እያየህ ‘ዝም ብሎ መዞር ምንድር ነው?’ እያልክ ትስቃለህ፡፡ የካህናቱ የቅዳሴ ዜማ ለአንተ የሚያፈርስ ጩኸት ይሆንብሃል፡፡ የኢያሪኮ ሰው ከመሆን ፣ በሰንበት ፈራሽ ከመሆን ያድንህ!
ቅዳሴያችን መካከል ካህኑ ዕጣን እያጠኑ ዞረው ሲመለሱ የዚህች አጭር ጽሑፍ መነሻ ሃሳብ የሆነውን ይህንን ጸሎት ይጸልያሉ፦ አምላካችን እግዚአብሔር ሆይ አስቀድመህ በባሪያህ በነዌ ልጅ በኢያሱ እጅ የኢያሪኮን ግንብ እንዳፈረስከው የእኔንና የሕዝብህን የኃጢአታችንን ግንብ አፍርሰው፡፡
✍ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
ለተጨነቀች ነፍስ ዕረፍት የሆነው የእግዚአብሔር ቃል ለሁሉ ይዳረስ ዘንድ ጸልዩ! ሌሎች እንዲያነቡትም የሚከተሉት አድራሻዎች Like እና Share ያድርጉ
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ያለነው እንጸናለን
ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
✞ ያለነው እንጸናለን
ያለነው እንጸናለን /የሔዱት ይመጣሉ/2/2
ከበረቱ ውጪ /ብዙ በጎች አሉ/2/
ቸርነቱን ቀምሰን ምህረቱን አይተናል
ባርነት ሽሮ ልጆቼ ብሎናል
ከዚህ ፍቅር ጌታ ወዴት እንሄዳለን
ግራ ቀኝ አንልም በቤቱ እንፀናለን
አዝ________________
ጠላት እንደ ስንዴ ሊያበጥረን ቢዘምት
እንሻገራለን ፈተናውን በእምነት
ኃይሉን ያለበሰን ኃይለኛውን አስሮ
ባውሎና በወጀብ ከኛጋር ነው አብሮ
አዝ________________
መንጋውን ሊያበዛ መራራ የጠጣው
ለጠፉት በጎች ነው ኢየሱስ የመጣው
በረቱ እንዲሞላ በፍቅር ይጣራል
ጆሮ ያለው ይሽማ ወዴት ናችሁ ይላል
አዝ________________
ኮብልሎ የሄደው ታናሽህ ሲመለስ
መላእክትን ምሰል ታላቅ ይበልህ ደስ
ይታረድ ፍሪዳው አታጥቁር ፊትህን
ባክኖ እንኮን ቢመጣ ሳመው ወንድምህን
NEW ሊቀ-መዘምራን
ዲያቆን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
ለኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች #share እናድርግ !
#join_share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ያለነው እንጸናለን /የሔዱት ይመጣሉ/2/2
ከበረቱ ውጪ /ብዙ በጎች አሉ/2/
ቸርነቱን ቀምሰን ምህረቱን አይተናል
ባርነት ሽሮ ልጆቼ ብሎናል
ከዚህ ፍቅር ጌታ ወዴት እንሄዳለን
ግራ ቀኝ አንልም በቤቱ እንፀናለን
አዝ________________
ጠላት እንደ ስንዴ ሊያበጥረን ቢዘምት
እንሻገራለን ፈተናውን በእምነት
ኃይሉን ያለበሰን ኃይለኛውን አስሮ
ባውሎና በወጀብ ከኛጋር ነው አብሮ
አዝ________________
መንጋውን ሊያበዛ መራራ የጠጣው
ለጠፉት በጎች ነው ኢየሱስ የመጣው
በረቱ እንዲሞላ በፍቅር ይጣራል
ጆሮ ያለው ይሽማ ወዴት ናችሁ ይላል
አዝ________________
ኮብልሎ የሄደው ታናሽህ ሲመለስ
መላእክትን ምሰል ታላቅ ይበልህ ደስ
ይታረድ ፍሪዳው አታጥቁር ፊትህን
ባክኖ እንኮን ቢመጣ ሳመው ወንድምህን
NEW ሊቀ-መዘምራን
ዲያቆን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
ለኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች #share እናድርግ !
#join_share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ይህ ✝የህይወት መንገድ✝ የተሰኘ ቴሌግራም ቻናላችን
👉ምክሮችና የአባቶች ተግሳጾች
👉የተለያዩ የህይወት ትምህርቶች
👉የህይወት ችግሮችና መፍትሄዎች
👉መንፈሳዊ ግጥሞች
👉መንፈሳዊ ታሪኮች
👉የቮይስ ትምህርቶች
👉የቪድዮ ትምህርቶች
👉እለታዊ የብሩክ ንጋት ብሩህ ቀን መርሃግብሮች 👉መንፈሳዊ መዝሙሮችና የተለያዩ🔵መንፈሳዊ🔵 አገልግሎቶችን ያቀርባል።የአገልግሎቶቻችን ተካፋይ ለመሆን ይህንን የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
@yehywetmenged
@yehywetmenged
@yehywetmenged
የዚህ ቻናል #እህት የሆነውን ✝ህይወት ቲዩብ✝የተሰኘውን ብዙ አገልግሎቶችን የምናቀርብበትን ቻናል ይመልከቱ።ከወደዱትም❤️ሰብስክራይብ❤️ በማድረግ ቤተሰባaችን ይሁኑ።
youtube.com/c/hiwottube
youtube.com/c/hiwottube
youtube.com/c/hiwottube
👉ምክሮችና የአባቶች ተግሳጾች
👉የተለያዩ የህይወት ትምህርቶች
👉የህይወት ችግሮችና መፍትሄዎች
👉መንፈሳዊ ግጥሞች
👉መንፈሳዊ ታሪኮች
👉የቮይስ ትምህርቶች
👉የቪድዮ ትምህርቶች
👉እለታዊ የብሩክ ንጋት ብሩህ ቀን መርሃግብሮች 👉መንፈሳዊ መዝሙሮችና የተለያዩ🔵መንፈሳዊ🔵 አገልግሎቶችን ያቀርባል።የአገልግሎቶቻችን ተካፋይ ለመሆን ይህንን የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
@yehywetmenged
@yehywetmenged
@yehywetmenged
የዚህ ቻናል #እህት የሆነውን ✝ህይወት ቲዩብ✝የተሰኘውን ብዙ አገልግሎቶችን የምናቀርብበትን ቻናል ይመልከቱ።ከወደዱትም❤️ሰብስክራይብ❤️ በማድረግ ቤተሰባaችን ይሁኑ።
youtube.com/c/hiwottube
youtube.com/c/hiwottube
youtube.com/c/hiwottube
⛪ካህኑ ለምን በእጁ ያሳልመናል?⛪
የካህኑን እጅ መሳለም፦ አንዳንድ ሰዎች ካህኑ ለምን በእጁ
ያሳልመናል ይላሉ። ነገርግን ሚስጢሩ ይሄ ነው የካህኑ እጅ
እሳታዊያን የሆኑ መላዕክት መንካት የማይቻላቸውን ቅዱስ
ሥጋውን ክቡር ደሙን የዳሰሰበት ነው።
በቅዳሴ ላይ ቅዱስ ሥጋውን መንካት የሚችለው ዋናው ካህን
ብቻ ነው ፤ ሁለተኛው ካህን እንኳን መንካት አይችልም። ቅዱስ
ሥጋውን ክቡር ደሙን የዳሰሰበት ስለሆነም ካህኑ በእጁ
ያሳልመናል እኛም የተቀደሰውን የጌታ ስጋና ደም የተዳሰሰበት
እጅ እየተሳለምን የቅዳሴው በረከትና የአምላካችን ምህረት
በእኛ ላይ እንዲሆን አሜን አሜን እንላለን።
ድንቅ መለኮታዊ ሚስጢር ማለት
እንዲህ ነው...
አንሥኡ እደዊክሙ ቀሳውስ ፦
ዲያቆኑ ይህን በሚልበት ጊዜ ንፍቁ ካህን ማሕፈዱን ከጻሕሉ
ላይ ያነሳል ፤ ይህም የጌታ መልአክ የመቃብሩን ድንጋይ
የማንከባለሉ ምሳሌ ነው። ከዚህ በኋላ ጌታችን በምሴተ ሐሙስ
ሕብስቱን እንደያዘው ዋናው ካህንም ሕብስቱን ከፍ አድርጎ
ይይዘዋል ፤ ይህም የጌታ ትንሣኤ ምሳሌ ነው።
እግዚኦ መሐርነ ክርስቶስ፦
በእግዚኦታ ላይ ካህኑ ሕብሥቱን ይበልጥ ከፍ አድርጎ ይይዘዋል
ይህም የዕርገቱ ምሳሌ ነው። ከካህኑ ጋር ሆነን 41 ግዜ እግዚኦ
መሐርነ ክርስቶስ እንላለን ፤ ይህም አርባው እግዚኦታ አይሁድ
ጌታችንን 40 ግዜ እንገርፋለን ብለው እያሰቡ ብዙ ግዜ
የመግረፋቸው ምሳሌ ሲሆን በመጨረሻ ካህኑ ብቻውን የሚላት
እግዚኦታ ደግሞ የአዳምና የሔዋን የንስሃ ምሳሌ ነው። 12 ግዜ
እግዚኦ መሐርነ ክርስቶስ ስንል ደግሞ ስለስምህ ብለህ ይቅር
በለን ስንል ነው።“አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ” የሚለውን
እያንዳንዱን ፊደል ስንቆጥር 12 ይሆናልና!!እንዲሁም 12ግዜ
በእንተእግዚትነ ማርያም መሐርነ ክርስቶስ ስነንል ደግሞ
ስለእናትህ ብለን ማረን ማለታችን ሲሆን*ቅድስት ድንግል
ማርያም*የሚለውን እያንዳንዱን ፊደል ስንቆጥር 12 ይሆናልና
ነው
ወንጌል፦
የመጀመሪያው መልዕክት ሲነበብ ዲያቆኑ ፊቱን ወደ ምዕራብ
አዙሮ ያነባል; ሁለተኛው ዲያቆን ፊቱን ወደ ሰሜን አዙሮ ያነባል;
ንፍቅ ካህን ወደ ደቡብ ዙሮ የሐዋርያት ሥራን ሲያነብ ዋናው
ካህን ደግሞ ወደ ምሥራቅ ዙሮ ወንጌልን ያነባል ፤ ይህም
ግሩም የሆነ ምሳሌ አለው፦ አንድም ወንጌል በአራቱም
አቅጣጫ መሰበኩን ለመግለጽ ነው; አንድም ገነትን የሚያጠጡ
4 ወንዞች አሉ; ኤፍራጠስ ጤግሮስ ጊዮን [ዓባይ] እና ፊሶን
ናቸው። ገነትን አጠጥተው ለምለም እንደሚያደርጓት ጌታችን
የተጠማ ቢኖር የህይወትን ውሃ በነፃ ይጠጣና ይርካ እንዳለው
ወንጌሉም እንዲሁ ያለመልማል ሲሉ ነው።
ቤተክርስቲያን ከጣራዋ እስከ መሬቷ ሁሉም ሥርዓቷ ያስተምራል
፤ ባህረ ጥበብ ቤተክርስቲያን እየተናገረች ታስተምራለች
ሳትናገር ዝም ብላም ታስተምራለች!!
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የሲኦል ደጆች አያናውጧትም
ቤተክርስቲያን አ..ት..ታ..ደ..ስ..ም!
ፀልዩ በእንተ ሰላም ቤተክርስቲያን አሐቲ ቅድስት ጉባኤ እንተ
ሐዋርያት ርትዕት በኅበ እግዚአብሔር!
የሐዋርያት ጉባኤ ስለሆነች ስለአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን እንማልዳለን
መሰረቷ ጉልላቷ እርሱ ነው
ሙሽራዋ መስቀል ላይ የሞተው
ዛሬም ነገም ያው ነው ለዘላለም
አትንገሩን አዲስ ጌታ የለም!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ
ክቡር አሜን -ይቆየን።
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
የካህኑን እጅ መሳለም፦ አንዳንድ ሰዎች ካህኑ ለምን በእጁ
ያሳልመናል ይላሉ። ነገርግን ሚስጢሩ ይሄ ነው የካህኑ እጅ
እሳታዊያን የሆኑ መላዕክት መንካት የማይቻላቸውን ቅዱስ
ሥጋውን ክቡር ደሙን የዳሰሰበት ነው።
በቅዳሴ ላይ ቅዱስ ሥጋውን መንካት የሚችለው ዋናው ካህን
ብቻ ነው ፤ ሁለተኛው ካህን እንኳን መንካት አይችልም። ቅዱስ
ሥጋውን ክቡር ደሙን የዳሰሰበት ስለሆነም ካህኑ በእጁ
ያሳልመናል እኛም የተቀደሰውን የጌታ ስጋና ደም የተዳሰሰበት
እጅ እየተሳለምን የቅዳሴው በረከትና የአምላካችን ምህረት
በእኛ ላይ እንዲሆን አሜን አሜን እንላለን።
ድንቅ መለኮታዊ ሚስጢር ማለት
እንዲህ ነው...
አንሥኡ እደዊክሙ ቀሳውስ ፦
ዲያቆኑ ይህን በሚልበት ጊዜ ንፍቁ ካህን ማሕፈዱን ከጻሕሉ
ላይ ያነሳል ፤ ይህም የጌታ መልአክ የመቃብሩን ድንጋይ
የማንከባለሉ ምሳሌ ነው። ከዚህ በኋላ ጌታችን በምሴተ ሐሙስ
ሕብስቱን እንደያዘው ዋናው ካህንም ሕብስቱን ከፍ አድርጎ
ይይዘዋል ፤ ይህም የጌታ ትንሣኤ ምሳሌ ነው።
እግዚኦ መሐርነ ክርስቶስ፦
በእግዚኦታ ላይ ካህኑ ሕብሥቱን ይበልጥ ከፍ አድርጎ ይይዘዋል
ይህም የዕርገቱ ምሳሌ ነው። ከካህኑ ጋር ሆነን 41 ግዜ እግዚኦ
መሐርነ ክርስቶስ እንላለን ፤ ይህም አርባው እግዚኦታ አይሁድ
ጌታችንን 40 ግዜ እንገርፋለን ብለው እያሰቡ ብዙ ግዜ
የመግረፋቸው ምሳሌ ሲሆን በመጨረሻ ካህኑ ብቻውን የሚላት
እግዚኦታ ደግሞ የአዳምና የሔዋን የንስሃ ምሳሌ ነው። 12 ግዜ
እግዚኦ መሐርነ ክርስቶስ ስንል ደግሞ ስለስምህ ብለህ ይቅር
በለን ስንል ነው።“አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ” የሚለውን
እያንዳንዱን ፊደል ስንቆጥር 12 ይሆናልና!!እንዲሁም 12ግዜ
በእንተእግዚትነ ማርያም መሐርነ ክርስቶስ ስነንል ደግሞ
ስለእናትህ ብለን ማረን ማለታችን ሲሆን*ቅድስት ድንግል
ማርያም*የሚለውን እያንዳንዱን ፊደል ስንቆጥር 12 ይሆናልና
ነው
ወንጌል፦
የመጀመሪያው መልዕክት ሲነበብ ዲያቆኑ ፊቱን ወደ ምዕራብ
አዙሮ ያነባል; ሁለተኛው ዲያቆን ፊቱን ወደ ሰሜን አዙሮ ያነባል;
ንፍቅ ካህን ወደ ደቡብ ዙሮ የሐዋርያት ሥራን ሲያነብ ዋናው
ካህን ደግሞ ወደ ምሥራቅ ዙሮ ወንጌልን ያነባል ፤ ይህም
ግሩም የሆነ ምሳሌ አለው፦ አንድም ወንጌል በአራቱም
አቅጣጫ መሰበኩን ለመግለጽ ነው; አንድም ገነትን የሚያጠጡ
4 ወንዞች አሉ; ኤፍራጠስ ጤግሮስ ጊዮን [ዓባይ] እና ፊሶን
ናቸው። ገነትን አጠጥተው ለምለም እንደሚያደርጓት ጌታችን
የተጠማ ቢኖር የህይወትን ውሃ በነፃ ይጠጣና ይርካ እንዳለው
ወንጌሉም እንዲሁ ያለመልማል ሲሉ ነው።
ቤተክርስቲያን ከጣራዋ እስከ መሬቷ ሁሉም ሥርዓቷ ያስተምራል
፤ ባህረ ጥበብ ቤተክርስቲያን እየተናገረች ታስተምራለች
ሳትናገር ዝም ብላም ታስተምራለች!!
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የሲኦል ደጆች አያናውጧትም
ቤተክርስቲያን አ..ት..ታ..ደ..ስ..ም!
ፀልዩ በእንተ ሰላም ቤተክርስቲያን አሐቲ ቅድስት ጉባኤ እንተ
ሐዋርያት ርትዕት በኅበ እግዚአብሔር!
የሐዋርያት ጉባኤ ስለሆነች ስለአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን እንማልዳለን
መሰረቷ ጉልላቷ እርሱ ነው
ሙሽራዋ መስቀል ላይ የሞተው
ዛሬም ነገም ያው ነው ለዘላለም
አትንገሩን አዲስ ጌታ የለም!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ
ክቡር አሜን -ይቆየን።
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ልጄ ሆይ በራስህ ተሰፋ ልትቆርጥ ትቸላለህ፤
በእግዚአብሔር ግን ፈፅመህ ተሰፋ አትቁረጥ።
መልካም ሥራህ ለንሰሐ ባያበቃህ እንኳን እግዚአብሔር በድንቅ ሥራው ለንሰሐ ሊያበቃህ እንደሚችል ፈፅመህ እመን።
#አቡነ_ሺኖዳ_ሣልሳዊ
@linkortodoxe21
በእግዚአብሔር ግን ፈፅመህ ተሰፋ አትቁረጥ።
መልካም ሥራህ ለንሰሐ ባያበቃህ እንኳን እግዚአብሔር በድንቅ ሥራው ለንሰሐ ሊያበቃህ እንደሚችል ፈፅመህ እመን።
#አቡነ_ሺኖዳ_ሣልሳዊ
@linkortodoxe21
✞ ኦ ቅዱስ ሚካኤል
ሚካኤል በአምላኩ በእግዚአብሔር ፊት ቆሟል
ለተጨነቀች ነፍስ ምህረት ይለምናል
ጨለማው እንዲሸሽ እንዲሆን ብርሃን
ኦ ቅዱስ ሚካኤል ሰዓለነ እንበል (2)
እረቂቁመላዕክ መብረቅ ተጎናጽፏል
ለሰማይ ሰራዊት አለቃቸው ሆኗል
የምክሩ አበጋዝ ስሙ የተፈራ
እሱ ነው ሚካኤል ለሕዝቡ የሚራራ (2)
አዝ__________________
እግዚአብሔር ኃይሉን የሚገልፅበት
ፀሎት የሚያሳርግ የሚያሰጥ ምህረት
ስለ ትህትናው ከአምላክ የተሾመው
ቅሩበ እግዚአብሔር ቅዱስ ሚካኤል ነው (2)
አዝ__________________
እርህሩነው እና የነፍሳችን ወዳጅ
ለፍጥረቱ ሁሉ የታመነ አማላጅ
ከቅጥረ ፀሎቱ ነፍሳችን ትጠጋ
ተግቶ እንዲጠብቀን ሲመሽም ሲነጋ (2)
አዝ__________________
የነፀብራቅ ዝናር ሚካኤል ታጠቀ
በቅድመ እግዚአብሔር ሕዝቡን አስታረቀ
በእሳታዊው አክናፍ ከክፉ ጋረደ
ልጆቹን ሊባርክ ሚካኤል ወረደ (2)
ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
ለኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች #share እናድርግ !
#join_share
@linkortodoxe21
-
ሚካኤል በአምላኩ በእግዚአብሔር ፊት ቆሟል
ለተጨነቀች ነፍስ ምህረት ይለምናል
ጨለማው እንዲሸሽ እንዲሆን ብርሃን
ኦ ቅዱስ ሚካኤል ሰዓለነ እንበል (2)
እረቂቁመላዕክ መብረቅ ተጎናጽፏል
ለሰማይ ሰራዊት አለቃቸው ሆኗል
የምክሩ አበጋዝ ስሙ የተፈራ
እሱ ነው ሚካኤል ለሕዝቡ የሚራራ (2)
አዝ__________________
እግዚአብሔር ኃይሉን የሚገልፅበት
ፀሎት የሚያሳርግ የሚያሰጥ ምህረት
ስለ ትህትናው ከአምላክ የተሾመው
ቅሩበ እግዚአብሔር ቅዱስ ሚካኤል ነው (2)
አዝ__________________
እርህሩነው እና የነፍሳችን ወዳጅ
ለፍጥረቱ ሁሉ የታመነ አማላጅ
ከቅጥረ ፀሎቱ ነፍሳችን ትጠጋ
ተግቶ እንዲጠብቀን ሲመሽም ሲነጋ (2)
አዝ__________________
የነፀብራቅ ዝናር ሚካኤል ታጠቀ
በቅድመ እግዚአብሔር ሕዝቡን አስታረቀ
በእሳታዊው አክናፍ ከክፉ ጋረደ
ልጆቹን ሊባርክ ሚካኤል ወረደ (2)
ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
ለኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች #share እናድርግ !
#join_share
@linkortodoxe21
-
አዲስ መዝሙር "ኦ ቅዱስ ሚካኤል" ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
ማኅቶት ቲዩብ - Mahtot Tube
ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
ለኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች #share እናድርግ !
#join_share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ለኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች #share እናድርግ !
#join_share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
✝መንፈሳዊ ህይወት✝ via @like
💡"የልብ ያልሆነ ትሕትና?"💡
🪔ኦርቶዶክሳዊ ስነ ልቦና🪔
ትሕትና የልብ ነው፡፡ የልብ ያልሆነ ትሕትና የአንገት መሰበር ፣ የጉልበት መሸብረክ ብቻ ነው፡፡ በልብ እየናቁ በአፍ ማክበር እርሱ ትሕትና ማጣት ነው፡፡ ይልቁንም ትልቁን መንግሥት ፣ መንግሥተ ሥላሴን እየሰበክህ ትሑት ልትሆን ይገባሃል፡፡ ትልቁን ትሕትና ነገረ ሥጋዌን እየተናገርህ ትሑት መሆን ያስፈልግሃል፡፡
ተዋሕዶ ማለት ትሕትና ማለት ነው፡፡ ባለጠጋው መለኮት ከድሃው ሥጋ ጋር የተዋሐደበት ማለት ነው፡፡ የሥጋ ድህነት ለመለኮት፣ የመለኮት ብልጥግና ለሥጋ እንዲነገር የፈቀደው ትልቁ የትሕትና ትምህርት ቤት ምሥጢረ ሥጋዌ ነው፡፡ ምስኪኖችና ጦም አዳሪዎችን፣ ኃጢአተኞችንና መንገድ የጠፋባቸውን ካላዘንክላቸው በተዋሕዶ አታምንም ማለት ነው፡፡
የተዋሕዶ ምሥጢር ሲገባህ በቀራጮችና በኃጢአተኞች አታፍርም፡፡ የወደቀውን ለማንሣት ዝቅ ትላለህ፣ ወደ ሐኪም ቤት ለማድረስ አህያህን እንደ ደጉ ሳምራዊ ለቀህ እግረኛ ትሆናለህ፡፡
J0IN 👉@linkortodoxe21
🪔ኦርቶዶክሳዊ ስነ ልቦና🪔
ትሕትና የልብ ነው፡፡ የልብ ያልሆነ ትሕትና የአንገት መሰበር ፣ የጉልበት መሸብረክ ብቻ ነው፡፡ በልብ እየናቁ በአፍ ማክበር እርሱ ትሕትና ማጣት ነው፡፡ ይልቁንም ትልቁን መንግሥት ፣ መንግሥተ ሥላሴን እየሰበክህ ትሑት ልትሆን ይገባሃል፡፡ ትልቁን ትሕትና ነገረ ሥጋዌን እየተናገርህ ትሑት መሆን ያስፈልግሃል፡፡
ተዋሕዶ ማለት ትሕትና ማለት ነው፡፡ ባለጠጋው መለኮት ከድሃው ሥጋ ጋር የተዋሐደበት ማለት ነው፡፡ የሥጋ ድህነት ለመለኮት፣ የመለኮት ብልጥግና ለሥጋ እንዲነገር የፈቀደው ትልቁ የትሕትና ትምህርት ቤት ምሥጢረ ሥጋዌ ነው፡፡ ምስኪኖችና ጦም አዳሪዎችን፣ ኃጢአተኞችንና መንገድ የጠፋባቸውን ካላዘንክላቸው በተዋሕዶ አታምንም ማለት ነው፡፡
የተዋሕዶ ምሥጢር ሲገባህ በቀራጮችና በኃጢአተኞች አታፍርም፡፡ የወደቀውን ለማንሣት ዝቅ ትላለህ፣ ወደ ሐኪም ቤት ለማድረስ አህያህን እንደ ደጉ ሳምራዊ ለቀህ እግረኛ ትሆናለህ፡፡
J0IN 👉@linkortodoxe21
