Wow amazing. Bravo Glow Schools
የወላጅ-መምህር-ት/ቤት የምክክር ቀን
ሰላም ውድ ወላጆች፣
የመጀመሪያው መንፈቅ አመት (First Semester) የልጆቻችሁን የትምህርት ውጤት እና የስነ-ባህሪይ እድገት አስመልክቶ ቅዳሜ፣ የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 – 5፡30 ሰዓት ድረስ ምክክር ይደረጋል፡፡
ስለሆነም በዚሁ ፕሮግራም ላይ በተጠቀሰው ሰዓት በልጆችዎ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤት ግቢ እንዲገኙና ስለ ልጆችዎ ምክክር እንዲያደርጉ እየጠየቅን በዕለቱ የመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት የውጤት መግለጫ እንደሚሰጥ ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ሰላም ውድ ወላጆች፣
የመጀመሪያው መንፈቅ አመት (First Semester) የልጆቻችሁን የትምህርት ውጤት እና የስነ-ባህሪይ እድገት አስመልክቶ ቅዳሜ፣ የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 – 5፡30 ሰዓት ድረስ ምክክር ይደረጋል፡፡
ስለሆነም በዚሁ ፕሮግራም ላይ በተጠቀሰው ሰዓት በልጆችዎ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤት ግቢ እንዲገኙና ስለ ልጆችዎ ምክክር እንዲያደርጉ እየጠየቅን በዕለቱ የመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት የውጤት መግለጫ እንደሚሰጥ ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ቀን፡ 13/06/2018ዓ፣ም
👉ለ2018 ዓ.ም 6ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ
✍️በቅድሚያ የከበረ ሠላምታችንን እያቀረብን በመቀጠል ከታች በተለቀቀው መረጃ መሠረት በማድረግ ማንኛውም ስህተት ነው ብላችሁ ያመናችሁበትን የስም( የአባት፣ የአያት እና መሠል) ስህተቶችን ዛሬ 13/06/2018ዓ፣ም _ ረቡዕ 18/06/2018ዓ፣ም ድረስ እንድታሳውቁን በትህትና እንጠይቃለን።
✍በተጨማሪም እንደአስፈላጊነቱ ት/ቤት ድረስ በመምጣት ማየት እንደምትችሉ ጭምር እናሳውቃለን ፡፡
🙏 ት/ቤቱ!
👉ለ2018 ዓ.ም 6ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ
✍️በቅድሚያ የከበረ ሠላምታችንን እያቀረብን በመቀጠል ከታች በተለቀቀው መረጃ መሠረት በማድረግ ማንኛውም ስህተት ነው ብላችሁ ያመናችሁበትን የስም( የአባት፣ የአያት እና መሠል) ስህተቶችን ዛሬ 13/06/2018ዓ፣ም _ ረቡዕ 18/06/2018ዓ፣ም ድረስ እንድታሳውቁን በትህትና እንጠይቃለን።
✍በተጨማሪም እንደአስፈላጊነቱ ት/ቤት ድረስ በመምጣት ማየት እንደምትችሉ ጭምር እናሳውቃለን ፡፡
🙏 ት/ቤቱ!