"ወርቅ በእሳት እንደሚፈተን ሁሉ የክርስቶስንም ፀጋና ክብር ሳይፈተኑ ማግኘት አይቻልም የዚህ ዓለም ፈተናና እሳት ቶሎ ያልፋል ይጠፋል ኃጢያተኞች የሚገቡበት የገሀነም እሳት ግን ለዘላለም እንደ ነደደ ይኖራል።"
#ቅዱስ_ሚናስ
@linkortodoxe21
#ቅዱስ_ሚናስ
@linkortodoxe21
Forwarded from ✟ የተዋህዶ ልጆች ✟ (✟Mentesenhot✟)
🔸መንፈስ ቅዱስ ስንቀበል🔸
(የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 1)
----------
41፤ ኤልሳቤጥም የማርያምን ሰላምታ በሰማች ጊዜ ፅንሱ በማኅፀንዋ ውስጥ ዘለለ፤ በኤልሳቤጥም መንፈስ ቅዱስ ሞላባት፥
42፤ በታላቅ ድምፅም ጮኻ እንዲህ አለች። አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ፥ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው።
43፤ የጌታዬ እናት ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል?
44፤ እነሆ፥ የሰላምታሽ ድምጽ በጆሮዬ በመጣ ጊዜ ፅንሱ በማኅፀኔ በደስታ ዘሎአልና።
45፤ ከጌታ፤ የተነገረላት ቃል ይፈጸማልና ያመነች ብፅዕት ናት።
እንደ ኤልሳቤጥ ድንግልን አመስግነን ሰግደን በደስታ ሆነን ተጽናንተን እንጂ የምን ለቅሶ ነው ጉድ እኮ ነው
መንፈስ ቅዱስ ደቀ መዛሙርቱን ሲሞላባቸው ተደሰቱ እንጂ ጮሁ አለቀሱ ተበሳጩ የሚል የለም
" በደቀ መዛሙርትም ደስታና መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው።
"
(የሐዋርያት ሥራ 13:52)
እና የፕሮቴስታንት እምነት ከየት አምጥቶት ነው
#join
@Ortodoxe19
@Ortodoxe19
@Ortodoxe19
(የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 1)
----------
41፤ ኤልሳቤጥም የማርያምን ሰላምታ በሰማች ጊዜ ፅንሱ በማኅፀንዋ ውስጥ ዘለለ፤ በኤልሳቤጥም መንፈስ ቅዱስ ሞላባት፥
42፤ በታላቅ ድምፅም ጮኻ እንዲህ አለች። አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ፥ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው።
43፤ የጌታዬ እናት ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል?
44፤ እነሆ፥ የሰላምታሽ ድምጽ በጆሮዬ በመጣ ጊዜ ፅንሱ በማኅፀኔ በደስታ ዘሎአልና።
45፤ ከጌታ፤ የተነገረላት ቃል ይፈጸማልና ያመነች ብፅዕት ናት።
እንደ ኤልሳቤጥ ድንግልን አመስግነን ሰግደን በደስታ ሆነን ተጽናንተን እንጂ የምን ለቅሶ ነው ጉድ እኮ ነው
መንፈስ ቅዱስ ደቀ መዛሙርቱን ሲሞላባቸው ተደሰቱ እንጂ ጮሁ አለቀሱ ተበሳጩ የሚል የለም
" በደቀ መዛሙርትም ደስታና መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው።
"
(የሐዋርያት ሥራ 13:52)
እና የፕሮቴስታንት እምነት ከየት አምጥቶት ነው
#join
@Ortodoxe19
@Ortodoxe19
@Ortodoxe19
Forwarded from ✟ የተዋህዶ ልጆች ✟ (✟Mentesenhot✟)
☺️መልካም ወጣት ዘተዋሕዶ 😊
" ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት መልካምና ደስ የሚያሰኝ ይህ ነው።"
(1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 2:3-4)
@Ortodoxe19
" ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት መልካምና ደስ የሚያሰኝ ይህ ነው።"
(1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 2:3-4)
@Ortodoxe19
Forwarded from ✟ የተዋህዶ ልጆች ✟ (✟Mentesenhot✟)
"ኃጢአት ለመሥራት ቀጠሮ ትይዛለህ፤ ጽድቅ ለመሥራት ግን ጊዜ የለኝም ትላለህ፡፡ ጓደኛህን ለማግኘት ጊዜ አለህ፤ ንስሐ አባትህን ለማግኘት ግን ጊዜ የለህም፡፡ በሥጋ ስትራብ ከየትም አምጥተህ (ለምነህም ቢኾን) ትበላለህ፤ ነፍስህ የክርስቶስ ሥጋ ከራባት ግን ዘመናት ተቆጠሩ፡፡
ወዳጄ ሆይ! እባብ አሳተኝ ያለችውንና፥ ከፍርድ ያላመለጠችውን ሔዋን ታስታውሳለህን? እንግዲያውስ፥ አንተም እንደ እርሷ ምክንያት በመደርደር ራስህን ለማጽደቅ አትሞክር፡፡ ይህ ሲነገርህም በተግባር እንጂ በከንፈርህ መልስ ለመስጠት አትጣር፡፡"
#join
🔸 @Ortodoxe19
🔸 @Ortodoxe19
🔸 @Ortodoxe19
ወዳጄ ሆይ! እባብ አሳተኝ ያለችውንና፥ ከፍርድ ያላመለጠችውን ሔዋን ታስታውሳለህን? እንግዲያውስ፥ አንተም እንደ እርሷ ምክንያት በመደርደር ራስህን ለማጽደቅ አትሞክር፡፡ ይህ ሲነገርህም በተግባር እንጂ በከንፈርህ መልስ ለመስጠት አትጣር፡፡"
#join
🔸 @Ortodoxe19
🔸 @Ortodoxe19
🔸 @Ortodoxe19
ኃያሉ ሚካኤል
ዝማሬ ዘኦርቶዶክስ
✞ ኃይሉ ሚካኤል
የእግዚአብሔር መላዕክ ስሙ ድንቅ ነው
ለሶርያው ሰው ለማኑሄ እንደነገረው
በመሰዊያው ነበልባሉ ውስጥ አረገ
ኃያሉ ሚካኤል ድንቅን አደረገ/2/
ከዳር ወገን የሆነ በእግዚአብሔር ያመነ
ማኑሄ የሚባል ሰው የጌታ መላዕክ ታየው
ሚስቱ መካን ነበረች ልጅንም ያልወለደች
ሚካኤል ተገልጦላት በዘር ፍሬ ባረካት
አዝ
የእግዚአብሔር መላዕክ ስሙ ድንቅ ነው
በኦፍራ አድባር ለጌድዬን የተገለጠው
እስራኤልን ከምድር ረሀብ ታደገ
ኃያሉ ሚካኤል ድንቅን አደረገ/2/
አንተ ጽኑ ሃያል ሰው እግዚአብሔር ካንተ ጋር ነው
ክንድህን ላበረታ ተልኪያለው ከጌታ
አይዞህ ጌድዮን ያለው ቁርባኑን ያሸተተው
ከኛ ጋር ነው ሚካኤል ሰልፋችንን ይመራል
አዝ
የእግዚአብሔር መላዕክ ስሙ ድንቅ ነው
በኦርና አውድማ ሰይፍን ይዞ ቆሞ የታየው
ዳዊት በመንቀጥቀጥ ፊቱን ፈለገ
ኃያሉ ሚካኤል ድንቅን አደረገ/2/
በ3 ቀን ቸነፈር እንዳትጠፋ ምድር
70ሺ ሰዎች ወድቀው መላዕኩ በቃህ አለው
ለምህረት ይመጣሉ ለመአት ይላካሉ
ሰይፉን ካአፎቱ ከቷል ሚካኤል ለህዝቡ ቆሟል
አዝ
የእግዚአብሔር መላዕክ ስሙ ድንቅ ነው
ስምኦን ጴጥሮስን ከወይኒ ቤት ገብቶ ያወጣው
የእጆቹን ሰንሰለት ፈቶ አረገ
ኃያሉ ሚካኤል ድንቅን አደረገ/2/
ከጠባቂዎች መሃል ኬፋን ከእንቅልፉ አንቅቷል
የተዘጋውን ደጃፍ አልተሳነውም ማለፍ
ሚካኤል እየመራው ጰጥሮስ እግሩ የቀናው
አውቆታል ልቡ በርቶ ዘለለ ስሙን ጠርቶ
ዘማሪ
ገብረ-ዮሀንስ ገብረ-ጻድቅ
════◉❖◉═══◉❖◉═════
●❖ https://t.me/linkortodoxe21
https://t.me/linkortodoxe21
የእግዚአብሔር መላዕክ ስሙ ድንቅ ነው
ለሶርያው ሰው ለማኑሄ እንደነገረው
በመሰዊያው ነበልባሉ ውስጥ አረገ
ኃያሉ ሚካኤል ድንቅን አደረገ/2/
ከዳር ወገን የሆነ በእግዚአብሔር ያመነ
ማኑሄ የሚባል ሰው የጌታ መላዕክ ታየው
ሚስቱ መካን ነበረች ልጅንም ያልወለደች
ሚካኤል ተገልጦላት በዘር ፍሬ ባረካት
አዝ
የእግዚአብሔር መላዕክ ስሙ ድንቅ ነው
በኦፍራ አድባር ለጌድዬን የተገለጠው
እስራኤልን ከምድር ረሀብ ታደገ
ኃያሉ ሚካኤል ድንቅን አደረገ/2/
አንተ ጽኑ ሃያል ሰው እግዚአብሔር ካንተ ጋር ነው
ክንድህን ላበረታ ተልኪያለው ከጌታ
አይዞህ ጌድዮን ያለው ቁርባኑን ያሸተተው
ከኛ ጋር ነው ሚካኤል ሰልፋችንን ይመራል
አዝ
የእግዚአብሔር መላዕክ ስሙ ድንቅ ነው
በኦርና አውድማ ሰይፍን ይዞ ቆሞ የታየው
ዳዊት በመንቀጥቀጥ ፊቱን ፈለገ
ኃያሉ ሚካኤል ድንቅን አደረገ/2/
በ3 ቀን ቸነፈር እንዳትጠፋ ምድር
70ሺ ሰዎች ወድቀው መላዕኩ በቃህ አለው
ለምህረት ይመጣሉ ለመአት ይላካሉ
ሰይፉን ካአፎቱ ከቷል ሚካኤል ለህዝቡ ቆሟል
አዝ
የእግዚአብሔር መላዕክ ስሙ ድንቅ ነው
ስምኦን ጴጥሮስን ከወይኒ ቤት ገብቶ ያወጣው
የእጆቹን ሰንሰለት ፈቶ አረገ
ኃያሉ ሚካኤል ድንቅን አደረገ/2/
ከጠባቂዎች መሃል ኬፋን ከእንቅልፉ አንቅቷል
የተዘጋውን ደጃፍ አልተሳነውም ማለፍ
ሚካኤል እየመራው ጰጥሮስ እግሩ የቀናው
አውቆታል ልቡ በርቶ ዘለለ ስሙን ጠርቶ
ዘማሪ
ገብረ-ዮሀንስ ገብረ-ጻድቅ
════◉❖◉═══◉❖◉═════
●❖ https://t.me/linkortodoxe21
https://t.me/linkortodoxe21
❤1👍1
Forwarded from ✝መንፈሳዊ ህይወት✝
✞ ኦ ቅዱስ ሚካኤል
ሚካኤል በአምላኩ በእግዚአብሔር ፊት ቆሟል
ለተጨነቀች ነፍስ ምህረት ይለምናል
ጨለማው እንዲሸሽ እንዲሆን ብርሃን
ኦ ቅዱስ ሚካኤል ሰዓለነ እንበል (2)
እረቂቁመላዕክ መብረቅ ተጎናጽፏል
ለሰማይ ሰራዊት አለቃቸው ሆኗል
የምክሩ አበጋዝ ስሙ የተፈራ
እሱ ነው ሚካኤል ለሕዝቡ የሚራራ (2)
አዝ__________________
እግዚአብሔር ኃይሉን የሚገልፅበት
ፀሎት የሚያሳርግ የሚያሰጥ ምህረት
ስለ ትህትናው ከአምላክ የተሾመው
ቅሩበ እግዚአብሔር ቅዱስ ሚካኤል ነው (2)
አዝ__________________
እርህሩነው እና የነፍሳችን ወዳጅ
ለፍጥረቱ ሁሉ የታመነ አማላጅ
ከቅጥረ ፀሎቱ ነፍሳችን ትጠጋ
ተግቶ እንዲጠብቀን ሲመሽም ሲነጋ (2)
አዝ__________________
የነፀብራቅ ዝናር ሚካኤል ታጠቀ
በቅድመ እግዚአብሔር ሕዝቡን አስታረቀ
በእሳታዊው አክናፍ ከክፉ ጋረደ
ልጆቹን ሊባርክ ሚካኤል ወረደ (2)
ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
ለኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች #share እናድርግ !
#join_share
@linkortodoxe21
-
ሚካኤል በአምላኩ በእግዚአብሔር ፊት ቆሟል
ለተጨነቀች ነፍስ ምህረት ይለምናል
ጨለማው እንዲሸሽ እንዲሆን ብርሃን
ኦ ቅዱስ ሚካኤል ሰዓለነ እንበል (2)
እረቂቁመላዕክ መብረቅ ተጎናጽፏል
ለሰማይ ሰራዊት አለቃቸው ሆኗል
የምክሩ አበጋዝ ስሙ የተፈራ
እሱ ነው ሚካኤል ለሕዝቡ የሚራራ (2)
አዝ__________________
እግዚአብሔር ኃይሉን የሚገልፅበት
ፀሎት የሚያሳርግ የሚያሰጥ ምህረት
ስለ ትህትናው ከአምላክ የተሾመው
ቅሩበ እግዚአብሔር ቅዱስ ሚካኤል ነው (2)
አዝ__________________
እርህሩነው እና የነፍሳችን ወዳጅ
ለፍጥረቱ ሁሉ የታመነ አማላጅ
ከቅጥረ ፀሎቱ ነፍሳችን ትጠጋ
ተግቶ እንዲጠብቀን ሲመሽም ሲነጋ (2)
አዝ__________________
የነፀብራቅ ዝናር ሚካኤል ታጠቀ
በቅድመ እግዚአብሔር ሕዝቡን አስታረቀ
በእሳታዊው አክናፍ ከክፉ ጋረደ
ልጆቹን ሊባርክ ሚካኤል ወረደ (2)
ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
ለኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች #share እናድርግ !
#join_share
@linkortodoxe21
-
አዲስ መዝሙር "ኦ ቅዱስ ሚካኤል" ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
ማኅቶት ቲዩብ - Mahtot Tube
ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
ለኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች #share እናድርግ !
#join_share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ለኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች #share እናድርግ !
#join_share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
እንኳን አደረሳችሁ!!!
🌻🌻እኔስ ምን ልተውልህ?🌻🌻
🌻🌻 ጴጥሮስ መረቡን ተወልህ: ማቴዎስም ቀረጡን በርተሎሜዎስም ግብርናውን ሌላውም ሽመናውን ተዉልህ እኔስ ምን ልተውልህ? ምን ልጣልልህ?
🌻🌻 ኒቆዲሞስ ትዕቢቱን ሳምራዊቷም እንስራዋን ዘኬዎስም ዛፉን ማርያም ዘናይን ዝሙቷን ተዉልህ እኔ ባሪያህ ምን እተውልህ ይሆን? ከኔ የሚጣልና የሚወድቅ ሀጢአት እጅግ ብዙ ነው ቤቴ የከረፋ በደለኛ ልጅህ ምን እጥልልህ ይሆን?
🌻🌻ሰኞ ያጣኸኝ በለስ ፤ አርብ የቀረሁ ሐዋርያ፤ የሸጥኩህ ይሁዳ፤ መቅደስህ ሲቃጠል ዝም ያልኩ ጲላጦስ ፤ አላቅህም ያልኩ ጴጥሮስ፤ ቁስሌ ሳይደርቅ የረገጥኩህ መጻጉዕ እኔ ነኝ!
🌻🌻ጌታዬ ሆይ ቅጠል ብቻ የሆንኩ ፍሬ አልባ ሆንኩብህ! በሞትህ ቀን ያጣኸኝ ሐዋርያ እኔው ነኝ ፤ ቤ/ክ መከራ ሲደርስባት ዘብ ያልቆምኩላት እኔ ነኝ! ሰኞ ፍሬ ያጣህብኝ ምግባር አልባው ደንዳናው ልጅህ እኔ ነኝ
🌻🌻 ቤቴ እንደሆን ከጣሪያው የማያስገባህ ላንተ የማይገባ አደፍ ቤት ለዘመናት የተዘጋ ቤት ድር እንደሚበዛው ልቤም አንተን አጥቶ ሀጢአት ደርቶበታል ...እናም ሁሉን ክፋት ጥዬ ልከተልህ በዕውቀት ሳይሆን በሕይወት ልከተልህ ስለ አንተ ሳይሆን አንተን ልወቅህ ልቅረብህና ሰው አርገኝ ......ብቻ ካንተ ያለያዩኝን ስንፍናን፤ ተንኮልን፤ክፋትን፤ግዜ ማባከንን፤ወገንተኝነትን፤አለመከባበርን ፤አለመተሳሰብን፤ ትርፍ የሌለውን ከንቱ ተግባርን ልጣልና ልከተልህ።
🌻🌻 ስንት ጊዜ ልትፈልገኝ መጣህ? መቼ በቀንህ ተገኘሁ? ስትቀርበኝ የራቅኩ ስትፈልገኝ የጠፋሁ ሽፍታ እኔ ነኝ! በጾሙ ወራት በሕማሙ ሳምንት ማን ነኝ? በእኔ ውስጥ አንተን መስክሬ ይሆን? የታጣሁ ፍሬ ልጅህ በመንግሥትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ
🌻🌻 ከቤ/ክንህ መከራ ሳልሳተፍ ከሀገሬ ቁስል ሳልጋራ ለነፍሴ ሳልተጋ ዓመታት ተቆጠሩ ዘንድሮም ከቁጥር ደረስኩ እስከ አሁን የታገስከኝ ይቺን ዓመት ተወኝ፡፡
© ጥላዬ ግብሩ
™ የ2015 ዋዜማ
@ ሐረር
@Ortodoxe19
@Ortodoxe19
@Ortodoxe19
🌻🌻እኔስ ምን ልተውልህ?🌻🌻
🌻🌻 ጴጥሮስ መረቡን ተወልህ: ማቴዎስም ቀረጡን በርተሎሜዎስም ግብርናውን ሌላውም ሽመናውን ተዉልህ እኔስ ምን ልተውልህ? ምን ልጣልልህ?
🌻🌻 ኒቆዲሞስ ትዕቢቱን ሳምራዊቷም እንስራዋን ዘኬዎስም ዛፉን ማርያም ዘናይን ዝሙቷን ተዉልህ እኔ ባሪያህ ምን እተውልህ ይሆን? ከኔ የሚጣልና የሚወድቅ ሀጢአት እጅግ ብዙ ነው ቤቴ የከረፋ በደለኛ ልጅህ ምን እጥልልህ ይሆን?
🌻🌻ሰኞ ያጣኸኝ በለስ ፤ አርብ የቀረሁ ሐዋርያ፤ የሸጥኩህ ይሁዳ፤ መቅደስህ ሲቃጠል ዝም ያልኩ ጲላጦስ ፤ አላቅህም ያልኩ ጴጥሮስ፤ ቁስሌ ሳይደርቅ የረገጥኩህ መጻጉዕ እኔ ነኝ!
🌻🌻ጌታዬ ሆይ ቅጠል ብቻ የሆንኩ ፍሬ አልባ ሆንኩብህ! በሞትህ ቀን ያጣኸኝ ሐዋርያ እኔው ነኝ ፤ ቤ/ክ መከራ ሲደርስባት ዘብ ያልቆምኩላት እኔ ነኝ! ሰኞ ፍሬ ያጣህብኝ ምግባር አልባው ደንዳናው ልጅህ እኔ ነኝ
🌻🌻 ቤቴ እንደሆን ከጣሪያው የማያስገባህ ላንተ የማይገባ አደፍ ቤት ለዘመናት የተዘጋ ቤት ድር እንደሚበዛው ልቤም አንተን አጥቶ ሀጢአት ደርቶበታል ...እናም ሁሉን ክፋት ጥዬ ልከተልህ በዕውቀት ሳይሆን በሕይወት ልከተልህ ስለ አንተ ሳይሆን አንተን ልወቅህ ልቅረብህና ሰው አርገኝ ......ብቻ ካንተ ያለያዩኝን ስንፍናን፤ ተንኮልን፤ክፋትን፤ግዜ ማባከንን፤ወገንተኝነትን፤አለመከባበርን ፤አለመተሳሰብን፤ ትርፍ የሌለውን ከንቱ ተግባርን ልጣልና ልከተልህ።
🌻🌻 ስንት ጊዜ ልትፈልገኝ መጣህ? መቼ በቀንህ ተገኘሁ? ስትቀርበኝ የራቅኩ ስትፈልገኝ የጠፋሁ ሽፍታ እኔ ነኝ! በጾሙ ወራት በሕማሙ ሳምንት ማን ነኝ? በእኔ ውስጥ አንተን መስክሬ ይሆን? የታጣሁ ፍሬ ልጅህ በመንግሥትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ
🌻🌻 ከቤ/ክንህ መከራ ሳልሳተፍ ከሀገሬ ቁስል ሳልጋራ ለነፍሴ ሳልተጋ ዓመታት ተቆጠሩ ዘንድሮም ከቁጥር ደረስኩ እስከ አሁን የታገስከኝ ይቺን ዓመት ተወኝ፡፡
© ጥላዬ ግብሩ
™ የ2015 ዋዜማ
@ ሐረር
@Ortodoxe19
@Ortodoxe19
@Ortodoxe19
✝✝የተሰቀለውን እንጂ የተሰቀለበትን አንሰብክም ለሚሉ ሀሰተኞች ወንድሞቻችን የተሰጠ ድንቅ ምላሽ!✝✝
'' የተሰቀለውን ነው የተሰቀለበት ነው የሚያድነው ? ''
ጌታ በቀራንዮ እናቱን በቅዱስ ዮሐንስ አማካኝነት ለሁላችን እናት አድርጎ አንደሰጠን መስቀሉንም ትዕምርት አድርጎ ለሁላችን ሰጥቶናል :: የመስቀሉ ነገር ሲነሳ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስ ከተሰቀለበት መስቀል ለመለየት አዳኙ ክርስቶስ እያለ የምን መስቀል መስቀል ማለት የሚሉ አሉ ::
እንደነዚህ ያለው አመለካከት ''ሐኪሙ እያለ የምን መድሐኒት መድሐኒት ማለት ነው ? '' ክርስቶስ ነው ወይስ የሰበከው ወንጌል ነው የሚያድነው
ብሎ እንደመጠየቅ ነው !
ይህን ጥያቄ የሚጠይቁ ሰዎች ጥያቄያቸው እኛን ብቻ ሳይሆን ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስንም ይመለከታልና ስለምን ክርስቶስ ጥልን በኃይሉ ወይም በአምላክነቱ ገደለ ከማለት ይልቅ "ጥልንም በመስቀሉ ገድለ" (ኤፌሶን ሰዎች 2: 16) እንዲሁም የሚቃወመንን ዲያቢሎስ ከመንገድ አስወገደው ከማለት ይልቅ "በመስቀል ጠርቆ
ከመንገድ አስወግዶታል" (ቆላስይስ ሰዎች 2: 14 ) ብሎ እንደጻፈ ይጠይቁልን !
መጽሐፍ ቅዱስ ታቦትን "የእግዚአብሔር የቃልኪዳኑ ታቦት" እያለ ይገልጸዋል ስለ ቅዱሳን መላእክትም በተነገረበት ሥፍራ ሁሉ ደግሞ "የእግዚአብሔር መልአክ" እያለ የቃልኪዳኑ ታቦትም ይሁን ቅዱሳን መላእክት የእግዚአብሔር እንጂ የሌላ የማንም ስላልሆኑ ማንም ከእግዚአብሔር እንዳይለያቸው አንባቢ ያስተውል ዘንድ መጽሐፍ በግልጥ ያብራራል ::
የሐዲስ ኪዳን ልዩ የደሙ ምልክት የሆነው የምንመካበት መስቀልንም የክርስቶስ ነውና ማንም ከመድሃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ
እንዳይለየን መጽሐፉ ያስጠነቅቀናል " ነገር ግን ዓለም ለእኔ የተሰቀለበት እኔም ለዓለም የተሰቀልሁበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ።" (ገላትያ ሰዎች 6: 14)
ብዙዎች ጌታችንን በመስቀሉ ላይ በቀራኒዮ ተሰቅሎ ባዩት ጊዜ ደጋግመው እናምንብህ ዘንድ "ከመስቀሉ ውረድ.... " ሲሉት ነበር (የማርቆስ ወንጌል 15: 30) መድኃኔዓለም ክርስቶስ ግን
ያምኑበት ዘንድ አምላክነቱም ይገለጥም ዘንድ ከመስቀሉ ላይ መውረድን እንቢ አለ ! ይልቁንም በመስቀሉ ላይ ሞቶ ሕይወትን ሰጠን !
በአምላካዊ ደሙ መፍሰስም መስቀሉን እንድንበት ዘንድ ቀደሰው ! ከዚያች ሰዓትም ጀምሮ ክርስቶስን ለሚያምኑ ሁሉ የሕይወት ዕፅ ሆነ ::
ዛሬም ክርስቶስን ለመምሰል ለምንጋደል ሁላችን መስቀሉን ከአንገታቹ አውልቁ ወደ መስቀሉ አትመልከቱ ስለ መስቀሉ አትተንፍሱ እያሉ ከመስቀሉ ላይ ሊያወርዱን የሚጥሩ ቢበዙም
ከመሰቀሉ ላይ ለቅጽበት ዓይናችንን ዞር አናደርግም ! በመስቀሉ የተከፈለልንን የደም ዋጋ ስለምናውቅ ከመስቀሉ ለአፍታም ቢሆን አንወርድም !
ቅዱስ ጳውሎስ እንደተናገረ እኛ ግን በመስቀል
ላይ የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአዲስ ኪዳን አይሁዶች ማሰናከያ ለአሕዛብም ሞኝነት ነው (1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1: 23)
"እኔን መከተል የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ።" (የማቴዎስ ወንጌል 16: 24)
የሚለውን ጥቅስ ቤተክርስቲያናችን ምስጢራዊ ፍቺውን አጉልታ የምታስተምር ቢሆንም እጅግ በሚደንቀው ሁኔታ መጽሐፍ ቅዱስ መተርጎም የለበትም በቀጥታ እንደወረደ ነው ማንበብ ያለብን
ምንም ምስጢራዊ ፍቺ የለውም ግልጽ (ቀላል ልሳን) ነው የሚሉን መስቀልን የተመለከተ ጉዳይ ሲሆን ግን የአንድምታ መተርጉማን ሆነው
አንድም እንዲ ነው አንድም እንዲያ ነው እያሉ ጉባኤ ቤት ሲቀመጡ ለተመለከተ በስሙ እያመኑ ቅዱስ ጳውሎስ "ብዙዎች ለክርስቶስ መስቀል ጠላቶች ሆነው ይመላለሳሉ" (ፊልጵስዩስ
ሰዎች 3:18) ብሎ አንደተናገረ ።
ነገረ መስቀሉን ለመቃወም ዶግማቸውን እስከ መቀየር ያደረሳቸው ምን እንደሆነ ለመረዳት
አስቸጋሪ ነው :: ራሷ ክርስቶስ የሆነላት ቅድስት ቤተክርስቲያን ግን ዓይኖቿ ፊት ኢየሱስ ክርስቶስ እንደ ተሰቀለ ሆኖ ስለተሣለባት ዘወትር አካላቷ
የሆንን ምእመናን ልብ ውስጥ መስቀሉ እስኪተከል ድረስ ስለ መስቀል ትሰብካለች ፣ ትዘምራለች ፣በመስቀል ትቀድሳለች ፣ በመስቀል
ትባርካለች ፣ ልጅነትን ትሰጣለች ፣ አገልግሎቷንም ሁሉ በመስቀል ጀምራ በመስቀል ትፈጽማለች !
ዲ/ን ዶ/ር ዳዊት ከበደ
ምንጭ:-
መስከረም 15/1/2015 ዓ.ም
'' የተሰቀለውን ነው የተሰቀለበት ነው የሚያድነው ? ''
ጌታ በቀራንዮ እናቱን በቅዱስ ዮሐንስ አማካኝነት ለሁላችን እናት አድርጎ አንደሰጠን መስቀሉንም ትዕምርት አድርጎ ለሁላችን ሰጥቶናል :: የመስቀሉ ነገር ሲነሳ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስ ከተሰቀለበት መስቀል ለመለየት አዳኙ ክርስቶስ እያለ የምን መስቀል መስቀል ማለት የሚሉ አሉ ::
እንደነዚህ ያለው አመለካከት ''ሐኪሙ እያለ የምን መድሐኒት መድሐኒት ማለት ነው ? '' ክርስቶስ ነው ወይስ የሰበከው ወንጌል ነው የሚያድነው
ብሎ እንደመጠየቅ ነው !
ይህን ጥያቄ የሚጠይቁ ሰዎች ጥያቄያቸው እኛን ብቻ ሳይሆን ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስንም ይመለከታልና ስለምን ክርስቶስ ጥልን በኃይሉ ወይም በአምላክነቱ ገደለ ከማለት ይልቅ "ጥልንም በመስቀሉ ገድለ" (ኤፌሶን ሰዎች 2: 16) እንዲሁም የሚቃወመንን ዲያቢሎስ ከመንገድ አስወገደው ከማለት ይልቅ "በመስቀል ጠርቆ
ከመንገድ አስወግዶታል" (ቆላስይስ ሰዎች 2: 14 ) ብሎ እንደጻፈ ይጠይቁልን !
መጽሐፍ ቅዱስ ታቦትን "የእግዚአብሔር የቃልኪዳኑ ታቦት" እያለ ይገልጸዋል ስለ ቅዱሳን መላእክትም በተነገረበት ሥፍራ ሁሉ ደግሞ "የእግዚአብሔር መልአክ" እያለ የቃልኪዳኑ ታቦትም ይሁን ቅዱሳን መላእክት የእግዚአብሔር እንጂ የሌላ የማንም ስላልሆኑ ማንም ከእግዚአብሔር እንዳይለያቸው አንባቢ ያስተውል ዘንድ መጽሐፍ በግልጥ ያብራራል ::
የሐዲስ ኪዳን ልዩ የደሙ ምልክት የሆነው የምንመካበት መስቀልንም የክርስቶስ ነውና ማንም ከመድሃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ
እንዳይለየን መጽሐፉ ያስጠነቅቀናል " ነገር ግን ዓለም ለእኔ የተሰቀለበት እኔም ለዓለም የተሰቀልሁበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ።" (ገላትያ ሰዎች 6: 14)
ብዙዎች ጌታችንን በመስቀሉ ላይ በቀራኒዮ ተሰቅሎ ባዩት ጊዜ ደጋግመው እናምንብህ ዘንድ "ከመስቀሉ ውረድ.... " ሲሉት ነበር (የማርቆስ ወንጌል 15: 30) መድኃኔዓለም ክርስቶስ ግን
ያምኑበት ዘንድ አምላክነቱም ይገለጥም ዘንድ ከመስቀሉ ላይ መውረድን እንቢ አለ ! ይልቁንም በመስቀሉ ላይ ሞቶ ሕይወትን ሰጠን !
በአምላካዊ ደሙ መፍሰስም መስቀሉን እንድንበት ዘንድ ቀደሰው ! ከዚያች ሰዓትም ጀምሮ ክርስቶስን ለሚያምኑ ሁሉ የሕይወት ዕፅ ሆነ ::
ዛሬም ክርስቶስን ለመምሰል ለምንጋደል ሁላችን መስቀሉን ከአንገታቹ አውልቁ ወደ መስቀሉ አትመልከቱ ስለ መስቀሉ አትተንፍሱ እያሉ ከመስቀሉ ላይ ሊያወርዱን የሚጥሩ ቢበዙም
ከመሰቀሉ ላይ ለቅጽበት ዓይናችንን ዞር አናደርግም ! በመስቀሉ የተከፈለልንን የደም ዋጋ ስለምናውቅ ከመስቀሉ ለአፍታም ቢሆን አንወርድም !
ቅዱስ ጳውሎስ እንደተናገረ እኛ ግን በመስቀል
ላይ የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአዲስ ኪዳን አይሁዶች ማሰናከያ ለአሕዛብም ሞኝነት ነው (1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1: 23)
"እኔን መከተል የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ።" (የማቴዎስ ወንጌል 16: 24)
የሚለውን ጥቅስ ቤተክርስቲያናችን ምስጢራዊ ፍቺውን አጉልታ የምታስተምር ቢሆንም እጅግ በሚደንቀው ሁኔታ መጽሐፍ ቅዱስ መተርጎም የለበትም በቀጥታ እንደወረደ ነው ማንበብ ያለብን
ምንም ምስጢራዊ ፍቺ የለውም ግልጽ (ቀላል ልሳን) ነው የሚሉን መስቀልን የተመለከተ ጉዳይ ሲሆን ግን የአንድምታ መተርጉማን ሆነው
አንድም እንዲ ነው አንድም እንዲያ ነው እያሉ ጉባኤ ቤት ሲቀመጡ ለተመለከተ በስሙ እያመኑ ቅዱስ ጳውሎስ "ብዙዎች ለክርስቶስ መስቀል ጠላቶች ሆነው ይመላለሳሉ" (ፊልጵስዩስ
ሰዎች 3:18) ብሎ አንደተናገረ ።
ነገረ መስቀሉን ለመቃወም ዶግማቸውን እስከ መቀየር ያደረሳቸው ምን እንደሆነ ለመረዳት
አስቸጋሪ ነው :: ራሷ ክርስቶስ የሆነላት ቅድስት ቤተክርስቲያን ግን ዓይኖቿ ፊት ኢየሱስ ክርስቶስ እንደ ተሰቀለ ሆኖ ስለተሣለባት ዘወትር አካላቷ
የሆንን ምእመናን ልብ ውስጥ መስቀሉ እስኪተከል ድረስ ስለ መስቀል ትሰብካለች ፣ ትዘምራለች ፣በመስቀል ትቀድሳለች ፣ በመስቀል
ትባርካለች ፣ ልጅነትን ትሰጣለች ፣ አገልግሎቷንም ሁሉ በመስቀል ጀምራ በመስቀል ትፈጽማለች !
ዲ/ን ዶ/ር ዳዊት ከበደ
ምንጭ:-
መስከረም 15/1/2015 ዓ.ም