Consulate General of Ethiopia, Jeddah
21.8K subscribers
1.77K photos
4 videos
76 files
323 links
Download Telegram
Africa takes the lead at ACS2! Join us in Addis Ababa, Sept 8-10, 2025, to shape global climate solutions. Theme: Financing Africa’s resilient & green dev. Register now: https://africaclimatesummit2.et#ACS2 #ClimateAction #AfricaLeads #Ethiopia
በጅዳ ቆንስላ ጀኔራል ጽ/ቤት ከ400 በላይ ለሚሆኑ አመልካች ወላጆች የህጻናት ሊሴ-ፓሴ አገልግሎት ተሰጠ
(ጄዳ፣ ነሀሴ 1 ቀን 2017 ዓ.ም) በጄዳ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ቆንስላ ጀኔራል ጽ/ቤት ከ400 በላይ ለሚደርሱና ህፃናት ልጆቻቸውን ወደ ሀገር ቤት ይዘው ለመግባት ላመለከቱ ዜጎች የሊሴ ፓሴ አገልግሎት ተሰጠ። አገልግሎቱ የተሰጠው ቀደም ሲል ተመዝግበው በመጠባበቅ ላይ ለነበሩ አመልካቾች ሲሆን፣ በዚህ የዘመቻ ስራ ላይ የቆንስላ ጽ/ቤቱ ሰራተኞች በሙሉ ባደረጉት ተሳትፎ ስኬታማ አገልግሎት መስጠት ተችሏል።
.
Telegram ( የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ) :- https://t.me/jedcon
.
Twitter (በትዊተር ይከተሉን):- https://x.com/EthiopianJeddah?s=20
👍42🙏1
. 📌ማስታወቂያ📌
*********************
ስማችሁ ከዚህ በታች የተገለጻ ፓስፖርታችሁ በቆንስላ ጽ/ቤቱ ስለሚገኝ ዘወትር በስራ ሰአት ቢሮ ቁጥር 1 በመገኘት መረከብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
.
Telegram ( የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ) :- https://t.me/jedcon
.
Twitter (በትዊተር ይከተሉን):- https://x.com/EthiopianJeddah?s=20
2
. 📌በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ📌
*****
.
Telegram ( የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ) :- https://t.me/jedcon
.
Twitter (በትዊተር ይከተሉን):- https://x.com/EthiopianJeddah?s=20
2
📌ታድሶ የመጣ ፓስፖርት📌
*********************
አዲስ ፓስፖርት ተሰርቶ የመጣላችሁ ዜጐቻችን የስም ዝርዝራችሁን በማየት እና ተራ ቁጥራችሁን በመያዝ ዘወትር በስራ ሰዓት ቢሮ ቁጥር 1 በአካል በመቅረብ ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ቆንስላ ጽ/ቤቱ ያሳውቃል።


ማሳሰቢያ፡-
 አመልካቾች ፓስፖርት ለመውሰድ ስትመጡ ከዚህ በታች ባለው ሰንጠረዥ ላይ ከስማችሁ ትይዩ የተመለከተውን የኮድ ቁጥር መዝግባችሁ ይዛችሁ መምጣት ይኖርባችዃል፣


Telegram ( የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ) :- https://t.me/jedcon

Twitter (በትዊተር ይከተሉን):- https://x.com/EthiopianJeddah?s=20
👍137
🙏56👎72
👍20👎148🙏4
. 📌የህፃናት ሊሴ-ፓሴ ማስታወቂያ📌
*
ለህ
ፃናት ሊሴ ፓሴ አመልካቾች በሙሉ:-
.

.
Telegram ( የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ) :- https://t.me/jedcon
.
Twitter (በትዊተር ይከተሉን):- https://x.com/EthiopianJeddah?s=20
12👍10