✝መንፈሳዊ ህይወት✝ pinned «(የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ 2) ---------- 2፤ ሥራህንና ድካምህን ትዕግሥትህንም አውቃለሁ፤ ክፉዎችንም ልትታገሥ እንዳትችል፥ እንዲሁም ሳይሆኑ። ሐዋርያት ነን የሚሉቱን መርምረህ ሐሰተኞች ሆነው እንዳገኘሃቸው አውቃለሁ፤ 3፤ ታግሠህማል፥ ስለ ስሜም ብለህ ጸንተህ አልደከምህም። 4፤ ዳሩ ግን የምነቅፍብህ ነገር አለኝ የቀደመውን ፍቅርህን ትተሃልና። 5፤ እንግዲህ ከወዴት እንደ ወደቅህ አስብ ንስሐም…»
Forwarded from ✟ የተዋህዶ ልጆች ✟ (✟Mentesenhot✟)
🙊🙊🙈🙈❌❌❌
እቃወማለሁ
ቤተክርስቲያን ዶግማ ቀኖና ትውፊት ያላት ርትይት ሁሉን በአግባብና በስርዓቱ የምትመራ ቤተክርስቲያንን ስርዓት ለመናድ የተደረገውን እቃወማለሁ
ይህ መስቀል ቤተክርትያናችን በንግስ በበዓላትና በቅዳሴ.. ጊዜ ዲያቆኑ የሚይዘው ነው እንጂ ፎቶ ለማሳመሪያ አይደለም የምናደርጋቸውን ነገሮች ራቅ ብለን ብናስብ እና ብናስተውል መልካም ነው
Share ይደረግ
ምንተስኖት ነኝ
@Ortodoxe19
እቃወማለሁ
ቤተክርስቲያን ዶግማ ቀኖና ትውፊት ያላት ርትይት ሁሉን በአግባብና በስርዓቱ የምትመራ ቤተክርስቲያንን ስርዓት ለመናድ የተደረገውን እቃወማለሁ
ይህ መስቀል ቤተክርትያናችን በንግስ በበዓላትና በቅዳሴ.. ጊዜ ዲያቆኑ የሚይዘው ነው እንጂ ፎቶ ለማሳመሪያ አይደለም የምናደርጋቸውን ነገሮች ራቅ ብለን ብናስብ እና ብናስተውል መልካም ነው
Share ይደረግ
ምንተስኖት ነኝ
@Ortodoxe19
✝መንፈሳዊ ህይወት✝ via @like