🟢ከአብሬት ሸህ ከቀሩ ትልልቅ ዑለሞች (ኪታበኞች) ነው ያደግነው። ከሙሪዶቻቸው ተለይተንም አናውቅም አልሐምዱ ሊላህ። ከሀገር ወጥተንም ረጀብ አብሬት መሐደራችን የማይቀር ነው።
🔰ከአብሬትዮች ሲፋ፡ ሰላት የማይሰግድ ሰው የሰራው ምግብ አይበሉም። ሰላት የማትሰግድ ሴት ያፈላቹ ቡና አይጠጡም። ይህ አባባ ላይ የቀሩ ኪታበኞች ላይ ከየሁት ሲፋ አንዱ ነው።
🟢አብሬት የተውሒድ ማብራት የሱና ህይወት የተዘረጋበት ሐድራ ነው።
🍁 @limugen
🍁 @limugenet
🔰ከአብሬትዮች ሲፋ፡ ሰላት የማይሰግድ ሰው የሰራው ምግብ አይበሉም። ሰላት የማትሰግድ ሴት ያፈላቹ ቡና አይጠጡም። ይህ አባባ ላይ የቀሩ ኪታበኞች ላይ ከየሁት ሲፋ አንዱ ነው።
🟢አብሬት የተውሒድ ማብራት የሱና ህይወት የተዘረጋበት ሐድራ ነው።
🍁 @limugen
🍁 @limugenet
ዘይኑል አቢዲን
<unknown>
جمعية المشاريع الخيرية الإسلامية
https://t.me/+R_QhFIbufEC65ol6
جمعية المشاريع الخيرية الإسلامية
https://t.me/+R_QhFIbufEC65ol6
አስታዬት👇
@Seadtu
https://t.me/+R_QhFIbufEC65ol6
جمعية المشاريع الخيرية الإسلامية
https://t.me/+R_QhFIbufEC65ol6
አስታዬት👇
@Seadtu
Forwarded from جمعية المشاريع الخيرية الإسلامية (😍سعادة عبدرية😘)
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
እስልምና በጥሩ ያዘናል ከመጥፎም ነገርም ይከለክለናል።
ከነገራቶችም ትምህርት እንድንወስድ ያበረታታናል ።
✍️ እውን እስልምናችን ስለ ቤተሰብ ምስረታ ምን መምሰል እንዳለበት አይናገርምን? የትዳር አጋሮች(ጥንዶች) መዋደድ እንዳለባቸው ስለ አንድነት አያውጅምን? ብዙ ጊዜ ደርሶች ላይ ስለዚህ ነገር ሲወሱ አይታይም እናም አስተማሪ ይሆናል ተብሎ የተዘጋጀውን «የፈቲ ባል» ተብሎ የተዘጋጀውን ታሪክ እነሆ ብለናል።
እንዲህ ይላል
"የፈቲ ባል" - ክፍል አራት (4⃣)
የማሜ ሰላምታ ድምፁ ከማማሩ የተነሳ ጆሮዋ ስር ተጠግቶ እያንሾካሾከ " እወድሻለሁም" ያላት ይመስል ሰላምታዉን ከመመለሷ ቀድማ "ማሜ..........." አለችዉ፡፡ "ወዓለይከ ሰላም" ስትለዉ ... እሷን አልፎ ፊቱን ወደ ቤቱ ዉስጥ አዙሮ በአይኖቹ ፈቲን እየፈለገ... "ሰላም ነሽ ጀሚላ?" አላት፡፡ እሷም "አልሐምዱሊላህ ሰላም ነህ ማሜ... ስራ እንዴት ነዉ?" አለችዉ፡፡
ማሜ ብላ እያቆላመጠች ስጠራዉ ለሷም አልታወቃትም እሱም አላስተዋላትም፡፡ "አሪፍ ነዉ አልሐምዱሊላህ ደሞ ወጣቱን አባትሽን ሰላም በይልኝ...ሃሃ..." እያለ ወደ ቤቱ ዉስጥ ሲዘልቅ ሁለቱም ተሳሳቁ በተለይ ጀሚላ ዉስጧን በደስታ አስፈደቃት፡፡ ሲቀልዳት በሀሴት ተፍነከነከች ወዲያዉ ግን ፊቷ ክስስስም አለ፡፡ ለካ ሳትነግረዉ ነዉ በቆመችበት ትቷት ወደ ዉስጥ የገባዉ፡፡
በጣም ተበሳጨች ልትከተለዉም ፈልጋ ነበር...
.
......... ማሜ ዉድ ባለቤቱን እየተጣራ ወደ ዉስጥ እየገባ ነዉ፡፡ "ፈቲዬ የት ነሽ?"
....ፈቲ "ወዬ ማሜ እዚህ ነኝኝ" እያለች ከእቃ ቤት ወጣች፡፡
...."አሰላሙ ዓለይኪ የኔ ወድ..." ግንባሯን ሳም እያረጋት
..... "ወዓለይከሰላም ሀቢቢ እንዴት ዋልክልኝ?"
...... "አልሐምዱሊላህ ማሬ ምን ነዉ? ዛሬ ስራ አልጨረሺምዴ?"
......" አዎ አልጨረስኩም ጀሚላ መጣችና ስላንተ እያወራኃት ስራዬን እርስት አላረገዉም መሰለህ ደሞ አረፍ በል ትንሽ ነዉ የቀረኝ መጣሁ..." ብላዉ ወደ ስራዋ ስትሄድ እሱም ስራዉን ሊያግዛት እየተከተላት...
...."ቆይ እኔም ልገዝሽ አንቺን ብቻ ማን ልፊ አለሽ የኔ ዉድ" ብሏት ተከተላት፡፡
.
...ጊዜዎች እየነጎዱ ነዉ፡፡ ጀሚላም ፍቅሯን ዛሬ ነገ እነግረዋለሁ እያለች አንዴ ሳታገኘዉ ሌላ ጊዜ ደሞ ፊት ለፊት ተገናኝተዉ ስፈራ አንድ ወር አለፋት፡፡
አሁን ወደ ዩኒቨርሲቲ ግቡ የሚባሉበት ቀን እየደረሰ ነዉ፡፡ እሷም ፍቅሯን አልነገረችዉም ማንም ሳያዉቅላት ትወደዋለች ግልፅ ሳታወጣ ታፈቅረዋለች፡፡ አንድ ነገር ደሞ ጠርጥራለች ፈቲ መዉለድ አትችልም የሚል...፡፡ አንድ ቀን እሷና ፈቲ እያወሩ...
.. ፈቲ "እኔና ማሜ ከተጋባን አራት አመታችንን ይዘናል" ስትላት ጀሚም "እንዴት እስካሁን ሳትወልዱ?" ብላ ጠየቀቻት
.."አላህ አልፈቀደዉም ልጅ አልሰጠንም" ብላ መልሳላት ነበር፡፡ በሃሳቧ የመጣላት ፈቲ የመዉለድ ችግር እንዳለባት ነዉ፡፡ "ስለዚህ ለማሜ እንደማፈቅረዉ ብነግረዉ ፈቲን ፈትቶ ያገባኛል ወይም ሁለተኛ..." ብላ አሰበች፡፡ እንደገና መለስ ብላ "ኧረረረ ሁለተኛስ ይቅርብኝ" እያለች እራሷ ከሃሳቧ ጋር ትሟገታለች፡፡
.
.... የፈቲ ስልክ እየጠራ ነበር፡፡ ስልኳ ላይ የተደወለዉ የማታዉቀዉ ቁጥር ነዉ "ፊለይለቲ ሚነ ለያል ለስቱ አድሪ ማተራ......" የሚለዉ ነሽዳ ነበር የስልኳ መጥሪያ፡፡ ፈቲም ስልኩን አነሳችዉና
"ሄሎ"
"አሰላሙዓለይኩም.." ጎርነን ያለ የወንድ ድምፅ ነበር፡፡ ፈቲ ስልክ ስታወራ ጀሚላ የቤታቸዉ በር ላይ ቁጭ ብላ መፅሃፍ እያነበበች ነበር፡፡
"ወዓለይከ ሰላም ማን ልበል?
"ትናንት ሙሃመድ በዚህ ቁጥር ደዉሎልኝ ነበር፡፡ የሱ ስልክ አይደለምዴ?" ድምፁ ማስፈራራቱ ኮስተር ያለ ነዉ፡፡
"አይይ የመሃመድ አይደለም ግን የሱን ስልክ ቁጥር ልሰጥህ እችላለሁ" በዚህ ግዜ ጠላት እንደመጣባት የጥንቸል ጆሮ ጀሚላ አንገቷን ሰገግ አድርጋ ... ማዳመጥ ጀመረች፡፡
"እባክሽን ተባበሪኝ ለስራ ጉዳይ ፈልጌዉ ነበር"
"እሺ ፃፍ 09.. " ስትል ጀሚላ ከሰዉየዉ ቀድማ ቁጥሩን መፃፍ ተያያዘችዉ፡፡
" 09 21 79...." ፈቲ ለደዋዩ ቁጥሩን ነግራ ስጨርስ ጀሚላም እኩል ነበር የፃፈችዉ፡፡
.
ጀሚላ ምንም ጊዜ ሳታጠፋ ለማሜ መልዕክት ፃፈች ..."ማሜ አሰላሙዓለይኩም ካየሁህ ጊዜ ጀምሮ በጣም ነዉ የወደድኩህ!" ብላ ከፃፈች ቡኃላ send የሚለዉን ተጫነችዉ፡፡አቤት ድፍረቷ ...ለራሷም አስገርሟታል፡፡ የወራት ሸክሟን ያራገፈች መሰላት፡፡
አሁን ያስጨነቃት የሱ ምላሽ ምን እንደሚሆን ነዉ፡፡
ነገር ግን መልዕክቱ አልደረሰዉም "Dear Customer, your balance is insufficient for this service. Please recharge your account. ethio telecom" የሚል ሜሴጅ ስልኳ ላይ ገባ፡፡ ለካስ ስልኳ መልዕክት ሊያስልክ የሚችል ባላንስ አልነበረዉም፡፡
ከተቀመጠችበት ተነስታ ወደ ዉስጥ እየሮጠች ገባች፡፡
"እማዬ ስልክሽ የት ነዉ?" ብላ እማማ ነፊሳን ጠየቀቻቸዉ፡፡ "እንቺ..." ብለዉ እናቷ ስልካቸዉን አቃበሏት፡፡ ወደነበረችበት ቦታ ተመልሳ ተቀመጠችና መልእክቱን መፃፍ ጀመረች "አሰላሙአለይኩም ማሜ በጣም እወድሀለሀሁ!" አይ...አለችና መልእክቱን አጠፋችዉና ሌላ መልእክት ፃፈች "አሰላሙአለይኩም ማሜ ካየሁህ ጊዜ ጀምሮ ላንተ ያለኝ ስሜት ልዩ ነዉ፡፡ ሳልወድህ አልቀረሁም!" ብላ ፃፈች፡፡ በማታዉቀዉ ሃይል ተገፍታ እጇ እስኪከዳት ድረስ send የሚለዉን ነካችዉ፡፡ እፎይታ ተሰማት ከማሜ "እሺ" እንጂ ሌላ መልዕክትን አጠብቅም፡፡
ምናልባት የሱ መልስ እምቢታ ቢሆን ብላ ማሰብም አልፈለገችም፡፡
.... መልእክቱ ማሜ ስልክ ላይ ገባ "ጢጥ ጢጥ" የሚለዉን የሞባይሉን የመልእክት ድምፅ ሲሰማ ስልኩን ከኪሱ አወጣ... የመልእክቱ ላኪ ... እማማ ነፊሳ ይላል...ፈገግ አለ፡፡ደንገጥም አለ ፡፡ "ፈቲ ምን ሁና ነዉ?" "አመማትዴ?" "ምን ብለዉ ልከዉ ይሆን?" በሚል ጥያቄ ራሱን አፋጠጠ፡፡ ሜሴጁን ሲከፍት ግን ያልገመተዉና ያላሰበዉ ነገር፡፡ ....
ክፍል አምስት (➎)
ይቀጥላል......
ወደ ቴሌግራም አካውንታችን ለመቀላቀል 👇👇
جمعية المشاريع الخيرية الإسلامية
https://t.me/+R_QhFIbufEC65ol6
جمعية المشاريع الخيرية الإسلامية
https://t.me/+R_QhFIbufEC65ol6
አስታዬት👇
@Seadtu
እስልምና በጥሩ ያዘናል ከመጥፎም ነገርም ይከለክለናል።
ከነገራቶችም ትምህርት እንድንወስድ ያበረታታናል ።
✍️ እውን እስልምናችን ስለ ቤተሰብ ምስረታ ምን መምሰል እንዳለበት አይናገርምን? የትዳር አጋሮች(ጥንዶች) መዋደድ እንዳለባቸው ስለ አንድነት አያውጅምን? ብዙ ጊዜ ደርሶች ላይ ስለዚህ ነገር ሲወሱ አይታይም እናም አስተማሪ ይሆናል ተብሎ የተዘጋጀውን «የፈቲ ባል» ተብሎ የተዘጋጀውን ታሪክ እነሆ ብለናል።
እንዲህ ይላል
"የፈቲ ባል" - ክፍል አራት (4⃣)
የማሜ ሰላምታ ድምፁ ከማማሩ የተነሳ ጆሮዋ ስር ተጠግቶ እያንሾካሾከ " እወድሻለሁም" ያላት ይመስል ሰላምታዉን ከመመለሷ ቀድማ "ማሜ..........." አለችዉ፡፡ "ወዓለይከ ሰላም" ስትለዉ ... እሷን አልፎ ፊቱን ወደ ቤቱ ዉስጥ አዙሮ በአይኖቹ ፈቲን እየፈለገ... "ሰላም ነሽ ጀሚላ?" አላት፡፡ እሷም "አልሐምዱሊላህ ሰላም ነህ ማሜ... ስራ እንዴት ነዉ?" አለችዉ፡፡
ማሜ ብላ እያቆላመጠች ስጠራዉ ለሷም አልታወቃትም እሱም አላስተዋላትም፡፡ "አሪፍ ነዉ አልሐምዱሊላህ ደሞ ወጣቱን አባትሽን ሰላም በይልኝ...ሃሃ..." እያለ ወደ ቤቱ ዉስጥ ሲዘልቅ ሁለቱም ተሳሳቁ በተለይ ጀሚላ ዉስጧን በደስታ አስፈደቃት፡፡ ሲቀልዳት በሀሴት ተፍነከነከች ወዲያዉ ግን ፊቷ ክስስስም አለ፡፡ ለካ ሳትነግረዉ ነዉ በቆመችበት ትቷት ወደ ዉስጥ የገባዉ፡፡
በጣም ተበሳጨች ልትከተለዉም ፈልጋ ነበር...
.
......... ማሜ ዉድ ባለቤቱን እየተጣራ ወደ ዉስጥ እየገባ ነዉ፡፡ "ፈቲዬ የት ነሽ?"
....ፈቲ "ወዬ ማሜ እዚህ ነኝኝ" እያለች ከእቃ ቤት ወጣች፡፡
...."አሰላሙ ዓለይኪ የኔ ወድ..." ግንባሯን ሳም እያረጋት
..... "ወዓለይከሰላም ሀቢቢ እንዴት ዋልክልኝ?"
...... "አልሐምዱሊላህ ማሬ ምን ነዉ? ዛሬ ስራ አልጨረሺምዴ?"
......" አዎ አልጨረስኩም ጀሚላ መጣችና ስላንተ እያወራኃት ስራዬን እርስት አላረገዉም መሰለህ ደሞ አረፍ በል ትንሽ ነዉ የቀረኝ መጣሁ..." ብላዉ ወደ ስራዋ ስትሄድ እሱም ስራዉን ሊያግዛት እየተከተላት...
...."ቆይ እኔም ልገዝሽ አንቺን ብቻ ማን ልፊ አለሽ የኔ ዉድ" ብሏት ተከተላት፡፡
.
...ጊዜዎች እየነጎዱ ነዉ፡፡ ጀሚላም ፍቅሯን ዛሬ ነገ እነግረዋለሁ እያለች አንዴ ሳታገኘዉ ሌላ ጊዜ ደሞ ፊት ለፊት ተገናኝተዉ ስፈራ አንድ ወር አለፋት፡፡
አሁን ወደ ዩኒቨርሲቲ ግቡ የሚባሉበት ቀን እየደረሰ ነዉ፡፡ እሷም ፍቅሯን አልነገረችዉም ማንም ሳያዉቅላት ትወደዋለች ግልፅ ሳታወጣ ታፈቅረዋለች፡፡ አንድ ነገር ደሞ ጠርጥራለች ፈቲ መዉለድ አትችልም የሚል...፡፡ አንድ ቀን እሷና ፈቲ እያወሩ...
.. ፈቲ "እኔና ማሜ ከተጋባን አራት አመታችንን ይዘናል" ስትላት ጀሚም "እንዴት እስካሁን ሳትወልዱ?" ብላ ጠየቀቻት
.."አላህ አልፈቀደዉም ልጅ አልሰጠንም" ብላ መልሳላት ነበር፡፡ በሃሳቧ የመጣላት ፈቲ የመዉለድ ችግር እንዳለባት ነዉ፡፡ "ስለዚህ ለማሜ እንደማፈቅረዉ ብነግረዉ ፈቲን ፈትቶ ያገባኛል ወይም ሁለተኛ..." ብላ አሰበች፡፡ እንደገና መለስ ብላ "ኧረረረ ሁለተኛስ ይቅርብኝ" እያለች እራሷ ከሃሳቧ ጋር ትሟገታለች፡፡
.
.... የፈቲ ስልክ እየጠራ ነበር፡፡ ስልኳ ላይ የተደወለዉ የማታዉቀዉ ቁጥር ነዉ "ፊለይለቲ ሚነ ለያል ለስቱ አድሪ ማተራ......" የሚለዉ ነሽዳ ነበር የስልኳ መጥሪያ፡፡ ፈቲም ስልኩን አነሳችዉና
"ሄሎ"
"አሰላሙዓለይኩም.." ጎርነን ያለ የወንድ ድምፅ ነበር፡፡ ፈቲ ስልክ ስታወራ ጀሚላ የቤታቸዉ በር ላይ ቁጭ ብላ መፅሃፍ እያነበበች ነበር፡፡
"ወዓለይከ ሰላም ማን ልበል?
"ትናንት ሙሃመድ በዚህ ቁጥር ደዉሎልኝ ነበር፡፡ የሱ ስልክ አይደለምዴ?" ድምፁ ማስፈራራቱ ኮስተር ያለ ነዉ፡፡
"አይይ የመሃመድ አይደለም ግን የሱን ስልክ ቁጥር ልሰጥህ እችላለሁ" በዚህ ግዜ ጠላት እንደመጣባት የጥንቸል ጆሮ ጀሚላ አንገቷን ሰገግ አድርጋ ... ማዳመጥ ጀመረች፡፡
"እባክሽን ተባበሪኝ ለስራ ጉዳይ ፈልጌዉ ነበር"
"እሺ ፃፍ 09.. " ስትል ጀሚላ ከሰዉየዉ ቀድማ ቁጥሩን መፃፍ ተያያዘችዉ፡፡
" 09 21 79...." ፈቲ ለደዋዩ ቁጥሩን ነግራ ስጨርስ ጀሚላም እኩል ነበር የፃፈችዉ፡፡
.
ጀሚላ ምንም ጊዜ ሳታጠፋ ለማሜ መልዕክት ፃፈች ..."ማሜ አሰላሙዓለይኩም ካየሁህ ጊዜ ጀምሮ በጣም ነዉ የወደድኩህ!" ብላ ከፃፈች ቡኃላ send የሚለዉን ተጫነችዉ፡፡አቤት ድፍረቷ ...ለራሷም አስገርሟታል፡፡ የወራት ሸክሟን ያራገፈች መሰላት፡፡
አሁን ያስጨነቃት የሱ ምላሽ ምን እንደሚሆን ነዉ፡፡
ነገር ግን መልዕክቱ አልደረሰዉም "Dear Customer, your balance is insufficient for this service. Please recharge your account. ethio telecom" የሚል ሜሴጅ ስልኳ ላይ ገባ፡፡ ለካስ ስልኳ መልዕክት ሊያስልክ የሚችል ባላንስ አልነበረዉም፡፡
ከተቀመጠችበት ተነስታ ወደ ዉስጥ እየሮጠች ገባች፡፡
"እማዬ ስልክሽ የት ነዉ?" ብላ እማማ ነፊሳን ጠየቀቻቸዉ፡፡ "እንቺ..." ብለዉ እናቷ ስልካቸዉን አቃበሏት፡፡ ወደነበረችበት ቦታ ተመልሳ ተቀመጠችና መልእክቱን መፃፍ ጀመረች "አሰላሙአለይኩም ማሜ በጣም እወድሀለሀሁ!" አይ...አለችና መልእክቱን አጠፋችዉና ሌላ መልእክት ፃፈች "አሰላሙአለይኩም ማሜ ካየሁህ ጊዜ ጀምሮ ላንተ ያለኝ ስሜት ልዩ ነዉ፡፡ ሳልወድህ አልቀረሁም!" ብላ ፃፈች፡፡ በማታዉቀዉ ሃይል ተገፍታ እጇ እስኪከዳት ድረስ send የሚለዉን ነካችዉ፡፡ እፎይታ ተሰማት ከማሜ "እሺ" እንጂ ሌላ መልዕክትን አጠብቅም፡፡
ምናልባት የሱ መልስ እምቢታ ቢሆን ብላ ማሰብም አልፈለገችም፡፡
.... መልእክቱ ማሜ ስልክ ላይ ገባ "ጢጥ ጢጥ" የሚለዉን የሞባይሉን የመልእክት ድምፅ ሲሰማ ስልኩን ከኪሱ አወጣ... የመልእክቱ ላኪ ... እማማ ነፊሳ ይላል...ፈገግ አለ፡፡ደንገጥም አለ ፡፡ "ፈቲ ምን ሁና ነዉ?" "አመማትዴ?" "ምን ብለዉ ልከዉ ይሆን?" በሚል ጥያቄ ራሱን አፋጠጠ፡፡ ሜሴጁን ሲከፍት ግን ያልገመተዉና ያላሰበዉ ነገር፡፡ ....
ክፍል አምስት (➎)
ይቀጥላል......
ወደ ቴሌግራም አካውንታችን ለመቀላቀል 👇👇
جمعية المشاريع الخيرية الإسلامية
https://t.me/+R_QhFIbufEC65ol6
جمعية المشاريع الخيرية الإسلامية
https://t.me/+R_QhFIbufEC65ol6
አስታዬት👇
@Seadtu
Enjoy our content? Advertise on this channel and reach a highly engaged audience! 👉🏻
It's easy with Telega.io. As the leading platform for native ads and integrations on Telegram, it provides user-friendly and efficient tools for quick and automated ad launches.
⚡️ Place your ad here in three simple steps:
1 Sign up: https://telega.io/c/limugenet
2 Top up the balance in a convenient way
3 Create your advertising post
If your ad aligns with our content, we’ll gladly publish it.
Start your promotion journey now!
It's easy with Telega.io. As the leading platform for native ads and integrations on Telegram, it provides user-friendly and efficient tools for quick and automated ad launches.
⚡️ Place your ad here in three simple steps:
1 Sign up: https://telega.io/c/limugenet
2 Top up the balance in a convenient way
3 Create your advertising post
If your ad aligns with our content, we’ll gladly publish it.
Start your promotion journey now!
የዐሪፎች መጠጥ ሳይጠጡ መኖር
እንዴት ያለ እጣ ነው ሳይሞት መቀበር!
የሸኾችን መንገድ ልታደናቅፍ እስካሁን ድረስ መረብ እየዘረጋህ እድሜህን ፈጀህ።
በራስህ ገመድ ተጠልፈህ እየወደቅክ መነሻውም ራቀህ!
እንኳን ልትጎዳቸው በጥሩም ብትመጣ እጃቸውን መንካት አልቻልክም!😎
ሻላቸውን በረካ አድርጎ ከኒፋቅህ ያላቅህ ለዲንም ለሀገርም የማትበጅ ከሆንክ አሏህ ይንቀልህ!
@limugenet
እንዴት ያለ እጣ ነው ሳይሞት መቀበር!
የሸኾችን መንገድ ልታደናቅፍ እስካሁን ድረስ መረብ እየዘረጋህ እድሜህን ፈጀህ።
በራስህ ገመድ ተጠልፈህ እየወደቅክ መነሻውም ራቀህ!
እንኳን ልትጎዳቸው በጥሩም ብትመጣ እጃቸውን መንካት አልቻልክም!😎
ሻላቸውን በረካ አድርጎ ከኒፋቅህ ያላቅህ ለዲንም ለሀገርም የማትበጅ ከሆንክ አሏህ ይንቀልህ!
@limugenet
«ታማሚዎች ሁሉ ከህመማቸው መዳንን ይመኛሉ።በፍቅር ህመም የተጠቁት ህመምተኞች ግን ህመማቸው ሁሌ እንዲጨምር ይጠይቃሉ።የህመሙንና የናፍቆቱን መደራረብም አጥብቀው ይወዱታል።እኔም ከዚህ መርዝ የበለጠ ጣፋጭ መጠጥ፣ ከዚህ ህመም የተሻለም ጤንነት አልተመለከትኩም!።»
(መውላና ጀላሉዲን አል–ሩሚይ)
@limugenet
(መውላና ጀላሉዲን አል–ሩሚይ)
@limugenet
የኔ ነቢይ ጨዋታቸው ለዛ ነበረው
<unknown>
جمعية المشاريع الخيرية الإسلامية
https://t.me/+R_QhFIbufEC65ol6
جمعية المشاريع الخيرية الإسلامية
https://t.me/+R_QhFIbufEC65ol6
አስታዬት👇
@Seadtu
https://t.me/+R_QhFIbufEC65ol6
جمعية المشاريع الخيرية الإسلامية
https://t.me/+R_QhFIbufEC65ol6
አስታዬት👇
@Seadtu
🖤يَٰٓأَيَّتُهَا ٱلنَّفْسُ ٱلْمُطْمَئِنَّةُ
(ለአመነች ነፍስም) «አንቺ የረካሺው ነፍስ ሆይ!
ٱرْجِعِىٓ إِلَىٰ رَبِّكِ رَاضِيَةًۭ مَّرْضِيَّةًۭ
«ወዳጅ ተወዳጅ ኾነሽ ወደ ጌታሽ ተመለሺ፡፡🖤الفجر 🎈
@limugenet
(ለአመነች ነፍስም) «አንቺ የረካሺው ነፍስ ሆይ!
ٱرْجِعِىٓ إِلَىٰ رَبِّكِ رَاضِيَةًۭ مَّرْضِيَّةًۭ
«ወዳጅ ተወዳጅ ኾነሽ ወደ ጌታሽ ተመለሺ፡፡🖤الفجر 🎈
@limugenet
,❤️ኸሚስ ሙባረክ 🥰
እንዲህም ብለንኋል ለካ!
ሶለሏሁ አለይካ ያ ዘይኑል አሽያኢ
ያ ለይለል አንሃሪ ዳኡን ወደዋኢ
ያ ሳኪነ ጦይባ አለይኩም ሰላሙ
💚💜
ምጡን ያረገዘ ምን ይሆን ኺታሙ
ትልቅ ለወደደ ከየት ነው ሠላሙ
ማረፊያውን ያጣ የጠፋው ግድሙ
ውስጡን ሚያቃጭለው አለይኩም ሰላሙ
💚💜
ፍርሃት ያዘኝ ብቀር ከጦይባ ከተማ
መቅረብ ድፍረት ሆኖ የረውዷን አዘማ
ሸክዋዬም አይገባው እኩል ያልተጠማ
ሌት እንቅልፍ ያላጣው ሩሁ ማጨለሙ
💚💜
የጌታዬ ሶላት ለከውኑ ሰላሙ
ኸልቁ እንዳይችል ሆኖ ጠንቶ ለከላሙ
ተሙስጦፋ መንበር ፈልቆ እንደዘምዘሙ
ያረስርሰው ለኔ በዛት ሲፋ ስሙ
@limugenet
እንዲህም ብለንኋል ለካ!
ሶለሏሁ አለይካ ያ ዘይኑል አሽያኢ
ያ ለይለል አንሃሪ ዳኡን ወደዋኢ
ያ ሳኪነ ጦይባ አለይኩም ሰላሙ
💚💜
ምጡን ያረገዘ ምን ይሆን ኺታሙ
ትልቅ ለወደደ ከየት ነው ሠላሙ
ማረፊያውን ያጣ የጠፋው ግድሙ
ውስጡን ሚያቃጭለው አለይኩም ሰላሙ
💚💜
ፍርሃት ያዘኝ ብቀር ከጦይባ ከተማ
መቅረብ ድፍረት ሆኖ የረውዷን አዘማ
ሸክዋዬም አይገባው እኩል ያልተጠማ
ሌት እንቅልፍ ያላጣው ሩሁ ማጨለሙ
💚💜
የጌታዬ ሶላት ለከውኑ ሰላሙ
ኸልቁ እንዳይችል ሆኖ ጠንቶ ለከላሙ
ተሙስጦፋ መንበር ፈልቆ እንደዘምዘሙ
ያረስርሰው ለኔ በዛት ሲፋ ስሙ
@limugenet
رفرَفَ العشقُ على ألبابِنا
ثمَّ أَتبعْناهُ مِنَّا سَبَبَا
قُطِعَتْ حيلتُنا في حُبِّهم
هكذا الله تعالى كَتَبَا..🤍✨
@limugenet
ثمَّ أَتبعْناهُ مِنَّا سَبَبَا
قُطِعَتْ حيلتُنا في حُبِّهم
هكذا الله تعالى كَتَبَا..🤍✨
@limugenet