የኮሮና ቫይረስን እጅን በመሳም አጠፋለዉ ያለዉ ህንዳዊዉ የሀይማኖት መሪ በኮሮና ቫይረስ ህይወቱ አለፈ
በፓርዲያሽ ግዛት ራትላም በተባለች አዉራጃ ነዋሪ የሆነዉ የመንፈሳዊ መሪ አስላም ባባ ለተከታዮቹ በተለይም ለሴቶች እጆቻቸዉን በመሳም ብቻ የኮሮና ቫይረስን እንደሚፈዉስ
ይናገራል፡፡
ይህንን የሰሙ 40 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ላለመያዝ በሚል እጃቸዉ እንዲሳምላቸዉ ወደ ስፍረዉ ያቀናሉ፡፡
እጃቸዉ በባባ አስላም ከተሳመላቸዉ 40 ሰዎች መካከል 20 ያህሉ በቫይረሱ መያዛቸዉሲረጋገጥ ሰባቱ የመንፈሳዊዉ መሪ አስላም ባባ ቤተሰቦች መሆናቸዉ ታዉቋል፡፡
የቫይረሱ ተጠቂ የሆኑ ሰዎች በቅርበት ሲያገኝ የነበረው ባባ አስላም እርሱ በቫይረሱ ይያዛል፡፡ህክምና ቢያገኝም ማገገም ሳይችል ህይወቱ ማለፉን የህንድ ሚንስቴር ይፋ አድርጓል፡፡
ልክ እንደ አስላም ሁሉ ከወራቶች በፊት የጤናናይጄሪያዊዉ ፓስተር የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ቻይና ሄጆ አጠፋዋለሁ በማለት ወደ ቻይና በመጓዝ ቫይረሱን አጠፋዋለሁ ቢልም በቫይረሱ ህይወቱ አልፎ ስርዓቱ ቀብሩ በቻይና ተፈጽሟል፡፡
⊰━━━━━━⊱🌸⊰━━━━━━⊰
Share | @ketibeb
⊰━━━━━━⊱🌸⊰━━━━━━⊱
በፓርዲያሽ ግዛት ራትላም በተባለች አዉራጃ ነዋሪ የሆነዉ የመንፈሳዊ መሪ አስላም ባባ ለተከታዮቹ በተለይም ለሴቶች እጆቻቸዉን በመሳም ብቻ የኮሮና ቫይረስን እንደሚፈዉስ
ይናገራል፡፡
ይህንን የሰሙ 40 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ላለመያዝ በሚል እጃቸዉ እንዲሳምላቸዉ ወደ ስፍረዉ ያቀናሉ፡፡
እጃቸዉ በባባ አስላም ከተሳመላቸዉ 40 ሰዎች መካከል 20 ያህሉ በቫይረሱ መያዛቸዉሲረጋገጥ ሰባቱ የመንፈሳዊዉ መሪ አስላም ባባ ቤተሰቦች መሆናቸዉ ታዉቋል፡፡
የቫይረሱ ተጠቂ የሆኑ ሰዎች በቅርበት ሲያገኝ የነበረው ባባ አስላም እርሱ በቫይረሱ ይያዛል፡፡ህክምና ቢያገኝም ማገገም ሳይችል ህይወቱ ማለፉን የህንድ ሚንስቴር ይፋ አድርጓል፡፡
ልክ እንደ አስላም ሁሉ ከወራቶች በፊት የጤናናይጄሪያዊዉ ፓስተር የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ቻይና ሄጆ አጠፋዋለሁ በማለት ወደ ቻይና በመጓዝ ቫይረሱን አጠፋዋለሁ ቢልም በቫይረሱ ህይወቱ አልፎ ስርዓቱ ቀብሩ በቻይና ተፈጽሟል፡፡
⊰━━━━━━⊱🌸⊰━━━━━━⊰
Share | @ketibeb
⊰━━━━━━⊱🌸⊰━━━━━━⊱
👍3
የ ኑራ ልጅ ኒዐም
ውድ አንባቢያን የዚህchannel አላማ በምንፅፍቸው ግጥሞች እና ልቦለዶች በገሀድ የምናየውን ሁኔታ በጥበበባዊ መንገድ ለህብረተሠብ ማድረስ ነው
https://telegram.me/yanuralij
ውድ አንባቢያን የዚህchannel አላማ በምንፅፍቸው ግጥሞች እና ልቦለዶች በገሀድ የምናየውን ሁኔታ በጥበበባዊ መንገድ ለህብረተሠብ ማድረስ ነው
https://telegram.me/yanuralij
✍ #ይህ #ቻይናዊ ገበሬ ከአመታት በፊት ባጋጠመው የኤሌክትሪክ አደጋ ምክንያት ሁለት እጁን አጥቷል ።
↘️ነገርግን ህይወትን ለማሸነፍ ነገሮችን ሁሉ በእግሩ በመከወን እራሱን ከመቻሉም በላይ በቁጥር በዛ ያሉ ከብቶችንም ማፍራት ችሏል።
↘️እና የዚህ ታታሪ ሰው እናት ሁለመናቸውን ማንቀሳቀስ በማይችሉበት ደረጃ ይታመማሉ በዚህ ጊዜ ይህ ሰው እናቱን ለማስታመም እንደ እጅ በሚያገለግለው በእግሮቹ የሰራውን ምግብ ማንኪያ በአፉ ይዞ ለእናቱ ያጎርሳል።
💐💐እናትየው በቃኝ ብለው ጭንቅላታቸውን እስከሚነቀንቁ ድረስ በየእለቱ ማንኪያ ጎርሶ እናቱን ያጎርሳል ፣ #ሰው #ያለውን ነውና የሚሰጠው ለዚህ ተግባሩ long live to both of dem.
Join
@ketibeb
↘️ነገርግን ህይወትን ለማሸነፍ ነገሮችን ሁሉ በእግሩ በመከወን እራሱን ከመቻሉም በላይ በቁጥር በዛ ያሉ ከብቶችንም ማፍራት ችሏል።
↘️እና የዚህ ታታሪ ሰው እናት ሁለመናቸውን ማንቀሳቀስ በማይችሉበት ደረጃ ይታመማሉ በዚህ ጊዜ ይህ ሰው እናቱን ለማስታመም እንደ እጅ በሚያገለግለው በእግሮቹ የሰራውን ምግብ ማንኪያ በአፉ ይዞ ለእናቱ ያጎርሳል።
💐💐እናትየው በቃኝ ብለው ጭንቅላታቸውን እስከሚነቀንቁ ድረስ በየእለቱ ማንኪያ ጎርሶ እናቱን ያጎርሳል ፣ #ሰው #ያለውን ነውና የሚሰጠው ለዚህ ተግባሩ long live to both of dem.
Join
@ketibeb
👍1
📜መኖርን ባልታሰበ✍
ክፍል አንድ
በከድር አወል
በ( @KETIBEB) የተዘጋጀ
.... ከወትሮ ለየት ያለ የወፎች ዝማሬ አይሉት ጫጫታ እንቅልፌ መተኛ አሳጡኝ ይባስ ብለው ድምፃቸው እኔ ወደተኛሁበት እየቀረበ መጣ ይሄ ደግሞ የሆነ ባዕድ ነገረ እየመጣ መሆኑን ያስረዳል ወዲያውኑ ደመነፍሴን በፍጥነት የተንተራስኩትን ታጣፊ ክላሼን አቀባብዬ ፊቴን በእጄ እየጠራረኩ በቅጠል ከታጀበ ዋርካ ዛፍ ወደ ጫፍ ተንጠላጥዬ ቁጭ አልኩ እና፥ አካባቢውን በአይኔ ማሰስ ጀመርኩ፤ በአንደኛው የጫካው አቅጣጫ ከሩቅ በፀሀይ መውጣት የደነገጠ በሚመስለው ጉም መሀል፥
በከዘራው መንገዱን የሚያሰናክሉትን የጫካውን ሀረገ እየከፈተ እኔ ወዳለሁበት አቅጣጫ የሚመጣ ሰው ይታየኛል፧ እንደ መደናገጥ እያልኩ ምን አልባት እኔን ለማጥቃት የተላከ ሰው ይሆናል ብዬ ካለሁበት እስኪደርስ በተጠንቀቅ መጠበቅ ጀመርኩ ፡
በተንጠላጠልኩበት ዋርካ ሲደርስም ከስሩ ከሚፈሰው ምንጭ ውሃ ጎምበስ ብሎ በእጁ እየጠለፈ የሚበቃውን ያህል ከጠጣ ቡሀላ፤ በረዥሙ ተነፈሰ ከዛም በአይኑ አካባቢውን ከቃኘ ቡሀላ ጠፍጣፍ ዲንጋይ ላይ አረፍ አለ ጉዞውን መቀጠል የሚፈልግ አይመስልም፤ እኔ ቀስ ብዬ ኮሽታ ሳላሰማ ከዛፉ ወረድኩ እና በቅንጭላቱ ትክክል አነጣጥሬ ኮስተር ባለ ድምፅ ጮክ ብዬ እንዳትንቀሳቀስ አልኩት፤ ቢንቀሳቀስ ግን ምን ላደርገው ነው ልተኩስበት ኧረ..ምንነቱን ሳላጣራ እያልኩ ከራሴ ጋ አወራለሁ፤ሰውዬው ግን ምንም የመደናገጥ አይነት ስሜት አይታይበትም ይባስ ብሎ እንደ ሬሳ ደርቆ ዝም አለ፤ እኔም ደግሜ ማን ነው የላከህ ! ብልም እንኳን ሊናገር ዞሮም አላየኝ ፥ ግራ በታገባ ስሜት ምን አልባት ጆሮው አይሰማ ከሆነ ብዬ ከወደ ፊት ለፊቱ ሄድኩና ግምባሩ ላይ ደቀንኩበት፤ የዛኔ አንገቱን ቀና አደረገና ""ምን ፈለክ ልትገለኝ ነው፥ አትፍራ ተኩስብኝ እንደውም ከዚህ ከማይረባ አለም ገላግለኝ አለ፧ ቁጭት በተሞላበት ድምፅ፤ ይሄኔ ተስፍ መቁረጥን አቃታለሁና በትንሹም ቢሆን አሳዘነኝ :ምን ሆኖ ይሆን በዚህ እድሜው ምን አይነት ችግር ቢገጥመው ነው እዚህ ድረስ የመጣው፥ ጥሩ ኑሮ ኗሪ እንደሆነ ከልብሱና ከፊቱ መለየት ይቻላል!
ከ50-60ዎቹ ባሉት ኤድሜ ውስጥ እንዳለም መገመት አያዳግትም ፥ ግን! ያም ሆነ ይህ የሰውየውን ምንነት ስለማላውቅ፤ ብዙ ላወራው አልፈለኩም ምን አልባት እኔን የሚፈልጉኝ ሰዎች በኔ ላይ እንዲተውንብኝ ልከውት ይሆናል ብዬ ስላሰብኩ ከአካባቢው ለመሰወር ወሰንኩ ትቸው መሄድ ስጀምር በድጋሜ መናገር ጀመረ ""ምን ነው ወጣቱ? ድፍረት አጣህ ለነገሩ ገና ልጅ ነህ ሽፍታ እንዳልሆንክም እኔን እንኳ በቅጡ ማስፈራራት አልቻልክም ጥሩ ልብ ያለህ ትመስላለህ አለኝ"" ቆም ብዬ ካዳመጥኩ ቡሀላ ከሱ ጋ ብቆይ ጉዳት ሊያደርስብኝ መቼም አቅም አይኖረውም ብዬ አሰብኩና፥ መንገዴን ትቼ ወደ ሰውየው ተመለስኩ፤ ከሱ በቅርብ ርቀትም ቁጭ አልኩ፥ በመካከላችን ረዘም ያለ ፀጥታ ሰፈነ በድንገት ከኛ በተወሰነ ርቀት አንድ ድኩላ ብቅ አለ በፍጥነት አነጣጥሬ ተኮስኩበት እየሮጥኩ ስሄድም እየተፈራገጠም አገኘውት ጩቤዬን አወጣሁና አረድኩት ከዛም ተሸክሜ ወሰድኩና መቃፈፍ ጀመርኩ!
ቅድም ግን ድንገት ስተኩስ አደነጋገጡ ትዝ አለኝ እና ፈገግ እያልኩ ወደሱ ስዞር፤ ወደ ኪሱ ገባ አለና ብስኩት ነገር አውጥቶ እንድቀበለው እጁን ዘረጋ ቀጥ ብዬ አይቼ ፍላጎቴን ሳልገልፅ አትኩሮቴን ወደ ስራዬ አደረኩ ሀሳቤን የተረዳ መሰለኝ ከመሀል አንድ አውጥቶ ለራሱ በላና አሁንስ አለኝ! ትንሽ ስለራበኝ ሳላንገራግር ተቀበልኩ ያን እየበላሁ ስራዬን እየሰራው ሳለ በመሀል አየህ ወጣቱ ሰው ማለት እንደ ታዳኝ እንሰሳ ነው አለኝ፥ እያናገረኝ ዝም ማለቱ ጥሩ አይለም በዛ ላይ የትልቅ ሰው ምክር የሚባል ነገር አለ ዘወር ብዬ....እንዴት? አልኩት.. ምክንያቱም ምን ጊዜም በወጥመድ ውስጥ ነው ለማደግ ስትፍጨረጨር ለምን ብሎ ይመቀኝሀል የቻለውን ያክል ሊጥልህ ይሞክራል እንደምንም ተቋቁመህ ካለፍክ ይበልጥ ይበሳጫል እናም አንድ ቀን ልታመልጥበት የማትችል ወጥመድ አዘጋጅቶ አነጣጥሮ ይተኩስብሀል ከዛም ደካማ ጎንህን ተጠቅሞ ይጥልሀል በቃ ሰው እንደዚህ ነው አለ፧፧ ከዚህ ቅኔ ጀርባ የሆነ ታሪክ እንዳለ ተረድቻለሁ ስራዬን ገታ አደረኩና ግን አንተ ማን ነህ? ማለቴ ምን አይነት ችግር ቢገጥምህ ነው ወደዚህ የመጣሀው ከአለባበስህ ደህና ኑሮ እንዳለህ ያስታውቃል አልኩት.....
ራሱን እየነቀነቀ! ምን ያደርጋል ሁሉ ነገር በነበር አለቀ አለ ሲቃ በተሞላበት ድምፅ ስሜት!
ምን አልባት ትምህርት ሊሆን ይችላልና ከልብ አዳምጠኝ ብሎ ትረካውን ጀመረ እኔ ማለት.......
‼ከወደዳችሁት ይቀጥላል😘‼
ሰሞኑን ስለጠፍን ይቅርታ እንጠይቃለን🙏
አስተያየት>>>> @ketibebot
JOIN ⇒ https://t.me/joinchat/AAAAAEeo-fdgq4y96u_wIQ
•┈┈┈┈•✿❥❥✿•┈┈┈┈•
ክፍል አንድ
በከድር አወል
በ( @KETIBEB) የተዘጋጀ
.... ከወትሮ ለየት ያለ የወፎች ዝማሬ አይሉት ጫጫታ እንቅልፌ መተኛ አሳጡኝ ይባስ ብለው ድምፃቸው እኔ ወደተኛሁበት እየቀረበ መጣ ይሄ ደግሞ የሆነ ባዕድ ነገረ እየመጣ መሆኑን ያስረዳል ወዲያውኑ ደመነፍሴን በፍጥነት የተንተራስኩትን ታጣፊ ክላሼን አቀባብዬ ፊቴን በእጄ እየጠራረኩ በቅጠል ከታጀበ ዋርካ ዛፍ ወደ ጫፍ ተንጠላጥዬ ቁጭ አልኩ እና፥ አካባቢውን በአይኔ ማሰስ ጀመርኩ፤ በአንደኛው የጫካው አቅጣጫ ከሩቅ በፀሀይ መውጣት የደነገጠ በሚመስለው ጉም መሀል፥
በከዘራው መንገዱን የሚያሰናክሉትን የጫካውን ሀረገ እየከፈተ እኔ ወዳለሁበት አቅጣጫ የሚመጣ ሰው ይታየኛል፧ እንደ መደናገጥ እያልኩ ምን አልባት እኔን ለማጥቃት የተላከ ሰው ይሆናል ብዬ ካለሁበት እስኪደርስ በተጠንቀቅ መጠበቅ ጀመርኩ ፡
በተንጠላጠልኩበት ዋርካ ሲደርስም ከስሩ ከሚፈሰው ምንጭ ውሃ ጎምበስ ብሎ በእጁ እየጠለፈ የሚበቃውን ያህል ከጠጣ ቡሀላ፤ በረዥሙ ተነፈሰ ከዛም በአይኑ አካባቢውን ከቃኘ ቡሀላ ጠፍጣፍ ዲንጋይ ላይ አረፍ አለ ጉዞውን መቀጠል የሚፈልግ አይመስልም፤ እኔ ቀስ ብዬ ኮሽታ ሳላሰማ ከዛፉ ወረድኩ እና በቅንጭላቱ ትክክል አነጣጥሬ ኮስተር ባለ ድምፅ ጮክ ብዬ እንዳትንቀሳቀስ አልኩት፤ ቢንቀሳቀስ ግን ምን ላደርገው ነው ልተኩስበት ኧረ..ምንነቱን ሳላጣራ እያልኩ ከራሴ ጋ አወራለሁ፤ሰውዬው ግን ምንም የመደናገጥ አይነት ስሜት አይታይበትም ይባስ ብሎ እንደ ሬሳ ደርቆ ዝም አለ፤ እኔም ደግሜ ማን ነው የላከህ ! ብልም እንኳን ሊናገር ዞሮም አላየኝ ፥ ግራ በታገባ ስሜት ምን አልባት ጆሮው አይሰማ ከሆነ ብዬ ከወደ ፊት ለፊቱ ሄድኩና ግምባሩ ላይ ደቀንኩበት፤ የዛኔ አንገቱን ቀና አደረገና ""ምን ፈለክ ልትገለኝ ነው፥ አትፍራ ተኩስብኝ እንደውም ከዚህ ከማይረባ አለም ገላግለኝ አለ፧ ቁጭት በተሞላበት ድምፅ፤ ይሄኔ ተስፍ መቁረጥን አቃታለሁና በትንሹም ቢሆን አሳዘነኝ :ምን ሆኖ ይሆን በዚህ እድሜው ምን አይነት ችግር ቢገጥመው ነው እዚህ ድረስ የመጣው፥ ጥሩ ኑሮ ኗሪ እንደሆነ ከልብሱና ከፊቱ መለየት ይቻላል!
ከ50-60ዎቹ ባሉት ኤድሜ ውስጥ እንዳለም መገመት አያዳግትም ፥ ግን! ያም ሆነ ይህ የሰውየውን ምንነት ስለማላውቅ፤ ብዙ ላወራው አልፈለኩም ምን አልባት እኔን የሚፈልጉኝ ሰዎች በኔ ላይ እንዲተውንብኝ ልከውት ይሆናል ብዬ ስላሰብኩ ከአካባቢው ለመሰወር ወሰንኩ ትቸው መሄድ ስጀምር በድጋሜ መናገር ጀመረ ""ምን ነው ወጣቱ? ድፍረት አጣህ ለነገሩ ገና ልጅ ነህ ሽፍታ እንዳልሆንክም እኔን እንኳ በቅጡ ማስፈራራት አልቻልክም ጥሩ ልብ ያለህ ትመስላለህ አለኝ"" ቆም ብዬ ካዳመጥኩ ቡሀላ ከሱ ጋ ብቆይ ጉዳት ሊያደርስብኝ መቼም አቅም አይኖረውም ብዬ አሰብኩና፥ መንገዴን ትቼ ወደ ሰውየው ተመለስኩ፤ ከሱ በቅርብ ርቀትም ቁጭ አልኩ፥ በመካከላችን ረዘም ያለ ፀጥታ ሰፈነ በድንገት ከኛ በተወሰነ ርቀት አንድ ድኩላ ብቅ አለ በፍጥነት አነጣጥሬ ተኮስኩበት እየሮጥኩ ስሄድም እየተፈራገጠም አገኘውት ጩቤዬን አወጣሁና አረድኩት ከዛም ተሸክሜ ወሰድኩና መቃፈፍ ጀመርኩ!
ቅድም ግን ድንገት ስተኩስ አደነጋገጡ ትዝ አለኝ እና ፈገግ እያልኩ ወደሱ ስዞር፤ ወደ ኪሱ ገባ አለና ብስኩት ነገር አውጥቶ እንድቀበለው እጁን ዘረጋ ቀጥ ብዬ አይቼ ፍላጎቴን ሳልገልፅ አትኩሮቴን ወደ ስራዬ አደረኩ ሀሳቤን የተረዳ መሰለኝ ከመሀል አንድ አውጥቶ ለራሱ በላና አሁንስ አለኝ! ትንሽ ስለራበኝ ሳላንገራግር ተቀበልኩ ያን እየበላሁ ስራዬን እየሰራው ሳለ በመሀል አየህ ወጣቱ ሰው ማለት እንደ ታዳኝ እንሰሳ ነው አለኝ፥ እያናገረኝ ዝም ማለቱ ጥሩ አይለም በዛ ላይ የትልቅ ሰው ምክር የሚባል ነገር አለ ዘወር ብዬ....እንዴት? አልኩት.. ምክንያቱም ምን ጊዜም በወጥመድ ውስጥ ነው ለማደግ ስትፍጨረጨር ለምን ብሎ ይመቀኝሀል የቻለውን ያክል ሊጥልህ ይሞክራል እንደምንም ተቋቁመህ ካለፍክ ይበልጥ ይበሳጫል እናም አንድ ቀን ልታመልጥበት የማትችል ወጥመድ አዘጋጅቶ አነጣጥሮ ይተኩስብሀል ከዛም ደካማ ጎንህን ተጠቅሞ ይጥልሀል በቃ ሰው እንደዚህ ነው አለ፧፧ ከዚህ ቅኔ ጀርባ የሆነ ታሪክ እንዳለ ተረድቻለሁ ስራዬን ገታ አደረኩና ግን አንተ ማን ነህ? ማለቴ ምን አይነት ችግር ቢገጥምህ ነው ወደዚህ የመጣሀው ከአለባበስህ ደህና ኑሮ እንዳለህ ያስታውቃል አልኩት.....
ራሱን እየነቀነቀ! ምን ያደርጋል ሁሉ ነገር በነበር አለቀ አለ ሲቃ በተሞላበት ድምፅ ስሜት!
ምን አልባት ትምህርት ሊሆን ይችላልና ከልብ አዳምጠኝ ብሎ ትረካውን ጀመረ እኔ ማለት.......
‼ከወደዳችሁት ይቀጥላል😘‼
ሰሞኑን ስለጠፍን ይቅርታ እንጠይቃለን🙏
አስተያየት>>>> @ketibebot
JOIN ⇒ https://t.me/joinchat/AAAAAEeo-fdgq4y96u_wIQ
•┈┈┈┈•✿❥❥✿•┈┈┈┈•
❤1
ሰው ሆይ👌👌
👉ዛሬ ላይ ምንም ቆንጆ ብትሆን ነገ ልክ ቀብር ስገባ አስቀያሚ ነህ፤
👉ዛሬ ላይ ስምህ ማንም ቢሆን ነገ ግን ሬሳ ትባላለህ፤
👉ዛሬ ላይ ምንም ሃብታም ብትሆን ነገ ግን 1ሜትር ከፈን ብቻ ነው የሚኖርህ፤
👉ዛሬ ላይ ምንም እንኩዋን በቤተሰብ ብትከበብ ነገ ቀብር ውስጥ ብቻህን ትቀራለክ፤
👉ዛሬ ላይ የቱንም ያህል ስልጣን ቢኖርህ ነገ ከሁሉም ጋር እኩል ነህ፤
👉ዛሬ ምንም በዘርና በጎሳ ብትመካ ነገ አንተ ብቸኛ ነህ፤
👉ዛሬ ላይ ምንም ሁን ምን ነገ አንተ ሬሳ ነህ ሬሳ።
👉ዛሬ ብትናፈቅ ነገ እንዳትሸታቸው ሰዋች ቶሎ ይጥሉካል ፤
ስለዚህ ዛሬ ላይ ለዘለአለም ህይወት የሚጠቅመንን ስራ ብንሰራ መልካም ነው።
ወደ አሏህ እንመለስ መንገዱንም እሱ ያቅናል
🌺🌺🌺🌺
አሚን ያ ረብ....
•┈┈┈┈•✿♦♦✿•┈┈┈┈•
JOIN ⇒ https://t.me/joinchat/AAAAAEeo-fdgq4y96u_wIQ
•┈┈┈┈•✿♦♦✿•┈┈┈┈•
👉ዛሬ ላይ ምንም ቆንጆ ብትሆን ነገ ልክ ቀብር ስገባ አስቀያሚ ነህ፤
👉ዛሬ ላይ ስምህ ማንም ቢሆን ነገ ግን ሬሳ ትባላለህ፤
👉ዛሬ ላይ ምንም ሃብታም ብትሆን ነገ ግን 1ሜትር ከፈን ብቻ ነው የሚኖርህ፤
👉ዛሬ ላይ ምንም እንኩዋን በቤተሰብ ብትከበብ ነገ ቀብር ውስጥ ብቻህን ትቀራለክ፤
👉ዛሬ ላይ የቱንም ያህል ስልጣን ቢኖርህ ነገ ከሁሉም ጋር እኩል ነህ፤
👉ዛሬ ምንም በዘርና በጎሳ ብትመካ ነገ አንተ ብቸኛ ነህ፤
👉ዛሬ ላይ ምንም ሁን ምን ነገ አንተ ሬሳ ነህ ሬሳ።
👉ዛሬ ብትናፈቅ ነገ እንዳትሸታቸው ሰዋች ቶሎ ይጥሉካል ፤
ስለዚህ ዛሬ ላይ ለዘለአለም ህይወት የሚጠቅመንን ስራ ብንሰራ መልካም ነው።
ወደ አሏህ እንመለስ መንገዱንም እሱ ያቅናል
🌺🌺🌺🌺
አሚን ያ ረብ....
•┈┈┈┈•✿♦♦✿•┈┈┈┈•
JOIN ⇒ https://t.me/joinchat/AAAAAEeo-fdgq4y96u_wIQ
•┈┈┈┈•✿♦♦✿•┈┈┈┈•
📜መኖርን ባልታሰበ✍
ክፍል ሁለት(2)
በከድር አወል
በ( @KETIBEB ) የተዘጋጀ
.........ምን አልባት ትምህርት ሊሆንህ ይችላልና ከልብ አዳምጠኝ ብሎ ትረካውን ጀመረ እኔ ማለት.......
.........""ስሜ አይሀም ይባላል ለቤተሰቦቼ አንድ ልጅ ነበረኩ የወንድም እና የእህትን ፍቅር አላውቀውም በኢኮኖሚ ደካማ የሚባሉ ቤተሰብ ልጅ ስለነበርኩ! ኑሯችንን የማሻሻል እና በእርጅና ዘመናቸው የምንከባከባቸው ብቸኛ ተስፍቸው ነበርኩ እንደምታስበው አልጋ በአልጋ ባይሆንም ተስፍ ባለመቁረጥ የፈጣሪ እገዛ ተጨምሮበት ያሰብኩትን አሳካሁ፤ ወላጆቼንም ከሁለት አመት በፊት ተካታትለው ሞቱ! አሁን ከነበርኩበት ደረጃ ለመድረስ ብዙ መስዋእትነት ከፍያለሁ!
አሉ ከታባሉ የናጠጡ ባለፀጋዎች አንዱ መሆን ቻልኩ የስራው አለም ያገናኘን እኔን መሰል ጓደኞችንም ማፍራት ቻልኩ ከ20 አመት በፊት ትዳር መስርቼ አሁን የ19 እና 12 አመት ቆንጆ ሴት ልጆች አባት ነኝ አብዛሀኛውን ጊዜ ከቤት ስለማልኖር በጣም ይናፍቃሉ... ብሎ በእምባ የተሞሉ አይኖቹን እየጠራረገ አንገቱን አቀረቀረ""
... እኔም ታሪኩን እያዳመጥኩ ሳይታወቀኝ መቃፈፌን ጨርሼ ስጋውን ለመጥበስ እሳት እያቀጣጠልኩ ነው! ታሪኩን እንዲቀጥልልኝ
ታዲያ ይሄን እዚህ መገኘትህ ጋር ምን ያገናኘዋል አልኩት፥ .....""አንገቱን ቀጥ አደረገና ከንፈሩን እየመጠጠ.. ነገሩ እንዲህ ነው ከጓደኛቼ መካከል አንዱ ልጄን እንደወደዳት እንደ ቀልድ በተገናኘን ቁጥር ይነግረኛል እኔም እንዳልድርልህ አግብተሀል ኧረ እንደውም ከማግባት አልፎ የአንድ ልጅ አባትም መሆኑንም ስለማውቅ! ልጄን ለቀቅ አድርጋት እየተባባልን ተሳስቀን እንለያያለን ነገር ግን እኔ እንዳሰብኩት አልነበርም እንደውም በተቃራኒዉ ነበር ይባስ ብሎ እንደለመድንው አንድ ቀን ምሽት ላይ ተገናኘን እና ፊቱን ኮስተር አድርጎ ስለ ልጄ ደጋግሞ ይጠይቀኛል እኔም በንዴት ምንድን ነው አላበዛሁም በቃህ ብዬ ጮኩበት! እሱ ግን የሚመለስ አልበረም እንደውም ልጄ እንድድርለት እና ካልሆነ ግን! አለ? እንዴ ካልሆነ ምን ልታመጣ ብዬ አፈጠጥኩበት?!ቤተሰብህን በታትኜ ህይወትህን ጋሀነም ነው የማደርገው ብሎ ዝቶብኝ ወጣ! እኔም በንዴት አንዲት ነገር አደርጋለሁ ብትል ራስህን ማረሚያ ቤት ነው የምታገኘው ብዬ አስጠነቀኩት""...
በመሀል ንግግሩን አቋርጬ..ማለት በድብቅ ወንጀል ሰርቶ ነበር ማለት ነው ስል ጠየኩት!""በትካዜ ስሜት... ከአመታት በፊት በጣም አንድ ሚስኪን ለሰው አዛኝ ተጨዋች ጓደኛ ነበረን እናም አንድ ጊዜ ህይወታችንን ሊቀይር የሚችል የማዕድን ጨረታ ነበረ ጨረታውን ከሁላችንም ተሽሎ ያ ጓደኛችን አሸነፈ በሱ ማሸነፍ ሌሎቻችን በጣም ደስተኛ ነበረን እሱ ግን የሱ ማሸነፍ አልተዋጠለትም ከጓደኛው ይልቅ ገንዘብን አስበለጠ ስራውን በጁ ለማስገባት አማራጭ ብሎ ያሰበውንም እሱነ ማስወገድ ነበር እና እንዳሰበውም አደረገ ያ አረመኔ አስገደለው ስራውንም በጁ አስገባ!! ያን ወንጀል መስራቱን ደግሞ እኔ ደረስኩበት! እንዳወኩበትም ሲያውቅ አንድ ቀን ምሽት ከሁሉም ጓደኞቻችን ጋር ራት ለመብላት ተሰባሰብን ነበር እኔ ግን ራቱ ላይ መቆየት የቻልኩት ለተወሰኑ ደቂቃዎች ብቻ ነው የቀረበልኝን ኮካ ከጠጣሁት ቡሀላ የሚታወቀኝ ሁሉም ነገር ሲጨልምብኝ ብቻ ነበር! ከሰኣታት ቡሀላም ከተኛሁበት ስነቃ ሸሚዜ ወልቋል ቀበቶዬ ተፈቷል፤ ሰአቴን ስመለከት 3:00 ሰአት ይላል የተገናኘነው 2:00 ሰአት ነበር እንደዚህ አይነት ነገር ገጥሞኝ ስለማያውቅ በድንጋጤ ልብሴን ለብሼ እነሱ ወደሚገኙበት በችኮላ አመራሁ! ከነሱ ስደርስ ራቱን ጨራርሰው ሊወጡ ሲል ነበር ምን እንደሆንኩ ስጠይቃቸው ራሴን ስስት ወደ አልጋ ወስደው እንዳስተኙኝ ብቻ ነገሩኝ ታዲያ ልብሴን ማን አወለቀው እያለኩ ለራሴ አሰብኩኝ! ከመካከላቸውም አንድኛው ወደ ቤት የሚል ቃል እንደወጣው ያ አረመኔ ከአፍ ተቀብሎ እኔ አደርሰዋለሁ አታስቡ ሂዱ ብሎ ላካቸው እንሱም ተሰናብተውን እንደወጡ
ላንተ ጥሩ ሰርፕራይዝ አዘጋጅቸልሀለሁ ብሎ እንድከተለው በምልክት ነገረኝ ግራ እየተጋባሁ ተኝቼበት ወደነበረው ክፍል ወሰደኝ ክፍሉን ከፈተውና ወደ ውስጥ ገባን በአይኔ ያየሁትን ማመን አልቻልኩም"" ...
‼ከወደዳችሁት ይቀጥላል👍‼
አስተያየት>>>> @ketibebot
JOIN ⇒ https://t.me/joinchat/AAAAAEeo-fdgq4y96u_wIQ
•┈┈┈┈•✿❥❥✿•┈┈┈┈•
ክፍል ሁለት(2)
በከድር አወል
በ( @KETIBEB ) የተዘጋጀ
.........ምን አልባት ትምህርት ሊሆንህ ይችላልና ከልብ አዳምጠኝ ብሎ ትረካውን ጀመረ እኔ ማለት.......
.........""ስሜ አይሀም ይባላል ለቤተሰቦቼ አንድ ልጅ ነበረኩ የወንድም እና የእህትን ፍቅር አላውቀውም በኢኮኖሚ ደካማ የሚባሉ ቤተሰብ ልጅ ስለነበርኩ! ኑሯችንን የማሻሻል እና በእርጅና ዘመናቸው የምንከባከባቸው ብቸኛ ተስፍቸው ነበርኩ እንደምታስበው አልጋ በአልጋ ባይሆንም ተስፍ ባለመቁረጥ የፈጣሪ እገዛ ተጨምሮበት ያሰብኩትን አሳካሁ፤ ወላጆቼንም ከሁለት አመት በፊት ተካታትለው ሞቱ! አሁን ከነበርኩበት ደረጃ ለመድረስ ብዙ መስዋእትነት ከፍያለሁ!
አሉ ከታባሉ የናጠጡ ባለፀጋዎች አንዱ መሆን ቻልኩ የስራው አለም ያገናኘን እኔን መሰል ጓደኞችንም ማፍራት ቻልኩ ከ20 አመት በፊት ትዳር መስርቼ አሁን የ19 እና 12 አመት ቆንጆ ሴት ልጆች አባት ነኝ አብዛሀኛውን ጊዜ ከቤት ስለማልኖር በጣም ይናፍቃሉ... ብሎ በእምባ የተሞሉ አይኖቹን እየጠራረገ አንገቱን አቀረቀረ""
... እኔም ታሪኩን እያዳመጥኩ ሳይታወቀኝ መቃፈፌን ጨርሼ ስጋውን ለመጥበስ እሳት እያቀጣጠልኩ ነው! ታሪኩን እንዲቀጥልልኝ
ታዲያ ይሄን እዚህ መገኘትህ ጋር ምን ያገናኘዋል አልኩት፥ .....""አንገቱን ቀጥ አደረገና ከንፈሩን እየመጠጠ.. ነገሩ እንዲህ ነው ከጓደኛቼ መካከል አንዱ ልጄን እንደወደዳት እንደ ቀልድ በተገናኘን ቁጥር ይነግረኛል እኔም እንዳልድርልህ አግብተሀል ኧረ እንደውም ከማግባት አልፎ የአንድ ልጅ አባትም መሆኑንም ስለማውቅ! ልጄን ለቀቅ አድርጋት እየተባባልን ተሳስቀን እንለያያለን ነገር ግን እኔ እንዳሰብኩት አልነበርም እንደውም በተቃራኒዉ ነበር ይባስ ብሎ እንደለመድንው አንድ ቀን ምሽት ላይ ተገናኘን እና ፊቱን ኮስተር አድርጎ ስለ ልጄ ደጋግሞ ይጠይቀኛል እኔም በንዴት ምንድን ነው አላበዛሁም በቃህ ብዬ ጮኩበት! እሱ ግን የሚመለስ አልበረም እንደውም ልጄ እንድድርለት እና ካልሆነ ግን! አለ? እንዴ ካልሆነ ምን ልታመጣ ብዬ አፈጠጥኩበት?!ቤተሰብህን በታትኜ ህይወትህን ጋሀነም ነው የማደርገው ብሎ ዝቶብኝ ወጣ! እኔም በንዴት አንዲት ነገር አደርጋለሁ ብትል ራስህን ማረሚያ ቤት ነው የምታገኘው ብዬ አስጠነቀኩት""...
በመሀል ንግግሩን አቋርጬ..ማለት በድብቅ ወንጀል ሰርቶ ነበር ማለት ነው ስል ጠየኩት!""በትካዜ ስሜት... ከአመታት በፊት በጣም አንድ ሚስኪን ለሰው አዛኝ ተጨዋች ጓደኛ ነበረን እናም አንድ ጊዜ ህይወታችንን ሊቀይር የሚችል የማዕድን ጨረታ ነበረ ጨረታውን ከሁላችንም ተሽሎ ያ ጓደኛችን አሸነፈ በሱ ማሸነፍ ሌሎቻችን በጣም ደስተኛ ነበረን እሱ ግን የሱ ማሸነፍ አልተዋጠለትም ከጓደኛው ይልቅ ገንዘብን አስበለጠ ስራውን በጁ ለማስገባት አማራጭ ብሎ ያሰበውንም እሱነ ማስወገድ ነበር እና እንዳሰበውም አደረገ ያ አረመኔ አስገደለው ስራውንም በጁ አስገባ!! ያን ወንጀል መስራቱን ደግሞ እኔ ደረስኩበት! እንዳወኩበትም ሲያውቅ አንድ ቀን ምሽት ከሁሉም ጓደኞቻችን ጋር ራት ለመብላት ተሰባሰብን ነበር እኔ ግን ራቱ ላይ መቆየት የቻልኩት ለተወሰኑ ደቂቃዎች ብቻ ነው የቀረበልኝን ኮካ ከጠጣሁት ቡሀላ የሚታወቀኝ ሁሉም ነገር ሲጨልምብኝ ብቻ ነበር! ከሰኣታት ቡሀላም ከተኛሁበት ስነቃ ሸሚዜ ወልቋል ቀበቶዬ ተፈቷል፤ ሰአቴን ስመለከት 3:00 ሰአት ይላል የተገናኘነው 2:00 ሰአት ነበር እንደዚህ አይነት ነገር ገጥሞኝ ስለማያውቅ በድንጋጤ ልብሴን ለብሼ እነሱ ወደሚገኙበት በችኮላ አመራሁ! ከነሱ ስደርስ ራቱን ጨራርሰው ሊወጡ ሲል ነበር ምን እንደሆንኩ ስጠይቃቸው ራሴን ስስት ወደ አልጋ ወስደው እንዳስተኙኝ ብቻ ነገሩኝ ታዲያ ልብሴን ማን አወለቀው እያለኩ ለራሴ አሰብኩኝ! ከመካከላቸውም አንድኛው ወደ ቤት የሚል ቃል እንደወጣው ያ አረመኔ ከአፍ ተቀብሎ እኔ አደርሰዋለሁ አታስቡ ሂዱ ብሎ ላካቸው እንሱም ተሰናብተውን እንደወጡ
ላንተ ጥሩ ሰርፕራይዝ አዘጋጅቸልሀለሁ ብሎ እንድከተለው በምልክት ነገረኝ ግራ እየተጋባሁ ተኝቼበት ወደነበረው ክፍል ወሰደኝ ክፍሉን ከፈተውና ወደ ውስጥ ገባን በአይኔ ያየሁትን ማመን አልቻልኩም"" ...
‼ከወደዳችሁት ይቀጥላል👍‼
አስተያየት>>>> @ketibebot
JOIN ⇒ https://t.me/joinchat/AAAAAEeo-fdgq4y96u_wIQ
•┈┈┈┈•✿❥❥✿•┈┈┈┈•
👍1
✍ #አላህ ሱ.ወ #ከኩራት #ይጠብቀን
📚ኢብን ዑመር እንዳስተላለፉት ነብዩ ሙሐመድ ሰ.ዐ.ወ እንዲህ በለዋል
“#ልብሱን #በኩራት የጎተተ አላህ በእለተ ቂያማ አያየውም”
✍ #አቡበከረም “የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ሽርጤ ይጎተትብኛል “ አሏቸው እርስቸውም<<አንተ በኩራት ከሚጎትቱት አይደለህም>> አሉት (ቡኻሪና ሙስሊም)
📚አቡ ሁረይራ እንዳስተላለፉት የ አላህ መልዕክተኛ ሰዐወ እንዲህ ብለዋል
‘#አንድ #ሰው በውብ ልብስና ተኩራርቶና ተኮፍሶ እየተንበጣረረ በመሄድ ላይ እንዳለ አላህ እስከ እለተ ቂያማ መሬቱን ገለበጠበት።”(ቡኻሪና ሙስሊም)
إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ مَن كَانَ مُخْتَالًا فَخُورًا [٤:٣٦]
“…..አላህ ኩራተኛ ጉረኛ የኾነን ሰው አይወድም” ቁርዓን 4:36
══ •⊰✿♦✿⊱• ══ https://t.me/joinchat/AAAAAEeo-fdgq4y96u_wIQ
══ •⊰✿♦✿⊱• ══
📚ኢብን ዑመር እንዳስተላለፉት ነብዩ ሙሐመድ ሰ.ዐ.ወ እንዲህ በለዋል
“#ልብሱን #በኩራት የጎተተ አላህ በእለተ ቂያማ አያየውም”
✍ #አቡበከረም “የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ሽርጤ ይጎተትብኛል “ አሏቸው እርስቸውም<<አንተ በኩራት ከሚጎትቱት አይደለህም>> አሉት (ቡኻሪና ሙስሊም)
📚አቡ ሁረይራ እንዳስተላለፉት የ አላህ መልዕክተኛ ሰዐወ እንዲህ ብለዋል
‘#አንድ #ሰው በውብ ልብስና ተኩራርቶና ተኮፍሶ እየተንበጣረረ በመሄድ ላይ እንዳለ አላህ እስከ እለተ ቂያማ መሬቱን ገለበጠበት።”(ቡኻሪና ሙስሊም)
إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ مَن كَانَ مُخْتَالًا فَخُورًا [٤:٣٦]
“…..አላህ ኩራተኛ ጉረኛ የኾነን ሰው አይወድም” ቁርዓን 4:36
══ •⊰✿♦✿⊱• ══ https://t.me/joinchat/AAAAAEeo-fdgq4y96u_wIQ
══ •⊰✿♦✿⊱• ══
🍃🍃ጤ ና ዎ !🍃🍃
┈┈•✦•┈┈
.
☞ ሰባት ትላልቅ አዕምሮን የሚጎዱ ልምዶች:
.
➊. ቁርስን መዝለል ወይም ጨርሶ አለመመገብ።
➋. ማታ ዘግይቶ ወደ አልጋ መሄድ ወይም ዘግይቶ መተኛት።
➌. ከፍተኛ የስኳር መጠን መውሰድ/መጠቀም።
➍. ከመጠን በላይ መተኛት በተለይ ጠዋት (ከረፈደ በኋላ)።
➎. ቴሌቪዢን እየተመለከቱ ወይም ኮምፒውተር እየተጠቀሙ ምግብ
መመገብ።
➏. በሚተኙበት ወቅት ኮፍያ፣ ሻርኘ ወይም ካልሲ መጠቀም/ መልበስ።
➐. ሽንትን ሸንተው ሳይጨርሱ የማቋረጥ ልማድ።
---------
መልካም ጤንነት!!
☟ SHARE ☟
══ •⊰✿♦✿⊱• ══ https://t.me/joinchat/AAAAAEeo-fdgq4y96u_wIQ
══ •⊰✿♦✿⊱• ══
┈┈•✦•┈┈
.
☞ ሰባት ትላልቅ አዕምሮን የሚጎዱ ልምዶች:
.
➊. ቁርስን መዝለል ወይም ጨርሶ አለመመገብ።
➋. ማታ ዘግይቶ ወደ አልጋ መሄድ ወይም ዘግይቶ መተኛት።
➌. ከፍተኛ የስኳር መጠን መውሰድ/መጠቀም።
➍. ከመጠን በላይ መተኛት በተለይ ጠዋት (ከረፈደ በኋላ)።
➎. ቴሌቪዢን እየተመለከቱ ወይም ኮምፒውተር እየተጠቀሙ ምግብ
መመገብ።
➏. በሚተኙበት ወቅት ኮፍያ፣ ሻርኘ ወይም ካልሲ መጠቀም/ መልበስ።
➐. ሽንትን ሸንተው ሳይጨርሱ የማቋረጥ ልማድ።
---------
መልካም ጤንነት!!
☟ SHARE ☟
══ •⊰✿♦✿⊱• ══ https://t.me/joinchat/AAAAAEeo-fdgq4y96u_wIQ
══ •⊰✿♦✿⊱• ══
📜መኖርን ባልታሰበ✍
ክፍል ሶስት(3)
በከድር አወል
በ( @KETIBEB ) የተዘጋጀ
ወደ ውስጥ ገባን በአይኔ ያየሁትን ማመን አልቻልኩም"" ...
........ በስክሪን የኔ ምስል ያለበት ቪዲዮ ፥የሆነች ወጣት ልጅ ሸሚዜን አውልቃ ቀበቶዬን እፈታች የባለጌ ፊልም እንደሰራው አድርጎ የተቀረፀ ምስል በቃ ምን ልበልህ ሰውነቴ ተንቀጠቀጠ ልጆቼ ሚስቴ ትዝ አሉኝ ይሄን ሲያዩ ምን ሊሆን እንደሚችል በአእምሮዬ ተመላለሰብኝ እያለ ራሱን መነቅነቅ ጀመረ""
.....በመሀል ወሬውን ማቋረጥ ባልፈልግም ስጋውን ጠብሼ ስለጨረስኩ ቁምሳ ደርሷል ከብዙ ጊዚያት ቡሀላ ሰው ጋ ልበላ ነው ብዬ አቋረጥኩትና እሱም ከነበረበት ስሜት ለመውጣት ፈገግ እያለ ወደኔ ቀረበ ከዛም መመገብ ጀመረን በመሀል ደስ የሚል ህይወት ውስጥ እንዳለሁ እና ብቸኝነቴን እንደወደደልኝ ነገረኝ "አልሰሜን ግባ በለው ይላል የሀገሬ ሰው ወዶ አደለም" ምን ደስ ይላል የኔ ህይወት አልኩኝ በሆዴ " ከዛም በልተን እንደጨረስን ትንሽ አረፍ ካልን ቡሀላ ትረካውን እንዲቀጥልልኝ ዳር ዳር ማለት ጀመረኩ እሱም ሀሳቤ ስለገባው ያቆመበትን ጠየቀኝ እኔም ነገረኩትና ትርክቱ ቀጠለ ....
ከዛም .. ሁሉም ነገር ጨለመብኝ የምይዘውንም ሆነ የምጨብጠውን ነገር፥ አላቅም በጣም ጮኩኝ፧ እሱ ግን እኔ በምሆነው ነገር በደስታ ይስቃል፥ ይባስ ብሎ ሀሀሀሀ...ለመሆኑ ምን ላይ እንድለቅልህ ትፈለጋለህ fb, YouTube ወይስ ጋዜጠኞችን ጠርቼ ለነሱ ልስጣቸው የትኛው ይመችሀል እያለ አፌዘብኝ እኔም ምንም ሳልናገር ሀፍረቴን ተኮናንቤ ወደ ቤቴ ሄድኩኝ፥
እንግዲህ ከዛ ቀን ጀምሮ ነው በዛ ሲዲ እያስፈራራኝ ልጄን ይቀርባት ጀመር፤ይህን በአይኔ እያየሁ መቋቋም አልቻልኩም ከማንኛው ልሁን ልጄን ልኩኝ ሙሉ ትዳሬ ሊፈርስ ነው በተዘዋዋሪ ላዋርዳቸው ነው እያየሁ ዝም ካልኩ ደግሞ ልጄን አይኔ እያየ ገደል ልትገባብኝ ነው ስ መስራትም መኖርም አልቻልኩም አማራጭ ብዬ ያሰብኩትን ሁሉ ሞከርክ ግን አልቻልኩም መጨረሻ ላይም ወደዚ ጫካ ራሴን ላመሸሽ መጣሁ አለ ሲቃ በተሞላበት ድምፅ፥
.........ሰውዬው ግን ማን ነው? ብዬ ልጠይቀው አሰብኩና ማንስ ቢሆን ምን ይለወጣል፤ ሰውዬው አንዴ ወደዚህ መጥቷል ባቀውስ ሂጄ ልገለው ነው፥ እያልኩ በሆዴ አጉረመረምኩ። የጊዜ ነገር ይገረማል! ሳናስበው ፀሀይ ወደ ቤቷ ለመጥለቅ አዘንብላለች፥ ሰውየውንም ይህን ሁሉ ታሪክ ከነገረኝ ቡሗላ፤እንዳልሰማ መሆን ስላልፈለኩ ከቋጥኝ ስር ወዳለችው መኖሪያ ዋሻዬ ወሰድኩት ብርሀንም ጊዜውን ጨርሶ ለጨለማ አስረክቧል እስክንተኛ ድረስ የምንሞቀው እሳት አቀጣጥዬ፥ ከጧት የተረፈንን ስጋ እየጠባበስን ስንበላ አመሸን፥ በመሀል ስለኔ ማንነት ለምን ወደዚህ እንደመጣሁ ሲጠይቀኝ ነበር። ለመናገር አልደፈርኩም ነገ እናወራለን ብዬ የሚተኛበት ቦታ አሳየሁት፤ ደክሞት ስለነበር ቶሎ ነው እንቅልፍ የያዘው ተኝቶ ግን ልጄ ልጄ እያለ ሲቃዥ! ነበር ያደረው፤ አይነጋ የለምና የሌሊቱ ተራ አብቅቶ ለብርሀን ለማስረከብ ወገግ ሲል የምንበላው ለማደን እሱ በተኛበት ወጥቼ ሄድኩ እንደ አጋጣሚ ሆኖ የሚታደን እንሰሳ ሳላገኝ በባዶው ነበር የተመስኩት ከዋሻው እንደደርስኩግን ለማመመን የሚከብድ ነገረ ነበር ያየሁት..........
‼ይቀጥላል‼
አስተያየት>>>> @ketibebot
JOIN ⇒ https://t.me/joinchat/AAAAAEeo-fdgq4y96u_wIQ
•┈┈┈┈•✿❥❥✿•┈┈┈┈•
ክፍል ሶስት(3)
በከድር አወል
በ( @KETIBEB ) የተዘጋጀ
ወደ ውስጥ ገባን በአይኔ ያየሁትን ማመን አልቻልኩም"" ...
........ በስክሪን የኔ ምስል ያለበት ቪዲዮ ፥የሆነች ወጣት ልጅ ሸሚዜን አውልቃ ቀበቶዬን እፈታች የባለጌ ፊልም እንደሰራው አድርጎ የተቀረፀ ምስል በቃ ምን ልበልህ ሰውነቴ ተንቀጠቀጠ ልጆቼ ሚስቴ ትዝ አሉኝ ይሄን ሲያዩ ምን ሊሆን እንደሚችል በአእምሮዬ ተመላለሰብኝ እያለ ራሱን መነቅነቅ ጀመረ""
.....በመሀል ወሬውን ማቋረጥ ባልፈልግም ስጋውን ጠብሼ ስለጨረስኩ ቁምሳ ደርሷል ከብዙ ጊዚያት ቡሀላ ሰው ጋ ልበላ ነው ብዬ አቋረጥኩትና እሱም ከነበረበት ስሜት ለመውጣት ፈገግ እያለ ወደኔ ቀረበ ከዛም መመገብ ጀመረን በመሀል ደስ የሚል ህይወት ውስጥ እንዳለሁ እና ብቸኝነቴን እንደወደደልኝ ነገረኝ "አልሰሜን ግባ በለው ይላል የሀገሬ ሰው ወዶ አደለም" ምን ደስ ይላል የኔ ህይወት አልኩኝ በሆዴ " ከዛም በልተን እንደጨረስን ትንሽ አረፍ ካልን ቡሀላ ትረካውን እንዲቀጥልልኝ ዳር ዳር ማለት ጀመረኩ እሱም ሀሳቤ ስለገባው ያቆመበትን ጠየቀኝ እኔም ነገረኩትና ትርክቱ ቀጠለ ....
ከዛም .. ሁሉም ነገር ጨለመብኝ የምይዘውንም ሆነ የምጨብጠውን ነገር፥ አላቅም በጣም ጮኩኝ፧ እሱ ግን እኔ በምሆነው ነገር በደስታ ይስቃል፥ ይባስ ብሎ ሀሀሀሀ...ለመሆኑ ምን ላይ እንድለቅልህ ትፈለጋለህ fb, YouTube ወይስ ጋዜጠኞችን ጠርቼ ለነሱ ልስጣቸው የትኛው ይመችሀል እያለ አፌዘብኝ እኔም ምንም ሳልናገር ሀፍረቴን ተኮናንቤ ወደ ቤቴ ሄድኩኝ፥
እንግዲህ ከዛ ቀን ጀምሮ ነው በዛ ሲዲ እያስፈራራኝ ልጄን ይቀርባት ጀመር፤ይህን በአይኔ እያየሁ መቋቋም አልቻልኩም ከማንኛው ልሁን ልጄን ልኩኝ ሙሉ ትዳሬ ሊፈርስ ነው በተዘዋዋሪ ላዋርዳቸው ነው እያየሁ ዝም ካልኩ ደግሞ ልጄን አይኔ እያየ ገደል ልትገባብኝ ነው ስ መስራትም መኖርም አልቻልኩም አማራጭ ብዬ ያሰብኩትን ሁሉ ሞከርክ ግን አልቻልኩም መጨረሻ ላይም ወደዚ ጫካ ራሴን ላመሸሽ መጣሁ አለ ሲቃ በተሞላበት ድምፅ፥
.........ሰውዬው ግን ማን ነው? ብዬ ልጠይቀው አሰብኩና ማንስ ቢሆን ምን ይለወጣል፤ ሰውዬው አንዴ ወደዚህ መጥቷል ባቀውስ ሂጄ ልገለው ነው፥ እያልኩ በሆዴ አጉረመረምኩ። የጊዜ ነገር ይገረማል! ሳናስበው ፀሀይ ወደ ቤቷ ለመጥለቅ አዘንብላለች፥ ሰውየውንም ይህን ሁሉ ታሪክ ከነገረኝ ቡሗላ፤እንዳልሰማ መሆን ስላልፈለኩ ከቋጥኝ ስር ወዳለችው መኖሪያ ዋሻዬ ወሰድኩት ብርሀንም ጊዜውን ጨርሶ ለጨለማ አስረክቧል እስክንተኛ ድረስ የምንሞቀው እሳት አቀጣጥዬ፥ ከጧት የተረፈንን ስጋ እየጠባበስን ስንበላ አመሸን፥ በመሀል ስለኔ ማንነት ለምን ወደዚህ እንደመጣሁ ሲጠይቀኝ ነበር። ለመናገር አልደፈርኩም ነገ እናወራለን ብዬ የሚተኛበት ቦታ አሳየሁት፤ ደክሞት ስለነበር ቶሎ ነው እንቅልፍ የያዘው ተኝቶ ግን ልጄ ልጄ እያለ ሲቃዥ! ነበር ያደረው፤ አይነጋ የለምና የሌሊቱ ተራ አብቅቶ ለብርሀን ለማስረከብ ወገግ ሲል የምንበላው ለማደን እሱ በተኛበት ወጥቼ ሄድኩ እንደ አጋጣሚ ሆኖ የሚታደን እንሰሳ ሳላገኝ በባዶው ነበር የተመስኩት ከዋሻው እንደደርስኩግን ለማመመን የሚከብድ ነገረ ነበር ያየሁት..........
‼ይቀጥላል‼
አስተያየት>>>> @ketibebot
JOIN ⇒ https://t.me/joinchat/AAAAAEeo-fdgq4y96u_wIQ
•┈┈┈┈•✿❥❥✿•┈┈┈┈•
❤1👍1
📜መኖርን ባልታሰበ✍
ክፍል አራት(4)
በከድር አወል
በ( @KETIBEB ) የተዘጋጀ
ከዋሻው እንደደርስኩግን ለማመመን የሚከብድ ነገረ ነበር ያየሁት..........
............ ያ! ሚሊየነሩ ሰውዬ ስጋ እየጠበሰ ነበር በሁኔታው በጣም ተገርሜ እንደት ሊያደርገው ቻለ እያልኩ ከሱ በቅርብ ርቀት ቆምኩኝ ድንገት ዘወር ሲል አየኝና ""እንዴ ነህ ወጣቱ ደና መጣህ እንዴ ደና አደርክ ና! ቁርስ ደርሷል"" እንብላ አለኝ
.....ፊቴን ፈገግ አያደረኩ ከመብላቱ ይቀድም ግን እንዴት ማለት በምን አድነህ ነው ስል ጠየኩት?
የሽፍታ አጓጉል "ጩቤህን አይተኸዋል" አለኝ ጎምበስ ብዬ ሳይ የለም እንዴት ልትወስድብኝ ቻልክ....☺️
........"እንካ ረስተከው ነው" ብሎ ሰጠኝ እኔም ተቀበልኩና ወደ ቦታው መልሼ የተዘጋጀውን ምግብ እየበላን በዛው ወሬ ጀመርን ገጠመኞቹን ስለህይወቱ ሁሉንም ነገረኝ የልጆቹን ፎቶ ከያዘው ዋሌት አውጥቶ አሳየኝ እውነትም በጣም ቆንጆዎች ናቸው፤
.........እንዲህ እንዲህ እያልን ባለ ብርሀኗ ፀሀይ፤እንደነሀስ ከምትጠራው ጨረቃ ጋር እየተቀያየሩ ቀናቶች ነጉዱ፥ይበልጥ መቀራረብ ጀምርናል እየበላን መጎራረስ መጫወት መዝናናት ከዛ የበለጠ ግን ወጣቱ ማለቱን ትቶ <የኔ ልጅ> እያለ ነው የሚጠራኝ ያም ሆኖ ግን ግልፅ ልሆንለት አልቻልኩም ፥ሁሌም ስለ እኔ ሲጠይቀኝ ቶሎ ብዬ ወሬ እቀይራለሁ፤ እሱም ብዙ አያጨናንቀኝም ዛሬ ግን ልነግረው ወስኛለሁ።
.............ጋሽ አይሀም አልኩት ""አቤት የኔ ልጅ አለኝ"" እንደዚህ ሲለኝ ዕውነት የሱ ልጅ የሆንኩ ያክል ነው የሚሰማኝ
.........'' የምነግርህ ነገር አለ አልኩት "" እሽ ደስ ይለኛል ጥሩ ነገር እንደሆነ ታ ፍ አደርጋለው እያለ ጥላ ወዳለው ዛፍ ስር ቁጭ አልን፤ መናገር ጀመርኩኝ እ..እ..እኔ ዛሬ ሁሉንም ነገር ልነግርህ ፈልጌ ነው አልኩት
..........""እያዳመጥኩህ ነው እሽ" የኔ ልጅ ቀጥል አለኝ
ከየትኛው እንደምጀምርለት ባላውቅም ከውልደቴ መጀመርን ሻሁ፤
.......እኔ ከዚህ በአምስት ኪሎሜትር ከምትርቀው ደማስቆ ውስጥ ነው ውልደቴ እና እድገቴ ስሜ ደግሞ #ቩራል ነምሩድ ይባላል ብዬ ከመጀመሬ ጋሽ አይሀም ፊቱ የመደንገጥ እና መረበሽ ስሜት ይታይበታል"
......ምን ነካው ስሜ ያስደነግጣል እንዴ ብዬ ለራሴ ባላየ ንግግሬን ቀጠልኩ፤
......... በጣም ደስተኛ እና ምርጥ ቤተሰብ ውስጥ ነው የተወለድኩት ፤ እንዳንተ ታላቅም ሆነ ታናሽ ወንድም ወይም እህት የለኝም፥ አባቴ የተካበደ ባይሆንም ሀይለኛ ነጋዴ ነበር መካከለኛ ሀብታም ከሚባሉትም ነበር ለዛም ነበር አቀማጥለው ያሳደጉኝ፥ምን ያደርጋል ያ..ያ..ያ ደስተኛ ቤተሰብ በአንድ ቀን ብትንትኑ ወጣ፤
አልኩኝ እምባዬ እየተቀዳደመኝ፤ እምባዬን ዋጥ አደረኩና ከስድስት አመት በፊት የ 10ኛ ክፍል ተማሪ እያለሁ ከትምህርት ቤት ውዬ ስመለስ፥ ግቢያችን ከወትሮ በተለየ በአበባ አሸብርቋል፤ በአግራሞት እያየሁ ወደ ዉስጥ ገባሁ፥ እናቴ እንደዛ ቀን ፊቷ በፈገግታ ተሞልቶ አያቅም፥ ሰላም ካልኳት ቡሗላም ምን አዲስ ነገር እንዳ ጠየኳት፤
......እሷም""የእኔ እና የአባትህ የጋብቻ ቀን ነው"" አለችኝ ኦው እንኳን ደስ ያላችሁ አስታውሳለው የሰርጋቹህ ቀን እኔን ከቤት ትታቹኝ ነበር የሄዳችሁት አልኳት አንተ ወሬኛ ወሬ አይቅርብኝ ነው ኣ እያለች እየተሳሳቅን ወደ ክፍል ገብቼ ልብስ ቀየርኩና ጥሩ ጊዜ እንዲያሳልፉ አስቤ ወደ እናቴን አስፈቅጄ ጓደኞቼ ጋ ሄድኩ፥
.....ከጓደኞቼም ጋር እየተጨዋወትን ሳለ ድንገት ውስጤ ተረበሸ ሆዴ ዝም ብሎ መንቀጥቀጥ ጀመረ ጥሩ ስሜት እየተሰማኝ አልነበርም ጓደኞቼም በሁኔታዬ ሲደናገጡ ሳይ በቃ ተጫወቱ እኔ ቤት መሄድ አለብኝ ብዬ ታክሲ ይዤ ወደ ቤት ተመለስኩ፥
..........ሰፈር እንደደርስኩም ሆኖ የማያውቀውን የግቢያችን የውጭ በር ተከፍቷል ምን ነካቸው መቼም ረስተው አይሆንም እያልኩ በፍርሀት ስሜት ወደ ውስጥ ገባሁ፤ ከቤታችን በር ላይ አንድ ፀጉረ ልውጥ ሰውዬ ቆሞ ግቢውን በአይኑ ይቃኛል፥ ይበልጥ ፍርሀቴ ጨመረው ቶሎ ብዬ ሳያየኝ ቀስ ብዬ ወደ ጀርባ በር ሄድኩኝና አይኔን ወደ ሳሎን ላኩኝ፤ ሁለት ግባብዳ ሰወች የፊጥኝ እናትና አባቴን ይዘዋቸዋል....
‼ይቀጥላል‼
━─━────༺༻────━─━
አስተያየት>>>> @ketibebot
JOIN ⇒ https://t.me/joinchat/AAAAAEeo-fdgq4y96u_wIQ
━─━────༺༻────━─━
ክፍል አራት(4)
በከድር አወል
በ( @KETIBEB ) የተዘጋጀ
ከዋሻው እንደደርስኩግን ለማመመን የሚከብድ ነገረ ነበር ያየሁት..........
............ ያ! ሚሊየነሩ ሰውዬ ስጋ እየጠበሰ ነበር በሁኔታው በጣም ተገርሜ እንደት ሊያደርገው ቻለ እያልኩ ከሱ በቅርብ ርቀት ቆምኩኝ ድንገት ዘወር ሲል አየኝና ""እንዴ ነህ ወጣቱ ደና መጣህ እንዴ ደና አደርክ ና! ቁርስ ደርሷል"" እንብላ አለኝ
.....ፊቴን ፈገግ አያደረኩ ከመብላቱ ይቀድም ግን እንዴት ማለት በምን አድነህ ነው ስል ጠየኩት?
የሽፍታ አጓጉል "ጩቤህን አይተኸዋል" አለኝ ጎምበስ ብዬ ሳይ የለም እንዴት ልትወስድብኝ ቻልክ....☺️
........"እንካ ረስተከው ነው" ብሎ ሰጠኝ እኔም ተቀበልኩና ወደ ቦታው መልሼ የተዘጋጀውን ምግብ እየበላን በዛው ወሬ ጀመርን ገጠመኞቹን ስለህይወቱ ሁሉንም ነገረኝ የልጆቹን ፎቶ ከያዘው ዋሌት አውጥቶ አሳየኝ እውነትም በጣም ቆንጆዎች ናቸው፤
.........እንዲህ እንዲህ እያልን ባለ ብርሀኗ ፀሀይ፤እንደነሀስ ከምትጠራው ጨረቃ ጋር እየተቀያየሩ ቀናቶች ነጉዱ፥ይበልጥ መቀራረብ ጀምርናል እየበላን መጎራረስ መጫወት መዝናናት ከዛ የበለጠ ግን ወጣቱ ማለቱን ትቶ <የኔ ልጅ> እያለ ነው የሚጠራኝ ያም ሆኖ ግን ግልፅ ልሆንለት አልቻልኩም ፥ሁሌም ስለ እኔ ሲጠይቀኝ ቶሎ ብዬ ወሬ እቀይራለሁ፤ እሱም ብዙ አያጨናንቀኝም ዛሬ ግን ልነግረው ወስኛለሁ።
.............ጋሽ አይሀም አልኩት ""አቤት የኔ ልጅ አለኝ"" እንደዚህ ሲለኝ ዕውነት የሱ ልጅ የሆንኩ ያክል ነው የሚሰማኝ
.........'' የምነግርህ ነገር አለ አልኩት "" እሽ ደስ ይለኛል ጥሩ ነገር እንደሆነ ታ ፍ አደርጋለው እያለ ጥላ ወዳለው ዛፍ ስር ቁጭ አልን፤ መናገር ጀመርኩኝ እ..እ..እኔ ዛሬ ሁሉንም ነገር ልነግርህ ፈልጌ ነው አልኩት
..........""እያዳመጥኩህ ነው እሽ" የኔ ልጅ ቀጥል አለኝ
ከየትኛው እንደምጀምርለት ባላውቅም ከውልደቴ መጀመርን ሻሁ፤
.......እኔ ከዚህ በአምስት ኪሎሜትር ከምትርቀው ደማስቆ ውስጥ ነው ውልደቴ እና እድገቴ ስሜ ደግሞ #ቩራል ነምሩድ ይባላል ብዬ ከመጀመሬ ጋሽ አይሀም ፊቱ የመደንገጥ እና መረበሽ ስሜት ይታይበታል"
......ምን ነካው ስሜ ያስደነግጣል እንዴ ብዬ ለራሴ ባላየ ንግግሬን ቀጠልኩ፤
......... በጣም ደስተኛ እና ምርጥ ቤተሰብ ውስጥ ነው የተወለድኩት ፤ እንዳንተ ታላቅም ሆነ ታናሽ ወንድም ወይም እህት የለኝም፥ አባቴ የተካበደ ባይሆንም ሀይለኛ ነጋዴ ነበር መካከለኛ ሀብታም ከሚባሉትም ነበር ለዛም ነበር አቀማጥለው ያሳደጉኝ፥ምን ያደርጋል ያ..ያ..ያ ደስተኛ ቤተሰብ በአንድ ቀን ብትንትኑ ወጣ፤
አልኩኝ እምባዬ እየተቀዳደመኝ፤ እምባዬን ዋጥ አደረኩና ከስድስት አመት በፊት የ 10ኛ ክፍል ተማሪ እያለሁ ከትምህርት ቤት ውዬ ስመለስ፥ ግቢያችን ከወትሮ በተለየ በአበባ አሸብርቋል፤ በአግራሞት እያየሁ ወደ ዉስጥ ገባሁ፥ እናቴ እንደዛ ቀን ፊቷ በፈገግታ ተሞልቶ አያቅም፥ ሰላም ካልኳት ቡሗላም ምን አዲስ ነገር እንዳ ጠየኳት፤
......እሷም""የእኔ እና የአባትህ የጋብቻ ቀን ነው"" አለችኝ ኦው እንኳን ደስ ያላችሁ አስታውሳለው የሰርጋቹህ ቀን እኔን ከቤት ትታቹኝ ነበር የሄዳችሁት አልኳት አንተ ወሬኛ ወሬ አይቅርብኝ ነው ኣ እያለች እየተሳሳቅን ወደ ክፍል ገብቼ ልብስ ቀየርኩና ጥሩ ጊዜ እንዲያሳልፉ አስቤ ወደ እናቴን አስፈቅጄ ጓደኞቼ ጋ ሄድኩ፥
.....ከጓደኞቼም ጋር እየተጨዋወትን ሳለ ድንገት ውስጤ ተረበሸ ሆዴ ዝም ብሎ መንቀጥቀጥ ጀመረ ጥሩ ስሜት እየተሰማኝ አልነበርም ጓደኞቼም በሁኔታዬ ሲደናገጡ ሳይ በቃ ተጫወቱ እኔ ቤት መሄድ አለብኝ ብዬ ታክሲ ይዤ ወደ ቤት ተመለስኩ፥
..........ሰፈር እንደደርስኩም ሆኖ የማያውቀውን የግቢያችን የውጭ በር ተከፍቷል ምን ነካቸው መቼም ረስተው አይሆንም እያልኩ በፍርሀት ስሜት ወደ ውስጥ ገባሁ፤ ከቤታችን በር ላይ አንድ ፀጉረ ልውጥ ሰውዬ ቆሞ ግቢውን በአይኑ ይቃኛል፥ ይበልጥ ፍርሀቴ ጨመረው ቶሎ ብዬ ሳያየኝ ቀስ ብዬ ወደ ጀርባ በር ሄድኩኝና አይኔን ወደ ሳሎን ላኩኝ፤ ሁለት ግባብዳ ሰወች የፊጥኝ እናትና አባቴን ይዘዋቸዋል....
‼ይቀጥላል‼
━─━────༺༻────━─━
አስተያየት>>>> @ketibebot
JOIN ⇒ https://t.me/joinchat/AAAAAEeo-fdgq4y96u_wIQ
━─━────༺༻────━─━
👍1
✍ #በሕይወትህ #ዘመን #ይህን #አስብ!"
⭐️ #ደስታና #መከራ ባገኘህ ጊዜ ሁለቱም በመጠንና በእርጋታ ተቀበላቸው እንጂ በደስታ ጊዜ ፈንጠዝያ በመከራ ጊዜ ደግሞ መጨነቅ አታብዛ።
⭐️ #ደስተኛ #ሆነህ መኖር ከፈለግክ ልብህን ከጥላቻ እንዲሁም አእምሮህን ከጭንቀት ነፃ አድርግ።
⭐️ #ኑሮ #እንድታለቅስ #መቶ ምክንያቶችን ከሰጠችህ፤ አንተ ደግሞ ፈገግ ለማለት ሺህ ምክንያቶችን ደርድርላት።
⭐️ #በዚህ #ዓለም ጥድፊያና ሁካታ ሳትበገር በእርጋታ ኑር፤ ከፀጥታ ሰላምና እረፍት የሚገኝ መሆኑን አትዘንጋ።
⭐️ #አሁን #እያለፍክበት #ያለው #ፈተና እና የኑሮ ጦርነት እድልህን እንድታማርር እያደረገህ ይሆናል፤
☞ነገ የሚመጣውን ግን አታውቅም፤
☞የአንተ ችሎታና ጥበብ መሆን ያለበት ሁሉንም እንደአመጣጡ መቀበል እና ነገን ለአላህ መተዉ ነው።
☟ SHARE ☟
━─━────༺༻────━─━
https://t.me/joinchat/AAAAAEeo-fdgq4y96u_wIQ
━─━────༺༻────━─━
⭐️ #ደስታና #መከራ ባገኘህ ጊዜ ሁለቱም በመጠንና በእርጋታ ተቀበላቸው እንጂ በደስታ ጊዜ ፈንጠዝያ በመከራ ጊዜ ደግሞ መጨነቅ አታብዛ።
⭐️ #ደስተኛ #ሆነህ መኖር ከፈለግክ ልብህን ከጥላቻ እንዲሁም አእምሮህን ከጭንቀት ነፃ አድርግ።
⭐️ #ኑሮ #እንድታለቅስ #መቶ ምክንያቶችን ከሰጠችህ፤ አንተ ደግሞ ፈገግ ለማለት ሺህ ምክንያቶችን ደርድርላት።
⭐️ #በዚህ #ዓለም ጥድፊያና ሁካታ ሳትበገር በእርጋታ ኑር፤ ከፀጥታ ሰላምና እረፍት የሚገኝ መሆኑን አትዘንጋ።
⭐️ #አሁን #እያለፍክበት #ያለው #ፈተና እና የኑሮ ጦርነት እድልህን እንድታማርር እያደረገህ ይሆናል፤
☞ነገ የሚመጣውን ግን አታውቅም፤
☞የአንተ ችሎታና ጥበብ መሆን ያለበት ሁሉንም እንደአመጣጡ መቀበል እና ነገን ለአላህ መተዉ ነው።
☟ SHARE ☟
━─━────༺༻────━─━
https://t.me/joinchat/AAAAAEeo-fdgq4y96u_wIQ
━─━────༺༻────━─━
📜መኖርን ባልታሰበ✍
ክፍል አምስት(5)
በከድር አወል
በ( @KETIBEB ) የተዘጋጀ
ቀስ ብዬ ወደ ጀርባ በር ሄድኩኝና አይኔን ወደ ሳሎን ላኩኝ፤ ሁለት ግባብዳ ሰወች የፊጥኝ እናትና አባቴን ይዘዋቸዋል....
ከእግር ጥፍሬ እስከ ራስ ፀጉሬ ነዘረኝ ከአባቴ ጓደኞች አንዱ ደግሞ ከፊታቸው ሆኖ እየተወራጨ በሽጉጥ እያስፈራራ ሲዝትባቸው ይታየኛል በዛ ሁኔታም ለ30ደቂቃ ያክል አካባቢ በዚሁ ሁኔታ ቀጠለ እነሱንም አንዴ በጥፊ አንዴ በእርገጫ አያለቸው.........ከዛም አባቴን በፌስታል አፈኑትና መፈራገጥ ጀመረ እናቴን ደግሞ ምላሷን አይኔ እያየ ሲቆርጧት ተመለከትኩ የዛኔ መቋቋም ስላልቻልኩ ጮኩኝ ፤ እነሱም ድምፄን እንደሰሙም እየሮጡ ድምፄን ወደሰሙበት አቅጣጫ መጡ.........እኔም በደመ ነበስ ሩጫዬን ተያያዝኩት ለብዙ ሰአታት ተሯሯጥን ከዛም የነበረኝ አማራጭ ወደዚህ ጫካ በመግባት ራሴን ማዳን ስለነበረብኝ ገባሁና በቅጠል ውስጥ ተደበኩ፤
.......በትንሽ ልዩነት ቆይተው ጫካው ውስጥ እየተሯሯጡ ደረሱ ከዛም ማሰስ ጀመሩ በፍረሀት ውስጥ ሁኜ ሳላስበው....አንድ ሰውዬ ከጀርባዬ አፌን አፈነኝ ከዛም ራሴን ሳትኩ እየሞትኩ ነው ብዬ ነበረ ያሰብኩት፤ ከቆይታዎች ቡሀላ ስነቃ ራሴን አሁን ከምንኖርባት ዋሻ ውስጥ በቦዲና ቁምጣ ብቻ ነበረኩ፥ዘወር ዘወር ብዬ ሳይ ዋሻ ውስጥ እንደሆንኩ ተረዳው ከተኛሁበት ተነሳሁና ወደ ውጭ ወጣሁ ውጭ የሆነ ሸምገል ያለ ሰዉዬ ቅጠላቅጠል ይቆራርጣል፤ ከዛም የሆነውን ለማስታወስ ሞከርኩ ከሗላዬ አፌን ያፈነኝ ሰውዬ እሱ ነው ማለት ነው እንዴ ቤተሰቦቼ ትዝ አሉኝና በጩኸት አቀለትኩት!..... ከዛም ያ ሽማግሌው መጥቶ አረጋጋኝና የተከተሉኝ ሰዎች ምን አድርጊያቸው እንደሆነ ጠየቀኝ ከነገርኩት ቡሀላ ግን ወዳው ከጫካው መዉጣት ስለፈለኩት ከተቀመጥኩበት ተነሳሁ፥ ሽማግሌው ግን በጭራሽ አለኝ ምን አገባህ ብዬ ላመልጥ ስል እንደ ገና ራሴን አስቶ አሰረኝና ተኝቼበት ከነበረበት ቦታ ወሰደኝ! ለአንድ ቀን ያህልም አስቀመጠኝ በመሀል ግን ምግብ ይዞ እየመጣ ብላ ሲለኝ አልፈልግም እያልኩ በጩኸት አስቸግረው ነበረ፤.
ጩኸቴ ሲሰለቸው መጣና የታሰርኩበትን ፈትቶ ""ሂድ ወደፈለከው እንደ ዶሮ ይቦጫጭኩሀል አለኝ"" ይሄኔ ልሮጥ የነበረ ቆም አልኩኝና በርጋታ እንዴት ወደዚህ እንዳመጣኝ ጠየኩት
በሽማግሌ ድምፁ" መጀመሪያ እየተሯሯጣችሁ ስትመጡ አየሗችሁ ከዛም አንተ ስትደበቅ ሳይህ ላንድ ህፃን ልጅ ሶስት ጠብደል ሰዎች ምን አድርጓቸው ነው ብዬ ራስህ እንድትስት አደረኩና ይዤህ መጣሁ...... ከዛም ልብስህን አውልቄ በደም ነከርኩና ትንሽ ስጋ ውስጡ ላይ አድርጌ በሚፈልጉህ ቦታ አካባቢ ጣልኩላቸው እነሱም በቃ ሙቷል ተገላገልን እያሉ ሄዱ ዛሬ ጧት አንተ ተኝተህ ተመልሰው አንድ ባለ መነፀር ሰውዬ ጋር መጥተው ነበር መሞትህ ለማረጋገጥ"" ይመስለኛል አለ የዛኔ ይበልጥ ተስፋዬ ጨለመ፥
.....የአባት እና እናቴን ቤተሰቦች አላቃቸውም ምክንያቱም ቤተሰቦቻቸው የነሱን አብሮ መሆን ስላልፈለጉት እንዲለያዩ ሲያስቸግሯቸው የተወለዱበትን ሀገር ትተው ነው የመጡት ለዛም ነው የማላቃቸው ፤...እናም ከዛም ቀን ጀምሮ እሱ ጋር መኖር ጀመርኩ ብዙ ነገረ አስተምሮኛል አንዳንድ መድሀኒቶችንም መቀመም አስተምሮኛል
....በመሀል ጋሽ አይሀም ""እና አሁን ሰውየው የታለ"" ሲል ጠቀኝ
.......ከወራት በፊት ልጄ ናፈቀኝ አንድ ጊዜ እንኳ አይቸው ልሙት ብሎኝ ሄደ በዛው ሳይመለስ ቀረ ይመጣል ብዬ ብዙ ጊዜ ጠበኩ ጠበኩ!
.......በመጨረሻም አላስችለኝ ሲለኝ የሀገሩን ስም ነግሮኝ ስለነበር እንደምንም ብዬ ሄድኩኝና ከአካባቢው ሰወች ከወሬ ወሬ ሳጣራ ከኔ ጋር ከተለያየን ቡሀላ ብዙ ጊዜ እንዳልቆየና እንደሞተ ነገሩኝ!....... በቃ ከዛን ጊዜ ወዲህ ከሱ በወረስኩት ጫካ እና ዋሻ ዉስጥ እየኖርኩ ነው ይሄው ፈጣሪም ብቻህን አትሁን ሲለኝ አንተን ላከልኝ አልኩት፥..... ""ጋሽ አይሀምም መጥቶ እቅፍ አደረገኝና ለመሆኑ ከዛን ወዲህ ወደ ከተማ ወጥተህ አታቅም አለኝ"
.....ኧረ በጭራሽ #ካርመላ የሚባል አረመኔ ከምድረ ገፅ ያጥፍኝ ብለህ ነው ከማለቴ ድንጋጤና እብደት በተሞላበት ስሜት ምን! ማን ነው ያልከው ካርመላ! ካረመላ! እያለ መጮህ ጀመረ...
‼ከ200👍 ቡሃላ ይቀጥላል‼
━─━────༺༻────━─━
አስተያየት>>>> @ketibebot
JOIN ⇒ https://t.me/joinchat/AAAAAEeo-fdgq4y96u_wIQ
━─━────༺༻────━─━
ክፍል አምስት(5)
በከድር አወል
በ( @KETIBEB ) የተዘጋጀ
ቀስ ብዬ ወደ ጀርባ በር ሄድኩኝና አይኔን ወደ ሳሎን ላኩኝ፤ ሁለት ግባብዳ ሰወች የፊጥኝ እናትና አባቴን ይዘዋቸዋል....
ከእግር ጥፍሬ እስከ ራስ ፀጉሬ ነዘረኝ ከአባቴ ጓደኞች አንዱ ደግሞ ከፊታቸው ሆኖ እየተወራጨ በሽጉጥ እያስፈራራ ሲዝትባቸው ይታየኛል በዛ ሁኔታም ለ30ደቂቃ ያክል አካባቢ በዚሁ ሁኔታ ቀጠለ እነሱንም አንዴ በጥፊ አንዴ በእርገጫ አያለቸው.........ከዛም አባቴን በፌስታል አፈኑትና መፈራገጥ ጀመረ እናቴን ደግሞ ምላሷን አይኔ እያየ ሲቆርጧት ተመለከትኩ የዛኔ መቋቋም ስላልቻልኩ ጮኩኝ ፤ እነሱም ድምፄን እንደሰሙም እየሮጡ ድምፄን ወደሰሙበት አቅጣጫ መጡ.........እኔም በደመ ነበስ ሩጫዬን ተያያዝኩት ለብዙ ሰአታት ተሯሯጥን ከዛም የነበረኝ አማራጭ ወደዚህ ጫካ በመግባት ራሴን ማዳን ስለነበረብኝ ገባሁና በቅጠል ውስጥ ተደበኩ፤
.......በትንሽ ልዩነት ቆይተው ጫካው ውስጥ እየተሯሯጡ ደረሱ ከዛም ማሰስ ጀመሩ በፍረሀት ውስጥ ሁኜ ሳላስበው....አንድ ሰውዬ ከጀርባዬ አፌን አፈነኝ ከዛም ራሴን ሳትኩ እየሞትኩ ነው ብዬ ነበረ ያሰብኩት፤ ከቆይታዎች ቡሀላ ስነቃ ራሴን አሁን ከምንኖርባት ዋሻ ውስጥ በቦዲና ቁምጣ ብቻ ነበረኩ፥ዘወር ዘወር ብዬ ሳይ ዋሻ ውስጥ እንደሆንኩ ተረዳው ከተኛሁበት ተነሳሁና ወደ ውጭ ወጣሁ ውጭ የሆነ ሸምገል ያለ ሰዉዬ ቅጠላቅጠል ይቆራርጣል፤ ከዛም የሆነውን ለማስታወስ ሞከርኩ ከሗላዬ አፌን ያፈነኝ ሰውዬ እሱ ነው ማለት ነው እንዴ ቤተሰቦቼ ትዝ አሉኝና በጩኸት አቀለትኩት!..... ከዛም ያ ሽማግሌው መጥቶ አረጋጋኝና የተከተሉኝ ሰዎች ምን አድርጊያቸው እንደሆነ ጠየቀኝ ከነገርኩት ቡሀላ ግን ወዳው ከጫካው መዉጣት ስለፈለኩት ከተቀመጥኩበት ተነሳሁ፥ ሽማግሌው ግን በጭራሽ አለኝ ምን አገባህ ብዬ ላመልጥ ስል እንደ ገና ራሴን አስቶ አሰረኝና ተኝቼበት ከነበረበት ቦታ ወሰደኝ! ለአንድ ቀን ያህልም አስቀመጠኝ በመሀል ግን ምግብ ይዞ እየመጣ ብላ ሲለኝ አልፈልግም እያልኩ በጩኸት አስቸግረው ነበረ፤.
ጩኸቴ ሲሰለቸው መጣና የታሰርኩበትን ፈትቶ ""ሂድ ወደፈለከው እንደ ዶሮ ይቦጫጭኩሀል አለኝ"" ይሄኔ ልሮጥ የነበረ ቆም አልኩኝና በርጋታ እንዴት ወደዚህ እንዳመጣኝ ጠየኩት
በሽማግሌ ድምፁ" መጀመሪያ እየተሯሯጣችሁ ስትመጡ አየሗችሁ ከዛም አንተ ስትደበቅ ሳይህ ላንድ ህፃን ልጅ ሶስት ጠብደል ሰዎች ምን አድርጓቸው ነው ብዬ ራስህ እንድትስት አደረኩና ይዤህ መጣሁ...... ከዛም ልብስህን አውልቄ በደም ነከርኩና ትንሽ ስጋ ውስጡ ላይ አድርጌ በሚፈልጉህ ቦታ አካባቢ ጣልኩላቸው እነሱም በቃ ሙቷል ተገላገልን እያሉ ሄዱ ዛሬ ጧት አንተ ተኝተህ ተመልሰው አንድ ባለ መነፀር ሰውዬ ጋር መጥተው ነበር መሞትህ ለማረጋገጥ"" ይመስለኛል አለ የዛኔ ይበልጥ ተስፋዬ ጨለመ፥
.....የአባት እና እናቴን ቤተሰቦች አላቃቸውም ምክንያቱም ቤተሰቦቻቸው የነሱን አብሮ መሆን ስላልፈለጉት እንዲለያዩ ሲያስቸግሯቸው የተወለዱበትን ሀገር ትተው ነው የመጡት ለዛም ነው የማላቃቸው ፤...እናም ከዛም ቀን ጀምሮ እሱ ጋር መኖር ጀመርኩ ብዙ ነገረ አስተምሮኛል አንዳንድ መድሀኒቶችንም መቀመም አስተምሮኛል
....በመሀል ጋሽ አይሀም ""እና አሁን ሰውየው የታለ"" ሲል ጠቀኝ
.......ከወራት በፊት ልጄ ናፈቀኝ አንድ ጊዜ እንኳ አይቸው ልሙት ብሎኝ ሄደ በዛው ሳይመለስ ቀረ ይመጣል ብዬ ብዙ ጊዜ ጠበኩ ጠበኩ!
.......በመጨረሻም አላስችለኝ ሲለኝ የሀገሩን ስም ነግሮኝ ስለነበር እንደምንም ብዬ ሄድኩኝና ከአካባቢው ሰወች ከወሬ ወሬ ሳጣራ ከኔ ጋር ከተለያየን ቡሀላ ብዙ ጊዜ እንዳልቆየና እንደሞተ ነገሩኝ!....... በቃ ከዛን ጊዜ ወዲህ ከሱ በወረስኩት ጫካ እና ዋሻ ዉስጥ እየኖርኩ ነው ይሄው ፈጣሪም ብቻህን አትሁን ሲለኝ አንተን ላከልኝ አልኩት፥..... ""ጋሽ አይሀምም መጥቶ እቅፍ አደረገኝና ለመሆኑ ከዛን ወዲህ ወደ ከተማ ወጥተህ አታቅም አለኝ"
.....ኧረ በጭራሽ #ካርመላ የሚባል አረመኔ ከምድረ ገፅ ያጥፍኝ ብለህ ነው ከማለቴ ድንጋጤና እብደት በተሞላበት ስሜት ምን! ማን ነው ያልከው ካርመላ! ካረመላ! እያለ መጮህ ጀመረ...
‼ከ200👍 ቡሃላ ይቀጥላል‼
━─━────༺༻────━─━
አስተያየት>>>> @ketibebot
JOIN ⇒ https://t.me/joinchat/AAAAAEeo-fdgq4y96u_wIQ
━─━────༺༻────━─━
👍3❤1
#ውርስ
የቤተሰባቸውን የእርሻ መሬት ወርሰው በጋራ የሚሰሩ ሁለት ወንድማማቾች ነበሩ። አንደኛው ትዳር መስርቶ ትልቅ ቤተሰብ ሲኖረው ሁለተኛው ግን ብቻውን ነበር የሚኖረው።
ከዕለታት አንድ ቀን ወንድማማቾቹ ከቤተሰባቸው የወረሱትን ሃብትና ያፈሩትን ንብረት በመከፋፈል በየግላቸው ለመስራት ይስማማሉ። ያለውንም ሃብት እኩል ተካፋፍለው የየግላቸውን ኑሮ ይጀምራሉ።
ወዲያውኑ ግን ብቻውን የሚኖረው ወንድም ከራሱ ጋር መነጋገር ይጀምራል "ያለውን ሃብትና ንብረት እኩል መከፋፈላችን አግባብ አልነበረም። እኔ ብቻዬን ነው የምኖረው። የሚያስፈልገኝ ነገር በጣም ትንሽ ነው። እርሱ ግን ብዙ የቤተሰብ ኃላፊነት አለበት" በማለት ያስባል። እናም በጎተራው ካለው እህል አንድ ጆኒያ የሚሆነውን ሁል ጊዜ ማታ ማታ እየተደበቀ ወንድሙ ጎተራ ውስጥ ማስገባት ይጀምራል።
በተመሳሳይ ጊዜ ሚስትና ልጆች ያሉት ወንድምም በተመሳሳይ ሁኔታ ያስባል "ይህንን ሃብት እኩል መካፈል አልነበረብኝም። እኔ እኮ ትዳር አለኝ።። ሚስቴ እና ልጆቼ ሁል ጊዜ ከጎኔ በመሆናቸው ወደፊት በደንብ ይንከባከቡኛል። ወንድሜ ግን ብቸኛ ነው። ወደፊት አጠገቡ ሆኖ የሚንከባከበው እንኳ የለውም" ሲል ያስባል። እርሱም እንደዚያኛው ወንድሙ በጎተራው ካለው እህል አንድ አንድ ጆንያ የሚሆነውን ሁል ጊዜ ማታ ማታ እየተደበቀ ወንድሙ ጎተራ ውስጥ ማስገባት ይጀምራል።
ወንድማማቾቹ በዚህ ሁኔታ ለብዙ ጊዜ ኖሩ። ከብዙ ጊዜ በኋላ ግን ሁለቱም አንድ ነገር ያስገርማቸው ጀመረ። በጎተራቸው ውስጥ ያለው እህል መጠን እየቀነሰ አለመሄዱ ግራ ያጋባቸዋል።
ሁለቱም የገጠማቸውን ያልተለመደ ነገር ለመመርመር በየግላቸው እየጣሩ ሳለ ከዕለታት አንድ ቀን ለሊት ላይ የተለመደውን ተግባራቸውን ለመፈፀም እህል የተሞላበት ከረጢት እንደተሸከሙ በድንገት ተገናኙ። ምንም ዓይነት ቃላት ሳይለዋወጡ ሸክማቸውን መሬት ላይ በመጣል በፍቅር ተቃቅፈው አለቀሱ።
አላህ እንዲህ ዓይነት ውዴታ ይወፍቀን...😍
#አስተምህሮት...... ወንድምህ ምንም ቢሆን ምን ወንድምህ፣ ደምህ ፣ ስጋህ ፣ ነው። ከማንም በላይ ክፋ ቢመስልህ እንኳ ይወድሃል። እሱን በማንም እንዳትቀይረው።
━─━────༺༻────━─━
JOIN ⇒ https://t.me/joinchat/AAAAAEeo-fdgq4y96u_wIQ
━─━────༺༻────━─━
የቤተሰባቸውን የእርሻ መሬት ወርሰው በጋራ የሚሰሩ ሁለት ወንድማማቾች ነበሩ። አንደኛው ትዳር መስርቶ ትልቅ ቤተሰብ ሲኖረው ሁለተኛው ግን ብቻውን ነበር የሚኖረው።
ከዕለታት አንድ ቀን ወንድማማቾቹ ከቤተሰባቸው የወረሱትን ሃብትና ያፈሩትን ንብረት በመከፋፈል በየግላቸው ለመስራት ይስማማሉ። ያለውንም ሃብት እኩል ተካፋፍለው የየግላቸውን ኑሮ ይጀምራሉ።
ወዲያውኑ ግን ብቻውን የሚኖረው ወንድም ከራሱ ጋር መነጋገር ይጀምራል "ያለውን ሃብትና ንብረት እኩል መከፋፈላችን አግባብ አልነበረም። እኔ ብቻዬን ነው የምኖረው። የሚያስፈልገኝ ነገር በጣም ትንሽ ነው። እርሱ ግን ብዙ የቤተሰብ ኃላፊነት አለበት" በማለት ያስባል። እናም በጎተራው ካለው እህል አንድ ጆኒያ የሚሆነውን ሁል ጊዜ ማታ ማታ እየተደበቀ ወንድሙ ጎተራ ውስጥ ማስገባት ይጀምራል።
በተመሳሳይ ጊዜ ሚስትና ልጆች ያሉት ወንድምም በተመሳሳይ ሁኔታ ያስባል "ይህንን ሃብት እኩል መካፈል አልነበረብኝም። እኔ እኮ ትዳር አለኝ።። ሚስቴ እና ልጆቼ ሁል ጊዜ ከጎኔ በመሆናቸው ወደፊት በደንብ ይንከባከቡኛል። ወንድሜ ግን ብቸኛ ነው። ወደፊት አጠገቡ ሆኖ የሚንከባከበው እንኳ የለውም" ሲል ያስባል። እርሱም እንደዚያኛው ወንድሙ በጎተራው ካለው እህል አንድ አንድ ጆንያ የሚሆነውን ሁል ጊዜ ማታ ማታ እየተደበቀ ወንድሙ ጎተራ ውስጥ ማስገባት ይጀምራል።
ወንድማማቾቹ በዚህ ሁኔታ ለብዙ ጊዜ ኖሩ። ከብዙ ጊዜ በኋላ ግን ሁለቱም አንድ ነገር ያስገርማቸው ጀመረ። በጎተራቸው ውስጥ ያለው እህል መጠን እየቀነሰ አለመሄዱ ግራ ያጋባቸዋል።
ሁለቱም የገጠማቸውን ያልተለመደ ነገር ለመመርመር በየግላቸው እየጣሩ ሳለ ከዕለታት አንድ ቀን ለሊት ላይ የተለመደውን ተግባራቸውን ለመፈፀም እህል የተሞላበት ከረጢት እንደተሸከሙ በድንገት ተገናኙ። ምንም ዓይነት ቃላት ሳይለዋወጡ ሸክማቸውን መሬት ላይ በመጣል በፍቅር ተቃቅፈው አለቀሱ።
አላህ እንዲህ ዓይነት ውዴታ ይወፍቀን...😍
#አስተምህሮት...... ወንድምህ ምንም ቢሆን ምን ወንድምህ፣ ደምህ ፣ ስጋህ ፣ ነው። ከማንም በላይ ክፋ ቢመስልህ እንኳ ይወድሃል። እሱን በማንም እንዳትቀይረው።
━─━────༺༻────━─━
JOIN ⇒ https://t.me/joinchat/AAAAAEeo-fdgq4y96u_wIQ
━─━────༺༻────━─━
👍1