"ወዳጄ ሆይ!
👉መንፈሳዊ ተጋድሎን አትፍራ፥ ከእርሱም አትሽሽ፡፡
👉 ተጋድሎ ከሌለ ምግባር ትሩፋትም የለምና፡፡
👉እምነትና ፍቅርም ካልተፈተኑ በእውን ከአንተ ጋር ስለ መኖራቸው ርግጠኛ መኾን አይቻልምና፡፡
👉 እነዚህ በርግጥ አንተ ገንዘብ አድርገሃቸው እንደ ኾነ የሚታወቀው መከራ ሲገጥምህ ነውና፡፡
👉 ስለዚህ ተጋድሎን አትፍራ፥ ከእርሱም አትሽሽ፡፡"
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
👉መንፈሳዊ ተጋድሎን አትፍራ፥ ከእርሱም አትሽሽ፡፡
👉 ተጋድሎ ከሌለ ምግባር ትሩፋትም የለምና፡፡
👉እምነትና ፍቅርም ካልተፈተኑ በእውን ከአንተ ጋር ስለ መኖራቸው ርግጠኛ መኾን አይቻልምና፡፡
👉 እነዚህ በርግጥ አንተ ገንዘብ አድርገሃቸው እንደ ኾነ የሚታወቀው መከራ ሲገጥምህ ነውና፡፡
👉 ስለዚህ ተጋድሎን አትፍራ፥ ከእርሱም አትሽሽ፡፡"
#join or #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
💕ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ 💕
ልጆቼ!
👉የዚኽን ዓለም ደስታ ንቆ ሰማያዊ ደስታን እንደመሻት ያለ ጥበብ ምንም የለም ብዬ
እነግራችኋለሁ፡፡
👉 ይህን ገንዘብ የምናደርግ ከሆነ፣
👉ለሰማያዊ ሕይወታችን ቅድሚያን የምንሰጥ ከሆነ የዚህ ዓለም ዝባዝንኬ ቢቀርም አይከፋንም፡፡
👉 አንድ ሰው ባለጸጋ ስለሆነ ቅናት አይዘንም።
👉ምንም ምድራዊ ሀብት ባይኖረንም ድሆች እንደሆንን አናስብም፡፡
👉ባለ ጸጋውን ክርስቶስ የያዘ ሰውስ እንዴት ድኻ ይባላል? በዓመት አንድ ጊዜ ብቻ ሳይሆን በየዕለቱ በዓል ማድረግ ማለትም ይኸው ነው፡፡
👉 እግዚአብሔር የሚወዳችሁ
አንድም
እግዚአብሔርንየምትወዱት ሆይ! አንድ ክርስቲያን በዓልን ሲያከብር ሳምንትን ወይም ወርን ወይም ዓመትን ጠብቆ መሆን የለበትም፡፡
👉 ከክርስቲያናዊ ተፈጥሮው ጋር እንደሚስማማ አድርጐ ዕለት ዕለት በዓል ሊያደርግ ይገባዋል እንጂ፡፡
👉 ከክርስቲያናዊ ተፈጥሮው ጋር የሚስማማ በዓል ማለትስ
ምን ማለት ነው?
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ምን እንደሚለን አብረን እናድምጠው፡-
“በቅንነትና በእውነት ቂጣ በዓልን እናድርግ እንጂ በአሮጌ እርሾ በክፋትና በግፍ እርሾም
አይደለም” /፩ኛ ቆሮ.፭፡፰/፡፡
👉 ንጽሐ ልቡናን ገንዘብ ያደረገ ሰው ዕለት ዕለት በዓልንያከብራል፡፡
👉ተስፋ መንግሥተ ሰማያት የተጠበቀለት ነው፡፡
👉 ከሰማያዊው ማዕድና መጠጥ ተካፍሎ ሐሴት ያደርጋል፡፡
👉በዚህ ምድር ላይ የሚደረጉ ጊዜያዊ ክንውኖች ስለቀረበት የሆነ ነገር እንደቀረበት አያስብም፤
👉ርሱ ያገኘው ከዚህ በእጅጉ የሚልቅ ነውና፡፡
👉ነፍሱን ከሚያቆሽሹ ገቢረ ኃጢአቶች ራሱን ይጠብቃል፡፡
👉በገቢረ ኀጢአት ተሰማርተን ሳለ ሺሕ ጊዜ በዓላትን ብናከብር ግን እንዳከበርን ልንቈጥረው
አይገባንም፡፡
👉ያከበርነው የበዓል ቀን (በዓል ማለት ደስታ ማለት ነው) ሳይሆን የኀዘን ቀን ነውና፡፡
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
ልጆቼ!
👉የዚኽን ዓለም ደስታ ንቆ ሰማያዊ ደስታን እንደመሻት ያለ ጥበብ ምንም የለም ብዬ
እነግራችኋለሁ፡፡
👉 ይህን ገንዘብ የምናደርግ ከሆነ፣
👉ለሰማያዊ ሕይወታችን ቅድሚያን የምንሰጥ ከሆነ የዚህ ዓለም ዝባዝንኬ ቢቀርም አይከፋንም፡፡
👉 አንድ ሰው ባለጸጋ ስለሆነ ቅናት አይዘንም።
👉ምንም ምድራዊ ሀብት ባይኖረንም ድሆች እንደሆንን አናስብም፡፡
👉ባለ ጸጋውን ክርስቶስ የያዘ ሰውስ እንዴት ድኻ ይባላል? በዓመት አንድ ጊዜ ብቻ ሳይሆን በየዕለቱ በዓል ማድረግ ማለትም ይኸው ነው፡፡
👉 እግዚአብሔር የሚወዳችሁ
አንድም
እግዚአብሔርንየምትወዱት ሆይ! አንድ ክርስቲያን በዓልን ሲያከብር ሳምንትን ወይም ወርን ወይም ዓመትን ጠብቆ መሆን የለበትም፡፡
👉 ከክርስቲያናዊ ተፈጥሮው ጋር እንደሚስማማ አድርጐ ዕለት ዕለት በዓል ሊያደርግ ይገባዋል እንጂ፡፡
👉 ከክርስቲያናዊ ተፈጥሮው ጋር የሚስማማ በዓል ማለትስ
ምን ማለት ነው?
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ምን እንደሚለን አብረን እናድምጠው፡-
“በቅንነትና በእውነት ቂጣ በዓልን እናድርግ እንጂ በአሮጌ እርሾ በክፋትና በግፍ እርሾም
አይደለም” /፩ኛ ቆሮ.፭፡፰/፡፡
👉 ንጽሐ ልቡናን ገንዘብ ያደረገ ሰው ዕለት ዕለት በዓልንያከብራል፡፡
👉ተስፋ መንግሥተ ሰማያት የተጠበቀለት ነው፡፡
👉 ከሰማያዊው ማዕድና መጠጥ ተካፍሎ ሐሴት ያደርጋል፡፡
👉በዚህ ምድር ላይ የሚደረጉ ጊዜያዊ ክንውኖች ስለቀረበት የሆነ ነገር እንደቀረበት አያስብም፤
👉ርሱ ያገኘው ከዚህ በእጅጉ የሚልቅ ነውና፡፡
👉ነፍሱን ከሚያቆሽሹ ገቢረ ኃጢአቶች ራሱን ይጠብቃል፡፡
👉በገቢረ ኀጢአት ተሰማርተን ሳለ ሺሕ ጊዜ በዓላትን ብናከብር ግን እንዳከበርን ልንቈጥረው
አይገባንም፡፡
👉ያከበርነው የበዓል ቀን (በዓል ማለት ደስታ ማለት ነው) ሳይሆን የኀዘን ቀን ነውና፡፡
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
"ኑ_ለምስጋና_"|_"Nu_Lemesgana"__ዘማሪ_ቀሲስ_ምንዳዬ_ብርሃኑ_Zemari_Kesis_Mind…
<unknown>
🙏🙏🙏
🌷🌷🌷🌷ኑ ለምስጋና እንተባበር ኑ አንድ እንሁን በሱባኤ ኑ በመቅደሱ እናምልከው እንመስርት አንዲት ጉባኤ 🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ዝማሬ መላእክትን ያሰማልን
🌷 @linkortodoxe21 🌷
🌷 @linkortodoxe21 🌷
🌷 @linkortodoxe21 🌷
🌷🌷🌷🌷ኑ ለምስጋና እንተባበር ኑ አንድ እንሁን በሱባኤ ኑ በመቅደሱ እናምልከው እንመስርት አንዲት ጉባኤ 🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ዝማሬ መላእክትን ያሰማልን
🌷 @linkortodoxe21 🌷
🌷 @linkortodoxe21 🌷
🌷 @linkortodoxe21 🌷
(የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 7)
----------
1-2፤ እንዳይፈረድባችሁ አትፍረዱ፤ በምትፈርዱበት ፍርድ ይፈረድባችኋልና፥ በምትሰፍሩበትም መስፈሪያ ይሰፈርባችኋል።
3፤ በወንድምህም ዓይን ያለውን ጉድፍ ስለምን ታያለህ፥ በዓይንህ ግን ያለውን ምሰሶ ስለ ምን አትመለከትም?
4፤ ወይም ወንድምህን። ከዓይንህ ጉድፍ ላውጣ ፍቀድልኝ እንዴትስ ትለዋለህ? እነሆም፥ በዓይንህ ምሰሶ አለ።
5፤ አንተ ግብዝ፥ አስቀድመህ ከዓይንህ ምሰሶውን አውጣ፥ ከዚያም በኋላ ከወንድምህ ዓይን ጉድፉን ታወጣ ዘንድ አጥርተህ ታያለህ።
6፤ በእግራቸው እንዳይረግጡት ተመልሰውም እንዳይነክሱአችሁ፥ የተቀደሰውን ለውሾች አትስጡ፥ ዕንቁዎቻችሁንም በእሪያዎች ፊት አትጣሉ።
7፤ ለምኑ፥ ይሰጣችሁማል፤ ፈልጉ፥ ታገኙማላችሁ፤ መዝጊያን አንኳኩ፥ ይከፈትላችሁማል።
🌷 @linkortodoxe21
🌷 @linkortodoxe21
🌷 @linkortodoxe21
----------
1-2፤ እንዳይፈረድባችሁ አትፍረዱ፤ በምትፈርዱበት ፍርድ ይፈረድባችኋልና፥ በምትሰፍሩበትም መስፈሪያ ይሰፈርባችኋል።
3፤ በወንድምህም ዓይን ያለውን ጉድፍ ስለምን ታያለህ፥ በዓይንህ ግን ያለውን ምሰሶ ስለ ምን አትመለከትም?
4፤ ወይም ወንድምህን። ከዓይንህ ጉድፍ ላውጣ ፍቀድልኝ እንዴትስ ትለዋለህ? እነሆም፥ በዓይንህ ምሰሶ አለ።
5፤ አንተ ግብዝ፥ አስቀድመህ ከዓይንህ ምሰሶውን አውጣ፥ ከዚያም በኋላ ከወንድምህ ዓይን ጉድፉን ታወጣ ዘንድ አጥርተህ ታያለህ።
6፤ በእግራቸው እንዳይረግጡት ተመልሰውም እንዳይነክሱአችሁ፥ የተቀደሰውን ለውሾች አትስጡ፥ ዕንቁዎቻችሁንም በእሪያዎች ፊት አትጣሉ።
7፤ ለምኑ፥ ይሰጣችሁማል፤ ፈልጉ፥ ታገኙማላችሁ፤ መዝጊያን አንኳኩ፥ ይከፈትላችሁማል።
🌷 @linkortodoxe21
🌷 @linkortodoxe21
🌷 @linkortodoxe21
09 ተስፋ ቆርጠን ነበር
ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷ተስፋ ቆርጠን ነበር ኤማኦስ የሄድነው በግፍ ስለሞተ ይቤዠናል ያልነው ስልሳውን ምዕራፍ በሀዘን ተራመድን የሚያቃጥል ፍቅሩን ሞቱን እያሰብን 🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷 @linkortodoxe21
🌷 @linkortodoxe21
🌷 @linkortodoxe21
🌷 @linkortodoxe21
🌷 @linkortodoxe21
🌷 @linkortodoxe21