Forwarded from ✟ የተዋህዶ ልጆች ✟ (✟Mentesenhot✟)
🙏🙏🙏እንካን ለዐብይ ፆም በሰላም በጤና አደረሳችሁ 🙏🙏🙏
🙏ፆሙ የተራቡትን የምናበላበት
🙏የተጠሙትን የምናጠጣበት
🙏የታረዙትን የምናለብስበት
🙏የታሰሩትን የምንጠይቅበት
🙏ካለን ላይ የምናካፍልበት
የበረከት ያድርግልን!!!
መድኃኒዓለም ሆይ እንደ ሀጢአታችን ሳይሆን እንደ አንተ መሀሪነት ስለ እናትህ ስለ አማላጃ ስለ ቅድስት ድንግል ማርያም ብለህ ይቅር በለን ልመናችንን ፆማችንን ተቀበልልን ሀገራችንን ዳራን እሳት መሀላን ገነት አርግልን አሜን!!!
@Ortodoxe19
@Ortodoxe19
@Ortodoxe19
🙏ፆሙ የተራቡትን የምናበላበት
🙏የተጠሙትን የምናጠጣበት
🙏የታረዙትን የምናለብስበት
🙏የታሰሩትን የምንጠይቅበት
🙏ካለን ላይ የምናካፍልበት
የበረከት ያድርግልን!!!
መድኃኒዓለም ሆይ እንደ ሀጢአታችን ሳይሆን እንደ አንተ መሀሪነት ስለ እናትህ ስለ አማላጃ ስለ ቅድስት ድንግል ማርያም ብለህ ይቅር በለን ልመናችንን ፆማችንን ተቀበልልን ሀገራችንን ዳራን እሳት መሀላን ገነት አርግልን አሜን!!!
@Ortodoxe19
@Ortodoxe19
@Ortodoxe19
(1ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ 5)
----------
5፤ እንዲሁም፥ ጐበዞች ሆይ፥ ለሽማግሌዎች ተገዙ፤ ሁላችሁም እርስ በርሳችሁ እየተዋረዳችሁ ትሕትናን እንደ ልብስ ታጠቁ፥ እግዚአብሔር ትዕቢተኞችን ይቃወማልና፥ ለትሑታን ግን ጸጋን ይሰጣል።
6፤ እንግዲህ በጊዜው ከፍ እንዲያደርጋችሁ ከኃይለኛው ከእግዚአብሔር እጅ በታች ራሳችሁን አዋርዱ፤
7፤ እርሱ ስለ እናንተ ያስባልና የሚያስጨንቃችሁን ሁሉ በእርሱ ላይ ጣሉት።
8፤ በመጠን ኑሩ ንቁም፥ ባላጋራችሁ ዲያብሎስ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሣ አንበሳ ይዞራልና፤
9፤ በዓለም ያሉት ወንድሞቻችሁ ያን መከራ በሙሉ እንዲቀበሉ እያወቃችሁ በእምነት ጸንታችሁ ተቃወሙት።
10፤ በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዘላለም ክብሩ የጠራችሁ የጸጋ ሁሉ አምላክ ለጥቂት ጊዜ መከራን ከተቀበላችሁ በኋላ ራሱ ፍጹማን ያደርጋችኋል ያጸናችሁምል ያበረታችሁማል።
11፤ ለእርሱ ክብርና ኃይል እስከዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
----------
5፤ እንዲሁም፥ ጐበዞች ሆይ፥ ለሽማግሌዎች ተገዙ፤ ሁላችሁም እርስ በርሳችሁ እየተዋረዳችሁ ትሕትናን እንደ ልብስ ታጠቁ፥ እግዚአብሔር ትዕቢተኞችን ይቃወማልና፥ ለትሑታን ግን ጸጋን ይሰጣል።
6፤ እንግዲህ በጊዜው ከፍ እንዲያደርጋችሁ ከኃይለኛው ከእግዚአብሔር እጅ በታች ራሳችሁን አዋርዱ፤
7፤ እርሱ ስለ እናንተ ያስባልና የሚያስጨንቃችሁን ሁሉ በእርሱ ላይ ጣሉት።
8፤ በመጠን ኑሩ ንቁም፥ ባላጋራችሁ ዲያብሎስ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሣ አንበሳ ይዞራልና፤
9፤ በዓለም ያሉት ወንድሞቻችሁ ያን መከራ በሙሉ እንዲቀበሉ እያወቃችሁ በእምነት ጸንታችሁ ተቃወሙት።
10፤ በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዘላለም ክብሩ የጠራችሁ የጸጋ ሁሉ አምላክ ለጥቂት ጊዜ መከራን ከተቀበላችሁ በኋላ ራሱ ፍጹማን ያደርጋችኋል ያጸናችሁምል ያበረታችሁማል።
11፤ ለእርሱ ክብርና ኃይል እስከዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
Forwarded from ✟ የተዋህዶ ልጆች ✟ (✟Mentesenhot✟)
😍እንካን ለ126ተኛው የአድዋ የመታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችሁ/አደረሰን
'''ወስልተህ የቀረህ እንደሆን ማርያምን ትጣላኛለህ'''
"አንተ ፀጉረ ልውጥ የአውሮጳ ሰው ባህልህን ሳይሆን ስልጣኔህን ላክልኝ"
"የአገር ሰው አንተ ትውልዱ የአንገትህን ማህተብ ሳትፈታ ባህልህን ሳትጥል እንደ ባህር ማዶ ሰው ሰልጥን"
@Ortodoxe19
@Ortodoxe19
@Ortodoxe19
'''ወስልተህ የቀረህ እንደሆን ማርያምን ትጣላኛለህ'''
"አንተ ፀጉረ ልውጥ የአውሮጳ ሰው ባህልህን ሳይሆን ስልጣኔህን ላክልኝ"
"የአገር ሰው አንተ ትውልዱ የአንገትህን ማህተብ ሳትፈታ ባህልህን ሳትጥል እንደ ባህር ማዶ ሰው ሰልጥን"
@Ortodoxe19
@Ortodoxe19
@Ortodoxe19
Forwarded from ✟ የተዋህዶ ልጆች ✟ (✟Mentesenhot✟)
ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ(የአርምሞ አባት) በድካም ከዚህ ዓለም አርፈዋል
በረከታቸው ይደርብን🙏🙏🙏
በረከታቸው ይደርብን🙏🙏🙏