INSA Cyber Talent Center
9.29K subscribers
214 photos
28 videos
60 files
108 links
We work to inspire, cultivat, develop and hire talents in cyber ecosystem.
Download Telegram
You can now submit multiple recognitions and awards In different files as different. So please do from now on.


For those who submitted by merging multiple files, don't worry it will be handled.
22🤝2
Forwarded from Tikvah-University
#ጥቆማ #INSA #CyberTalentChallenge
 
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) 5ኛ ዙር የሳይበር ታለንት ቻሌንጅ ሰመር ካምፕ ምዝገባ ማድረግ ጀምሯል፡፡
 
ፕሮግራሙ ከአንደኛ ደረጃ ትምህርት እስከ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ድረስ ያሉ ልዩ ተሰጥኦና ፍላጎት ያላቸውን ታዳጊ ወጣቶች እንደሚያካትት አስተዳደሩ አሳውቋል።
 
🚀 የምዝገባ ጊዜ፦
ከሚያዚያ 29 እስከ ግንቦት 10/2018 ዓ.ም

ለመመዝገብ ብሔራዊ መታወቂያ (National ID) እንደሚያስፈልግ ተገልጿል፡፡

የመወዳደሪያ ዘርፎች፦
🔹 ሳይበር ደህንነት
🔹 ዴቨሎፕመንት
🔹 ኢምቤድድ ሲስተም
🔹 ኤሮስፔስ
🔹 ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ

የሰመር ካምፕ ፕሮግራሙ የሚካሔድባቸው ዩኒቨርሲቲዎች፦
አዲስ አበባ ሳይንሳና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
ጅማ ዩኒቨርሲቲ
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ
ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ

ለመመዝገብ 👇🏼
https://ctc.insa.gov.et/registration
 
@tikvahuniversity
45🔥4😍2👍1🥰1
የኢመደአ/INSA ሰመር ካምፕ ምዝገባ እየተመዘገቡ ነው?
በዚህ አመት በ6 ከፍተኛ ተቋማት/ ዩኒቨርስቲዎች ሰመር ካምፑ የሚሰጥ ሲሆን
1 በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ
2 በጂማ ዩኒቨርስቲ
3 በባህርዳር ዩኒቨርስቲ
4 በሀረመያ ዩኒቨርስቲ
5 በደብረብርሀን ዩኒቨርስቲ
6 በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ ሲሆን ያልተመዘገባችሁ እንድትመዘገቡ! ስትመዘገቡ ያጋጠማችሁ ችግር ካለ በአስተያየት መስጫው ላይ አስትያየታችሁን እንድትሰጡን!

የINSA ሰመር ካምፕ የተሳተፉ ባለተሰጥኦዎች
1ኛ በተለያዩ የአለማችን ሀገራት የሚደረጉ የፈጠራ እንን ቴክኖሎጂ ውድድሮች በበላይነት ማጠናቀቅ ችለዋል
2ኛ በሀገራችን ላይ ትላልቅ ሰታርታፖችን እየገነቡ ይገኛሉ
3ኛ በሀገራችን የሚካሄዱ ማንኛቸውም የቴክኖሎጂ የፈጠራ ውድድሮች በማዕከሉ ልጆች የበላይነት የተያዙ ናቸው
4ኛ በተለይ በሳይበር ደህንነት እና ዴቨሎፕመንት ዘርፍ INSA የሚሰራቸውን ሀገራዊ ፕሮጀክቶች በከፍተኛ አቅም በመስራት ተቋሙንን እና ሀገርን እያገዙ ይገኛል ... ወዘት

@insactc
👍178🕊5🔥2
8🥰6❤‍🔥4🔥2👏2👍1